Grde 3 Amharic ST

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 139

ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

አማርኛ እንዯ ሁሇተኛ ቋንቋ


የመምህር መምሪያ

ሦስተኛ ክፌሌ የዯቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክሌሌ መንግስት ትምህርት ቢሮ

I
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

አዘጋጆች፡-
መሣይ ሇማ (MA)
አማኑኤሌ ዮናስ (MA)
ፀሏይ ዯረሰ (MA)
አርታዒ፡-
ይኄይስ ባንታየሁ (MA)
የጥራት ክትትሌ፡-
እንግዲ ዘውዳ (ድ/ር)
አወቀ ጸጋዬ (MA)
የማጣሪያ ንባብ፡-
ኢሳይያስ ይሌማ

II
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ይህ መጽሐፍ የተዘጋጀው በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክሌሊዊ


መንግስት በኩሌ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ሲሆን የኢፌዴሪ ትምህርት
ሚኒስተርና የደቡብ ብሔሮችና ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክሌሊዊ መንግስት
ትምህርት ቢሮ እና
በዲሊ ትምህርት ኮላጅ የቴክኒክ ድጋፍ በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጀ ሲሆን
አጠቃሊይ የሕትመት ወጪው በደቡብ ብሔሮችና ብሔረሰቦች ሕዝቦች
ክሌሊዊ መንግስት ተሸፍኗሌ፡፡

የመጽሃፉ ሕጋዊ ቅጂ ባሇቤት © 2014 ዓ.ም የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስተርና


የደቡብ ብሔሮችና ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክሌሊዊ መንግስት ትምህርት ቢሮ
ናቸው፡፡

III
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ማውጫ
መግቢያ .......................................................................................................................................................... V

ምእራፍ አንድ .................................................................................................................................................. 1

ልዩ ልዩ ድምጾች ............................................................................................................................................... 1

ምእራፍ ሁለት ፊደል በጨዋታ ....................................................................................................................... 21

ምዕራፍ ሦስት ............................................................................................................................................... 33


እራስን ማስተዋዋቅ ..................................................................................................................................... 33

ምዕራፍ አራት ............................................................................................................................................... 42


ትምህርት ቤቴ............................................................................................................................................. 42
ምዕራፍ አምስት ............................................................................................................................................ 51

አካባቢያችን................................................................................................................................................... 51

ምእራፍ ስድስት............................................................................................................................................. 62
የግሌንጽህና አጠባበቅ .................................................................................................................................. 62
ምዕራፍ ሰባት ሥነ ምግባር ........................................................................................................................... 73

ምዕራፍ ስምንት የአመጋገብ ስርዓት ............................................................................................................... 84

ምዕራፍ ዘጠኝ ................................................................................................................................................. 9


የጓሮ አትክሌትና ፌራፌሬ........................................................................................................................... 9

ምእራፍ አስር ................................................................................................................................................ 20

ተላላፊ በሽታዎች ........................................................................................................................................... 20

የክሒል ዓይነቶት........................................................................................................................................ 31

ማዳመጥ .................................................................................................................................................. 31

መናገር/ንግግር .......................................................................................................................................... 33

ማንበብ .................................................................................................................................................... 34

ጽህፈት...................................................................................................................................................... 36

ቃላት ........................................................................................................................................................ 37

ሰዋስው..................................................................................................................................................... 38

IV
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መግቢያ
በሀገራችን አማርኛ እንዯሁሇተኛ ቋንቋ በትምህርትነት የሚሰጥበትን
ዓሊማመሠረት በማዴረግ ሶስተኛን ክፌሌ የአማርኛ ቋንቋን መማሪያ መጽሏፌ
ተዘጋጅቷሌ፡፡በዚህም በዯረጃው ከተመረጡት የትምህርት ይዘቶች አኳያ
የተማሪዎችን ዲህራዊ እወቀት የትምህርትና የእዴሜ ዯረጃ ባህሌ፣ጤና፣አካባቢ
እንክብካቤን ሥነ ምግባርን እንዱሁም የተመዯበውን የትምህርት ሰዓት
የሚመጥኑ የትምህርት ሌምድች በተገቢው መንገዴ ተዯራጅተው ቀርበዋሌ፡፡

