Professional Documents
Culture Documents
4 5791759554660275032
4 5791759554660275032
ዓላማ
የዚህ ግልጽ ፈተና ዓላማ አመራሩ የብልጽግና ፓርቲ ሰነዶችን፣ ሥልጠናዎችንና ውይይቶችን
ለማድረግ ነው፡፡
ዝግጅት
እነዚህ ጥያቄዎች ከብልጽግና ሰነዶች፣ ከተሰጡ ሥልጠናዎችና ካደረግናቸው ውይይቶች
የተወሰዱ ናቸው፡፡
አሠራር
መጀመሪያ ምንም ዓይነት ሰነድና ማስታወሻ ሳንመለከት ጥያቄዎቹን ብንሠራቸው ይመከራል፡፡
ነው፡፡
መልስ የሚዘጋጀው ራሱን በቻለ ወረቀት፣ የጥያቄ ቁጥሮቹን ቀድሞ በመጻፍ ነው፡፡
የተሰጠው ጊዜ
አመራሩ እነዚህ ጥያቄዎች በመመለስ በአራት ሳምንት ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ማስረከብ
ይኖርበታል።
Page 1 of 20
ክፍል አንድ
1. የሰው ልጆች ተደማሪ ፍላጎቶች ምንድን ናቸው? የእነዚህ ፍላጎቶች መጓደል የፈጠረው ሀገራዊ ጫና
አአብራሩ?
መልስ
የሰው ልጆች ፍላጎት በርካታ ናቸው፡፡ የሰው ልጆች ፍላጎቶች ቀጥተኛ የህልውና ፍላጎትና ተዘዋዋሪ
ቀጥተኛ የህልውና ፍላጎት ሲባል የሰው ልጅን በቀጥታ ከሚፈታተናቸው ግድያ፣ ጦርነት ፣ ወይም ሌላ
ማንኛውም የመጠቃት ስጋት ራሳቸውን የመታደግና በህይወት የመቆየት ፍላጎት ነው፡፡ ተዘዋዋሪ
የህልውና ፍላጎት ሲባል ስጋዊ ፍላጎት፣ የስም/ክብር ፍላጎት እና የነጻነት ፍላጎት የሚሉ ጽንጸ ሀሳቦችን
የያዘ ነው፡፡
በመደመር እይታ የሰው ልጆች ፍላጎት ተደማሪ ባህሪይ አላቸው፡ ፍላጎቶቹ እርስ በእርስ የተሳሰሩና
ተደማሪ ፍላጎቶች ሲሆኑ በሌላ በኩል ደግሞ በመካከላቸው ተቃርኖ አላቸው ስለሆነም ሰዎች
መፍጠሩን ማስታወስ ይቻላል፡፡ በኢሀኣዴግ ዘመን እንደ ሀገር የታየው የኢኮኖሚ እድገት በመኖሩና
የዜጎች ስጋዊ ፍላጎት በተወሰነ ደረጃ ማሟላት በመቻሉ የዜጎችን ሌሎች ፍላጎቶችን ያለማድመጥና
ያለማክበር ሁኔታ ሲሰተዋል ታይቷል፡፡ በዚህ ምክንያት ዜጎች ወደ ትግል እንዲገቡና ሀገራዊ ለውጡ
ዴሞክራሲ እነዚህን ፍላጎቶች ከመመለስ አንጻር ያለው ፋይዳ ሲታይ ከፍተኛ ነው፡፡ ዴሞክራሲ
በባህሪው የዜጎች መንግስት መመሰረትና የዜጎችን ጥያቄዎች መመለስ በመሆኑ፤ የዜጎች ተደማሪ
ፍላጎት ለመመለስ ከዜጎች ጋር መወያየትና መግባባት ያስፈልጋል፡፡ እንደ መንግስት በዚህ ደረጃ ለህዝብ
ቅርብ ሆኖ ለመስራት እራስን ዴሞክራሲያዊ ማድረግ የግድ ይላል፡፡ ስለዚህ ዴሞክራሲ የዜጎችን
ማድረግ ካልተቻለ የብቸኝነት ጉድለት ይከሠታል፡፡ የሰው ልጆች ማህበራዊ ህይወት ውስጥ
የብቸኝነት ጉድለት በተለያዩ ምክንያቶች ሊከሰት ይችላል፡፡ በማህበራዊ ግንኙነት ውስጥ በፉክክርና
በትብብር መካከል የየሚከሰት የሚዛን መዛባት ለብቸኝነት ጉድለት መፈጠር ዋነኛ ምንጭ ነው ተብሎ
ይወሰዳል፡፡
ከመሰረታዊ የፖለቲካና ኢኮኖሚያዊ ስብራቶች ውስጥ አንዱ የትብብርና የፉክክር ሚዛን ተብቆ መጓዝ
ችግር ነው፡፡ የብቸኝነት ጉድለትን ለመሞላት ሰዎች ወደ ትብብር ወይም/እና ወደ ፉክክር ሊገቡ
ይችላሉ፡፡ ከልክ ያለፈ ትብብር የሰውን ልጅ ወደ ስንፍና እና የተሻለ ፈጠራ ውስጥ እንዳይገባና በፈጣን
እድገት ላይ ባለቸው አለም ውስጥ ወደ ሃላ የመቅረት ችግር ሊፈጥር ይችላል፡፡ ከልክ ያለፈ ፉክክርም
የራሱ ሆነ እጥረት አለው፡፡ እነዚህ ችግሮች የሰው ልጅን ወደ ተሻለ ለውጥ እንዳይገቡና ባሉበት
ቦታ/ደረጃ ረክቶ ወይም ተስፋቆርጠው እንዲቀመጡ ያደርጋል፡፡ እንዲህ አይነት ትውልድ ደግሞ
3. በመደመር መነጽር መሠረታዊ የፖለቲካ ስብራታችንን አስረዱ? እነዚህን ችግሮች እያባባሱ ያሉት ነባራዊ
ፈተናዎች ምንድናቸው? ነባራዊ ሁኔታ በእነዚህ ሥር በሰደዱ ወይም መሠረታዊ ሀገራዊ የፖለቲካ ችግሮቻችን
ጭቆና (ሰው ወለድና መዋቅር ወለድ ጭቆና)፣ ትክክለኛ ዲሞክራሲ መገንባት አለመቻል፣ የሀገረ
መንግስት ቅቡልነት የማረጋገጥ ፈተና፣ ነጻ ገለለተኛና ብቁ ተቋማት ግንባታ ችግር፣ የፖለቲካ አመራር
የመሪነት ሚና መጫወት አለመቻል እና ዘመናዊ የፖለቲካ ባህል መገንባት አለመቻል የሚሉ ናቸው፡፡
