Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 3

ጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ለሚያሰራው ፍቴ ቀበሌ ምንጭ

ግንባታ ፣ አረዳ ቀበሌ ምንጭ ግንባታ ፣ ደነብ ቀበሌ ምንጭ ግንባታ ስራ ፣ የወለጋደሴ
የውሃ ማዲያ ቦኖ ግንባታ ፣ የእንደብዩ የታንከር ስራ ፣ የቱቦ ተሸካሚ ስራ ፣ የቦኖ ከዋና
መስመር የማገናኘት ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
 Save  Print  Fullscreen

Bid closing date በ15ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት


Bid opening date በ15ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 8፡30 ሰዓት
Published on አዲስ ዘመን (Jan 30, 2024)
Posted 1 day ago

Bid document price 200.00 ብር

Bid bond 50,000.00 ብር

Region SNNPR

ለ2ኛ ጊዜ የወጣ ሀገር አቀፍ

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ መለያ ቁጥር GGWW/10/2016

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ከልል ጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2016 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት ለገ/
ጉ/ወ/ወረዳ ውሃና ማዕድን ጽ/ቤት ለሚያሰራው ፍቴ ቀበሌ ምንጭ ግንባታ ፣ አረዳ ቀበሌ ምንጭ ግንባታ ፣ ደነብ ቀበሌ ምንጭ
ግንባታ ስራና ፣ የወለጋደሴ የውሃ ማዲያ ቦኖ ግንባታ ፣ የእንደብዩ የታንከር ስራ ፣ የቱቦ ተሸካሚ ስራ፣ የቦኖ ከዋና መስመር
የማገናኘት ስራ በግልፅ ጨረታ‫‏‬‎አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ተጫራቾች፦

1. የዘመኑን ንግድ ፈቃድ ያሳደሱ ፣ የቫት እና ቲን ነምበር ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣
2. የመወዳደሪያ ደረጃቸውም ለመንገድ ስራ GC/WWC ደረጃ 7 እና ከዚያ በላይ የሆኑ ተቋራጮች ፣
3. በጨረታው‫‏‬‎ ለመወዳዳር የሚፈልጉ ተወዳዳሪዎች የሚገዙት ጨረታ‫‏‬‎ ሰነዱን ጠቅሰው በማልከቻ ሲጠይቁ ተወካዮች ከሆኑ
ከድርጅቱ ህጋዊ ውክልና ይዘው መምጣት አለባቸው።
4. ተጫራቾች ይህ የጨረታ‫‏‬‎ ማስታወቂያ‫‏‬‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ተከታታይ ቀናት እስከ 8፡00 ሰዓት‍‌‌‍‍‌‍ ድረስ
የማይመለስ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር / ብቻ በመክፈል የጨረታ‫‏‬‎ውን ሰነድ መሀልአምባ ገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡
5. የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብቻ ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) በገ/ጉ/ወ/ወ/ፋይናንስ ፅ/ቤት
ስም ማሰራት አለባቸው፡፡
6. ተጫራቾች የጨረታ‫‏‬‎ውን ቴከኒካል እና ፋይናንሻል ዶክመንት ሀ/ ለቴክኒካል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ
በማድረግ ቴክኒካል በሚል በመለየት ለ/ለፋይናንሻል ዶክመንት አንድ ኦርጅናል እና ሁለት ፎቶ ኮፒ በማደረግ ፋይናንሻል
በሚል በለየት በሰም በማሸግ ከላይ በተጠቀሰው የጨረታ‫‏‬‎ማስከበሪያ ሲፒኦ/ከባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ከቴክኒካል ኦርጅናል
ዶክመንቱ ጋር በማድረግ በሰም በማሸግ ፋይናንሻል ዶክመንት በሚል በመለየት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ
ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ ቀናት መሀል አምባ የገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ
ቁጥር 03 ድረስ በመምጣት ለጨረታ‫‏‬‎አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
7. የጨረታ‫‏‬‎ው ሰነድ በ15ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ታሽጎ በ8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው
በተገኙበት ይከፈታል፡፡
8. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‫‏‬‎ውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡

1. በአፈፃፀም ምክንያት ማስጠንቀቂያ የተሰጣቸው ድርጅቶች መወዳደር አይችሉም፡፡


2. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በአል ወይም ቅዳሜና እሁድ ከሆነ ወደሚቀጥለው የስራ ቀን ይዘዋወራል፡፡
3. በወረዳው ወስጥ አንድና እና ከዚያ በላይ ፕሮጀክት የያዘ አካል መወዳደር አይችልም፡፡
4. የቦታው ምልክታ ደብዳቤ ማቅረብ አለባቸው።

ለበለጠ መረጃ፡- የገ/ጉ/ወ/ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ

ስልክ ቁጥር 011 33 606 31/146 ይደውሉ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በጉራጌ ዞን

የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት

መሀል አምባ

Company Info
Gurage Zone Gedebano Gutazer Welene Woreda FEDB
ጉራጌ ዞን የገደባኖ ጉታዘር ወለኔ ወረዳ ፋ/ኢ/ል/ጽ/ቤት
Mobile +251 91 008 5065

Filed Under

 / Water System Installation


 / Water Construction
 / Water Well Drilling

You might also like