ይህ የሶስተኛ ክፌሌ አማርኛ እንዯሁሇተኛ ቋንቋ ማስተማሪያ መጽሏፌ እያንዲንደ


ምእራፌ በክፌሌ ተመዴቦ ከምእራፈ የሚጠበቁ ውጤቶች ዝርዝር ይዘቶች
የትምህርቱን አቀራረብ የሚጠቁሙና የማዲመጥ ክሂሌን ሇማሇማመዴ
የሚያስችለ ምንባቦች መሌመጃዎች ተካተዋሌ፡፡በመጨረሻም ትምህርቱን
ተጨባጭ ሇማዴረግ በመርጃ መሳሪያነት ሉቀርቡ የሚችለ መሳሪያዎች ቀርበዋሌ፡
፡ሇመገምገም የሚያስችለ ስሌቶች በየመሌመጃዎቹ ቀርበዋሌ በናሙናነት
የተመረጡ ጥያቄዎች ከነመሌሳቸው ቀርበዋሌ፡፡

በአጠቃሊይ በዚህ መጽሏፌ የተጠቆሙት የትምህርት አቀራረብ የማስተማሪያ


መርጃ መሳሪያዎችና የግምገማ ስሌቶች ሇመምህሩእንዯመነሻ እንዱሆኑ በሚሌ
የቀረቡ እንጂ መምህራኑ የራሳቸውን ሌምዴና ፇጠራ እናዲይጠቀሙ የሚያግዴ
አይዯሇም፡፡ይሌቁንም የትምህርቱ አቀራረብ የመርጃ መሳሪያ አመራረጥና
አጠቃቀም እንዱሁም የመሌመጃ መሌሶች የተማሪዎችን አካባቢ መሠረት
ተዯርገው ሉቀርቡ እንዯሚችለ ማስገንዘብ እንወዲሇን፡፡

V
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምእራፌ አንዴ

ሌዩ ሌዩ ዴምጾች
የሚጠበቁ ውጤቶች

ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች

 የተሇያዩ የእንስሳ ዴምጾችን ይሇያለ


 የባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪዎችን ስም ይናገራለ
 የቤት እንስሳት ስሞችን ይጠራለ
 የቁሳቁስ ስሞችን ይናገራለ
 አሌባሳትን በዓይነት ይናገራለ
 ትእዛዛትን አዲምጠው ይፇጽማለ ፉዯሊትን ያነባለ
 ፉዯሊትን ይጽፊለ
 ስእልችን ከቃሊትጋር ያዛምዲለ

1
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

አዲምጦ መናገር

የእንስሳትን ዴምጽ በማዲመጥ ስማቸውን መግሇጽ

ሀ.ማዲመጥ

 ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪዎችን በማዲመጥ ስማቸውን ይሇያለ

ሇ. መናገር

 ትምህርት› ሶስት ሥዕለን በማየት የእንስሳት ስሞችን ይናገራለ


 ትምህርት አራት የቤት ውስጥ መገሌገያ ቁሶችን ስም ይናገራለ
 ትምህር አምስት የአሌባሳትን ዓይነት ይናገራለ
 ትምህርት ስዴስት ትእዛዝን አዲምጦ ይተገብራለ

ሏ. ማንበብ

 ሰባተኛ ሳምንት ባሇሁሇት እግር ሆሄያትን ያነባለ


 ስምንተኛ ሳምንት ሆሄያትን ከስእልች ጋር ያዛምዲለ
 ዘጠነኛ ሳምንት ተመሳሳይ ቅርጽ ሊቸውን ሆሄያትን ያዛምዲለ

መ.መጻፌ

 አስረኛ ሳምንት ባሇሁሇት እግር ፉዯሊትን ከነዘሮቻቸው


እያነበባችሁ ይጽፊለ
 አስራ አንዯኛ ሳምንት በ ሰ ሸ የሚጀምሩ ቃሊትን ይጽፊለ
 አስራ ሁሇተኛ ሳምንትቃሊትን ከቁስ ጋር በማዛመዴ ይጽፊለ

