2015 .

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 52

ጎንደር መምህራን ት ም ህ ር ት ኮሌጅ

የ2015 ዓ.ም ሁለተኛ ሩብ ዓ መ ት የስራ አፈጻጸም


አጭር ሪፖርት

ታህሳስ
2015 ዓ.ም
ማውጫ
መግቢያ ..........................................................................................................................................................................
1
1. የቅድመ ዝግጅት ተግባራት....................................................................................................................................2
1.1. በቢሮው መ ነ ሻ ዕቅድ መ ሰረት ዕቅድ ተከልሶ የ2015 ዓ መ ታ ዊ ዕቅድ ስ ለ መ ታ ቀ ዱ ፣ ................................2
1.2. ዕቅዱን ለኮሌጁ ማህበረሰብ ቀርቦ ው ይ ይ ት በማድረግ በኩል የ ተ ከ ና ወ ኑ ተግባራት፡-.................................2
1.3. አደረጃጀቶች የ ተ ሟ ሉ መሆናቸው፣...............................................................................................................2
1.5. በአንደኛ ዓ መ ት እጩ መ ምህራንን የትውውቅ መድረክ የ ተ ከ ና ወኑ ተግባራት ...........................................6
2. ከትኩረት መስኮችና ከተጣሉ ግቦች አንጻር የተ ከ ና ወኑ ተግባራት .....................................................................11
2.1. በመልካምሥነምግባርየታነፁዜጐች ...............................................................................................................11
2.1.1. የሰልጣኞችን ስነምግባር ከማህበረሰብ እርካታ አንጻር ዳሰሳዊ ጥ ና ት ለ ማ ጥ ና ት የተደረገ የቅድመ ዝግጅት
ተግባር ................................................................................................................................................... 11
2.1.2. የክበባት እንቅስቃሴን በተመለከተ፣..................................................................................................... 11
2.1.3. የበጎ ፈቃድ አገ ል ግሎት ለመስጠት የ ተ ከ ና ወ ኑ ተግባራት፣ .............................................................. 13
2.2. የገበያን ፍላጐትን መ ሠ ረ ት ያደረገ ጥ ራ ት ያለው ትምህርት.....................................................................14
2.2.1. ሥ ር ዓ ተ - ት ም ህ ር ቱ ን የ ጥ ራ ት ደረጃውን ጠብቆ ከ ማ ዘ ጋ ጀ ት፣ ከ መ ተ ግበ ርና ከመገምገም አንጻር የተ ከ ና ወ ኑ
ተግባራት፣ ........................................................................................................................................ 14
2.2.2. የ ጥ ና ት ና ምርምር ተግባራት፣............................................................................................................ 14
3. የ ሥር ዓ ተ - ት ም ህ ር ቱ ን የ ጥ ራ ት ደረጃና ጥ ና ት ና ምርምርን በማካሄድ ረገድ፣....................................................15
3.2.1. የመ ም ህራንና የ ት ም ህ ር ት አመራሩን አቅ ር ቦ ት ፣ተነ ሳ ሽነትና ብቃትን ለማሳደግ የተ ከ ና ወኑ ተግባራት፣ ..16
3.2.2. የኮሌጁን ደረጃ በቀጣይነት በማሻሻል ለ መ ማ ር ማ ስ ተ ማ ር ሂ ደ ቱ ምቹ ማድረግ፣.....................................19
3.2.3. የ ት ም ህ ር ት ሥ ር ዓ ቱ ን በዲጂታል ቴክኖሎጂ መደገፍ ................................................................................21
3.3. የ ት ም ህ ር ት ና ሥ ል ጠ ና ተ ደ ራ ሽ ነ ት ፣ አ ካ ታ ች ነ ት ፣ ፍ ት ሐ ዊ ነ ት ና ውስጣዊ ብቃትን ማሳደግ ................... 23
3.4. የተጠናከረ ያ ል ተ ማ ከ ለ የትምህርትሥርዓት ................................................................................................24
3.4.1. አቅምን ያጐለበተና ተጠያቂነት የሰፈነበት ያ ልተ ማ ከ ለ የ ት ም ህ ር ት አስተዳደርን ማጠናከር፣ .......... 24
3.4.2. ውጤታማ የ ሃ ብ ት አጠቃቀምሥርዓትን ማጐልበት፣ ........................................................................ 25
3.5. የ ት ም ህ ር ት ጥ ራ ት የ ማ ረ ጋ ገ ጥ ሥርዓት.....................................................................................................25
3.5.1. የ ክ ት ት ልና ግምገማ ሥ ር ዓ ት ............................................................................................................. 25
3.5.2. የ ክ ት ት ልና ድ ጋ ፍ ተግባራት........................................................................................................................26
4. አሃዛዊ መረጃዎች.................................................................................................................................................26
5.

አባሪዎች ...............................................................................................................................................................28
መግቢያ
ኮሌጃችን ከዓበይት ተግ ባራቱ ከ መ ማ ር ማስተማር፣ ጥናት እና ምርምር እና ማህበረሰብ
አ ገል ግ ሎ ት አንጻር የ2015 ዓ.ም ፊዚካል ዕቅድን አቅዶ ወደ ስራ መግባቱ እንዲሁም ከአብክመ
ትም ህር ት ቢሮ የተላከውን ፈዚካል ዕቅድ መሰረ ት በማድረግ ዕቅዱን መከለሱ ይታወቃል፡፡ ዕቅዱን
መሰረ ት በማድረግም በርካታ ተግባራትን አከናውኗል፡፡ የስራ አፈጻጸም ሪ ፖ ር ት ማቅረብ አንዱ
ተግባሩ ስለሆነ ይህንን የ 2015 ዓ.ም የ ት ም ህ ር ት ዘ መ ን ሁለተኛ ሩብ ዓ መ ት የስራ አፈጻጸም
አ ጭ ር ሪ ፖ ር ት አዘጋጅተን አቅርበናል፡፡

ሪ ፖ ር ቱ ከአብክመ ትም ህር ት ቢሮ የተላከውን የ ሪ ፖ ር ት ቢ ጋ ር በ መከ ተል የተዘጋጀ ነው፡፡


በ ሪ ፖ ር ቱ በቅድመዝግጅት ምዕራፍ የተ ከ ና ወ ኑ ተ ግ ባ ራ ት ፣ በተግባር ምዕራፍ ወቅት የ ተከ ና ወ ኑ
ተግባራት እና ልዩ ልዩ አሃዛዊ መ ረ ጃ ዎ ች ን እንዲያካትት ተደርጓል፡፡

1
1. የቅድመ ዝግጅት ተግባራት
1.1. በቢሮው መነሻ ዕቅድ መሰረ ት ዕቅድ ተከልሶ የ2015 ዓመታዊ ዕቅድ
ስ ለ መታ ቀ ዱ ፣
 በመምህራን እና ድ ጋ ፍ ሰ ጪ ሰራተኞች መድረክ የ2014 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪ ፖ ር ት
ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ በግምገማውም፡-
 አሰልጣኝ መምህራን ወንድ 93፣ ሴት 17፣ ድምር 110
 ድጋፍ ሰ ጪ ሰራተኞች ወንድ 40፣ ሴት 49፣ ድምር 89
 በጠቅላላው ወንድ 133፣ ሴት 66፣ ድምር 199 አባላት ተገኝተዋል፡፡
 የኮሌጁ የ 2015 ዓ.ም ፊዚካል ዕቅድ ከኮሌጁ አስር ዓ መ ት ዕቅድ ተቀ ድ ቶ፤ በቢሮው ዕቅድ
መነሻነትም ተከልሶ ተዘጋጅቷል፡፡
 የተዘጋጀውን ዕቅድ ለፈጻሚ አካላት አቅርቦ ውይይት ለማካሄድ እና ለመከለስ
የቅድመዝግጅት ተግባራት ተከናውነዋል፡፡
1.2. ዕቅዱን ለኮሌጁ ማህበረሰብ ቀርቦ ውይይት በማድረግ በኩል የ ተከ ና ወ ኑ
ተግባራት፡-
 በ ሥራ አ መራ ር ቦርድ ውይይት ለማድረግ በተደጋጋሚ ቀጠሮ ቢያዝም ከቦርድ አባላት
ስብጥር እና የስራ ብዛት አንጻር እስከ አ ሁን ሊሳካ ባይችልም ለወደፊት ቀጠሮ ተይዟል፡፡
 ለአካዳሚክ ኮሚሽን አባላት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
 በተዋረድ በትምህርት ክ ፍ ሎ ች ና በየስራ ዘርፎች ዕቅዱ እየቀረበ ውይይት ተደርጎበታል፡፡
 ለ ተ ማ ሪ ዎ ች ም እነሱን በሚመለከቷቸው ጉዳዮች ላይ የዕቅዱ ክ ፍ ሎ ች ተለይተው የአንድ
ሙ ሉ ቀን ውይይት ተካሂዶበታል፡፡