አገራችን በማያቋርጥ የለውጥ ጉዞ እየገሰገሰች ትገኛለች፡፡ አሁን በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ
መሠረት የሚያደርገው በሀገሪቱ ለረጅም ጊዜ የህዝብ ጥያቄ ሆነው የቆዩ ጉዳዮችን ደረጃ በደረጃ
የማፅናት ጥያቄዎች ናቸው፡፡ የለውጡ መነሻና መሰረታዊ አጀንዳዎችም ነበሩ፡፡ ስለሆነም የብልጽግና
ፓርቲ ዓላማ የለውጡ አቅጣጫ መሠረታውያን ተብሎ የተለዩ እነዚህን አጀንዳዎች እውነተኛ ህብረ-
Page 3 of 20
ብሔራዊ ፌደራሊዝም ሥርዓት በማረጋገጥ፣ የዜጐች ነፃነትና ክብርን ከፍ በማድረግ፣
በማድረግ የህዝብን የለውጥ ፍላጎት ማርካት ነው፡፡ ይህንን የህዝብን የለውጥ ፍላጎት ማሳካት
የሚቻለው ብቁ የሆነ፣ የአላማና የተግባር አንድነት ያለው የአመራር ሥርዓት መፍጠር ሲቻል ነው፡፡
በአገራችን ከ 2010 ዓ.ም በኋላ ጥልቀትና ሰፋት ያለው የሪፎርም ሥራዎች እይተከናወኑ የሚገኝ
ቢሆንም በለዉጡ አጀንዳዎች ላይ ሁሉም በየደረጃዉ የሚገኘዉ አመራራችንና ፈፃሚ ኃይል የጋራ
እሳበና መንገድ የጠራ አመለካከትና አቋም የያዘ፣ በፓርቲው አደረጃጀትና አሰራር በቂ ክህሎት
የጨበጠ፣ በአግባቡ የተደራጀና የስራ አፈፃፀም አመራር ብቃት ያለውና የሕዝብ አገልጋይ የሆነ
4. በለውጡ አንዱና ትልቁ ፈተና ባልተጠናቀቀ ሀገረ መንግሥት ውስጥ ዴሞክራሲን የመትከልና የማጽናት ጉዳይ
ነው። ‹ያልተጠናቀቀ ሀገረ መንግሥት› ስንል ምን ማለታችን ነው? ‹የተጠናቀቀ› እና ‹ያልተጠናቀቀ› ሀገረ
መንግሥት ልዩነቶቻቸው ምንድን ናቸው፡፡ ባልተጠናቀቀ ሀገረ መንግሥት ውስጥ ዴሞክራሲን መትከልና
የዲሞክራሲ ሥረዓት ግንባታ ደግሞ በአግባቡ ተግባራዊ ማድረግ የሚቻልው ለዲሞክራሲ ስርዓት
በሀገረ መንግስት ውስጥ የተቋማት ግንባታ ባልተጠናቀቀበት ሁኔታ ዲሞክራሲ ማፅናት ሂደትን
ያልተጠናቀቀ ሀገረ ም›መንግስት ግንባታ የነፃና ገለልተኛ ተቋማት ግንባታ ጋር የተቆራኘ ነው፡፡
ፓርቲ” ወይም “ብልጽግና” ተብሎ እንደሚጠረ ተቀምጧል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ፓርቲያችን ሊያሳካው
የሚፈልገው የኢትጲያን ብልጽግና ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ብልጽግና የፓርቲያችን መዳራሻም መሆኑ
ይታወቃል፡፡
Page 4 of 20
ሁለንተናዊ ብልጽግና ሲባል ደግሞ እንደ ፓርቲ ለማሳካት የሚንፈልገው ኢኮኖሚያዊ ብልጽግና ብቻ
እና ሀገራዊ ክብርንና ጥቅምን ማዕከል ያደረገ የውጭ ግንኙነት ማካሄድ ናቸው፡፡ ይሄን አላማ በአጭሩ
6. ብልጽግና ፓርቲ ስለ ማኅበራዊ ፍትሕ ያለውን አመለካከት በዝርዝር አስረዱ? በሀገራችን ለማኅበራዊ ፍትሕ
ይገኛል፡፡ በዚህም የማኅበራዊ ልማት ሥራዎቻችን የዕድገትና ፍትሐዊ ተጠቃሚነት መንትያ ግቦች
ፕሮግማራችን ኅብረ ሀገራዊ ማንነት መሠረት ያደረገ ሀገራዊ አንድትን የሚያጎለብት እንዲሆን ዒላማ
አድርጎ መንቀሳቀስ የፓቲያችን ማኅበራዊ ፕሮግራም ዓላማ መገለጫ ናቸው፡፡ በዚህ ስር ዘርዘር
ተደርጎ ስታይ፡-
o ከማህበራዊ ጥበቃ አንጻር ዐቅም ያናዘበ ከዳረጎት ወደ መብት የዞረ ማህበራዊ ጥበቃ ስረዓት
መዘርጋት፣
o ከወጣቶች አንጻር የወደፊት ሀገር ተረካቢ ብቻ ሳይሆን የዛሬ ሀገር ባለቤት ወጣቶች ማፍራት፣
o ከሴቶች አንጻር የሴቶችና ወጣቶች ፍትሃዊ የፖለቲካ ውክልናና ተሳትፎ እንዲኖር ማድረግ፣
Page 5 of 20
o ኅብረ ሀገራዊ ከመፍጠር አንጻር ብዝኃነታችነን ማዕከል ያደረገ የባህልና ቅርስ ልማት
(ብዘሃ ልሳን የስራ ቋንቋ ከማድረግ፣ ለባህልን ቅርስ ተገቢውን ትኩረት በመስጠትና በማልማት
7. በኢትዮጵያ ዴሞክራሲን ለመትከልና ለማጽናት ተግዳሮቶችን በዝርዝር አስረዱ? በኢትዮጵያ ነባራዊ ሁኔታ
ፓርቲያችን ተመራጭ የሚያደርገውን ዴሞክራሲ እና መለያ ባህሪያቱን አስረዱ? በመደመር ዕሳቤ የምንገነባው
ነው፡፡ ለምሳሌ ፍጹም አንድነትና ፍጹም ልዩነት የሚያቀነቅኑ ሀይሎች ተቀራርበው የጋራ ሀገር
በዴሞክራሲ ላይ ያለን አዲስ አረዳድ የፓርቲያችን ሁለተኛው የሃሳብ እድገት ማሳያ ነው ማለት