2
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አንዴ

አዲምጦ መናገር

የእንስሳ ዴምጽን በማዲመጥ ስማቸውን መግሇጽ

1. የማነቃቂያ ተግባር
አዲምጦ መረዲት ክፌሇ ትምህርት በቀጥታ ከመግባትዎ በፉት በአካባቢቸው
የሚያውቋቸውን የእንስሳ ዴምጽ በማስመሰሌ እንዱያሰሙ ወይም በሞባይሌ
ያሰሟቸው
2. አቅርቦት
መምህር/ት ተማሪዎች በመማሪያ መጽሀፊቸው በሥዕሌ የቀረቡትን
እንስሳት ስእልች እንዱመሇከቱና ስማቸውን እንዱናገሩ ያዴርጉ
ቀጥልም የእንስሳቱን ስም በተዯጋጋሚ በመጥራት ተማሪዎቹ ሥዕለን
በመመሌከት እርስዎ ሲጠሩት አዲምጠው እንዱጠሩ ያበረታቷቸው
ቀጥል ተማሪዎች የመናገር ክህልታቸውን ሉያዲብርሊቸው ስሇሚችሌ
የእንስሳትን ወይም የባህሊዊ ሙዚቃ መሳሪያውን የመጀመሪያ ፉዯሌ
በመጥራት አሟሌተው እንዱናገሩ ያበረታቷቸው
3. መሌመጃዎች
መምህር/ት የእንስሳውን የመጀመሪያ ፉዯሌ በመናገር ዴምጻቸውን
በማሰማት
በመመሪያ ቁጥር 1 የቀረበውን ሌምምዴ በተመሇከተ በመጀመሪያ
ተማሪዎችን በጥንዴ በጥንዴ በማስቀመጥ የዲመጡት የየትኛው እንስሳ
ዴምጽእንዯሆነ ወይም የየትኛው ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያ እንዯሆነና
እንስሳቱ ምን አይነት ጥቅም እንዯሚሰጡ እርስ በእርስ እንዱወያዩ አዴርጉ

3
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

በመጨረሻም ቀጥል የቀረቡትን የቤት እንስሳት ስሞችና የባህሊዊ የሙዚቃ


መሳሪያ እርስዎ እያነበቡ ተማሪዎች እርስዎን አዲምጠው ያሇማምዶቸው
ተማሪዎቹ እንስሳቱን በቪዱዮ በፍቶ ወይም የሙዚቃ መሳሪያዎቹን ከተቻሇ
በአካሌ በማሳየት ስማቸውን እንዱናገሩ በመጠየቅና ማስተካከያ በመስጠት
ማጠናከር ያስፇሌጋሌ”
ውሻ ክራር
ዴመት ዋሽንት
በግ ጥሩምባ
ከበሮ ማሲንቆ
በመጨረሻም በቤታቸው ወይም በአካባቢያቸው የሚገኙ ባህሊዊ የሙዚቃ
መሳሪያዎች እንዱያዩና ቤተሰቦቻቸውን እንዱያሳዩና እንዱጠይቁ መመሪያ
ይስጧቸው፡፡
ትምህርት ሁሇት
አዲምጦ ስማቸውን መሇየት
1. የማነቃቂያ ተግባር
ትምህርት ሁሇትን በተመሇከተ በስሌክ የባሕሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎችን
ሇተማሪዎች በማሰማት ዴምጾቹን እንዱሇዩ እና እንዱናገሩ ያዴርጉ

2.አቅርቦት

የትምህርቱን አቅርቦት በተመሇከተ በመማሪያ መጽሏፌ የቀረቡትን

ስእልች ተመሌክተው ተማሪዎቹ ምን እየተከናወነ እንዲሇ እንዱያስረደ

ያዴርጉ

4
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምሳላ 1

በከበሮ ምን እየተዯረገ ነው? በማሇት በምሳላው መሠረት እንዱሰሩ

ያዴርጓቸው

ትምህርት ሶስት

1. ማነቃቂያ

እናንተ የትኛውን እንስሳ ታውቃሊችሁ? በማሇት ይጠይቋቸው

ሇሁለም የጋራ ስሇሆነችው ሊም ጥቅም እንዱናገሩ ያነሳሷቸው ፡፡

በሚናገሩበት ጊዜ ሌጆቹ እንዲይሸማቀቁ የእርስዎ እገዛ ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡

በነጻነት እንዱነጋገሩ የሚሸማቀቅ ተማሪ እንዲይኖር ያግዟቸው፡፡

2. አቅርቦት

በመጀመሪያ እርስዎ ስሇ ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያ ጠቀሜታ በዝርዝር


ይንገሯቸው ፡፡

እያንዲንደ ተማሪ የሚያውቀው ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያ ጠቀሜታ ምን እንዯሆነ