1.3. አደረጃጀቶች የ ተ ሟ ሉ መ ሆ ና ቸ ው ፣
 የ ሥራ አ መራ ር ቦ ር ዱ 100% የተሟላ ሲሆን ወ=6 ሴ=2 ድ=8 አባላት አሉት፡፡ 
አካዳሚክ ኮሚሽን 100% የተሟላ ሲሆ ን ወ=11 ሴ=2 ድ=13 አባላት አሉት፡፡
 የ ማ ኔ ጅ መ ን ት ኮሚቴ 100% የተሟላ ሲሆን ወ=4 ሴ=4 ድ=8 አባላት አሉት፡፡
 የ ተ ማ ሪ መ ማ ክ ር ት 100% የተሟላ ሲሆን ወ=19 ሴ=19 ድ=38 አባላት አሉት፡፡
2
1.4. አዲሱን የስልጠና መ ር ሃ - ግ ብ ሮች ለመተግባር የ ተከ ና ወ ኑ የቅድመ ዝግጅት
ተግባራት፡-.
 የ መ ር ሃ ግ ብ ር ትውውቅ እና መምህራን በአዲስ መ ን ፈ ስ ፣ በአዲስ አስተሳሰብ እና የተግባር
አፈጻጸም ወደ ስልጠናው እንዲገቡ መድረክ ተ ፈ ጥ ሯ ል ፡ ፡
 ለአካዳሚክ ኮሚሽን አባላት የግንዛቤ ፈ ጠራ ስራ ተከናውኗል፡፡ በዚህም፡-
 የክረምት ስልጠናው ደረጃን የማሻሻል ስልጠና መ ሆ ኑ ን ፣
 ስልጠናውን መከታተል የሚችሉት በመንግሥት ወይም በግል ተቋማት
በ ማ ስ ተ ማ ር ላይ ያ ሉ መምህራን ብቻ መ ሆ ና ቸ ው ን ፣
 በዲፕሎማ የሚሰጠው ስልጠና የቅድመመደበኛ ስልጠና ብቻ መ ሆ ኑ ን ፣
 የዲግሪ ስልጠናው በሌሎች የ ት ም ህ ር ት አይነቶች የሚሰጥ መ ሆ ኑ ን ፣
 በዲግሪ መርሃግብ ሩ ደረጃቸውን ለማሻሻል የ ሚ ፈ ልጉ በስራ ላይ ያ ሉ መምህራን
በ ዲ ፕ ሎ ማ በሰለጠኑበት የ ት ም ህ ር ት አይነት ቀ ጥ ታ ግንኙነት ባለው መ ር ሃ ግ ብ ር
ስልጠናቸውን መ ከ ታ ተ ል እንደሚችሉ፣
 በቅድመመደበኛ ዲ ፕ ሎ ማ መ ር ሃ ግ ብ ር የሚሳ ተፉት ሴት መምህራን ብቻ ሲ ሆ ኑ
በቅድመመደበኛ ሰ ር ቲ ፊ ኬ ት መመ ረ ቅ እንደሚጠበቅባቸው፣
 በ መ ማ ር ማ ስ ተማ ሩ ተግባር ለሚሳተፉ መምህራን የሚከፈለውው የ ት ር ፍ ሰዓት
ስራ ክፍያ የገንዘብ ሚኒስቴር ባወጣው መ መ ሪ ያ መሰረ ት የሚፈጸም መ ሆ ኑ ን ፣
 ለእያንዳንዱ ኮርስ የሚያገለግል ዝርዝር ኮርስ ፕላን ማሟላት ያለበትን ነ ጥ ቦ ች
አሟልቶ ቀደም ብሎ ተዘጋጅቶ ሊቀርብ እንደሚገባ፣
 ሰልጣኞቹ ስልጠናውን ከመጀመራቸው በ ፊ ት ኦሬንቴሽን ሊሰጣቸው እንደሚገባ
ተ ገ ል ጾ የ ጋ ራ ግንዛቤ ተይዟል፡፡
 በሁሉም ትም ህር ት ክ ፍ ሎ ች ያ ሉ ዩ ኒ ቶ ች በየዩኒታቸው ካ ሉ ት መምህራን ሶስት ሶስት
መምህራንን በመምረጥ በዩኒት ደረጃ ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡
 የአንደኛ ዓ መ ት ኮርሶች መ ር ሃ ትም ህር ቶች (ኮርስ ቡኮች) ስምምነት በተደረሰበት አግባብ
በየትምህርቱ ክ ፍ ሉ መጠነኛ መሻሻል እየተደረገባቸው ስራ ላይ እንዲውሉ ተደርጓል፡፡
 በሁሉም ትም ህር ት ክ ፍ ሎ ች የሚሰጡ የአንደኛ ዓ መ ት ኮርሶች ተለይተው ከአብክመ
ትም ህር ት ቢሮ በተሰጠው የኮርስ ቡክ አዘገጃጀት አቅጣጫ መሰረ ት መምህራን ተመድበው
ለኮርሶቹ መ ር ሃ ት ም ህ ር ቶ ች (ኮርስ ቡኮች) በ ጥ ራ ት እንዲያዘጋጁ ተደርጓል፡፡
3
 የዲግሪ መ ር ሃ ግ ብ ር ኮርሶች ዕቅድ በተሰጠው አቅጣጫ መ ሠ ረ ት ዘርዘር ባለ መልኩ፡-
 የኮርስ ፕላኖች ተዘጋጅተዋል፡፡
 ሳምንታዊ እና ዕለታዊ ዕቅዶች ተዘጋጅተው ስራ ላይ ውለዋል፡፡
 ሞ ጁ ሎ ች የተዘጋጁላቸው ኮርሶች ስለመኖራቸው፣
 የቅድመአንደኛ ደረጃ ኮርሶች ሞ ጅዩ ሎች በየትምህርት ክ ፍ ሉ እንዲዘጋጅላቸው
ተደርጓል፡፡
 በዲግሪ መ ር ሃ ግ ብ ር በእንግሊዝኛ (2)፣ በሒሳብ (3)፣ በማህበራዊ ሳይንስ (3)፣
በስነትምህርት (3) በድምሩ የ11 ኮርሶች ማሰልጠኛ ሞ ጅዩ ሎች ተዘጋጅተው
በቤተመጻህፍት ከ 20 እስከ 50 ኮፒ ለንባብ እንዲቀርቡ ተደርጓል፡፡
 አዲሱን ስርዓተ-ትምህርት ለማስጀመር 7 ኮ ሚ ቴ ዎ ች ን በማደራጀት የተደራጀና የተቀናጀ
ርብርብ ሲደረግ ቆይቶ በመደበኛው መ ር ሃ ግብር የ ተ ማ ሪ ዎ ች ቅበላ ተፈጽሟል፡፡ በዚህ
ዕቅድ ዝግጅት ተግባራት በርካታ የፊዚካል ፋሲሊቲ ስ ራ ዎ ች ተሰርተዋል፡፡ የ ሚ ከ ተሉትን
መ መ ል ከ ት ይቻላል፡፡
 52 መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ሎ ች ሙ ሉ በ ሙ ሉ ቀለም ተቀብተዋል፡፡
 20 መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ሎ ች የኤልክትሪክ መ ስ መ ሮ ች ን ፈ ት ሾ የማስተካከል ስራ ተሰ ር ቷል ፡፡
 62 መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ሎ ች አምፖል/ፍሎረሰንት/ ፣ ሶኬ ት፣ ማብሪያና ማ ጥ ፊ ያ የመግጠም ስራ
ተሰ ር ቷል ፡፡
 48 መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ሎ ች መስታውታቸው የተሰባበሩ በ መ ሆ ኑ በአዲስ ተተ ክ ቷል ፡፡
 45 መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ሎ ች ኮርኒሳቸውን የማደስ እና የ መ ቀ የ ር ስራ ተሰ ር ቷ ል ፡፡
 ለ 52 መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ሎ ች የበር ቁልፎች ተገዝተው በአንድ መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ል 2 መምህራንን
በቋሚነት በመመደብ በባለቤት ተረክበው እንዲጠቀሙ ተደርጓል፡፡
 72 የ መ ኝ ታ አ ገል ግ ሎ ት የሚሰጡ ክ ፍ ሎ ች የያዘ በጠቅላላው 672 ተ ማ ሪ ዎ ች ን ማስተናገድ
የ ሚ ች ል ህንጻ እድሳት ተደርጎ ለት ለሴት ተ ማ ሪ ዎ ች የዶርሚተሪ አ ገ ል ግ ሎ ት እንዲሰጥ
ተደርጓል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጥ ገ ና የሚያስፈልጋቸዉን 450 የ ሎ ከ ር ቁ ል ፍ ፣ 3 በ ሮ ች ፣
6 የመ ስ ኮ ት መ ስ ታ ዉ ቶ ች ፣ 55 የመ ስ ኮ ት ማ ኔ ላ ዎ ች ፣ 62 የበር ማ ኔ ላ ዎ ች እና 44 የበር
ቁልፎችን በመጠገንና በማስተካከል ክ ፍ ሎ ች ን በማሳጠብ እና በማጸዳት ለክፍሎች ቁ ጥ ር
በመስጠት እና ተ ማ ሪ ዎ ች ን በዶርም በመደልደል ማስገባት ተችሏል፡፡
4
 በሴቶች መ ኝ ታ ህንፃ ውስጥ የሚገኙ 9 መፀዳጃ ቤቶች(36 ቀዳዳዎች ያሏቸው)፣ 36 የገላ
መታ ጠ ቢ ያ ቤቶች)፣ 12 የልብስ ማጠቢያ ገ ን ዳ ዎ ች ፣ የተሰባበሩ ሲንኮች ተጠግነው አ ገ ል ግ ሎ ት
መስጠ ት ችለዋል፡፡
 የህንፃውን የውስጥ ክ ፍ ል በባለሙያ በማስጠናት ሙ ሉ ጥ ገ ና ተደርጎለታል፡፡
 በኮሌጁ የውስጥ ግቢ 4 ሴት ፕ ሮ ክ ተ ሮ ች ተቀጥረው የስራ ስምሪት ተሰ ጥ ቷ ቸ ዋ ል ፡፡
 በዶርሚተሪዎች 72 የማንበቢያ ጠረጴዛዎችና 250 የነፍስወከፍ ወንበሮች እንዲሟሉ ተደርጓል፡፡
 በህንጻው ውስጥ 2 የሞግዚት ማ ደ ሪ ያ ዎ ች ፣ 2 የሞ ግ ዚ ት ቢ ሮ ዎ ች እና 6 ለስቶር የሚያገለግሉ
ክ ፍ ሎ ች ታድሰው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል፡፡
 ከከተማ አስተዳደሩ(ከአለም ባንክ) በተገኘ 247,000 ብር የበጀት ድ ጋ ፍ 42,000 ሊ ት ር የሚይዝ
በኮንክሪት የ ተ ሰ ራ ታ ን ከ ር በማደስ ከታንከሩ ወደ ዶርሚተር እና ወደሌሎች የ አ ገ ል ግ ሎ ት መስጫ
ክ ፍ ሎ ች የሚወስድ ረዥም የ ው ሃ መ ስ መ ር በ መ ዘ ር ጋ ት ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረግ ተችሏ ል፡ ፡
 ከተማ አስተዳደሩ ከአለም ባንክ ባገኘው በጀት ድ ጋ ፍ 4,250 ካሬ ሜ ት ር ስፋት ያለው የውስጥ
ለውስጥ የኮብልሰቶን መንገ ድ በ 3,458,411.88 ብር እየተሰራ ይገኛል፡፡
 28 ኮምፒውተሮች ያ ሉ ት ዲጂታል ቤተ-መጻህፍት በማደራጀት ለአገልግሎት ዝግጁ በማድረግ
ከአዲሱ ስርዓተ-ትምህርት ጋር የሚሄዱ ማጣቀሻ መጻህፍትን፣ ሞጁሎችን፣ አጫጭር
ማ ስ ተ ማ ሪ ያ ኖቶችን ጨምሮ ለአንባቢያን በሚመች መ ል ኩ ቤተ-መጻህፍት ውስጥ እንዲቀመጡ
ተደርጓል፡፡
 በመምህራን የተዘጋጁ የተለያዩ የትምህርት ማጣቀሻ ሞ ጅ ሎ ች በሁለቱም ቤተ-መጻህፍት
አ ገል ግ ሎ ት እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ እነሱም፡-
 Geography (Gees 101) - 36
 Inclusiveness (INCL 101) – 24
 General physics (101) – 37
 Logic & critical thinking (LOCT 101)– 22
 Maths for natural science – 35
 Maths for social science – 36
 General chemistry (CHEM 101) - 32
 General Biology (101) – 30
 IT ( EMTE 101) - 44
 Social Anthropology (Anth 101)-29
5
 Moral & citizenship (MCiED 101)- 35
 Curriculum & instruction (TECS 221)– 30
 Communicative English (FLEn 101)– 50
 Global trends teaching (GITr 101)– 30

ድምር = 470 ናቸው::

 ተ ማ ሪ ዎ ች በግቢ ውስጥ ሆነው የ ሚ ፈ ልጉ ት ን መ ጽ ሀ ፍ በቀላሉ access አድርገው የሚያገኙበት


ስርዓት መ ዘ ር ጋ ት ተችሏ ል ::
 የ ስ ታ ፍ ማንበቢያ ክ ፍ ል ራሱን አስችሎ ማ ደራጀ ት ተችሏል፡፡
 በሁለቱም ቤተ-መጻህፍት በየትምህርት ክ ፍ ሉ ስቶር ውስጥ የሚገኙና ለአዲሱ ስርዓተ-ትምህርት
የሚጠቅሙ ማጣቀሻ መ ጽ ሐ ፍ ት ወደ Circulation desk በማምጣት ለስራ ዝግጁ ሆነዋል፡፡
 ለአይነስውራን በቴክኖለጂ የ ተደገፈ የማንበቢያ ክ ፍ ል ተዘጋጅቷል፡፡

1.5. በአንደኛ ዓ መ ት እጩ መምህ ራንን የትውውቅ መድረክ የ ተከ ና ወ ኑ ተግባራት


 በኦረንቴሽኑ ላይ መ ገ ኘ ት ለሚገባቸው የ ት ም ህ ር ት ክ ፍ ል ሃ ላ ፊ ዎ ች ፣ ሬጅስትራር ኃላፊ፣
የ ት ም ህ ር ት ስልጠና ክ ት ት ል ፈ ፃ ሚ ዎ ች ፣ ቤተ-መጻህፍት ሀ ላ ፊ ፣ የ ሥ ር ዓ ተ ፆታ አሃድ
ተጠሪ፣ መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች በወቅቱ መ ል ዕ ክ ት ተላልፏል፡፡
 በትውውቅ መድረኩ እንዲገኙ ለሁሉም የአንደኛ ዓ መ ት ሰልጣኞች በወቅቱ በማስታወቂያ
ሰሌዳና በግንባር በ 19 ሴክሽኖች መ ል ዕ ክ ት ተላልፏል፡፡
 ሁ ለ ት ገጽ ያለው የ ተ ማ ሪ ዎ ች መተዳደሪያ ደንብ በሰልጣኞች ቁ ጥ ር ተራ ብ ቷ ል ፡፡
 በሙዚቃ ትም ህር ት ዩ ኒ ት የማይክራፎንና ስፒከር ተዘጋጅቷል፡፡
 አዳራሹ ለመድረኩ በ ሚ መጥን መንገ ድ ተ መ ቻ ች ቷ ል ፡ ፡
 የመድረኩ ተ ሳ ታ ፊ ሰልጣኞች ማስተባበር ኃላፊነት የ ተ ማ ሪ ዎ ች ቅበላና ምዝገባ አብይ
ኮሚቴ ተግባሩን ወስደዋል፡፡
6
1.5.1. የመድረኩ ተ ሳ ታ ፊ ዎ ች ፡ -