መሰረት ብዙሃን ይገዛሉ ውህዳን መብታቸው ይከበራል። ዴሞክራሲው በፉክክርና በትብብር መካከል
ሚዛን የመጠበቅ መርህ ሲመራና ሲገራ ግን ውህዳን መብታቸውን ከማስከበር ያለፈ ጥቅም ያገኛሉ።
በቅድሚያ በየደረጃውና በየዘርፉ ተመጣጣኝ ውክልና የማግኘት ዕድል ይኖራቸዋል። አለፍ ሲል ደግሞ
የብዙሃንን ተጽዕኖ መቋቋም ብቻ ሳይሆን አስፈላጊ በሆነ ጊዜ መቀልበስ የሚችሉበት የህግ ከለላና
በዴሞክራሲ መርህ አብላጫ ድምጽ ሁሌም ተፈጻሚ ይሆናል። ዴሞክራሲ ለፉክክር ብቻ ሳይሆን
የማግኘት እድል ያገኛሉ። ከውህዳን የሚወጡ ጠንካራ ሰዎችም በሃሳባቸው ትክክለኛነት ከፊት
ያስችለናል።
Page 6 of 20
መልስ
መደመር መንገዳችን ነው፡፡ መደመር ሲባል ሰፊ ጽንሰ ሀሳብና ሀገረኛ አስተሳሰብ ነው፡፡ ጽንጸ ሀሳቡ
የተለያዩ የአለም ተሞክሮዎችንም ከግምት በማስገባት ሀገር በቀል እውቀቶችና እሴቶችን ጨምሮ
የተቀመረ የቀጣይ ሀገራዊ የብልጽግና መዳረሻ ጉዞ ላይ እንደ መንገድ የሚንጠቀምበት ነው፡፡ መደመር
መነጽርና የመግባቢያ ሰነዳችን ነው፡፡ ይህ የትውልድ ግንበታ እውን እንዲሆን፤ በተገዳዳሪ አፍራሽ
ማጠናከርን ይጠይቃል፡፡
የመደመር ትውልድ በሚል የተዘጋጀዊ ሶስተኛው የክቡር ጠቅላይ ሚንስተራችን የመደመር መጸሀፍ
ትውልድን ከትውልድ ለመደመር የተቀየሰ መንገድ ነው፡፡ ካለፈው ትውልድ የተማረ የዛሬው ትውልድ፤
ነገ ሀገርን ተረክቦ ለሚመራው አዲስ ትውልድ የሚያሰማው ታላቅ የአደራ ደወል ነው፡፡ ከትውልድ
የመደመር ትውልድ ስባል ቀጣይ በመደመር መንገድ ላይ የሚንገነባው ትውልድ ወይም የወደፊት
9. በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት የኅብረ ብሔራዊ ፌደራል ሥርዓት፣ የሀገረ መንግሥቱን ቁልፍ መሠረታዊ
በሌላ በኩል ይህንን ህብረ ብሔራዊ የፌዴራል ሥረዓት ለሀገረ መንግስት ግንባታ ወሳኝ የሆነ ሚና
የሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ዘርፈ ብዙ ሥራዎችን ማካናወን የሚጠይቅ ብቻ ሳይሆን ረጅም ጊዜን
የሚጠይቅ ነው፡፡
የሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ውስጥ የሚንከተለው ስርዓት ፌዴራል ስርዓት መሆኑ ከዚሀ ቀደም
የነበረውን የሀገረ መንግስት ግንባታ ሂደት ስብራቶችን ለማከምና ክፍተቶችን ለመምላት ይግዛል
ማለት ይቻላል፡፡
Page 7 of 20
10. የከረረ ልዩነት እና አለመግባባት በዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ላይ የሚፈጥረው አደጋ ምንድነው? ብሔራዊ
እንደ ኢትዮጵያ ብዙ ልዩነት የሚታይበት ሀገር ውስጥ ልዩነቶች ላይ መነጋገርና በሰከነ ሁኔታ
ልዩነት ላይ ያቶከረ አላስፈላጊ ክርክር ማድረግ ወደ ከረረ ልዩነት እና አለመግባባትን የሚወስደን ሲሆን
ብሔራዊ መግባባት በመሰረቱ ከነፃ ተቋማት ግንባታ ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው፡፡ የትኛው ይቀድማል
የሚል ሀሳብ ላይ ከፍተኛ ክርክርከ ይታያል፡፡ ነገር ግን ሁለቱ ጉዳዮች የሚጻረሩ ብቻ ሳይሆኑ
በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ሂደት ውስጥ ነፃ ተቋማት መገንባት ወሳኝ ጉዳ ሲሆን በኢተዮጵያ ሁኔታ
ለማምጣት ምቹ ኔታን ይፈጥራል፡፡ ምክንያቱም በጭቆና ስርዓት ውስጥ የቆየ ህዝብ በነፃነት ተነጋግሮ
ለመግባባት የሚችልበት እድል መፍጠር አስፈላጊ ጉዳ ስለሆነ ነፃ ተቋመት መኖር ወሳብ ጉዳይ ነው፡፡
ብሔራዊ መግባባት በዜጎች እምነት ላይ የተመሰረተ ጉዳይ በመሆኑ ዜጎች በተቋመቱ ላይ እምነት
በአጠቃላይ በአንድ ሀገር ውስጥ ብሔራዊ መግባባት መፈጠር ከተቻለ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት
11. ክሡትነትን ሀገራዊ ምሳሌዎችን በመጥቀስ አስረዱ? ኢትዮጵያን በክሡትነት መነጽር ግለጿት? አብሮነትን
ከአካባያቸው ጋር ያላቸውን ጉንኝነት ቀጣይነት ባለው መልኩ ከትንንሽ ነገሮች ጉንኝነት ወደ ትልልቅ