ይጠይቋቸው፡

ተማሪዎቹም በቤታቸው ወይም በአካባቢያቸው ስሇሚያውቋቸው ባህሊዊ የሙዚቃ


መሳሪያ እንዱናገሩ ያግዟቸው ይህንን ተግባር ሲፇጽሙ ሇተማሪዎች ነጻነት

ይስጧቸው፡፡ የመግሇጽ ችግር ሲያስተውለ ይዯግፎቸው፡፡

3. መሌመጃ

መሌመጃዎችን ሇማሰራት በመጀመሪያ እረስዎ ትእዛዛቱን በማንበብና

5
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

በስእሊዊ መረጃ በመዯገፌ ተግባሩን እንዱሇማመደ ያዴርጓቸው፡፡ምስለን

እየተመሇከቱ ሲሰሩ እየተዘዋወሩ ዴጋፌ ያዴርጉሊቸው፡፡

1. ሥዕለን በማየት የእንስሳቱን ስም ግሇጹ

ክፌሇ ትምህርት አራት

የቤት ውስጥ መገሌገያ ቁሳቁስ አይነት

1. ማነቃቂያ
ይህን ክፌሇ ትምህርት ሇመጀመር ሰሊምታ ከተሇዋወጡ በኋሊ
ስሇመገሌገያ እቀዎቹ ቀሇሌ ያሇ ጥያቄ ይጠይቋቸው፡፡

6
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ሇምሳላ፡- ቡና በምን ይወቀጣሌ? እያለ ይጠይቋቸውና የተማሪውን መሌስ


ይጠብቁ፡- ምሊሹ / በዘነዘና፡፡
2. አቅርቦት
በመማሪያ መጻፊቸው የተቀመጡትን ሥዕልች በቢጤ በመሆን
እንዱመሇከቱና የቁሱን ምንነት ሇጓዯኞቻቸው እንዱናገሩ ያዴርጉ፡፤
ተማሪዎቹ እርስ በእርስ እንዱወያዩና ሀሳብ እንዱሇዋወጡ ያግዟቸው፡፡
እርስዎ ውይይታቸውን ይከታተለ፡፡በምሳላም ያሳዩአቸው፡፡
መምህር፡- ቆል በሳህን ይቀርባሌ
በሲኒ ቡና ይጠጣሌ፡፡ እያለ ማሳየት ይኖርብዎታሌ፡፡

3.መሌመጃዎች ሥዕሌ

ስኒ ሙቀጫ

ጀበና

ሳህን
ምጣዴ

ከሊይ የቀረቡትን ቁሶች ምንነታቸውን ግሇጹ

ሇምን አገሌግልት ይውሊለ ? በሲኒ ቡና ይጠጣሌ

በምጣዴ ምን ይዯረጋሌ - ቡና ይቆሊሌ

ማራገቢያ ሇምን ያገሇግሊሌ ፡-እያለ ተማሪዎችን ይጠይቁና ወጥተው እንዱናገሩ


ያዴርጉ፡፡ሇምሳላ ከሰሌ ሇማቀጣጠሌ

7
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት አምስት

ስሇ አሌባሳት መናገር

1. ማነቃቂያ ተግባር

በመጀመሪያ እርስዎ ስሇሇበሱት ሌብስና ስሇተጫሙት ጫማ

ይጠይቋቸው እርስዎ እኔ-------ሇብሻሇሁ እያለ ይንገሯቸው

በመቀጠሌ እኔ የሇበስኩት ምንዴነው? በማሇት ጠይቀዋቸው

እንዱመሌሱ ያበረታቷቸው፡፡

ኮት ፣ሸሚዝ፣ሹራብ…እያለ ሉመሌሱ ይችሊለ፡፡

2. አቅርቦት
መምህር በተማሪው መጽሏፌ በሥዕሌ የተቀመጡትን አሌባሳት
ዓይነት ሇመግሇጽ እንዱመች ከተማሪዎች ዯንብ ሌብስ መጀመር
ይችሊለ፡፡በዯንብ ሌብስቸው ሹራብ ካሇ ሸሚዝ፣ሱሪ፣ጫማ፣ጉርዴ፣
ቁምጣ የመሳሰለት አንዴ ተማሪ በማሥነሳት ሌብሱን በእጅዎ
እየነኩ ይጠይቋቸው እንዱመሌሱም ያበረታቷቸው
መምህር ሇተማሪዎቹ በአማርኛ አፊቸውን ያሌፇቱ ሉሆኑ ስሇሚችለ
እንዲይሸማቀቁ ጥንቃቄ ያዴርጉ ፡፡

8
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መሌመጃዎች
1. ስእልቹን በማየት የአሌባሳቱን ዓይነት ግሇጹ በመጀመሪያ ተማሪዎቹ
ጥንዴ ጥንዴ በመሆን ሥዕለን ይመሌከቱ፡፡

ቀሚስ ሱ
ሪ ሸሚዝ

ባርኔጣ
ምጣ ሹራብ

ጉርዴ ቀሚስ

ውዴ መምህር/ት የተማሪውን መጽሏፌ በመያዝ ሥዕለ ምን ያሳያሌ በማሇት


ይጤቋቸው?