መ ገ ኘ ት የሚገባቸው የተገኘ
ተ.ቁ ዝርዝር ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ም ር መራ
1 የዲን አ መራ ሮ ች 3 - 3 3 - 3
2 ሬጅስትራር ሃ ላ ፊ ዎ ች 7 - 7 5 - 5
3 የትምህርት ክፍል ኃላፊዎች 5 1 6 5 1 6
4 የ ት ም ህ ር ት ስልጠና ክ ት ት ል
6 1 7 6 1 7
ፈፃሚዎች
5 ቤተ-መጻህፍት ኃላፊ - 1 1 - - 1
6 የ ሥ ር ዓ ተ ፃታ አሃድ ተጠሪ - 1 1 - 1 1
7 አሰልጣኝ መምህራን 92 20 112 51 15 66
8 የአንደኛ ዓ መ ት ሰልጣኞች 226 252 478 220 248 468
9 የፀረ-ኤድስ ክበብ ተጠሪ 1 - 1 - - 1
10 የህይወት ክህሎ ትና ስነ-
1 - 1 - - 1
ተዋልዶ ክበብ ተጠሪ
11 የስነ-ምግባር መ ኮ ን ን ተጠሪ 1 - 1 1 - 1
12 የአስተዳደር ሰራተኞች 19 23 42 14 19 33
ድምር 361 299 660 305 285 593 89.8%

1.5.2. በመድረኩ የተላለፉ መ ል ዕ ክ ቶ ች


1.5.2.1. በዲን አ መ ራ ሮ ች
ሀ) የእንኳን ደህና መ ጣ ች ሁ መ ል ዕ ክ ት ተላልፏል፡፡
ለ) የዳቦ ቆረሳ እና የ ሻ ማ ማብሪያ ስነ-ስርዓት ተካሂዷል፡፡

ሐ) የአካዳሚክ ህጎ ችና የኮሌጁ መተዳደሪያ ደንብ እና እንደገና መቋቋሚያ ደንብ፣

ማስፈፀሚያ መ መ ሪ ያ ዎ ች መነሻ ያደረገውን የ ተ ማ ሪ ዎ ች መተዳደሪያ ደንብ፣

ሀ. የሰልጣኞች መ ብ ቶ ች ፣
ለ. የሰልጣኞች ግ ዴ ታ ዎ ች ፣
ሐ. የስነ-ስርዓት ግ ድ ፈ ቶ ች ፣
መ . ለስነ-ስርዓት ጉድለት የሚወሰዱ እርምጃዎች ተገልፀዋል፡፡
7
መ ) ሌ ሎ ች በም/ዲኖች የተላለፉ መልዕክቶች፡-

ሀ) የኮሌጁ አደረጃጀቶች፡- በመድረኩ የልዩ ልዩ አደረጃጀቶች መ ሪ ዎ ች ትውውቅ ተደርጓል፡፡

ለ) አካዳሚያዊ ጉዳዮች

 የትምህርት ዘመን፣
 የስልጠና ጊዜ ር ዝ ማ ኔ ፣
 የ ክ ፍ ል ውስጥ ክ ት ት ል ፣
 አዲሱ ስርዓተ-ትምህርት የዲግሪ ፕሮግራም የሚጠይቀውን ልዩ ባህሪ ፣
 የ ክ ፍ ል ውስጥ የሰልጣኞች ብዛ ት፣

ሠ ) የ መ ግ ቢ ያ ፣ የ ት ም ህ ር ት እና የዕረፍት ሰዓ ት፣ የ ቤ ተ - መ ጽ ሐፍ ት አጠቃቀም፣

ረ) የክበባት አደረጃጀትና ሰልጣኞች በክበብ ተመዝግበው እንዲንቀሳቀሱ ምክር ሀሳ ብ ተሰ ጥተ ዋ ል ፡፡

ሰ) የንብረት አያያዝና አጠቃቀም ( መ ፅ ሀ ፍ ፣ በዶርሚተሪ የሚገኙ ንብረቶች ፣ በ መማ ሪ ያ

ክ ፍ ል ውስጥ የሚገኙ ንብረቶች) ገለፃ ተደርጓል፡፡

ሸ) ስለኪስ ገንዘብ መ ጠ ን ና አከፋፈል

ቀ) ስለ ሰላማዊ መ ማ ር ማ ስ ተ ማ ር ና ደህንነታቸው፣ ወዘተ. ገለፃ ተደርጓል፡፡

1.5.2.2. በትምህርት ክ ፍ ሎ ች የተላለፉ መ ል ዕ ክ ቶች


 የ ት ም ህ ር ት ክ ፍ ሎ ች ኃላፊነትና ተግባራት በአጭሩ ገልፀዋል፡፡
 ስለ አንደኛ ዓ መ ት አንደኛ ሰሚስተር ኮርሶች ማብራሪያ ቀርቧል፡፡
 የአማካሪ መምህራን ጥቅም ላይ ገለፃ ተደርጓል፡፡
 የጋይዳንስና ካውንስሊንግ አ ገ ል ግ ሎ ት እንዴት ሊያገኙ እንደሚችሉ ማብራሪያ ተ ሰ ጥ ቷ ል ፡ ፡
 በክበባት መ ሳ ተ ፍ ያለውን ፋይዳ የሚመለከት ማብራሪያ አቅርበዋል፡፡
 ሰልጣኞች በኮሌጁ ቆይታ ስለሚጠበቅባቸው አካዳሚካዊ ጉዳዮች አብራርተዋል፡፡
 ሰልጣኞች ሙ ሉ አቅማቸውን ተጠቅመው እንዲማሩና ውጤታማ እንዲሆኑ ምክር ሰጥተዋል፡፡
 ሰልጣኞች በ ክ ፍ ል፣ በትምህርት መስጫ ማዕከላት እና በጨዋታ ሜ ዳ ዎ ች ሊያከብሯቸው
ስለሚገቡ ህጎች እና ሰልጣኞች በጥብቅ ዲስፕሊን ስልጠናውን እንዲከታተሉ መክረዋል፡፡

8
1.5.2.3. በሬጅስትራር ሃላፊ ው የቀረበ ገለፃ፡-
 በኮሌጁ ተዘጋጅቶና በAC ፀድቆ ስራ ላይ በዋለው የ ተ ማ ሪ ዎ ች መተዳደሪያ ደንብ ላይ ሰፊ
ጊዜ በመውሰድ ገለፃ የተደረገ ሲሆ ን በተለይም ተ ማ ሪ ዎ ች በግቢ ቆይታቸው ሊያከብሯቸው
ስለሚገቡ ህጎች ‘‘What to do’’ ‘’Not to do’’ የተሟላ ግንዛቤ እንዲይዙ ተደርጓል፡፡
 የምዝገባ አስፈላጊነት፣ መሟላት የሚገባቸው ጉ ዳዬች እና የምዝገባ ወቅትና ሂ ደ ት ፣
 የኮሌጁን መታ ወ ቂ ያ ለማግኘት ሰልጣኞች ማሟላት ያለባቸው ጉ ዳ ዬ ች ና በጥንቃቄ
ስለመያዝ፣
 ስለመልሶ ቅበላ ት ር ጉ ም ፣ መሟላት ስለሚገባቸው ጉዳዮ ች፣
 ስለ ሰልጣኞች ማ ቋረጥና ክሊራንስ ሂ ደ ት ፣
 አካዳሚክ ህጎችን Academic Requirements በተመለከተ በክልሉ ት/ቢሮ በኩል
ተዘጋጅቶና ፀድቆ ሲመጣ በቀጣይ የተሟላ ግንዛቤ እንደምንፈጥርላቸው የ ጋ ራ መግባባት
ላይ ተደርሷል፡፡
 በመጨረሻም ትም ህር ት መቀጠል ስለማይቻልባቸው ሁ ኔ ታ ዎ ች ገለፃ ተደርጓል፡፡
1.5.2.4. የጤናና ፀረ ኤዶስ ክበብ ገለፃ፡-
 ስለ ኤድስ በበሽታ ም ን ነ ት ፣ ስ ር ጭ ት (በአለም አቀፍ፣ ሀ ገ ር አቀፍ ፣ ክ ልል አቀፍ ደረጃ)፣
በበሽታው ይበልጥ ተ ጋ ላ ጭ ስለሆኑ የህብረተሠብ ክ ፍ ሎ ች ፣ ስለበሽታው መ ተ ላ ለ ፊ ያ ና
መከላከያ መ ን ገ ዶ ች ፣ ኤድስ እያስከተለ ያለው የጤናና ማህበራዊ ች ግ ሮች ገለፃ ተደርጓል፡፡
 በኮሌጁ የተቋቋመው ፀረ- ኤድስ ክበብ የ2015 ዓ.ም ዋ ና ዋ ና ተግባራ ትና ስ ል ጠ ና ዎ ች
ወዘተ. ተገልፃል፡፡
 ሰልጣኞች ከአኗኗራቸው የ ተ ነ ሳ ለዚህ በሽታ ተ ጋ ላ ጭ እንዳይሆኑ ከፍተኛ ጥንቃቄ
እንዲያደርጉ ተመክረዋል፡፡
1.5.2.5. የ ሥ ር ዓ ተ - ፆ ታ አሃድ ገለፃ፡-
 ሴት ሰልጣኞች ሴት በመሆናቸው ምክንያት ከሚደርስባቸው ማ ህ በ ራ ዊ ፣ ስነ-ልቦናዊ፣
ኢኮኖሚያዊና ፆ ታ ዊ ት ን ኮ ሳ ዎ ች እንዴት ራሳቸውን መጠበቅ እንዳለባቸው ሰፊ ጊዜ በመውሰድ
ገለፃ የተደረገ ሲሆ ን የኮሌጁ ስርዓተ-ፆታ አሀድም በማንኛውም ጊዜ ከጎናቸው እንደማይለይና
ከሚመለከታቸው አካላት ጋ ር በመተባበር ደህንነታቸውን እንደሚጠብቅ የ ጋ ራ መግባባት ላይ
ተደርሷል፡፡

9
1.5.2.6. የቤ ተ-መጻህፍት አጠቃቀምና የዲጂታል ቤተ-መጻህፍት ገለፃ፣
 ሰልጣኞች በግቢ ቆይታቸው የ ሁ ለ ቱ ን ቤተ-መጻህፍት አጠቃቀም በተመለከተ ሊያከብሯቸው
ስለሚገቡ ህጎች በቤተ-መጻህፍት ሃ ላ ፊ ዋ ትውውቅ የተደረገ ሲሆን በቤተ-መጻህፍት ክ ፍ ሉ
ውስጥ በአዲስ መ ል ክ የተደራጀውን ዲጅታል ቤተ-መጻህፍት ፋይዳና አጠቃቀም ግንዛቤ
ለመፍ ጠ ር ተ ሞ ክ ሯ ል ፡ ፡
1.5.2.7. የግቢው የስነ-ምግባር መ ኮ ነን ያስተላለፈው መልዕክት፡-
 የኮሌጁ የስነ-ምግባር መ ኮ ነን ሰልጣኞች በግቢ ህይወታቸው የተሟላ ስነ-ምግባር ሊያጎለብቱ
እንደሚገባና በ የ ጥ ና ት መስኩ እውቀትና ክህሎት ከ መገ ብ የት ባሻገር ለስነ-ምግባር መ ር ሆ ች
ተ ገ ዥ ሊ ሆ ኑ እንደሚገባና ሙ ሉ ስብዕና ያላቸው ዜጎች ሆነው ሊወጡ እንደሚገባ ለማስገንዘብ
ተሞክሯል፡፡
1.5.2.8. በተለያዩ የስራ ሀ ላ ፊ ዎ ች ትውውቅ ከተደረገ በኃላ በሰልጣኞች በኩል የቀረቡ
ጥ ያ ቄ ዎ ች ና አስተያየቶች፣
 ወደ ኮሌጁ ለመማር ሰንመጣ መንግስት የመኝታና የምግብ ወጭ እንደሚሸፍንልን
በ መ ተ ማ መ ን ነው ፤ ነ ገ ር ግን ወደ ግቢ ስንመጣ ሆኖ ያገኘነው የተገላቢጦሽ ነው? መንግስ ት
ቃሉን ለምን አጠፈ?
 የአብዛኛዎቻችን ቤተሰቦች የኢኮኖሚ ሁ ኔ ታ ከእጅ ወደ አፍ የዘለለ እንዳልሆነ እየታወቀ
መን ግ ስ ትን አምነን መ ጥ ተ ን ለምን ደጅ እንጣላለን? በወንድ ሰልጣኞች የቀረበ ጥ ያ ቄ
 በመንግስት በኩል የ መ ኝ ታ ና የምግብ አ ገ ል ግ ሎ ት የማ ና ገ ኝ ከሆነ ለምን በየዞናችን እንድንማር
አይደረግም? ቢያንስ በቅርብ ቤተሰቦቻችን የማግኘ ት እድል ነበረን፡፡ አሁንም ቢሆን አልመሸም
ከሚመለከተው ክ ፍ ል ጋ ር ተ ነ ጋ ግ ራ ች ሁ በየዞናችን ሂደን የ ም ን ማ ር በ ት ሁ ኔ ታ ይመቻችልን፡፡
 መንግስ ት የተሟላ ቅድመ ዝግጅት ሳያደርግ የዲግሪ መርሃ -ግ ብ ር መ ጀ መ ሩ ዋ ጋ እያስከፈለን
ያለው እኛን ሰልጣኞችን ስለሆነ ቢታሰብበት፤ በቀጣይ ሊ ያ ጋ ጥ ሙ የ ሚ ች ሉ ማ ህ በ ራ ዊ ፣
ፖ ለ ቲ ካ ዊ ና ኢኮኖሚያዊ ችግ ሮችን መንግስ ት በውል የተገነዘበው አይመስለንም፡፡
 Moral Education እና Environmental science በዲግሪ ፕሮግራም ለመሰልጠን መ ር ጠ ን
የህሊና ዝግጅትም ጭ ም ር አድርገን ከመጣን በኃላ የ ጥ ና ት መስክ ቀይሩ መባላችን ትክክል
አይደለም፡፡
 በአጭር ጊዜ ውስጥ መንግስት ያ ጋ ጠ መ ን ን የከፋ ችግር /ቀውስ/ በውል ተገንዝቦ የ መ ኝ ታ ና
የምግብ አ ገል ግ ሎ ት የማይፈቅድልን ከሆነ ግቢውን ለቀን እንደምንወጣና ከቤተሰቦቻችን ሆ ነ ን

