Professional Documents
Culture Documents
Tsega, Haxiyat, Dinet
Tsega, Haxiyat, Dinet
Tsega, Haxiyat, Dinet
ሪዕስ ገፅ
1. መግብያ………………………………………………………………………………………
………………………. 2
2. ሕግ………………………………………………………………………….……… 3
2. ፀጋ…………………………………………………………………………………..……..5
3. ድነት/ደህንነት………………………………………………………………….………….7
የሮሜ እና ገላትያ መልዕክት መሪ ሃሳብ ወይም ጭብጥ ወንጌል፤እምነት፤ ሕግ፤ ጽድቅ፤ ኃጥያት፤ የተሰፋ ቃል፤
አይሁድ፤ አህዛብ እና ወዘተ የሚሉ ጭብጦች በሁለቱም መልዕክቶች ዉስጥ ተጠቅሰዉ ይገኛሉ፡፡ይህንኑ
ሰቀድሞ ያሰተዋዉቃል፡፡ ራሱን እንደ ጻሐፊ ከገለጠ ቦሓላ በሞለኮታዊ ጥሪ ወንጌልን ለመስበክ እንደተላከ
ይናገራል፡፡ ጳውሎስን በግል ለማያውቁት እንዲያውም ይህ ምን A ልባት ስለ እርሱ መጥፎ ነገር ሰምተው
ለሚያውቁ ሰዎች እራሱን እና ስነመለኮቱን ለማስተዋወቅ ያደረገው ሙከራ ነው። ሐዋርያ ጳዉሎስ እና
የሰዉ ልጅ በእርሱና የእርሱም በሆነ እዉነት ላይ ያለዉን አመለካከት ሁሉ እንደት እንዴት እንደሚናገኝ
ያሳያል፡፡
በአጠቃላይ እነዚህ መልዕክቶች ሰዎችን የወሰደዉ የሰህተት ትምህርቶችን ጎርፎ እኛንም በፍጥነት ሆነ ቀስ
ፅድቅን በስራ ለማገኘት የሚደርግ ጥረት ነዉ፡፡ ሮሜ፤ 3፤27 እና ገላ. 3፤10 – 12 ሕግ ማለት ለማድሪግ
የተጻፉትን አሥርቱ ትዕዛዛትን የሚያመለክት ነዉ፡፡ ህግ በራሱ ቅዱስ ነዉ፡፡ መንፈሳዊም ነዉ፡፡ ይከለክላል፤
እምነትም ሳይመጣ ሊገለጥ ላለው እምነት ተዘግተን ከሕግ በታች እንጠበቅ ነበር። እንደዚህ በእምነት
እንጸድቅ ዘንድ ሕግ ወደ ክርስቶስ የሚያመጣ ሞግዚታችን ሆኖአል፤ እምነት ግን መጥቶአልና ከእንግዲህ ወዲህ
ከሞግዚት በታች አይደለንም። ገላ. 3፡23-25 ሮሜ 7፡6 አሁን ግን ለእርሱ ለታሰርንበት ስለ ሞትን፥ ከሕግ
ተፈትተናል፥ ስለዚህም በአዲሱ በመንፈስ ኑሮ እንገዛለን እንጂ በአሮጌው በፊደል ኑሮ አይደለም። ገላ. 5፡1-4
በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።
ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል። ገላ. 5፥6 በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት
እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።…በራሱ ርኩስ የሆነ ነገር እንደሌለ በጌታ በኢየሱስ
ሀ. ከእግ/ር ነው ሮሜ 7፡!2-16
11, ሐዋ 15 ሮሜ 4
13፡፡
ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ
በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል። የእግዚአብሔርን ጸጋ አልጥልም፤ ጽድቅስ በሕግ በኩል ከሆነ እንኪያስ
ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎአልና ማንም በእግዚአብሔር ፊት በሕግ እንዳይጸድቅ ግልጥ ነው።
ገላ. 3፡11
ከሥጋ የተነሣ ስለ ደከመ ለሕግ ያልተቻለውን፥ እግዚአብሔር የገዛ ልጁን በኃጢአተኛ ሥጋ ምሳሌ
በኃጢአትም ምክንያት ልኮ አድርጎአልና፤ እንደ መንፈስ ፈቃድ እንጂ እንደ ሥጋ ፈቃድ በባንመላለስ