ነገሮች የመፈጠራቸውን ሂደት ክሱትነት እንሉዋለን፡፡ ለምሳሌ የሀገር ኢኮኖሚ ለማሳደግ አንዱ ዘርፍ
ለብቻው የራሱን ድርሻ ሊወጣ ይችላል፡፡ ነገርግን ሁሉም ዘርፎች የግላቸውን ድርሻ በአግባቡ
Page 8 of 20
መወጣጥት ከቻሉ እና እርስበእርስ መደጋገፍ ባለባቸው ልክ መደጋገፍ ከቻሉ የሚታሰበውን ሀገራዊ
በሌላ ምሳሌ አንዱ ክልል በተወሰነ ዘርፎች ላይ የጎላ ተሳትፎ በማድረግ ሌላ አካባቢ ደግሞ በሌሎች
ዘርፎች ላይ በማተኮር ያመረቱትን ምርት የጋራ በማድረግ አንዱ ዘንደ ያጠረውን ሌላው ዘንድ
ትኩረት በማድረግ ማምረት ቢቻልና አርብቶ አደሩ ደግሞ ሰብልና ፍራፍሬን በአግባቡ ማምረት
በጥቅል ውጤቶች እንደ ሀገር ያለውን ፍላጎት በሙሉ ማሳካት ይቻላል፡፡ ይሄን አይነት ሂደትን ክሱትነት
ማለት ይቻላል፡፡
ኢትዮጲያን በክሱትነት መነጽር ሲንመለከት አንድት ሀገር አንድነቷ የተጠበቀና አንድነቷ ደግሞ
በህዝቦቿ ህብረብሄራዊ ወንድማማችነት ድምር የመጣ መሆኑን ሲናይ ይሄን ክሱትነት ማለት ይቻላል፡፡
12. ቀጣናዊ ትሥሥር አንዱና ዋነኛው የውጭ ጉዳይ ግባችን እንደሆነ ይታወቃል። ይህንን የቀጣናዊ ትሥሥር
Page 9 of 20
በአጠቃቀም ምክንያት የሚመጡ አለመግባባቶችም በዓለም አቀፍ መርሖችና በዲፕሎማሲያዊ
መንገዶች እንዲከፈቱ በዘላቂነትም በወንዞቹ ላይ ሁሉን አቀፍ የሆነ ስምምነት እንዲደረስ
ያደርጋል፡፡
በተመሳሳይ ሀገራችን በአካባቢያችን ካሉ ባለ ወደብ ሀገሮች የተሸለ የወደብ ተጠቃሚነት መብት
በሚያረጋግጥ መልኩ አካባቢያዊ ትብብሮች ላይ ትኩት በመስጠት ለመስራት እንደ አንድ ግብ
ተቀምጧል፡፡
13. በመደመር ዕሳቤ ቁልፍ የፖለቲካ ስብራታችንን በመጠገን ረገድ የብሔራዊነት ትርክት ፋይዳን አስረዱ?
መልስ
የብሄራዊነት ትርክት የሀገራችን ፖለቲካ ስብራቶችን ከመጠገን አንጻር ከፍተኛ ፋይዳ አለው፡፡
ብሄራዊነት ማለት ህብረብሄራዊ አንድነት ማለት ነው፡፡ ይህ ደግሞ ህገመንግስታዊ ጭምር ነው፡፡
ወይም እንደ ጸጋ ሚቀበል ነው፡፡ እነዚህን ማንነቶች አስተሳስሮ፣ አስተባብሮ የያዘ ሀገራዊ አንዲነት አለ
በሀገራችን ካሉ ቁልፍ የፖለቲካ ስብራቶች ውስጥ አንዱ ሌላውን በጠላት የመፈራረጅና ተቀራርቦ
መስራት ባህል አለመዳበር ነው፡፡ ከዚህ አንጻር ብሄራዊነት ሁሉንም የሚያግባባ እና የሚያሰባስብ
14. የሀገረ መንግሥት ቅቡልነት ችግር በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከዕዳ ወደ ምንዳ ሽግግር እንዳይፈጠር
የማህበራዊ ችግሮች በመብዛታቸው የነሣ በለውጥ ሂደታችን ውስጥ ከእዳ ወደ ምንዳ የሚናደርገው
ነገር በዚህ ሽግግር ውስጥ ትልቁ ፈተና የትርክት ግንባታ ላይ የተፈጠረ አለመግባባት ነው፡፡ የጋራ
15. የመደመር ሳንካዎችን በዝርዝር አስቀምጡ? የፍጹም አንድነት እና የፍጹም ልዩነት ትርክት ክፍተት ከመደመር
Page 10 of 20
መልስ
የመደመር ሳንካዎች በጥቅሉ በሁለት ይቀመጣሉ፤ የአስተሳሰብና የግብር፡፡ የአስተሳሰብ ሳንካዎች
ፍጹም አንድነት የሚባለው ጽንሰ ሀሳብ በራስ አምሳያነት ሁሉንም ለመሳል መሞከር፣ ወይም ሀገር
በሙሉ እኔን መምሰል አለበት በሚል የሚታይ እሳቤ ነው፡፡ ይህ አስተሳሰብ ብዘሃነትን በመልካም ማየት
የሚቸገርና ብዝሃነት ወደ ልዩነትና ግጭት ያመራል የሚል እምነት የሚይዝ ነው፡፡ በተቃራናዊ ደግሞ
በመሄድ ልዩነትን የሚያጎላ እና አኛና እናነት የሚል ልዩነቶችን የሚፈጥር አስተሳሰብ ነው፡፡ እነዚህ
አስተሳሰቦች ከመደመር ሳንካዎች አንጻር ሲታይ በአስተሳሰብም በግብርም ሚገለጹ ናቸው፡፡ ለምሳሌ
ከዋልታረገጥነት አንጻር ሲታይ ሁለቱ አስተሳሰቦች ጫፍና ጫፍ ያሉና አንዱ ሌላውን በጠላት የሚያይ
ለመደመር የሚቸገር ነው፡፡ ከግብር አንጻርም አንዱ በራሱ በያዘው ሀሳብ ላይ ግትር በማለት
የመደመር ሳንካዎችን መፍታት በራሱ የሀገራችን ፖለቲካ ስብራቶች ውስጥ ሚታዩ የፍጹም አንድነት
16. የመደመር ዓምዶች የሚባሉት እነ ማን ናችው? የብሔራዊነት ትርክትን ከመደመር ዓምዶች ጋር በማያያዝ
አስረዱ?