10
ሌ ሎ ች አማራጮችን እንደምንፈልግ ልታውቁልን ይገባል፤ የሚል ጠንከር ያለ አ ስ ተያየት
ሰጥተዋል፡፡
 ወንድ ሰልጣኞች ለሴቶች በልዩ ሁ ኔ ታ የተፈቀደው የ መ ኝ ታ አ ገል ግ ሎ ት ለእኛም ሊፈቀድ
ይገባል የሚል ጠንከር ያለ ጥ ያ ቄ አቅርበዋል፡፡
1.5.2.9. ለቀረቡ ጥ ያ ቄ ዎ ች በበላይ አመራሩ በኩል የተሰጡ ምላሾች፡-
 የቀረቡትን ጥ ያ ቄ ዎ ች አንድምታ በአግባቡ በ መ መ ር መ ር በዲን አ መራ ሮ ች በኩል ተገቢ
ምላሾችን በመስጠት ሰልጣኞችን ለ ማ ሳ መ ን መጠነ ሰፊ ጥ ረ ት የተደረገ ቢሆንም የሰልጣኞች
አቀባበል ችግር ያለበት መ ሆ ኑ ን ና ቀጣይነት ያለው የውይይት መድረክ መ ፈ ጠ ር እንዳለበት
ትም ህር ት ሰ ጥ ቶ ን አልፏል፡፡

2. ከትኩረት መስኮ ችና ከተጣሉ ግቦች አንጻር የ ተከ ና ወ ኑ ተግባ ራት


2.1. በመልካምሥነምግባርየታነፁዜጐች
ግብ 1፡- በመልካም እሴቶች የ ታ ነ ፁ ፤ በ ሁ ለ ን ተ ና ዊ ስብእና የተገ ነቡ ዜጎችን ከ ማ ፍ ራ ት አንጻር
የ ተከ ና ወ ኑ ተ ግ ባ ራ ት ፣

2.1.1. የሰልጣኞችን ስነምግባር ከማህበረሰብ እርካታ አንጻር ዳሰሳዊ ጥ ና ት ለ ማ ጥ ና ት የተደረገ


የቅድመ ዝግጅት ተግባር
 አጥኝ ቡድን በማቋቋም ወደ ስራ መግባት በሂደት ላይ ያለ ነ ው፣

2.1.2. የክበባት እንቅስቃሴን በ ተ መ ለ ከ ተ ፣


 የ ተ ቋ ቋ ሙ ክበባት ብዛት 16 ናቸው፡፡
 በአንድ ወይም ከአንድ በላይ ክበብ ለ መ ሳ ተ ፍ የተመዘገቡ ተ ማ ሪ ዎ ች ብዛት በመቶኛ (ወንድ
423 /168.53%/፣ ሴት 723 / 233.98%/፣ ድምር 1146 /204.64%/)
 በአንድ ወይም ከአንድ በላይ ክበብ ለ መ ሳ ተ ፍ የተመዘገቡ መምህራን ብዛት በመቶኛ (ወንድ
66 /70.21%/፣ ሴት 2 /10%/፣ ድምር 68 /57.89%/)
 ከምዝገባ ባለፈ ወደ ሥ ራ የገቡ ክበባት ብዛት
 የተቋቋመት 16 ክበባት ወደእንቅስቃሴ የገቡ ሲሆ ን 2 ክበባት ጎላ ያለ እንቅስቃሴ
በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡
 የ2015 ዓ.ም ዓለም ጸረ ኤድስ ቀንን በ ማ ስ መል ከ ት በጸረኤድስ ክበብ የ ተከ ና ወ ኑ
ተግባራት
11
 በኤችአይቪ ኤድስ ዙሪያ አስተማሪ መ ል ዕ ክ ቶ ች በመነባንብ፣ በግጥም የኮሌጁ
ማህበረሰብ እና ተ ማ ሪ ዎ ች በተገኙበት ቀርበዋል፡፡
 የዓለም ጸረኤድስ ቀንን መ ሪ ቃል “ ፍ ት ሃ ዊ እና ተደራሽ የኤችአይቪ ኤድስ
አገልግሎት” የሚለውን በማስታወቂያ ሰሌዳ በመለጠፍ ለኮሌጁ ማህበረሰብ
የማስተዋወቅ ስራ ተሰ ር ቷ ል ፡፡
 ከማራኪ ጤና ጣቢያ እና ከጎንደር ከ ተ ማ አስተዳደር ጤና መምሪያ ኤችአይቪ
ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ ቢሮ በራሪ ወረቀቶችን የ ማ ሰ ራ ጨ ት ስራ
ተ ሰ ር ቷ ል ፤ ማ ወ ያ ያ ዶክመንቶችንም በማምጣት የ ማ ወ ያ የ ት ስራ ተሰ ር ቷል ፡፡
 አምስት ተ ማ ሪ ዎ ች የ ተሳ ተፉበ ት የ ጥ ያ ቄ እና መ ል ስ ውድድር ተ ካ ሂ ዷ ል ፤
በውድድሩ ለተሳተፉ ተማሪዎች የደብተር እና እስክርቢቶ ሽ ልማ ት
ተሰጥቷል፡፡
 የ2015 ዓ.ም ህዳር 30 የተከበረውን የጸረሙስና ቀንን በ ማስ መል ከ ት በስነዜጋ እና
ስነምግባር ክበብ የተ ከ ና ወ ኑ ተግባራት
 የጥያቄ እና መ ል ስ ውድድር ተ ካ ሂ ዷ ል ፤ የ ሙ ስ ና ም ን ነ ት ፣ ሙ ስ ና በ ሃ ገ ር
ላይ እያስከተለ ያለው ጉ ዳ ት እና ሙ ስ ና ን እንዴት መከላከል ይቻላል
በሚሉ ርዕሰጉዳዮች ዙሪያ አጭር የግንዛቤ ማሰጨበጫ ትም ህር ት
ተ ሰ ጥ ቷ ል ፤ የግቢ ጽዳት ተከናውኗል፡፡
 ለተወዳዳሪዎች ግምቱ አንድ ሺህ ብር የሆነ የቁሳቁስ ሽልማት
እንዲዘጋጅተ ተደርጓል፡፡
 ልዩ ልዩ መ ል ዕ ክ ት አዘል መ ፈ ክ ሮ ች ፣ 300 በራሪ ወረቀቶች፣ ትም ህር ት
ሰ ጪ ጽሑፎች እንዲሰራጩ ተደርጓል፡፡
 በ2015 ዓ.ም ዓለም በእንግሊዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ማዕከል (ELIC) የተ ከ ና ወ ኑ ተግባራት
 ለእንግሊዝኛ ዲግሪ አንደኛ ዓ መ ት ሰልጣኞች በሳምንት አንድ ቀን የ ሁ ለ ት
ሰዓት በእንግሊዝኛ ቋንቋ ያላቸውን እውቀት እና ክህሎ ት እንዲያሻሽሉ የሚረዳ
ተ ከ ታ ታ ይ ነ ት ያለው በሶስት ሴሚስተር የሚጠናቀቅ፣ 18 ሞ ጅ ዩ ሎ ች ያ ሉ ት
የተደራጀ እና ለውጥ አምጪ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል፡፡
 ስልጠናው ሲጠናቀቅ ሰ ር ቲ ፊ ኬ ት ይሰጣል፡፡
12
2.1.3. የበጎ ፈቃድ አ ገ ል ግ ሎ ት ለመስጠት የ ተከ ና ወ ኑ ተ ግ ባ ራ ት ፣
 በአሰልጣኝ መምህራን የ ታ ቀ ዱ እና የተ ከ ና ወ ኑ ተግባራት በተመለከተ፡-

 በኮሌጁ ግቢ 100 (አንድ መ ቶ ) ች ግ ን ፣ ከግቢው ውጭ በከተማ አስተዳደሩ አስተባባሪነት


ደግሞ 1,788 (አንድ ሺህ፣ ሰባት መ ቶ ፣ ሰ ማ ኒ ያ ስምንት) በድምሩ 1,888 (አንድ ሺህ፣
ስምንት መ ቶ ፣ ሰ ማ ኒ ያ ስምንት) ችግኝ ተከላ ስራ ተከናውኗል፡፡

 በኮሌጁ 50,000.00 ብር (ሃምሳ ሺህ ብር)፣ በኮሌጁ ማህበረሰብ ደግሞ 12,150.00 (አስራ


ሁ ለ ት ፣ አንድ መ ቶ ፣ ሃ ም ሳ ብር)፣ በድምሩ 62,150.00 (ስድሳ ሁ ለ ት ሺህ፣ አንድ መ ቶ ፣
ሃ ም ሳ ብር) ለጥምር ጦሩ የምግብ እና አልባሳት ድ ጋ ፍ ተደርጓል፡፡

 አልባሳትን ከግለሰቦች በማሰባሰብ በ ጦ ር ነ ቱ ለተፈናቀሉ ወገኖች ለግሰዋል፡፡


 በዕጩ መምህራን በኩል ትም ህር ት የተጀመረው አንድ ወር ያልሞ ላው በ መ ሆ ኑ በክበባት
አማካኝነት በልዩ ልዩ የበጎ ፈቃድ ስ ራ ዎ ች ለ መ ሳ ተ ፍ ዕቅድ በ መዘጋጀት ላይ ነው፡፡
 በአሰልጣኝ መምህራን የደም ልገ ሳ እና እጽዋትን የመንከባከብ ስራ ለ መ ስ ራት ታቅዷል፡፡
 በእጩ መምህራን የደም ልገ ሳ ፣ የግቢ ጽዳት እና እጽዋትን የመንከባከብ ስራ ለ መ ስ ራ ት
ታቅዷል፡፡
3. ሥነ-ምግባርን ለማሻሻል፣ ክበባትን በማደረጃትና የበጎ ፈቃድ ተግባ ራትን በመፈፀም ረገድ
የተሰሩ ሥ ራ ዎ ች በተመለከተ፡-

በጥንካሬ

 ከባህር ዳር እና ጎንደር ዩ ኒ ቨ ር ስ ቲ ዎ ች ልምድ በመውሰድ የ ተ ማ ሪ ዎ ች መተዳደሪያ ደንብ ተዘጋጅቶ


በአካዳሚክ ኮሚሽን ከፀደቀ በኋላ ለግቢያችን ተ ማ ሪ ዎ ች በ ሙ ሉ ኦሬንቴሽን መ ሰ ጠ ቱ ፣
 ክበባት ሙ ሉ በ ሙ ሉ ተደራጅተው ወደ ስራ የገቡ መ ሆ ኑ ፣