ትጸድቁበት ዘንድ ከማይቻላችሁ ሁሉ ያመነ ሁሉ በእርሱ እንዲጸድቅ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን።
ሐዋ. 13፡39 እንግዲህ ወንድሞች ሆይ፣ የሃጢአት ይቅርታ የሚገኘው በኢየሱስ በኩል መሆኑ እንደ
ያገኛል።
ፀጋ እንድበዛ በኃጥያት ፀንተን መኖር ሳይሆን በአዲስ ህይዎት መኖር እንደለብን ዘንድ
ታሰተምራለች፡፡
2. ፀጋ
2.1. የፀጋ ትርጉም
ያለምንም የሰዉ ክፍያ በእግ/ር ለሰዉ ሌጆች የተሰጠ ነፃ ስጦታ ነዉ፡፡ ሮሜ. 3፤24 በጸጋ መጽደቅ የሚገኘዉ
‹‹በእየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት ነዉ፡፡›› ይህም እግዚአብሔር ሰዉን የሚያድንበት ምክንያት ነዉ፡፡ ፀጋ ማለት
ሀጢያተኛው እና ሙታን የሆነው እንዲሁም በደለኛ የሆነው ሰው ንፁህ ነውር ከሌለበት ህይው ከሆነው
ከእግዚአብሔር ጋር የሚገናኝበት መንገድ ነው፡፡ ሮሜ 11፤5 - 6 በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል
እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ። ፀጋ የሰጪውን ትልቅነት አፍቃሪነት ሙሉ ማንነት እንጂ የተቀባዩን ማንነት
የማያሳይ ነው፡፡ የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን
1. ስጦታ ማለት በሁለት አካላት መካከል ባለ መስማማት መዋደድ የሚሰጥ ነው፡፡ አግዚአብሔር ለእኛ
2. ደሞዝ ማለት አንድ ሰው ለሰራው ስራ ላወጣለት ጉልበት እውቀት ግዜ የሚከፈለው ነው፡፡ ዋናው
የእኛ ስራ ምንድነው? ሀጢያት ነው፡፡ ስለዚህ ደሞዛችንን ሞት ነው፡፡ ስለዚህ አግዚአብሔር የሰጠን
" የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን
ምክንያት ሁሉ ሀጢያትን ሰርቷል፡፡ ስለዚህ ሁሉ ከሰራ ሁሉን የሚያድን ነገር ያስፈልጋል፡፡ እርሱም ፀጋ
ነው፡፡ ፀጋው አሁን ተገልጧል እንጂ አልተፈጠረም፡፡ አለም ሳይፈጠር የተዘጋጀ ነበር፡፡ ነገር ግን ከሰው
ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና
ከኮነኔ የዳነዉ በፀጋ መሆኑን ያሰተምራል፡፡ ከፀጋ በታች እንጂ ከህግ በታች ሰላልሆንን ኃጥያት አይገዛንም
ይላል፡፡
ሀጢያትን የሚያስክድ የፀጋ ስራ ነው፡፡ ፀጋው እንዳዳነን ፀጋው እራሱ ሀጢያትን አለማዊ ምኞትን ያስክደናል፡፡
መጠበቅ ሲባል ሲከፋን እና ከሰው ጋር በሰላም መኖር ሲያቅተን በር ዘግቶ የምፅአት መዝሙር መዘመር
አይደለም፡፡ መጠበቅ በከፍታም በዝቅታ በማግኘት ይሁን በማጣት በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ የማያቋርጥ
ምሳሌ አስራኤላዊያንን እግዚአብሔር ከግብፅ በርነት በክብር የማስለቀቅ ቀይ ባህርን የማሻገር ሀሳብ ብቻ
ቢኖረው የተሻገረው ህዝብ ምድረ በዳ ላይ ተቅበዝብዞ የሚጠፋ ህዝብ በሆነ ነበር፡፡ ነገር ግን አምላክ
እግዚአብሔር ከዚያ የሚበልጥ የከበረ አለማ ነበርው፡፡ የተሻገረውን ህዝብ ወደ ማርና ወተት የምታፈሰው
ምድር ማስገባት፡፡
በጸጋ ከዳንን የሕግ ሰባኪዎች አርነታችንን (ነጻነታችንን) እንዲሰልሉ ልንፈቅድላቸው ፈጽሞ አይገባም፡፡
የወንጌል እውነት ጸንቶ እንዲኖር ታላላቅ የእግዚአብሔር ሰዎች እንኳን ወደ ሕግ ፈቀቅ ቢሉ ሊወቀሱ