17. ዴሞክራሲ በኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ውስጥ ቁልፍ አስፈላጊነቶቹ ምንድን ናቸው? የሀገረ
መልስ
በሀገር መንግስት ግንባታ ሂደት ውስጥ አንዱ ምሶሶ ጉዳይ ነፃና ገለልተኛ ተቋማት መገንባትና ሀገራዊ
የዲሞክራሲ ሥረዓት ግንባታ ደግሞ በአግባቡ ተግባራዊ ማድረግ የሚቻልው ለዲሞክራሲ ስርዓት
በሀገረ መንግስት ውስጥ የተቋማት ግንባታ ባልተጠናቀቀበት ሁኔታ ዲሞክራሲ ማፅናት ሂደትን
ያልተጠናቀቀ ሀገረ ም›መንግስት ግንባታ የነፃና ገለልተኛ ተቋማት ግንባታ ጋር የተቆራኘ ነው፡፡
Page 11 of 20
18. በኢትዮጵያ ለተቋማት ድቀት ሥር የሰደደ ምክንያቱን አስረዱ? ይህንንም የተቋማት ድቀት ለፖለቲካ ገበያ
የሚፈጥረው ምቹ ሁኔታ እና የፖለቲካ ገበያ መልሶ በተቋማት ግንባታ ሂደት ላይ የሚኖረውን አደጋ አስረዱ?
19. የሀገረ መንግመንግሥት ግንባታን ምንነትን በማብራራት የድኅረ እውነት ፖለቲካ በሀገረ መንግሥት ግንባታ
20. በመደመር ዕይታ መመሥረት በሀገራችን የተስተዋሉ የመሪነት ፈተናዎች ምን ምን ናቸውበዝርዝር አስረዱ?
22. መደመር ጭቆናን አሽቀንጥሮ ለመጣል የፖለቲካ ባህልን ቁልፍ የሚያደርገው ለምንድነው? የፖለቲካ ባህል
አአብራሩ?
እንደ ኢንተርፕሬነር መንግስት በሀብት ፈጠራ ላይ ትኩረት ማድረግና የተፈጠረውን ሀብት በጥቅቶች
እንዳይመዘበር በመከላከል ፍትኃዊና ፈጣና እድገት በማምጣት የኑሮ ውድነትና ስራ አጥነት ችግር
24. የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የባለፉት ዓመታት የዕድገት ጥራት ፈተናዎች መገለጫዎች ምንድን ናቸው? ለለዕድገት
ጥራት ችግሩ መነሻ እና ማሳያ የሆኑ ጉዳዮች እና መዛባቶቹ ምን ነበሩ? ብልጽግና ይህንን ለማስተካከል
25. የሰው ልጅ ተደማሪ ፍላጎቶች እና ከሥነ ምግባር አስተውሎት ጋር ያላቸው ግንኙነት ምንድነው? የሰው ልጆች
Page 12 of 20
27. የሰው ሠራሽ አስተውሎትን መልካም ጎኖች እና አደጋዎችን አስረዱ? መልካም ጎኖቹ ብልጽግናን በማረጋገጥ
28. ከተለያዩ ሥልጠናዎቻችን በመነሣት የምናብ እና የሐሳብን ኃይልና ዐቅም አስረዱ? መሪነትን ከዚህ አንጻር
አስረዱ?
መልስ
ምናብ ሲባል እየተከሠተ ካለውና ከተከሠተው ነገር በሐሳባዊ ዓለም ርቆ በመሄድ፣ ለሁኔታዎችና እና
ለነገሮች አእምሯዊ ሞዴል የመፍጠር፣ የመቅረጽና የመጠቀም ሂደት ነው። ይህም በየግዜው
ለሚፈጠሩ ችግሮች አዳዲስ ዕድሎችን በመፍጠር አዲስ የዕድገት መንገድ ለማግኘት ያስችላል።
የተሞከረው በዚህ ምናባዊ መንገድ ነው። በችግሮች ውስጥ ተጠምዶ ለችግሮቹ ምላሽ በመስጠት፣
የዕሴት ሠንሰለት መበጠስ ምክንያት የምርት መቀዛቀዝ ሲፈጠር፣ ኢኮኖሚያዊ ጫናዎች ሲደረጉብን፣
ምናባዊ ኢኮኖሚ ማለት፣ ከነበረው ስለ ምግብ ብቻ የማሰብ አካሄድ ወጣ ብሎ አዲስ አእምሯዊ ፍኖት
መፍጠር ነው። አረንጓዴ ዐሻራ የሚል ፍኖት። ስንዴ አናስገባም የሚል ፍኖት። ከነበረው ብዙ የራቀ፤
በዚህም የተነሣ የማይሆን የሚመስል፣ ነገር ግን ሆኖ መሬት ላይ ወርዶ ታሪክ እየቀየረ ያለ አካሄድ
ነው። የተፈጠሩ ችግሮችን በዕለታዊ ምላሽ ለማለፍ ከመጣር ይልቅ፣ ዘላቂ የሆነ የምግብ እጥረት
29. ብልጽግና ፓርቲ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ ከተቋቋሙት ፓርቲዎች የሚለዩት ዋና ዋና ነገሮች
ምንድን ናቸው?