በእጥረት ሲገለጹ የሚችሉ፡-

 የሰልጣኞችን ስነምግባር ከማህበረሰብ እርካታ አንጻር ዳሰሳዊ ጥ ና ት ለማካሄድ ቢታሰብም


ወደ ተግባር ከመግባት አኳያ የዘገየ መ ሆ ኑ ፣

13
2.2. የገበያን ፍላጐትን መ ሠ ረ ት ያደረገ ጥ ራ ት ያለው ትም ህር ት
2.2.1. ሥ ር ዓ ተ - ት ም ህ ር ቱ ን የጥራት ደረጃውን ጠብቆ
ከማ ዘጋጀ ት፣ከመተግበ ር ና ከመገምገም አንጻር የ ተከ ና ወ ኑ
ተግባራት፣
 በ1 ኛ ዓ መ ት 1ኛ ሰሚስተር የሚሰጡ 27 ኮርሶች ሲ ሆ ኑ ከእነዚህ መካከል ኮርስ ቡክ
የተዘጋጀላቸው 22 (81.48%) ኮርሶች ናቸው፡፡
 ከ 1-4 ኛ ዓ መ ት በመደበኛው እና በ ማ ታ መ ር ሃ ግብር የሚሰጡ ኮርሶችን ኤዲት የማድረግ
እና የ ማ ደ ራ ጀ ት ስራ በ መ ስ ራ ት ለትምህርት ቢሮ ተልኳል፡፡
 አዲሱን ስርዓተ ትም ህር ት ተግባራዊ ለማድረግ የተሰሩ የግብዓት ማሟላት ተግባራት
በቅድመ ዝግጅት ተግባ ራት አፈጻጸም በስፋት የተገለጹ ሲሆ ን የኮርስ ዕቅድ ዝግጅት፣
አጫጭር ማ ስ ተ ማ ሪ ያ ኖቶችን ማ ዘ ጋ ጀ ት እና እስከ 50 የሚደርሱ ኮ ፒ ዎ ች ን ቤተ-
መ ጻ ህ ፍ ት ማ ስ ቀ መ ጥ ፣ የ መ ማ ሪ ያ ክ ፍ ሎ ች ዝግጅት፣ የኮርስ መምህራን ድልድል፣ወዘተ.
ስ ራ ዎ ች ተከናውነዋል፡፡

2.2.2. የ ጥ ና ት ና ምርምር ተ ግ ባ ራ ት ፣
 እቅድ ተከልሶ እና ተገምግሞ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡

 የስራ መ ከ ታ ተ ያ ቼክሊሰት ተዘጋጅቶ ተግባራዊ እየተደረገ ነው፡፡


 የተጓደሉ የ ዩ ኒ ቱ አባላት (ቋንቋ እና ማህበራዊ ት/ክፍል) እንዲሟሉ ተደርጓል፡፡
 በበጀት አ መ ቱ የ ጥ ና ት ጭ ብ ጦ ች ተለይተው ለኮሌጁ ማህበረሰብ ተገልጸዋል፡፡
 ለ ጥ ና ት ና ምርምር ማስፍፀሚያ በጀት ከኮሌጁ የውስጥ ገቢ ብር 500,000 (አምስት መ ቶ
ሽህ ብር) ተይዟል፡፡
 በበጀት አ መ ቱ ስ ራ ዎ ች ለማሳለጥ ያ መ ች ዘንድ የተለያዩ ንዑስ ኮ ሜ ቴ ዎ ች ተደራጅተዋል፡፡
እነዚህም፡-
 የስልጠና እና ወርክሾፕ አስተባባሪ ቡድን፣

 የጆርናልና የፕሮሲዲንግ ህ ት መ ት አስተባባሪ ቡድን፣

 የበጀት አፈላላጊ ቡድን ናቸው፡፡

 በኮሌጁ ዕቅድ የ ተ ካ ተ ተ ሲሆ ን በትምህርት ክ ፍ ሎ ች ደረጃ ያ ቀ ዱ 3 (50%) ብቻ ናቸው፣

14
 በዕቅድ የተ ያ ዙ ዓ መ ታ ዊ የ ጥ ና ት ና ምርምር ሥ ራ ዎ ች ብዛት በተመለከተ 7
መ ሠ ረ ታ ዊ እና 1 ድር ጊታዊ በድምሩ 8 ሲ ሆ ኑ ቋንቋ(2)፣ ተ ፈ ጥ ሮ ሳይንስ (3)፣
ስነ-ትምህርት(1)፣ ት ም ህ ር ት ና ስልጠና (1)፣ በቡድን የሚሰራ (1) ናቸው፣
 አ ጥ ኝ ዎ ች ን ለማ በ ረ ታታት ከተነደፉ ስ ልቶ ች መካከል ጥ ና ታቸ ውን ጨርሰው
ሲያስገቡ 5,000 ብር ይከፈላቸዋል፡፡ ከ1—3ኛ ደረጃ ለሚወጡ መ ሰ ረ ታ ዊ እና
ድርጊታዊ ጥ ና ት ና ምርምር አ ጥ ኝ ዎ ች ለየብቻ እንደየቅደምተከተላቸው 5,000፣
4,500፣ 4,000 ብር ይከፈላቸዋል፣
 በ2014 ዓ.ም የተጠናቀቁ ጥ ና ቶ ች ሲምፖዚየም በታህሳስ ወር 2015 ዓ.ም
ተከናውኗል፡፡ በሲምፖዚየሙም ሁ ለ ት ተግባራዊ እና ሶስት መ ሰ ረ ታ ዊ ጥ ና ቶ ች
ቀርበዋል፡፡ ለአጥኚዎችም ማበረታቻ ተ ሰ ጥ ቷ ል ፡ ፡

3. የ ሥር ዓ ተ - ት ም ህ ር ቱ ን የ ጥ ራ ት ደረጃና ጥ ና ት ና ምርምርን በማካሄድ ረገድ፣


በጥንካሬ የሚገለጹ፡-
 እቅድ ተከልሶ እና ተገምግሞ ወደ ስራ መ ገ ባ ቱ ፣
 የስራ መ ከ ታ ተ ያ ቼክሊሰት መ ዘ ጋ ጀ ቱ ፣
 ንዑስ ኮ ሚ ቴ ዎ ች ን በማዋቀር የስራ ክ ፍ ፍ ል መ ደ ረ ጉ ፣
 የ2015ዓ.ም የ ጥ ና ት ጭ ብ ጦ ች ን በ መ ለየት ለኮሌጁ ማህበረሰብ ማሳወቅ መ ቻ ሉ ፣
 ለጥ ና ትና ምርምር በጀት መ ያ ዙ ፣
 የተጠናቀቁ ጥ ና ቶ ች ን ሲምፖዚየም ማከናወን መ ቻ ሉ ፣
 ከ 1-4 ኛ ዓ መ ት የመደበኛ እና የ ማ ታ መ ር ሃ - ግ ብ ር የኮርስ መ ዘ ር ዝ ሮች ን Edit በማድረግ እና
እንደገና በማደራጀት ለቢሮ መ ላ ኩ ፣

በእጥረት የሚነሱ፡-
 የ ጥ ና ት ና ምርምር ሲምፖዚየም መ ዘ ግ የ ት ፣
 አዲስ ገቢ የተደረጉ ጥ ና ቶ ች ቁ ጥ ር አናሳ መ ሆ ን ፣
 ጥ ና ት ና ምርምር የ መ ስ ራ ት ባህል አሁንም መሻሻል አ ለ ማ ሳ የ ቱ ፣
 አልፎ አልፎ በሚደረጉ ስብሰባዎች በቃል ከ መ ተ ቸ ት ባለፈ ስርዓተ ትምህር ቱን ሳ ይ ንሳ ዊ
በሆነ መንገ ድ አ ጥ ን ቶ ለሚመለከተው አካል አስ ተያ የት መስጠ ት አለመቻሉ ናቸው፡፡
15
3.2.1. የ መ ም ህራንና የትምህርት አመራሩን አ ቅ ር ቦ ት፣ ተ ነሳ ሽ ነት ና
ብቃትን ለማሳደግ የ ተከ ና ወ ኑ ተ ግ ባ ራ ት ፣

 ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በዲፕሎማ(12+2) ተመልምለው በመሰልጠን ላይ ያ ሉ


ዕጩ መምህራን ብዛት በቁጥር ወ=0 ሴ=25 ድ=25 ናቸው፡፡
 ለመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተመልምለው በመሰልጠን ላይ ያ ሉ ዕጩ መምህራን ብዛት
በቁጥር ወ=251 ሴ=284 ድ=535 ናቸው፡፡
 ለደረጃው የተቀመጠውን የ ት ም ህ ር ት ደረጃ የሚያሟሉ የኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን
በመቶኛ 96.52% ናቸው፡፡
 ከፍተኛ ዲ ፕ ሎ ማ መ ር ሃ ግብር፣
 ያልጀመሩ አሰልጣኝ መምህራን ብዛት በመቶኛ 8.8% ፣ (ወንድ 8 ፣ ሴት 2 ፣
ድምር 10)
 የጀመሩና ያላጠናቀቁ መምህራን ብዛት በመቶኛ 0.00% ፣
 ያጠናቀቁ መምህራን ብዛት በመቶኛ 91.31% ፣(ወንድ 86፣ ሴት 18፣ ድምር
104)
 የከፍተኛ ዲ ፕ ሎ ማ መ ር ሃ ግብር አስተባባሪዎች(አሰልጣኞች) ብዛት 2 ናቸው፡፡

 ከከፍተኛ ዲፕሎማ መርሃግብር ጋር በተገናኘ ያጋጠሙ ች ግ ሮች እና የተሰጡ


መፍትሔዎች
 ያ ጋ ጠ መ ችግር፡- የኮሌጁ አሰልጣኝ መምህራን የከፍተኛ ዲ ፕ ሎ ማ ፕሮግራም
ስልጠና ያጠናቀቁ ቢሆንም የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ስልጠናውን ላጠናቀቁ አሰልጣኝ
መምህራን የእውቅና ሰ ር ቲ ፊ ኬ ት በወቅቱ አልሰጠም፡፡
 የተሰጠ መፍትሔ፡- የ2015 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የከፍተኛ ዲፕሎማ
ፕሮግራም ስልጠናን ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋ ር በመተባበር በአዲስ ስልጠናውን
ለሚከታተሉ አሰልጣኝ መምህራን ሰ ር ቲ ፊ ኬ ት የሚሰጥበትን መንገ ድ የ ማ መ ቻ ቸ ት
ስራ በማከናወን ችግሩን ለመቅረፍ ዕቅድ ተይዟል፡፡
16
 መምህራንን ለማብቃት ተ ከ ታ ታ ይ የ ሙ ያ ማሻሻያ የ ታ ቀ ዱ ና የ ተከ ና ወ ኑ ተግባራትን
በተመለከተ በዚህ ዓ መ ት አዲስ እየተተገበረ ባለው የ1ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ስርዓተ
ት ም ር ት የኮሌጃችን መምህራን የ ጋ ራ ግንዛቤ በመያዝ ወደታች ወርደው ድ ጋ ፍ
ማድረግ እንዲችሉ በማሰብ የ ሁ ለ ት ቀን የርስ በርስ የ መ ማ ማ ር መድረክ ተ ፈ ጥ ሮ
በአዲሱ ስርዓተ ትም ህር ት ዙሪያ መ ም ህ ራኑ በሚከተሉት ጭ ብ ጦ ች ተወያይተዋል፡፡
 ለስርዓተ ትምህር ቱ ለውጥ ምክንያት የ ሆ ኑ መነሻ ሐ ሳ ቦ ች ፣
 አዲሱ ስርዓተ ትም ህር ት ከነባሩ የሚለይባቸው ዋ ና ዋ ና ጉዳዮች፣
 The 21st century skills emphasized in writing the the text books፣
 የእያንዳንዱ መ ማ ሪ ያ መ ጽ ሐ ፍ የ መ ማ ር ይዘቶች/ልምዶች አደረጃጀት(Selection
and Organization of Learning Experiences)፣
 አዲሶቹ የመማሪያ መጻህፍት የተቀረጹበት የመማር ማስተማር ስነ-ዘዴ
(Approaches, Techniques and Methodologies)፣
 የ መ ማ ር ውጤቶች እና አጥጋቢ የ መ ማ ር ብቃቶች (Learning Profiles and
Minimum Learning Competencies)፣
 እንዲሁም አሰልጣኝ መምህራን የ መ ማ ሪ ያ መ ጻ ህ ፍ ቱ ን እየፈተሹ እና ከራሳቸው
ልምድ በ መ ነ ሳ ት በርካታ ተ ሞ ክ ሮ ዎ ች ን በመለዋወጥ በቀጣይም ወደታች ወርደው
መምህራንን እንዴት ማሰልጠን/ማገዝ እንዳለባቸው አቅም ገንብተዋል፡፡
 ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በዲፕሎማ(12+2) ተመልምለው በመሰልጠን ላይ ያ ሉ
ዕጩ መምህራን ብዛት በ ቁ ጥ ር ፣
 በ 2014 ዓ.ም ክረምት ስልጠናቸውን የጀመሩ ወንድ 15፣ ሴት 321፣ ድምር 326
 በ2015 ዓ.ም አንደኛ ወሰነትምህርት ስልጠናቸውን የጀመሩ ወንድ 0 ፣ ሴት 25፣
ድምር 25
 ለመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ተመልምለው በመሰልጠን ላይ ያ ሉ ዕጩ መምህራን ብዛት
በቁጥር፣
 በ 2014 ዓ.ም ክረምት ስልጠናቸውን የጀመሩ ወንድ 580፣ ሴት 469፣ ድምር
1049
 በ2015 ዓ.ም አንደኛ ወሰነትምህርት ስልጠናቸውን የጀመሩ ወንድ 251፣ ሴት
284፣ ድምር 535
17
 ለደረጃው የተቀመጠውን የ ት ም ህ ር ት ደረጃ የሚያሟሉ የኮሌጅ አሰልጣኝ መምህራን
በመቶኛ፣