ይገባቸዋል፡፡ ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንጂ ሕግን በመፈጸም ከቶ ሊጸድቅ አይችልም፡፡ ነገርግን ሰው
በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ስራ እንዳይሆን አውቀን ስጋን የለበሰ ሁሉ በህግ ስራ
ስለማይጸድቅ እኛ ራሳችን በህግ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል፡፡
የእግዚአብሔርን ጸጋ መጣል አይገባም፡፡ ጽድቅ የሚገኘው ሕግን በመፈጸም ከሆነ ክርስቶስ መሞት
3. ድነት/ደህንነት
ድነት ማለት በመድሃታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በማመንና ንስሃ በመግባት ብቻ ከሀጢያትና ፍርድ በማምለጥ
የሚገኝ ዘላለማዊ ህይወት ነው፡፡ የድነት መንገድ ሰው ከሀጢያትና ከዘላለማዊ ሞት ድኖ ህይወት እንዲያገኝ
የሚያስችለውን ስራ መስራት ስለማይችል እግዚአብሔር አንድያ ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን በማመን ነዉ፡፡
ሮሜ 6፡23
ድነት በክርሰቶስ የመሰቀል ስራ የምገኝ ነዉ፡፡ ሮሜ 3፤25 የዘላለም ህዎት ዋሰትና ማግኝት ነዉ፡፡ ሮሜ 5፤1-2
ሐሳብ ያመለክታል፡፡ መዳን በመጀመሪያ ችግሩን (ሰውን ያሰመጠ ውኃ)፣ በሁለተኛ የሚድነውን (በውኃ
ውስጥ የሰመጠ ሰው)፣ በሦስተኛ አዳኙን (ሰውን ከውኃ መስመጥ የሚያድን ዋናተኛ) ያካትታል፡፡ ውኃ
ኃጢአተኛ ካለ ከኃጢአት የሚያድን አዳኝ መኖር አለበት፡፡ አዳምና ሔዋን ኃጢአት በመሥራታቸው
ምክንያት ኃጢአተኛ እንደሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምረናል፡፡ አዳምና ሔዋን ኃጢአት በሠሩ ጊዜ
ከአግ/ር ዘንድ ለሰዉ የተሰጠ የመዳን መንገድ በዕመነት በመቀበል እና የኃጥያጥ ዕቅርታ በማግኝት መሆኑን
ያተምራል፡፡ ድነት የፀጋ ስጦታ ዕንጂ የመልካም ስራ ዋጋ አለመሆኑን እንድናዉቅ ይረዳናል፡፡
መድኃኒት እንዲህ በማለት ያስቀምጣል፡፡ ‹‹በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲው በጸጋው
ይጸድቃሉ›› (ሮሜ 3፡24) ፣ ‹‹የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም
ሕይወት ነው›› (ሮሜ 6፡23) ፡፡ ድነት ስንል ኃጢአትን፣ ኃጢአተኛንና አዳኝን ሦስቱንም ሐሳቦች
ቢጠብቅም፣ የሥነ ምግባር ሕይወትን ለመኖር ቢሞክርም፣ እንዲሁም የተለያዩ ሃይማኖቶችን መሥርቶ
ቢከተልም ራሱን ማዳን በፍጹም አልቻለም፡፡ የሰው ልጅ ከወደቀበት ውድቀት ለመነሳትና ከተፈረደበት
መክፈል የነበረብንን ዕዳ እርሱ ስለ እኛ በሞቱ ከፈለው፡፡ ስለዚህ ድነት የተፈጸመው በክርስቶስ የመስቀሉ
እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና››
በማለት የእግዚአብሔርን ፍቅር በግልጽ ያሳየናል፡፡ የአብ ጸጋ የተገለጠው በፍቅሩ ነው፣ ፍቅሩ ደግሞ
የተገለጠው ልጁን በመስጠቱ ነው፡፡ጳውሎስ በሮሜ. 5፡8 ላይ ‹‹ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ
እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል›› በማለት እግዚአብሔር ሰውን ሁሉ
እንደ ወደደ ያሳያል፡፡ እርሱም ክርስቶስ›› (ገላ. 3፡16) በማለት የዓለም አዳኝ የሆነው ክርስቶስ፣ ከአብርሃም