Page 13 of 20
መልስ
የብልጽግና ፓርቲ ከማህበራዊ መሰረት አኳያ የሚከተለው ፖሊሲ ሁሉ አቀፍ አሳታፊነትን (big tent
or catch all approach) ማረጋገጥ ነው፡፡ ለዜጎች ግልጽ እና ተደራሽ የሆነ፣ ምንም አይነት አድሎ
ብልጽግና የመሀል ፖለቲካ አራማጅ ፓርቲ ነው። በዚህ ባህሪውም ከታሪካችንም ከኢህአዴግም የተለየ
ነው
30. ኢንተርፕርነራል መንግሥትን ከኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ሁኔታ አንጻር ተመራጭ የሚያደርገው ምንድነው?
መልስ
የሀገራችን የኢኮኖሚ ሁኔታ ሲንመለከት ገና ያላደገ እና ብዙ የኢኮኖሚ ተግዳሮቶች የሚታይበት
ሲሆን ከእነዚህ ትግዳሮቶች ውስጥ ብዙ ወጣት ህብረትሰብ ክፍል በሥራ አጥነት ፈተና ውስጥ
የሚገኝበት፤ የመኒፋክቸሪንግ ዘረፍ ብዙም ያለደገበት መሆን፣ የኑሮ ውድነት እና የዋጋ ግሽበት
ዜጎች የሥራ እድል ፈጠራ ጉዳይ የቅድሚያ ትኩረት የሚሰጠው ነው፡፡ ለዚህም ደግሞ መንግስት
እንደ ኢንተርፕሬነር መንግስት በሀብት ፈጠራ ላይ ትኩረት ማድረግና የተፈጠረውን ሀብት በጥቅቶች
እንዳይመዘበር በመከላከል ፍትኃዊና ፈጣና እድገት በማምጣት የኑሮ ውድነትና ስራ አጥነት ችግር
31. የሠርጎ ገብ ፖለቲካ ምንነት፣ መነሻ እና ፈርጆችን አስረዱ? ከፖለቲካ ገበያ ጋር ያለው ተዛማጅነት ምንድን
ወይም ፓርቲውንና መንግስትን ለማዳከም የሚደረግ ጥረት ነው፡፡ ለምሳሌ በፓርቲ ውስጥ በአቋራጭ
ማንሳት ይቻላል፡-
እንድንከፋፈል ማድረግ፣
Page 14 of 20
2. ክስተቶቹና አጀንዳዎችን ተጠቅመው የተጠለፉና የተወሰዱ አመራሮችን በመጠቀም ወደ
ሰርጎ ገብነትን ከላይ በገለጸነው ትርጉም ሲናየው ከፖለቲካ ገባያ ጋር እንደሚመሳል መረዳት ይቻላል፡፡
በፖለቲካ ገበያ ውስጥ ፖለቲካን እንደ ሸቀጥ ለራስ ጥቅም ሲባል መሸቀጥን የሚመለከተ ሲሆን
ማድረግ ነው፡፡
ሰርጎገብነት በፓርቲያችን ላይ ያለው ተጽእኖ ሲታይም ፈተኛ ነው፡፡ አንድም የለውጥ ሂደቱን
ያልጨረሰና በየግዜው በተለዋወጭ ወቅታዊ ሁኔታ እየተፈተነ ያለው ፖለቲካችን ሰርጎ ገብነት ትልቅ
ፈተና ነው የሚሆነው፡፡ አንድም የሚፈጠረውን ጥቅት ሀብት በመዝበርና ለግል ጥቅም ለማዋል
በሚደረግ ጥረትና በሌላ በኩል ደግሞ በበርካታ አጀንዳዎች ላይ የልህቃን ስምምነት መፍጠር
ለዘህ መፍትሄው በአንድ በኩል የዴሞክራሲ ልምምዳችን ሳይደናቀፍ በማስቀጠል፣ በሌላ በኩልኢ-
32. በኢትዮጵያ ሕዝብ ትግል ውስጥ የተነሡ ቁልፍ ጥያቄዎች ምንድን ናቸው? ከእነዚህ ቁልፍ ጥያቄዎች በሁለቱ
ኢትዮጵያ ውስጥ የተለያዩ የለውጥ ሙከራዎች ተደርገዋል፡፡ በእነዚህ የለውጥ ሙከራዎች አጠቃላይ
ሂደት ውስጥ የኢትዮጵያውያን ልሂቃን ተሳትፎ የአንበሳውን ድርሻ የሚይዝ ነበር፡፡ የመጀመርያው
አብዮት በመሰረቱ ዘውዳዊ ስርአቱን በመገርሰስና ወሳኝ የሚባለውን የመሬት ጥያቄ አንጻራዊ በሆነ
መልኩ መልሶ ከማለፍ አንጻር የተሳካ አብዮት ይሁን እንጂ ኢትዮጵያን በማሻገር ግብ ከተለካ የተሳካ
አብዮት ተደርጎ የሚወሰድ አይደለም፡፡ ሁለተኛው አብዮትም በመሰረቱ የብሄርንና ራስን በራስ
የማስተዳደር ውጥን የዜጎችን መብት ከመመለስ ያለፈ ውጤት አሳክቷል ተብሎ አይወሰድም፡፡ ይህም
የዜጎች መሰረታዊ ጥያቄ ሆኖ የቆየውን የብዝሀነት ጥያቄ በአንፃራዊነት የመለሰ ቢሆንም የዜጎችን
Page 15 of 20
የዴሞክራሲ እና የዕኩልነት መብትና የፍትሀዊ ተጠቃሚነት መብት በማሳካት በኩል እንደ
ፓርቲያችን እያካሄደ ያለው ለውጥ መሠረት የሚያደርገው በሀገሪቱ ለረጅም ጊዜ የህዝብ ጥያቄ