ሇምሳላ፡-

ሥዕሌ 1

ቀሚስን በመንካት ይህ ምንዴነው ይበለ?

ተማሪዎችም ቀሚስ ብሇው ይመሌሳለ እርስዎም ተማሪውን በተናጥሌ


በማሥነሳት በጋራ ያለትን ይጠይቁ ተማሪው ሲመሌስ ያበረታቱ፡፡መምህር
ተግባሩን ሇእርስዎ በሚመችና ግብአት ማግኘት በሚችለበት መንገዴ ማሳየት
ይኖርብዎታሌ፡፡

9
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስዴስት

ትእዛዝን አዲምጦ መተግበር

1. ማነቃቂያ ተግባር
ተማሪዎች እንዱነቃቁ ሇእርስዎ አመቺ በሆነ መንገዴ ሥዕሌ በማሳየት
ተማሪዎቹን በማነሳሳት የተሇያዩ ተግባራትን በማዴረግ በማዘዝ
እንዱያከናውኑ ያዴርጉ፡፡ወዯዋናው ተግባር እንዱገቡ ያግዛሌ፡፡
2. አቅርቦት
በመማሪያ መጽሏፌ የቀረቡትን ተግባራት ሇማሰራት ተማሪዎችን በቡዴን
ያስቀምጡና በመማሪያ መጽሀፊቸው ያሇውን ሥዕሌ በመመሌከት ምን
አይነት ተግባር እያከናወኑ እንዯሆነ ይጠይቋቸው፡፡ተማሪዎችም ሥዕለን
እያዩ እዱመሌሱ ያዴርጉ፡፡

ተማሪዎች
ወዯት/ቤወዯ ት
የምትሄዴ ሌጅ

10
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ሰባት

ፉዯሊትን ማንበብ

1. ማነቃቂያ፡-
መምህር- ተማሪዎች የፉዯሌ መዝሙር እንዱዘምሩ ያዴርጉ ባዲመጡት
ፉዯሌ ሚጀምር ቃሌ ያንብቡ
ሇምሳላ፡- በግ የሚሌ መዝሙር ያዲምጡ
2. አቅርቦት
መምህር እርስዎ ፉዯሊቱን በእርጋታ ያንብቡሊቸው ከዚያም ተማሪዎች
ባዲመጡት መሠረት ፉዯለን ያነባለ፡፤ፉዯለን የሚወክሌ ምሌክት በሰላዲ
ሊይ ይጻፈ በዚያ መሠረት ያነበቡትን ፉዯሌ በዯብተራቸው ይጻፈ፡፡መምህር
ፉዯሊቱን በሚጽፈበት ጊዜ ጥብቅ ክትሌ ያዴርጉ፡፡ዯጋግመው እንዱጠሩና
እንዱያነቡ ይርዶቸው፡፡

