Professional Documents
Culture Documents
Federal Negarit Gazette: Content
Federal Negarit Gazette: Content
Federal Negarit Gazette: Content
ስምምነት ነሐሴ ፲ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በካምፓላ of Republic of Uganda has been signed in Kampala, on the
16th day of August 2019;
የተፈረመ በመሆኑ፤
ስምምነቱን ማጽደቅ በወንጀል ምርመራና ክስ WHEREAS, ratifying the Agreement promotes and
ሂደት መረጃና ማስረጃዎችን ለማግኘት እንዲሁም strengthens international cooperation in criminal matters to
በወንጀል የተገኙ ወይም ወንጀል ለመፈፀም obtain information and evidence in the investigation and
አገልግሎት ላይ የዋሉ ንብረቶችን ለመያዝ፣ ለማገድና prosecution of offences as well as in seizing, freezing and
ለመውረስ የሚደረግ በወንጀል ጉዳዮች ዓለም አቀፍ confiscation of proceeds or instrumentalities of crime;
መጋቢት ፲፮ ቀን ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ባካሄደው ፲፪ኛ መደበኛ said Mutual Legal Assistance Agreement at its 12th Regular
session held on 24th day of March, 2021,
ስብሰባ ያፀደቀው በመሆኑ፤
ይህ አዋጅ “በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ This Proclamation may be cited as the “Mutual Legal
ሪፐብሊክ መንግሥት እና በኡጋንዳ ሪፐብሊክ Assistance in Criminal Matters Agreement between the
መንግሥት መካከል የተደረገው በወንጀል ጉዳዮች governmet of the Federal Democratic Republic of
የጋራ የፍትሕ ትብብር ስምምነት ማጽደቂያ አዋጅ
Ethiopia and the government of Republic of Uganda
ቁጥር ፩ሺ፪፻፵፭/፪ሺ፲፫” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
Ratification Proclamation No.1245/2021”.
፪. ስምምነቱ ስለመጽደቁ 2. Ratification of the Agreement
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ The Mutual Legal Assistance in Criminal Matters
መንግሥት እና በኡጋንዳ ሪፐብሊክ መንግሥት Agreement signed in Kampala on the 16th day of August,
መካከል ነሐሴ ፲ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በካምፓላ 2019 between the Federal Democratic Republic of
የተፈረመው በወንጀል ጉዳዮች የጋራ የፍትሕ Ethiopia and the Republic of Uganda is hereby ratified.
ትብብር ስምምነት ፀድቋል፡፡
አዲስ አበባ መጋቢት ፴ ቀን ፪ሺ፲፫ ዓ.ም Done at Addis Ababa, On this 8th Day of April,2021