ተራ ጠቅላላ መምህራን ደረጃውን ያ ሟሉ መምህራን ደረጃውን ያላሟሉ መምህራን


ቁ. ብዛት ብዛት ብዛት
1 ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ % ወ ሴ ድ %
94 20 114 91 20 111 97.37 3 0 3 2.63

 መምህራንን ለማብቃት ተ ከ ታ ታ ይ የ ሙ ያ ማሻሻያ ተግባራት


o በዕቅድ የ ተ ያ ዙ ፣
 ልዩ ልዩ የአቅም ማጎልበቻ ስ ል ጠ ና ዎ ች ን ለመስጠት ዕቅድ ተይዟል፡፡
 የ HDP ስልጠና በዕቅድ ተ ይ ዟ ል ፤ የቅድመዝግጅት ተግባራትም በመከናወን ላይ ናቸው፡፡
o የ ተከ ና ወ ኑ ተ ግ ባ ራ ት ፣
 በውጤት ተኮ ር ዕቅድ ዝግጅት እና በአንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ስርዓተትምህርት ዙሪያ
ስ ል ጠ ና ዎ ች ተሰ ጥተ ዋ ል ፡፡
 የአሰልጣኝ መ ምህራንን የ ሙ ያ እርካታ አንጻር ዳሰሳዊ ጥ ና ት ለ ማ ጥ ና ት የተደረገ
የቅድመ ዝግጅት ተ ግ ባ ር፣
 አጥኝ ቡድን ተቋቁሞ ወደስራ ገብቷል፡፡
 ለጥናቱ የድርጊት መ ር ሃ ግ ብ ር ተዘጋጅቷል፡፡
 የመ ም ህራንና የ ት ም ህ ር ት አመራሩን አቅ ር ቦ ት ፣ተነ ሳ ሽነትና ብቃትን ለማሳደግ የተ ከ ና ወኑ
ተግባራት
o በጥንካሬ
 በውጤት ተኮ ር ዕቅድ ዝግጅት ላይ ስልጠና ተ ሰ ጥ ቷ ል ፡ ፡
 ለትምህርት ክ ፍ ል ኃ ላ ፊ ዎ ች እና ባ ለ ሙ ያ ዎ ች በፊዚካል ዕቅድ ዝግጅት ላይ ስልጠና
ተሰጥቷል፡፡
o በእጥረት
 በተነሳሽነት ላይ የሚስ ተዋ ሉ ክ ፍ ተ ቶ ች ን ለይቶ በስልጠና ለ መ ሙ ላ ት ጥ ረ ት አልተደረገም፡፡
18
3.2.2. የኮሌጁን ደረጃ በቀጣይነት በማሻሻል ለ መ ማ ር ማ ስ ተ ማ ር ሂ ደ ቱ
ምቹ ማድረግ፣
 የትምህርት ጥ ራ ት የውስጥ ኦዲት ኮሚቴ ተ ቋ ቁ ሞ ፣ የኢንስፔክሽን ስታንዳርዶችን
መ ሠ ረ ት በማድረግ ኮሌጁ ተገምግሟል፡፡ በተደረገው ግምገማም 76.62% ድምር ውጤት
ተ ገ ኝ ቷ ል ፤ በውጤቱ መሰረትም ኮሌጁ ደረጃው 3 መ ሆ ኑ ተረጋግጧል፡፡
 የ ሥ ራ አ መ ራ ር ቦ ር ዱ ኮሌጁን እንዲደግፍ ለማድረግ የተሰሩ ተ ግ ባ ራ ት ፣
 ከኮሌጁ ስራ አ መራ ር ቦርድ ጋ ር በተደረገው ስምምነት መሰረት ከ ተ ማ አስተዳደሩ ከአለም
ባንክ ባገኘው በጀት ድ ጋ ፍ 4250 ካሬ ሜ ት ር ስፋት ያለው የውስጥ ለውስጥ የኮብልስቶን
መንገ ድ በ3,458,411.88 ብር እየተሰራ ይገኛል፡፡
 የማህበረሰብ አ ገ ል ግ ሎ ት ተግባራትን በ ተ መ ለ ከ ተ ፣

 በኮሌጅ ት/ቤት ግንኙነት የታቀፉ የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ የጉድኝት ማዕከላት ብዛት 3 ናቸው፡፡


 በኮሌጅ ት/ቤት ግንኙነት እንዲታቀፉ የተለዩ እና ድ ጋ ፍ ያገኙ የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ ት/ቤቶች
15 ናቸው፡፡
 በ ሞ ዴ ልነት ለማደራጀት የታሰቡ በጎንደር ከ ተ ማ የሚገኙ 2 የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ ት/ቤቶች
ሲ ሆ ኑ ከከተማ አስተዳደሩ ጋ ር የስምምነት ሰነድ በመፈራረም እነዚህን ት/ቤቶች ሞ ዴ ል
ለማድረግ ስራ ጀምረናል፡፡
 አዲሱን የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ ስርዓተ ትም ህር ት በአዘጋጅነት እና በኤዲተርነት የ ተ ሳ ተ ፉ 15
የኮሌጃችን መምህራን በመኖራቸዉ ት/ቤቶች ላይ በነበረን ዳሰሳዊ ጥ ና ት የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ
ት/ቤት መምህራን አዲሱን ስርዓተ ትም ህር ት ለመተግበር ችግር እየገጠማቸው በ መ ሆ ኑ
ስልጠና እና የ መ ጻ ህ ፍ ት ትዉዉቅ እንዲደረግላቸዉ በገለጹት መሰረት በኮሌጅ ት/ቤት
ግንኙነት ለታቀፉ የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ ት/ቤቶች በተደራጀ አግባብ ስልጠና የሚሰጡ 62
የኮሌጃችን መምህራን ተለይተው መ ጻ ህ ፍ ቱ ን ባዘጋጁ እና የ አ ር ት ኦ ት ስራ በሰሩ መምህራን
አማካኝነት የ2 ቀን ስልጠና የተሰጣቸው ሲሆ ን ቀጣይ ት/ቤቶችን ለመደገፍ የድርጊት
መ ር ሃ ግብር ተዘጋጅቷል፡፡ አንድ መምህር በአንድ የ ት ም ህ ር ት ዓይነት ሶስት ት/ቤቶችን
እንዲደግፍ በቋሚነት ተመድቧል፡፡
 ሊንክ ከሆነዉ የፈለገ አብዮት የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ ት/ቤት መ ሰ ረ ታ ዊ የኮምፒዉተር ስልጠና
ይሰጥልን ጥ ያ ቄ በቀረበዉ መሰረት 4 (አራት) የኮሌጃችን ICT አሰልጣኝ መምህራን
በመመደብ 64 የት/ቤቱ ሰልጣኞችን በመምረጥ የስልጠና ክፍል፣የማ ሰ ልጠኛ መ ር ሃ - ግ ብ ር

19
እና የማሰልጠኛ ማ ኑ ዋ ል በማዘጋጀት በንድፈ ሀሳ ብ እና በተግባር የ ተደገፈ ስልጠና
መስጠ ት ተችሏ ል፡ ፡
 የማህበረሰብ አ ገል ግ ሎ ት ተግባራት በሁሉም ትም ህር ት ክ ፍ ሎ ች የዕቅድ አካል ተደርጓል፡፡
 ለማህበረሰብ አ ገ ል ግ ሎ ት ማስፈፀሚያ የሚሆ ን በጀት ከኮሌጁ የውስጥ ገቢ ብር 300,000
(ሶስት መ ቶ ሽህ ብር) ተይዟል፡፡
 ከማህበረሰብ አ ገ ል ግ ሎ ት ተግባራት አንጻር ሌ ሎች የ ታ ቀ ዱ ና የ ተ ፈ ጸ ሙ ተግባራትን
በተመለከተ ለጎንደር ከ ተ ማ አስተዳደር ትም ህር ት መምሪያ በጠየቁን ድ ጋ ፍ መሰረ ት 50
ደስጣ የ ማ ባ ዢ ያ ወረቀት እና 10 የ ፕ ሪ ን ተ ር ቀለም ድ ጋ ፍ ተደርጓል፡፡ በተጨማሪም
ለአንድ ጽ/ቤት 10 ደስጣ ወረቀት እና ለአንድ 1 ኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 2 ጥ ቁ ር
ሰሌዳ ድ ጋ ፍ አድርገናል፡፡ ድጋፉ በገንዘብ ሲ ተ መ ን 52,650.00 (አምሳ ሁ ለ ት ሺህ ስድስት
መ ቶ ሃ ም ሳ ብር) ሆኗል፡ ፡

 በኮሌጁ ግቢ 100 (አንድ መ ቶ ) ች ግ ን ፣ ከግቢው ውጭ በከተማ አስተዳደሩ አስተባባሪነት


ደግሞ 1,788 (አንድ ሺህ፣ ሰባት መ ቶ ፣ ሰ ማ ኒ ያ ስምንት) በድምሩ 1,888 (አንድ ሺህ፣
ስምንት መ ቶ ፣ ሰ ማ ኒ ያ ስምንት) ችግኝ ተከላ ስራ ተከናውኗል፡፡
 የግቢውን ውበት ለመጠበቅና አገ ራዊ የአረንጓዴ ል ማ ት እንቅስቀሴውን ዘመቻ በተግባር
ለመደገፍ
 ጣሻዎችን የ መ መ ን ጠ ር ስራ ተሰ ር ቷ ል ፡፡
 የተተከሉ ችግኞችን የመንከባከብ ስራ ተሰ ር ቷል ፡፡
 የ መ ኝ ታ አ ገል ግ ሎ ት ያገኙ እጩ መምህራን ብዛት ወ=0 ሴ=304 ድ=304 ናቸው፡፡
 በኮሌጅ ደረጃ በዕቅድ የተ ያ ዙ የግንባታ(ማስፋፋት) እና የእድሳት ተግባራት በተመለከተ፡-
 አዲስ መ ማ ሪ ያ ክፍልም ሆ ነ ቢሮ ግንባታ የለም፡፡
 8 ቀዳዳ ያለው አዲስ ደረጃውን የጠበቀ የ ሴቶች መፀዳጃ ቤት በ ተቋሙ የውስጥ
በጀት በ1.7 ሚሊዮን ብር ተገን ብቶ በመጠናቀቅ ላይ ነው፡፡
 የሴቶች ማደሪያ ህንጻ፣ የመምህራን ቢ ሮ ዎ ች ፣ የመምህራን ካፍቴሪያ ጥ ገ ና ና
እድሳት ተደርጎላቸዋል፡፡
20
 የኮሌጁን ደረጃ ለማሻሻልና የማህበረሰብ አ ገ ል ግ ሎ ቶ ችን ለመሰጠት የተደረጉ ጥ ረ ቶ ች ፣

በጥንካሬ ሊገለጹ የሚችሉ፡-

 መምህራን እና ኮሌጁ አዲሱን ስርዓተ ትም ህር ት ለማስተዋወቅ እና ለማሰልጠን ያለዉ


መልካም ተ ነ ሳ ሽ ነ ት ፣
 የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ መምህራንን የአዲሱን ስርዓተ ትም ህር ት ለማስተዋወቅ መ ጻ ህ ፍ ቱ ን
ባዘጋጁ እና የ አ ር ት ኦ ት ስራ በሰሩ መምህራን የአሰልጣኞች ስልጠና መ ሰ ጠ ቱ ፣
 የኮሌጁ አሰልጣኝ መምህራን ት/ቤቶችን እንዲደግፉ አንድ መምህር በሶስት ት/ቤቶች
ላይ መ መ ደ ቡ ፣
 ኮሌጁ ለማህበረሰብ አ ገ ል ግ ሎ ት ተግባር 300,000 ብር መ መ ደ ቡ ፣

በእጥረት ሊወሰዱ የሚገባቸው ጉዳዮች፡-

 የማህበረሰብ አ ገ ል ግ ሎ ት የስልጠና እና የቁሳቁስ ድ ጋ ፍ ተግባራት በዓመቱ መ ጀ መ ሪ ያ


ቀደም ብሎ አለመጀመሩ፣
 ርዕሳነ መምህራንን እና ሱፐርቫይዘሮችን ያ ሳ ተ ፈ የማህበረሰብ አ ገ ል ግ ሎ ት የግንዛቤ
ማስጨበጫ ስልጠና አለመሰጠቱ፣