በ ቡ ቢ ባ ቤ ብ ቦ

ሰ ሱ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ

ሸ ሹ ሺ ሻ ሼ ሽ ሾ
መሌመጃዎች

በ፣ሰ፣ሸ፣ከ፣ የሚጀምሩ ፉዯሊትን ያንብቡ መምህር ከሊይ በ፣ሰ፣ሸ የሚጀምሩ


ቃሊትን እርስዎ ያንብቡሊቸው በመከተሌ እነርሱ ያንብቡ፡፡

11
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

በ ቡ ቢ ባ ቤ ብ ቦ

ሰ ሱ ሲሳ ሴ ስ ሶ

ሸ ሹ ሺ ሻ ሼ ሽ ሾ

ከ ኩ ኪ ካኬ ክ ኮ

ሇ ለሉሊላ ሌል

መሌመጃዎች

በ፣በግ በ፣በሬ በ፣ በር በ፣በግ

ሰ፣ሰበሰበ ሰ፣ ሰበረ ሰ፣ሰባ

ሸ ሸጠ፣ ሸ ሸመተ፣ ሸ ሸፇነ የሚለ ቃሊትን ያንብቡሊቸው እርስዎን ተከትሇው


እነሱም ያንብቡ፡፡

ክፌሇ ትምህርት ስምንት

1. ማነቃቂያ፡-
በ፣ሰ፣ሸ፣ከፉዯሌ የሚጀምሩ ቃሊትን እርስዎ በመጥራት እነሱም እንዱጠሩ
ያዴርጉ፡፡በመዝሙር መሌክ ቃሊቶቹን ዯጋግመው እንዱዘምሩ ካዯረጉ በኋሊ
ጥቁር ሰላዲው ሊይ ይጻፈ፡፡
2. አቅርቦት
መምህር ቀጥል የቀረቡትን ሆሄያት በእርጋታ ያንብቡሊቸው ያነብቡሊቸውን
ቃሊት በጥቁር ሰላዲ ሊይ ይጻፈ፡፡ዯጋግመው ያንብቡሊቸው ትእዛዛቱንም
በዯንብ ይግሇጹሊቸው ፡፡

12
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትእዛዝ ፡- የሚከተለትን ቃሊት ጻፈ


በሶ ሳሳ
ሰባ ባሰ
ባሰ ሸሸ

ሲሶ ባባ

መሌመጃዎች

በ”ሀ”ስር የቀረቡትን ስእልች በ፣፣ሇ..ስር ከቀረቡት ሆሄያት ጋር አዛምደ በማሇት


ግሌጽ ትእዛዝ ይስጧቸው ስእልቹን ከመማሪያ መጽሀፊቸው እያዩ ከመጀመሪያው
ፉዯሊት ጋር እንዱያዛምደ ያዴርጉ

ሥዕሌ ባ- ባትሪ

ሽ - ሽቶ ሸ -ሸሚዝ ሰ - ሰዓት ናቸው፡፡

መስራታቸውን በመከታተሌ ወዱያውኑ ግብረ መሌስ ይስጡ፡፡ተመሳሳይ


ተግባራትንም በቤታቸው እንዱያከናውኑ ያዴርጉ፡፡

ክፌሇ ትህርት ዘጠኝ

አሊማ፡- በ፣ሰ፣ሸ፣ከሆሄያትን ከነዘሮቻቸው ማንበብ

የማነቃቂያ ተግባር

13
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መምህር በቀሇ፣ከበዯ፣ሰሇሞን ወይም በፉዯልቹ ዘር ሚጀምር


ስም ያሇው ተማሪ በማሥነሳት ስሙን እንዱጽፌ በማዴረግ
የሆሄያቱን ዘሮች በማዛመዴ ይሇማመደ፡፡

አቅርቦት

መምህር/ት በዚህ ትምህርት ክፌሌ በተማሪው መጽፌ በአቅርቦት ስር


የቀረቡትን ሆሄያት እርስዎ አንብበውና ጽፇው ካሳዩዋቸው በኋሊ ተማሪዎች
እንዱያነቡና እንዱጽፈ የግዟቸው፡፡

በ ቡ ቢ ባ ቤ ብ ቦ

ሰ ሱ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ

ሸ ሹ ሺ ሻ ሼ ሽ ሾ

ከ - የመሳሰለት ሆሄያትን ዯጋግመው በማንበብ እንዱጽፈ ያዴርጉ


መጻፊቸውንም በመከታተሌ ዴጋፌ ያዴርጉሊቸው፡፡

መሌመጃዎች

መምህር በ፣ሰ፣ሸ፣ ከ ሆሄት ዘሮችን ዯጋግመው እንዱጽፈ ያዴርጓቸው ሆሄያቱን


ሲጽፈ እዘመሩ (እየተናገሩ)እርስዎም እዯገፎቸው መሆን አሇበት፡፡

ክፌሇ ትምህርት አስር

የቃሊት ምሥረታ

1. የማነቃቂያ ተግባር

14
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መምህር/ት ቀጥል የቀረበውን ቡሄ በለ የሌጆች ጨዋታ እንዱሇማመደ ያዴርጉ

ቡሄ በለ ሌጆቼ ሁለ

ቡሄ መጣ ያ መሊጣ

ቅቤ ቀቡት እንዲይነጣ ላልች ዯግሞ/ ጸጉር ያውጣ/ስሇሚባሌ የአካባቢውን


አጠቃቀም ከግንዛቤ ማስገባት ያስፇሌጋሌ ፡፡

2. አቅርቦት
መምህር ከሊይ ባዜሙት ግጥም ውስጥ የለትን ፉዯሊት ዘሮች እንዱያነቡ
ያዴርጉ፡፡
ሇምሳላ፡-
በ በለ
ቡ ቡሄ
መ መጣ
ሁ ሁለ