ሆነው የቆዩ ጉዳዮችን ደረጃ በደረጃ መመለስ ላይ ነው፡፡ የእኩልነት፣ ዴሞክራሲ እያረጋገጡ መሄድ እና
የልማት ጥያቄዎች ናቸው፡፡ በሀገራችን የእኩልነት፣ የዴሞክራሲ እና የልማት ጥያቄዎች ደግሞ እርስ
በዕርስ የሚተሳሰሩ ናቸው፡፡ ዴሞክራሲ ሳይኖር የብሔሮችን ጥያቄ መፍታት እንደማይቻል ሁሉ፣
ኢኮኖሚያችን ካላንሰራራ የተማረ ህበረተሰብ፣ ብቁና ለመላው ህዝብ ተደራሽ የሆነ ሚዲያ፣ የጐለበተ
የሲቪል ማህበረሰብ ተቋማት፣ ሐሳብ ማውጠንጠን የሚችል ልሂቅ፣ ፖሊሲዎችን መፈተሽ የሚችል
ወጣት፣ ትላልቅና ውስብስብ አጀንዳዎችን የሚረዱና የሚያስረዱ ምሁራን መፍጠር አይቻልም፡፡ ዘላቂ
ሠላም ለማስፈን፣ የተረጋጋ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ለመገንባት፣ የዳበረና የበለፀገ የኢኮኖሚ ሥርዓት
እንዲኖረን እርስ በርሳቸው የሚተሳሰሩ ወሳኝ የህዝብ ጥያቄዎችን በተደራጀ መንገድ የመመለስ
አገራዊ ለውጡ ጅምርና በሂደት ላይ የሚገኝ እንደመሆኑ መጠን ዛሬም ሆነ ነገ መማርን፣ በተሞክሮ
ማደግን፣ በአዳዲስ ነገሮች መበልጸግን መነሻ አድርጎ ይወስዳል፡፡ አገራዊ ለውጡ ከመጀመርያው
አብዮት የመሬት ጥያቄ የተፈታበትን አግባብ በጥንካሬ ወስዶ፣ ከሁለተኛው አብዮት ብሄርን ጨምሮ
የብዝሀነት ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ የተደረገውን ጥረት በመገምገም በሁለቱም አብዮቶች መሳካት
የዴሞክራሲ ጥያቄ አለም ከደረሰበት ነባራዊ ሁኔታና ከዜጎች የዘመናት ፍላጎት ጋር እያጣጣመ እና
33. ሥር የሰደዱ የሀገራችን የፖለቲካ ችግሮች እና ነባራዊ ሁኔታው የሚፈጥራቸው ፈተናዎች ተደምረው
መነጣጠልን ሳይሰለች በሚሰብክ ሁለት ፍጹም ተቃራኒ ሃገራዊ ትርክቶች ተወጥራ ነው። እነዚህ
ናቸው።
Page 16 of 20
እነዚህ ትርክቶች የሃገራችንን የፖለቲካ ምህዳር ተቆጣጥረው በኖሩባቸው ዘመናት ሁሉ የመገፋትና
ኖሯል። የፖለቲካ ሴረኝነት፣ የአመራርና የአሰራር ብልሽትና ሌብነት ፈቃድ የተሰጣቸው የተከታታይ
ወደድንም ጠላንም ከታሪካችን እጅግ በተለየ መንገድ የፈጠርነውን ለውጥና እየገነባን ያለነውን
ዓለማዊ ስርዓት እነዚህ ተሻጋሪ ህመሞች እየፈተኑት ነው። በኛ ዘመን በተሻጋሪ ህመሞች እየተጠቃን
ጉድለት የሚመነጨው ሌብነት ለልማት የሚውል ሃብታችንን፣ ብቃትና ንቃት ያላቸውን ወንድምና
በጥቅሉ ሲታይ ሁለቱ ጽንፈኛ ትርክቶች የወለዷቸውን ተሻጋሪ ህመሞች ከኛ ዘመን ትውልድ ህሊናና
የሚያቀነቅነው አዲሱ ሃገራዊ አስታራቂ የትስስር ትርክት የበላይነት እንዲይዝ በማድረግ ብቻ ነው።
34. የባሕር በር ጉዳይን አስፈላጊ የሚያደረጉ ሀገራዊና ቀጣናዊ ጉዳዮች ምንድን ናቸው? የባሕር በር ጥያቄያችን
የሚጠማ ሀገር ነች፡፡ በሀገራችን በዋናነት የቀይ ባህርና የአባይ ጉዳይ ዋና አጀንዳ አድርገን መነጋገር
ጥፋትና እድገት መሰረት ናቸው፡፡ በዓለም ደረጃ በአሁኑ ጊዜ የውሃ ፖለቲካ ከፍተኛ ድርሻ ይኖራዋል፡፡
የባህር በር ጉዳይ ኢትዮጵያ በታሪክ፣ በጂኦግራፊ በኢኮኖሚ ምክንያቶች አሳማኝ ጥያቄ አላት የሙል
ስለሆነም የሀገራችን የባህር በር ጥያቄ ዋና መሰረቱ የህዝብ ብዛት፣ የጂኦግራፊ አከባቢያዊ ቅርበት
Page 17 of 20
35. ለኢትዮጵያና መሰል አዳጊ ሀገራት መፍጠርና መፍጠን ካደጉት ሀገራት በይበልጥ ለምን አስፈለገን? መፍጠርና
መፍጠንን ለመተግበርና ውጤት ለማየት ከአመራሩና ከተቋማት ምን ይጠበቃል እጥረትና ዐቅሞችን ለይተው
ያብራሩ?