ለአገልግሎት መመረጥና ለድነት (ደህንነት) መመረጥ ልዩነት እንዳላቸው አስቀድመን መረዳት ይኖርብናል፤
ጳውሎስም ‹‹ዓለም ሳይፈጠር በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን››
ሲል፤ ክርስቲያኖችም በዚህ የምርጫ መደብ ውስጥ በኤፌሶን 1፡4 መሠረት መግባታችንን ያመለክታል፡፡
ይህን ጥቅስ የበለጠ ለመረዳት ወደ ወደ ሮሜ 8፡28-30 ላይ ያለውን አዛምደን በመመልከት ግልጽ ለማድረግ
ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን፡፡ እግዚአብሔር ላለማዳን በማንም ላይ ፈርዶ አያውቅም፡፡
ነገር ግን ለመዳን የተሰጣቸውን ዕድል ሳይጠቀሙበት ጸጋውን ቸል በማለታቸው ሊጠፉ ያሉትን አስቀድሞ
ድነት ከእግ/ር ዘንድ ለሰዉ የተሰጠ የመዳን መንገድ በዕምነት መቀበል መሆኑን ታሰተምራለች፡፡
ድነት የኃጥያት ይቅርታ በማገኝት የሚከናወን ብሆንም በትጋት የምፈፅም መሆኑን ታሰተምራለች፡፡
4. ኃጢአት
4.1. የኃጥያት ትርጉም
ማመጽና መነሳት ነዉ፡፡ ኃጢአት የእግዚአብሔርን ሥልጣን፤ ፍቅርና ጥበብ አለመቀበል ነዉ፡፡ ኃጢአት
የእግዚአብሔርንና እርሱ የተናገረዉን መጠራጠር፤ እርሱ በተናገረዉ ላይ እምነት ማጣት ነዉ፡፡ ኃጢአት
ከእግዚአብሔር አመራር እና ሥርዓት ዉጪ መኖር ወይም ለመኖር መፈለግ ነዉ፡፡ ዓመፃ ሁሉ ኃጥያት ነዉ፡፡
በሉሲፈር ነው፣ እኛም የአዳም ዝርያዎች ከእርሱ ኃጢአትን ወረስን። ሮሜ 5፡12 የሚነግረን በአዳም
ምክንያት ኃጢአት ወደ ምድር መግባቱን ነው፣ ሞትም ወደ ሰዎች ሁሉ ተላለፈ፣ “የኃጢአት ዋጋው ሞት”
ሌለኛው የኃጢአት ዓይነት የፍቃድ (የግል) ኃጢአት በመባል ይታወቃል። በሁለቱም፣ በገንዘብና በሕጋዊ
መቼቶች ጥቅም ላይ ሲውል፣ የግሪኩ ቃል ሲተረጎም “የግል” ማለት “የአንዱ የሆነውን ነገር መውሰድና
በሌለኛው ሒሳብ ማስቀመጥ ነው።” የሙሴ ሕግ ከመሰጠቱ በፊት ኃጢአት በሰው ላይ አልተቆጠረም ነበር፣
ምንም እንኳ ሰዎች በውርስ ኃጢአት ምክንያት ኃጢአተኞች የነበሩ ቢሆኑም። ሕግ ከተሰጠ በኋላ፣ ሕግን
በመጣስ ምክንያት ኃጢአት መታሰብ (መቆጠር) ጀመረ፣ በእነርሱ ላይ (ሮሜ 5፡13)። ከሕግ መተላለፍ በፊት
እንኳ ቢሆን፣ በሰው ላይ ተቆጠረ፣ የመጨረሻው የኃጢአት ቅጣት (ሞት) መግዛቱን ቀጠለ (ሮሜ 5፡14)።
ሰዎች ሁሉ፣ ከአዳም እስከ ሙሴ፣ በሞት ሥር ነበሩ፣ የሙሴን ሕግ በኃጢአታዊ ድርጊታቸው በመቃወም
ሳይሆን፣ (እነርሱም ያልነበራቸውን)፣ ነገር ግን በወረሱት በገዛ ራሳቸው የኃጢአት ተፈጥሮ ምክንያት። ከሙሴ
በኋላ፣ ሰዎች ለሞት ተገዢ ሆኑ፣ በሁለቱም፣ ከአዳም በወረሱት ኃጢአት እና ፈቅደው የእግዚአብሔርን
የግል ኃጢአትን ላለመሥራት፣ ምክንያቱም በእኛ ላይ በሚያድረው በመንፈስ ቅዱስ ኃጢአትን ለመቋቋም
እኛ ሁላችንም ሦስት ጊዜ ተኮንነናል፣ በውርስ ኃጢአት፣ በፍቃድ ኃጢአት፣ እና በግል ኃጢአት ምክንያት።
ለዚህ ኃጢአት ብቸኛው ትክክለኛ ቅጣት ሞት ነው (ሮሜ 6፡23) ፣ ክርስቲያኖች ኃጢአትን ማስወገድ
አለባቸው ምክንያቱም ኃጢአት ከአብ ፣ ከወልድ እና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር ካለው የሕብረት ስምምነት
ሐጥያት ገዳይ በሽታ መሆኑንና መዲሃንቱ የእየሱስ እየሱስ ክርስቶስ ደም መሆኑን ያሰተምረናል፡፡
ሐጥያት ከእግ/ር መንግሰት (ከዘላለም ህዎት) ሊያሳጣ የሚችል ጠላት መሆኑን ያሰረዳል፡፡