ያለትን ቃሊት እንዱነጣጥለ ያዴርጉ፡፡


በመቀጠሌ በ፣ሰ፣ሸ፣ከ፣ፉዯሊትን ዘሮች በተማሩት መሠረት እንዱጠሩ
እያዯረጉ ከዚያም ቃሊቱን እንዱመሰርቱ ሥዕለን ያሳዩአቸው፡፡

መሌመጃ

ሥዕለን በማየት ቃሊት እንዱመሰርቱ ያግዟቸው ፡፡


15
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ግምገማ

በዚህ ምራፌ የቀረቡትን ተግባራት በክፌሌና ከክፌሌ ውጪ በግሌና በጥንዴ


እንዱተገብሩ ክትትሌ በማዴረግ ግብረ መሌስ መስጠት ይገባሌ፡፡ ሥዕለን
በመመሌከት እንስሳትን እንዱናገሩ ይጠይቋቸው፡፡ሆሄያትን ዯጋግመው በማንበብ
በዯብተራቸው እንዱጽፈ ያግዟቸው የጻፈትንም ክትትሌ በማዴረግ ግብረ መሌስ
ይስጧቸው፡፤በአጠቃሊይ በትምህርቱ አቀራረብ እንዯተገሇጸው የሚከተለትን
የመገምገሚያ ስሌቶች በመጠቀም የተግባር ግምግማ ማዴረግ ይቻሊሌ፡፡

 የቃሌ ጥያቄ
 የጥንዴ ስራ
 የክፌሌ ስራ
 በመምህሩ የሚሰጥ ግብረ መሌስ የመሳሰለትን መጠቀምተገቢ ነው፡፡

በመጨረሻም

በምእራፌ የቀረቡትን ዓሊማዎች በማስታወስ በምእራፈ የቀረቡት ዓሊማዎች


በተገቢው መንገዴ መሳካታቸውን ያረጋግጡ፡፡

የማበሌጸጊያ ተግባራት

መምህር/ት በማበሌጸጊያ ተግባራት የቀረቡት መሌመጃዎች የምእራፈን


ትምህረት ያቀፈ ናቸው፡፡ የመሌመጃዎቹ ዓሊማ ተማሪዎች እስካሁን
የተማሩትን መሠረት አዴርገው እራሳቸውን ችሇው በመስራት የራሳቸው
ግንዛቤ እውቀትና ክህልት እንዱፇትሹና የራሳቸውን ከቋንቋው ክህልት ጋር
እንዱያዋህደ ማዴረግ ነው ፡፡ስሇሆነም ተማሪዎቹ መሌመጃዎቹን ሲሰሩም ሆነ
ተግባሩን ሲያከናውኑ ከፌተኛ ክትትሌ ማዴረግ ያስፇሌጋሌ፡፡ከተቻሇም በየእሇቱ
16
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ርእሰ ጉዲይ ስሇተማሩት ነገር ማስታወሻ እንዱይዙ ማዴረግ ያስፇሌጋሌ፡፡


የእርስዎ ክትትሌ ከፌተኛ መሆን አሇበት፡፡

መርጃ መሳሪያ

በክፌሇ ትምህርቱ የቀረቡት ይዘቶች የቤት እንስሳ ዴምጾች በመሆናቸው


ክፌሌ ውስጥ ይዞ መግባት ስሇሚከብዴ በሥዕሌ መሌክ ማቅረብ
ይመረጣሌ፡፡ስሇሆነም ዴምጻቸውን በስሌክ በመጫን ማሰማትና ተማሪዎችም
እንስሳቱን በቅርበት ሉያውቋቸው ስሇሚችለ በማስመሰሌ እንዱያሰሙ
ማዴረግ ይቻሊሌ፡፡
- በመናገር ተግባር የእንስሳቱን ሥዕሌ እየተመሇከቱ ይህ በግ ፣በሬ፣
ፌየሌ፣ፇረስ ነው እያለ የእንስሳቱን ሁኔታ እንዱገሌጹ ማዴረግ፡፡
- የንባብ ትምህርቱን ሇማስተማር ባሇሁሇት እግር ፉዯሊትን እንዱያነቡ
ሲያነቡም በመዝሙርና በዘፇን መሌክ መሆን አሇበት፡፡ይህም ዯጋግመው
በጨዋታ መሌክ እንዱሇምደት አስተዋጽኦው የጎሊ ነው፡፡እርስዎም
በዯንብ መከታተሌ ይኖርብዎታሌ፡፡
- የቀረቡት ሆሄያት ሇማስተማር አጋዥ የሆኑ ስእልችን የቤት ቡችሊ፣
ቢሊዋ፣ቦርሳ፣ውሻ፣ዴመት፣በግ፣ከበሮ፣ማሲንቆ፣ክራር፣ዋሽንት፣ጥሩምባ
የመሳሰለትን በማሳየት ማምጣት የሚቻሇውን በማምጣት ያሳዩዋቸውና
መማር ማስተማሩን ተጨባጭ ያዴርጉት፡፡