መልስ
ከወል እውነት ፈጠራና ፍጥነት አንጻር፡- መሰረታዊ የብልጽግናን ታሪካዊ ተልዕኮ ማወቅ ተገቢ ነው ፡፡
ከብልጽግና በፊት የነበሩት መንግስታት በሀገራችን የነጠላና የቡድን እውነት ገንብተው እንደነበር
ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም ሀገራችን የሀገረ መንግስት ግንበታን አጠናቃ ያልጨረሰች ሀገራችን በወል
እውነት የተመሰረተ የሀገረ መንግስትና የህብረ መንግስት ግንባታን ማጠናቀቅ የብልጽግና ታሪካዊ
ኃላፊነት ነው፡፡ በዚህ አቅጣጫ የወል እውነት ተጨባጭ ለማድረግ የወንድማማችነት አስተሳሰብን
በመከተል በተግባር ከህብረ ብሄራዊ እሳቤ ጋር በማጣመር መሰራት ይገባል ፡፡ የሀገራዊ ምክክርና የእርቅ
ኮሚሽን ይህን ዓላማ ለማሳካት የተቋቋመ ተቋም መሆኑን መገንዘብ ይገባል፡፡ በዚህ ሂደት
ነጠላ እውነቶች ያሉ ሲሆን እነዚህ ነጠላ እውነት በራሳቸው ስህተት ነው ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን
36. ከከዴሞክራሲ ባሕል ግንባታ ጋር ተያይዞ ማኅበረሰብ በዕሴትነት ሊላበሳቸው የሚገቡ ባሕሪያትን በመዘርዘር
ያብራሩ?
መልስ
የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ሥራን ለማሳካት የህዝቡን የጋራ የሆኑ ብሔራዊ ጠባይ፣ ስነ ልቦናዊ መገለጫ
3. ዓለም አቀፋዊነት፦ ከሥጋዊ ወይም _ ከአካባቢያዊ ዝምድናና _ ወዳጅነት በዘለለ ስለሰው ልጆች መጨነቅ
4. ቅንነት፡- አብሯቸው የሚኖሩትን ሰዎች ለመርዳትና ከፍ ለማድረግ መጣር፣ የአጋዥነት፣ የይቅር ባይነት፣
Page 18 of 20
6. እሽ ባይነት- ለሌሎች ሐሳብና ፍላጎት ተገዢ መሆን፣ በራስ ከማሰብና ከመወሰን ይልቅ የሌሎችን ሐሳብና
8. ጨዋነት፡- ለሌሎች ሰዎች መልካም መሆን፣ ችግራቸውን መረዳትና ለማገዝ መፈለግ፣ የወዳጅነት ስሜት
10. ስልጣን፡- የበላይ ለመሆንና ስልጣን ለማግኘት መጣር፣ ለሥልጣንና ለመላይነት መፎካከር
ዲሞክራሲና የኢኮኖሚ ልሣት ዝቅተኛ የሆነባቸው ሀገራት ለኋለኞቹ አምስት ዕሴቶች (እሸ ባይነት፣ ደኅንነት፣
ጨዋነት፣ ስኬትና ሥልጣን) ትልቅ ዋጋ ይሰጣሉ። ይህም ማለት ዜጎች በኅብረተሰቡ ልማድ የሚደፈቁበትና
አዲስ ሐሳብ ለማመንጨት የሚፈሩበት፣ ፍርሐትና ጥርጣሬ የነገሠበት፣ ለግለሰባዊ ስኬትና ሥልጣን
እሽቅድድም የሚደረግበት ሀገራዊ ሁኔታ ይኖራል ማለት ነው። በዚህም ምክንያት ጠልፎ መጣል፣ የሥልጣን
ግጭትና አድር ባይነት የሰፈነበት ኅብረተሰብ ይኖራል ማለት ነው። ሀገራችን ኢትዮጵያ በኢኮኖሚ ልማቷ ገና
በማደግ ላይ ስላለች፣ ዲሞከራሲም ገና በጅምር ላይ የሚገኝ በመሆኑ የእነዚህ ኋላ ቀር ዕሴቶች የበላይነት
ይስተዋልባታል።
ከእነዚህ ዕሴቶች መካከል የስኬት ዕሴት በተለየ ሁኔታ በሀገራችን ዝቅተኛ እንደሆነ በደምሳሳው ማስተዋል
ይቻላል። ጉዳዩ ከጠበኝነት ጠባያችን ጋር የሚገናኝ ነው። ነገሮችን በጉልበት ለማስፈጸም የምንሮጥና በትጋት
ስኬት ላይ ከመድረስ ይልቅ ሰዎችን _ በጉልበትና በሤራ ለማሸነፍ ትልቅ ዋጋ የምንሰጥ ይመስላል። በዚህም
የተነሣ ሠርቶ ለመለወጥና የሕይወትን ግብ ለማሳካት ያደጉ ሀገራትን የጠቀማቸው የስኬት ዕሴት በእኛ ሀገር
ግን ዝቅተኛ ቦታ ሳይሰጠው አልቀረም፡፡
ከዕሴቶቹ መካከል በሀገራችን ጎልቶ የሚታየው አንዱ ዕሴት እሽ ባይነት ነው።
ክፍል ሁለት
i. ማኅበረሰባዊ ብሔርተኝነት
iv. ኅብር
ህብር የሚለው ጽንጽሀሳብ የሚያሳያው ብዝሃነትና አብሮነት በጋራ የያዘ ነው፡፡ ያለንን ብዝሃነትን እንደ
Page 19 of 20
ጸጋ በመጠቀም ህብረብሄራዊ ወንድማማችነትና እህትትማማችነትን በማጎልበት ሀገራዊ አንድነትን
መገንባት፡፡
v. አማካዩ መንገድ
አመካይ መንገድ ሲባል የሚታዩ ዋልታ ረገጥ ሀሰቦችን ለማስተራቅ እና የተሸለ አማራጭ የሚንቀይስብት
ስልት ነው፡፡ የፓርቲያችን አንዱ መገለጫም አመካይ መንገድ የሚመረጥ ፓርቲ ነው፡፡
አካታች ምህዳር ሲባል ፖለቲካ ምህዳሩ ሁሉንም የሚያቅፍ የሆነ እና የሚገለል አካል እንዳይኖር
የሚያደርግ ነው፡፡
ተፈጥሯዊ የኢኮኖሚ ሂደቶችን ሳይከተል፣ በሂደቱ የሚጠበቁ ደረጃዎችን ዘልለን ከግባችን እንዲንደርስ
viii. ነ ቢር ነበብነት
ከነባራዊ ሁኔታ የሚነሳ፣ እውነታውን እያዩና እያገናዘቡ የሚሄድ አስተሳሰብ ወይም ፍልስፍና
ix. ገር ኃይል
x. ጠጣር ኃይል
Page 20 of 20