3.2.3. የ ት ም ህ ር ት ሥ ር ዓ ቱ ን በዲጂታል ቴክኖሎጂ መ ደ ገ ፍ

 የኮሌጁ የብሮድ ባንድ ኢ ን ተ ር ኒ ት ፍ ጥ ነ ት 120 Mb ነው፡፡


 በኮሌጁ WiFi hotspot ብዛት 17 ነው፡፡
 ልዩ ፍ ላ ጎ ት ያላቸው ተ ማ ሪ ዎ ች ን ዲጂታል ቴክኖሎጂን ተጠቃሚ ከማድረግ አኳያ ለአይነ
ስውራን ተ ማ ሪ ዎ ች ቤተ-መጻህፍት ክ ፍ ል ውስጥ ለብቻቸው በውስጡ 4 ኮምፒዩተሮች
ያ ሉ ት ክ ፍ ል ተዘጋጅቶላቸው እየተጠቀሙ ይገኛሉ፡፡

21
 ኮሌጁን የዲጅታል ቴክኖሎጅ ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰሩ ያ ሉ ተግባራት፡-

 መምህራን በየተመደቡበት ቢሮ የ ኢ ን ተ ር ኔ ት ዝ ር ጋ ታ 100 ፐ ር ሰ ን ት ተከናውኗል፡፡


 በኮሌጁ በመንገድ ስራ ምክንያት ጉ ዳ ት የደረሰባቸውን ሁ ለ ት መ ስ መ ሮ ች ከቴሌ
ጋ ር በተደረገው ግንኙነት መሰረ ት 60,000 ብር ግምት ያለው ጥ ገ ና እንዲከናወን
ተደርጓል፡፡
 የ ኢ ን ተ ር ኔ ት አቅሙ (ፍ ጥ ነቱ ) ከ 70 ወደ 120 ሜ.ባ እንዲያድግ ተደርጓል፡፡
 ከጎንደር ዩኒቨርስቲ ጋ ር በተደረገው ስምምነት መሰረት ሁ ለ ት የኔት ወር ክ እና
የዳታ/ሶፍት ዌ ር ባ ለ ሙ ያ ዎ ች ን አዋቅሮ ልኮልናል፡፡ በኔትወርክ ቡድን የ መ ጡ ት
ባ ለ ሙ ያ ዎ ች የኮሌጁን የ ኔ ትወ ር ክ እና የዋይፋይ ዝ ር ጋ ታ በ ማ የ ት ማስተካከል
የ ሚ ያ ስ ፈ ል ጉ ት ን የምክር ሀሳ ብ ስጥተዋል፡፡
 ዲጂታል ላይብረሪው በ28 ኮምፒውተሮች ስራ ጀምሯል፡፡
 ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋ ር በተደረገው ስምምነት መሰረት ከ 4017 በላይ የ መ ጻ ህ ፍ ት
ሶፍት ኮፒዎችን በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለተጠቃሚዎች ተደራሽ እንዲሆኑ
ተደርጓል፡፡
 ልዩ ፍ ላ ጎ ት ላላቸው ተ ማ ሪ ዎ ች አ ገል ግ ሎ ት የሚውሉ አ ራ ት ኮምፒዩተሮች
ተዘጋጅተዋል፡፡
 ኮሌጁ የመረጃ ሥ ር ዓ ቱ ን ለማ ዘመን ያደረገው ጥ ረ ት (የኮሌጁን ዋ ና ዋ ና መ ረ ጃ ዎ ች
ለማደራጀት እየተሰሩ ያ ሉ ተግባራት
 የመረጃ ማዕከል ተዘጋጅቷል፡፡
 IPMsg በመጠቀም መረጃን ያለ ኔ ትወርክ በቀላሉ መ ለ ዋ ወ ጥ ተችሏ ል፡ ፡
 መ ረ ጃ ዎ ች ን በፎቶግራፍ፣ በቪዲዮ፣ በዶክመንት እና ሶ ፍ ት ኮፒ ማ ስ ቀ መ ጥ እና
መጠቀም ተችሏ ል፡፡
 ዌብሳይት፣ ዩቲዩብ፣ ፌስቡክ እና ቴሌግራም በመጠቀም መ ረ ጃ ዎ ች ን መ ለ ዋ ወ ጥ
ተችሏ ል፡፡
 ዲጂታል ቤተንባብ ተከ ፍ ቷ ል ፡፡
 ኮሌጁ የሚያስተዳድራቸው፡-
 ዌብሳይት www.gcte.edu.et
 ዩቲዩብ Gondar College of Teacher Education - ጎንደር መምህራን ኮሌጅ
22
 ፌስቡክ Gondar College of Teacher Education - ጎንደር መምህራን ኮሌጅ
 ቴሌግራም Gondar College of Teacher Education - ጎንደር መምህራን ኮሌጅ
አሉት፡፡

በእጥረት

 ቪዲዎችን ለመቅረጽ፣ ፎ ቶ ዎ ች ን ለማንሳት፣ ደረጃውን የጠበቀ መ ሳ ሪ ያ አለመኖር


ለዲጂታል ቴክኖሎጂው እንቅፋት ሆኗል፡፡
 የኮሌጁን ተግባራት በራዲዮ ለማስተላለፍ የበጀት እጥረት አጋጥሟል፡፡
 ቴክኖሎጂን ተጠቅሞ ለ ማ ስ ተ ማ ር የቴክኖሎጂ መ ሳ ሪ ያ እጥረት አጋጥሟል፡፡
 የሬጅስትራር ዋ ና ዋ ና መ ረ ጃ ዎ ች ን በሶፍት ኮፒ አደራጅቶ በ ማ ስ ቀመጥ በኩል ክ ፍ ተ ት
ታይ ቷል፡፡
3.3. የትምህርትና ሥልጠና ተ ደ ራ ሽ ነ ት ፣ አ ካ ታ ች ነ ት ፣ ፍ ት ሐዊ ነ ት ና ውስጣዊ
ብቃትን ማሳደግ

ግብ 7፡-የትምህርት ተደ ራሽነትና ውስጣዊ ብቃት ለ ማ ሳ ደ ግ ፣ ፍ ት ሀ ዊ ነ ት ና አ ካታ ችነትን ማ ሻ ሻ ል፣

 የ ሴት አሰልጣኝ መምህራን ድርሻ በመቶኛ 17.54% ነው፡፡


 በቅጥር ወቅት ሴት ተ መ ልማ ዮ ች ን ለማ በ ረ ታታት በሲቪል ሰርቪስ የተቀመ ጡ አ ፊ ር ማ ቲ ቭ
አክሽኖች በተሟላ መ ል ኩ እየተተገበሩ ነው፡፡
 የመምህራን ትም ህር ት ኮሌጆች ሴት አካዳሚክ አ መራ ሮ ች ድርሻ በመቶኛ 15.38% ነው፡፡
 በኮሌጅ ደረጃ ሴት የአካዳሚክ አ መራ ሮ ች ን ለማበራከት በስርዓተጾታ አሃድ ሴት አ መራ ሮ ች
እንዲበራከቱ የግንዛቤ ፈ ጠራ ስራ እየተሰራ ነው፡፡
 የ2014 የ ዲ ፕ ሎ ማ ዕጩ መምህራን የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ
 ወንድ የገቡ 435፣ ስልጠናቸውን አጠናቅቀው የተመረቁ 321 (73.79%)
 ሴት የገቡ 565፣ ስልጠናቸውን አጠናቅቀው የተመረቁ 362 (64.07%)
 ድምር የገቡ 1000፣ ስልጠናቸውን አጠናቅቀው የተመረቁ 683 (68.3%)
23
 የ ት ም ህ ር ት ና ሥል ጠ ና ተ ደ ራ ሽ ነ ት ፣ አ ካ ታ ች ነ ት ፣ ፍ ት ሐ ዊ ነ ት ና ውስጣዊ ብቃትን ለማሳደግ
የተሰሩ ሥ ራ ዎ ች
o በጥንካሬ
 ለሴት ሰልጣኞች በ ፍ ት ሃ ዊ ነ ት የዶርም አ ገል ግ ሎ ት ተ ሰ ጥ ቷ ል ፡ ፡
 የትምህርት ውስጣዊ ብቃትን ለማሳደግ መጠነመድገምን እና መጠነማቋረጥ ን መቀነስ
የሚያስችሉ የ ቱ ቶ ሪ ያ ል ፣ የምክር አ ገ ል ግ ሎ ት ፣ ተጨማሪ አ ጋ ዥ ጽሑፎች እንዲዘጋጁ
ተደርጓል፡፡
 በስርዓተጾታ አሃድ ለሴት ሰልጣኞች ተጨማሪ የ ቱ ቶ ሪ ያ ል ድጋፎች ለማድረግ የሚያስችል
ስትራቴጂ ተዘርግቷል፡፡
 ለአካል ጉዳተኞች የ ዊ ል ቸ ር ራ ም ፕ ተሰ ር ቷል ፡፡
 ለዓይነስውራን ጃውስ ሶ ፍ ት ዌ ር የተጫነባቸው ኮምፒዩተሮች እና ማንበቢያ ክፍል
ተዘጋጅቷል፡፡
 በክፍል ውስጥ ተ ከ ታ ታ ይ ምዘና እና የ ት ም ህ ር ት አሰጣጡ ዲፍረንሺየትድ ለርንኢንግ
ተግባራዊ እየሆነ መ ጥ ቷ ል ፡ ፡
 ለሁሉም የቅደመመደበኛ መ ር ሃ ግ ብ ር ሰልጣኞች ሞጅዩል እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡
o በእጥረት
 ለሴት ሰልጣኞች እና አካል ጉ ዳ ት ላለባቸው ሰልጣኞች የሚሰጠው አካዳሚክ ድ ጋ ፍ
ወ ጥ ነ ት ይጎድለዋል፡፡
3.4. የተጠናከረ ያ ልተማ ከ ለ የ ት ም ህ ር ት ሥ ር ዓ ት
3.4.1. አቅምን ያጐለበተና ተጠያቂነት የሰፈነበት ያልተ ማ ከ ለ
የ ት ም ህ ር ት አስተዳደርን ማ ጠ ና ከ ር ፣
 የቦርድ አመራሩ አባላት የተሟላ ሲሆ ን ለኮሌጁን ድ ጋ ፍ እና ክ ት ት ል ያደርጋል፡፡
 የኮሌጁ አ መራ ር የተሟላ ነው፡፡
 አቅምን ያጐለበተና ተጠያቂነት የሰፈነበት ያ ል ተማ ከ ለ የ ት ም ህ ር ት አስተዳደርን ከማጠናከር
አንጻር
o በጥንካሬ
 ለአመራሩ በየጊዜው ስልጠና የሚሰጥ እና በስራ ዘርፎች ክ ት ት ል እና ድ ጋ ፍ እየተደረገ፣
ግብረመልስ እየተሰጠ በአጫጭር ግምገማዊ መድረኮች አቅምን ለማጠናከር ጥ ረ ት
ተደርጓል፡፡
24
o በእጥረት
 የተጠያቂነት አሰራር አልጎለበተም፡፡
3.4.2. ውጤታማ የ ሃ ብ ት አጠቃቀምሥርዓትን ማ ጐ ል በ ት ፣
 የ ተ ቋ ሙ ን የውስጥ ገቢ ለማሳደግ የተቀረጹ ፕሮ ጀ ክ ቶች ስለመኖራቸው፣
 በ 2014 ዓ.ም በተቋቋመ የ ፕ ሮ ጄ ክ ት ቲም ፕሮ ጄ ክ ቶች ተቀርጸው ፈንድ የማፈላለግ ስራ
ተ ሰ ር ቷ ል ፤ በዚህም 378043.84 ብር ከዩኒሴፍ ሌጎ ግብረሠናይ ድርጅት የህጻናት መ ር ጃ
መ ሳ ሪ ያ ማምረቻ ወርክ ሾፕ ለ መ ክ ፈ ት ስምንት መምህራን ስልጠና ጀምረዋል፤ በጀቱም
ተፈቅዷል፡፡
 አስከ 2 ኛው ሩብ አ መ ት የተሰበሰበ የውስጥ ገቢ ሃ ብ ት በመቶኛ ብር 4,193,130.39
ተሰብስቧል፤ የሩብ ኣ መ ቱ ዕቅድ 100% ተከናውኗል፡፡
3.5. የትምህርት ጥ ራ ት የማረጋገጥ ሥ ር ዓ ት

3.5.1. የ ክ ት ት ልና ግምገማ ሥ ር ዓ ት
 የ ሥራ ክ ት ት ልና ግምገማ ዕቅድ አለ፡፡

 በየደረጃው (በዲን አ መራ ር ፣ በአካዳሚክ ኮሚሽን፣ በ ሥራ ሂ ደ ቶ ች ና በትምህርት


ክ ፍ ሎ ች ፣ ወዘተ) የ ሱ ፐ ር ቪ ዥ ን ድ ጋ ፍ ተከናውኗል፡፡
 በቦርድ ደረጃ ግምገማ አልተካሄደም፡፡

 በኮሌጅ ደረጃ የስድስት ወር ግምገማ ለማካሄድ በሂደት ላይ ነው፡፡

 በአካዳሚክ ኮሚሽን ደረጃ በ የ 15 ቀ ኑ ግምገማ ለማካሄድ ታቅድ ከ 15 ጊዜ በላይ


ተከናውኗል፡፡

 በ ማ ኔ ጅ መ ን ት ደረጃ በ የ 15 ቀ ኑ ግምገማ ለማካሄድ ታቅድ ከ 15 ጊዜ በላይ


ተከናውኗል፡፡

 በትምህርት ክ ፍ ል ደረጃ በየወሩ ለማካሄድ ታቅዷል፡፡


25
3.5.2. የ ክ ት ት ልና ድ ጋ ፍ ተግባራት
o በጥንካሬ
 ቼክሊስት ተዘጋጅቶ ለትምህርት ክ ፍ ል እና ለድጋፍ ሰ ጪ የስራ ዘ ር ፍ ተ ሰ ጥ ቷ ል ፡ ፡
 በቼክሊስት መሰረ ት ሱ ፐር ቪ ዥ ን ተካሂዶ ግብረመልስ ተ ሰ ጥ ቷ ል ፡ ፡
 በድጋፍ ሰ ጪ የስራ ዘ ር ፍ ስራን በስራ ሂ ደ ት (ዘርፍ) የመገምገም ተግባራት ተከናውኗል፡፡
o በእጥረት
 በ የ 15 ቀ ና ት የስራ አፈጻጸምን የመገምገም ባህል የተቀዛቀዘ ነው፡፡
 ትምህርት ክ ፍ ሎ ች እና የስራ ዘርፎች ወደታች በቼክሊስት የ መ ደ ገ ፍ ተግባሩ አመርቂ
አይደለም፡፡

4. አሃዛዊ መ ረ ጃ ዎ ች
 በ2015 ዓ.ም በመደበኛው ፕሮግራም ለቅድመ አንደኛ (በዲፕሎማ) እና ለመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
መ ም ህ ር ነ ት በዲግሪ ፕሮግራም ለመሰልጠን የተመዘገቡ ዕጩ መምህራን ብዛት

No.of Students No.of


Subject Remark
M F T sections
1 Fedral Language(Amharic) 3 30 33 1
2 English 60 58 118 4
3 Mathematics 46 10 56 2
4 General Science 71 47 118 4
5 Citizenship 10 25 35 1
6 Performing & Visual Art 4 58 62 2
7 HPE 6 36 42 1
8 ICT 32 7 39 2
9 Social Science 19 13 32 1
10 Awigna(First Language) 0 0 0 0
11 Himetigna(First Language) 0 0 0 0
12 Afan Oromo(First Language) 0 0 0 0
13 Pre-primary(Diploma ) 0 25 25 1
Total 251 309 560 19
26
 በ2014 ዓ.ም በክረምት ፕሮግ ራም ለቅድመ አንደኛ(በዲፕሎማ) እና ለመካከለኛ ደረጃ ት/ቤት
መ ም ህ ር ነ ት በዲግሪ ፕሮግራም ለመሰልጠን የተመዘገቡ ዕጩ መምህራን ብዛት

Summer 1
Subject No.of Students No.of
M F T sections Remark
Fedral Language(Amharic) 33 67 100 2
English 107 28 135 3
Mathematics 102 37 139 3
General Science 117 63 180 4
Enviromental Science 39 74 113 2
Civics 42 41 83 2
Moral Education 0 0 0 0
Performing & Visual Art 64 93 157 3
HPE 29 21 50 1
ICT 0 0 0 0
Social Science 47 45 92 2
Awigna 0 0 0 0
Himetigna 0 0 0 0
AFAN OROMO 0 0 0 0
Pre-primary(Diploma ) 15 321 336 6
Total 595 790 1385 28

 በ2014 ዓ.ም በክረምት በነባሩ ዲ ፕ ሎ ማ ፕሮግራም እጩ መምህራን ብዛት

የ ተ ማ ሪ ዎ ች ብዛት
ሦስተኛ ዓ መ ት አራተኛ ዓ መ ት
የሴክሽን የሴክሽን
ተ.ቁ ወንድ ሴት ድምር ብዛት ወንድ ሴት ድምር ብዛት
1 ቅድመመደበኛ 0 180 180 4 3 65 68 4

27
 በ2014 ዓ.ም በነባሩ ሞዳሊቲ በግል ወ ጭ ትምህርታቸውን የ ተ ከ ታ ተ ሉ ተ ማ ሪ ዎ ች መረጃ

የ ተ ማ ሪ ዎ ች ብዛት
ሦስተኛ ዓ መ ት አራተኛ ዓ መ ት

የሴክሽን የሴክሽን

ወንድ
ተ.ቁ የስልጠና መስክ ሴት ድምር ብዛት ወንድ ሴት ድምር ብዛት
1 አማርኛ ስፔሻሊስት 4 12 16 1
2 ው/ማ/ሳይንስ 8 12 20 1
3 ስነዜጋ እና ስነምግባር 19 51 70 2
4 ሰውነት ማ ጎ ል መ ሻ 14 54 63 2
5 ሙዚቃ 2 15 17 1
6 ቅድመመደበኛ 0 25 25 1
ድምር 47 169 211 8

5. አባሪዎች
አባሪ-1 በመልካም እሴቶች የ ታ ነ ፁ ፤ በ ሁ ለ ን ተ ና ዊ ስብእና የ ተገነቡ ዜጎችን ማ ፍ ራ ት አፈፃፀም

የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም ወንድ ሴት ድምር


የክበባት እንቅስቀሴ
ከአንድ እና ከዚያ በላይ ክበባት ለ መ ሳ ተ ፍ የተመ ዘገ ቡ ተ ማ ሪ ዎ ች ብዛት 423 723 1146
ከአንድ እና ከዚያ በላይ ክበባት ተመዝግበው በ መ ሳ ተ ፍ ላይ ያ ሉ ተ ማ ሪ ዎ ች 423 723 1146
ብዛት
ከአንድ እና ከዚያ በላይ ክበባት ለ መ ሳ ተ ፍ የተመዘገቡመምህራን ብዛት 66 2 68
ከአንድ እና ከዚያ በላይ ክበባት ተመዝግበው በ መ ሳ ተ ፍ ላይ ያ ሉ መ ም ህራን 66 2 68
ብዛት
የበጎ ፈቃድ አ ገ ል ግ ሎ ት አፈፃጸም
በበጎፈቃድ አ ገ ል ግ ሎ ት የ ተ ሳ ተ ፉ ተ ማ ሪ ዎ ች ብዛት
በበጎፈቃድ አ ገ ል ግ ሎ ት የ ተ ሳ ተ ፉ መምህራን ብዛት

28
አባሪ-2 ሥ ር ዓ ተ - ት ም ህ ር ቱ ን የ ጥ ራ ት ደረጃውን ጠብቆ የ ማ ዘ ጋ ጀ ት ፣ የ መ ተ ግ በ ር ና የመገምገም
አፈፃፀም፣

ጥ ና ት ና ምርምር፣
የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም ብዛት
ጥ ና ት ና ምርምር መሠረታዊ ድርጊታዊ ድምር
በ2015 ዓ.ም በኮሌጅ ደረጃ ሊሰሩ የ ታ ቀ ዱ የ ጥ ና ት ና 7 1 8
ምርምር ሥ ራ ዎ ች ብዛት
በ2015 ዓ.ም በኮሌጅ ደረጃ ሊሰሩ የ ታ ቀ ዱ ና ርዕሳቸው 0 0 0
ጸድቆ ወደ ሥ ራ የገቡ የምርምር ሥ ራ ዎ ች ብዛት
በ2015 ዓ.ም በጥናትና ምርምር ሥራ የሚሳተፉ ወንድ=10 ሴት=1 ድ=11
መምህራን ብዛት

አባሪ-3. የመ ም ህ ራንና የ ት ም ህ ር ት አመ ራሩን አቅርቦት፣ተ ነሳሽ ነትና ብቃትን የማሳደግ አፈፃፀም፣

የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም ወንድ ሴት ድምር


ለደረጃው የተቀመጠውን የትምህርት ደረጃ የሚያሟሉ የኮሌጅ 91 20 111
አሰልጣኝ መምህራን
ከፍተኛ ዲ ፕ ሎ ማ መ ር ሃ ግብር ያጠናቀቁ አሰልጣኝ መምህራን 86 18 104
ከፍተኛ ዲ ፕ ሎ ማ መርሃ ግብር በ መ ካ ተ ተ ል ላይ ያ ሉ አሰልጣኝ - - -
መምህራን
ከፍተኛ ዲ ፕ ሎ ማ መ ር ሃ ግብር ለመውሰድ ፈቃደኛ ያ ል ሆ ኑ አሰልጣኝ - - -
መምህራን

29
አባሪ -4. የ ት ም ህ ር ት ቤቶ ችን ደረጃ በቀጣይነት በማሻሻል ለ መ ማ ር ማ ስ ተ ማ ር ሂ ደ ቱ ምቹ
የማድረግ አፈጻጸም፣

የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም ብዛት
በ2014 ዓ.ም የኮሌጁ የ ሥራ አ መራ ር ቦርድ በኮሌጁ ተገኝቶ ያደረገፈው ድ ጋ ፍ 3
በተደራጀ ሁ ኔ ታ በኮሌጅ ት/ቤት ግንኙነት የታቀፉ የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ የጉድኝት 3
ማዕከላት ብዛት በቁጥር
በኮሌጅ ት/ቤት ግንኙነት እንዲታቀፉ የተለዩ እና ድ ጋ ፍ ያገኙ የ መ ጀ መ ሪ ያ 15
ደረጃ ት/ቤቶች ብዛት በቁጥር
በ ሞ ዴ ልነት ለማደራጀት የታሰቡ/በመደራጀት ላይ ያ ሉ የ መ ጀ መ ሪ ያ ደረጃ 2
ት/ቤቶች ብዛት

አባሪ-5. ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የ ት ም ህ ር ት ስርአቱን የማሻሻል አፈጻጸም፣

የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም ወንድ ሴት ድምር


በኮሌጁ ውስጥ ልዩ ፍ ላ ጎ ት ያላቸው ዕጩ መምህራን 1 0 1
የዲጅታል ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ የ ሆ ኑ ልዩ ፍ ላ ጎ ት ያላቸው ዕጩ መምህራን - - -
የተሻሻለ ዋይፈይ ተጠቃሚ የ ሆ ኑ የቢሮና የ መ ማ ር ማ ስ ተ ማ ር አገልግሎ ት 13
የሚሰጡ ህ ን ጻ ዎ ች ብዛት
የተሻሻለ ዋይፈይ ተጠቃሚ የ ሆ ኑ ሠራ ተ ኞ ች ብዛት 153 75 228

የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም ብዛት/Mbps
የኮሌጁ የብሮድ ባንድ ኢ ን ተ ር ኒ ት ፍጥነት(Megabits per second (Mbps) 120
በኮሌጁ ያለ WiFi hotspot ብዛት 17

30
አባሪ-6. የ ት ም ህ ር ት ተደራሽ ነትና ውስጣዊ ብቃት ማ ሳ ደ ግ ፣ ፍ ት ሀ ዊ ነ ት ና አ ካ ታችነትን የማ ሻሻል
አፈጻጸም፣

የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም ብዛት
በኮሌጁ ውስጥ የሚማሩ ሴት ዕጩ መምህራን ብዛት 304
በኮሌጁ ውስጥ የሚያስተምሩ ሴት አሰልጣኝ መምህራን ብዛት 20
በኮሌጁ አካዳሚክ ኮሚሽን ውስጥ በአባልነት የሚሳተፉ ሴቶች ብዛት 2

አባሪ-7 ውጤታማ የ ሀ ብ ት አጠቃቀም ሥ ር ዓ ት ን የ ማ ጐ ል በ ት አፋጻጸም፣

የ ተግ ባ ራት አፈፃፀም መጠን
አስከ 2 ኛው ሩብ ከተለያዩ ባለድርሻዎች የተሰበሰበ ሃ ብ ት በብር
 ከመንግስት 34,072,578.00
 መ ን ግ ስ ታ ዊ ካ ል ሆ ኑ ድርጅቶች የለም
 ከውስጥ ገቢ 4,193,130.39
 ድምር 38,265,708.39
ስራ ላይ የዋለ ሃ ብ ት ከተገኘው ገቢ በመቶኛ 45.92%

31

You might also like