17
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

አስራ አንዯኛ ክፌሇ ትምህርት


የምእራፌ ማጠቃሇያ
ማነቃቂያ
መምህር በክፌሇ ትምህርት አንዴ በሥዕሌ የተገሇጹትን እንስሳትና
የሙዚቃ መሳሪያዎች ዴምጽ አሰሟቸው፡፡
አቅርቦት
መምህር ተማሪዎች እንዯማነቃቂያ ያሰሟቸውን የእንስሳትና የባህሊዊ
የሙዚቃ መሳሪያ ዴምጾችን ስማቸውን እንዱጠሩ ያዴርጉ፡፡ባህሊዊ
የሙዚቃ መሳሪያዎቹ በት/ቤት ካለ በማሳየት ከምን እንዯተሰሩ
ይጠይቋቸው፡፡ ሇተወሰኑ ተማሪዎች በጋራ እንዱመሌሱ እዴለን
ይስጡ፡፡
በመቀጠሌ የውሻ፣ዴመት፣የበግ ከቤት እንስሳት እንዱሁም የከበሮን
የማሲንቆን፣ክራር፣ዋሽትና ጥሩምባ በአካባቢው በቀሊለ ሉገኙ
የሚችለትን በማሳየትና በማሰማት እንዱያስታውሱ ያዴርጉ፡፡
በተጨማሪም የቤት ውስጥ ቁሶችንም ስምና አገሌግልት ይንገሯቸው፡፡
እነሱም ሲኒ፣ጀበና፣ሙቀጫ ፣ዘነዘና፣ምጣዴና ሳህን የተወሰኑት
እንዯሆኑ በመንገር ላልች የቤት ውስጥ ቁሶችን ስም እንዱሇማመደ
ያዴርጉ፡፡
የሌብስ ዓይነቶችንም ተማሪዎችን እያሥነሱ እንዱናገሩ ያዴርጉ፡፡በዚሁ
ተማሪዎቹ ወጥተው የሇበሱትን ሲያሳዩ የሚሰጣቸውን ተግባር
እየተወጡ እንዯሆነ ይንገሯቸው፡፡
በመጨረሻም ስሇእንስሳ ዴምጾች ስሇቁሳቁስና ስሇሌብስ ኣይነቶች
እንዱያውቁ በሚያገኙት አጋጣሚ ሁለ እንዱሇዩ ይንገሯቸው፡፡

18
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት አስራ ሁሇት


ዓሊማ ባሇሁሇት እግር ሆሄያትንና ቃሊትን መከሇስ
1. ማነቃቂያ ተግባር በተማሪው መጽሏፌ የቀረበውን በ፣ሰ፣ሸ፣ፉዯሊት
በተማሩት መሠረት ዯጋግመው እንዱዘምሩ በማዴረግ ያስታውሱ
በቀሊለ እንዱረደት ይዯግፎቸው፡፡
2. አቅርቦት
መምህር በዚህ ክፌሌ በተማሪው መጽሏፌ በአቅርቦት ስር የቀረቡትን
ሆሄያት በመጀመሪያ እርስዎ መነሻ ፉዯለን በመጥራት ተማሪዎቹ
ቃሊቱን እንዱመሰርቱና ከቁሱ ጋር እንዱያዛምደ ያዴርጉ፡፡
ሇምሳላ፡- በ፣ የበሬ ሥዕሌና በሬ ከሚሇው ቃሌ ጋር
ሸሚዝ፣ሱሪ የመሳሰለትን በምሳላው መሠረት
ያሰሯቸው፡፡ የቃሊት እውቀታቸውን እንዱያዲብሩ መመሪያ
ይስጧቸው፡፡በመጨረሻም ምእራፌ አንዴን እንዲጠቃሇለና በምእራፌ
ሁሇት ጨዋታ የሚሌ ርእስ እንዯሚጀመምሩ ይንገሯቸው፡፡
3. የማበሌጸጊያ ተግባራት
4. መምህር/ት የማበሌጸጊያ ተግባራቱን ተማሪዎች በክፌሌ ውስጥና
ከክፌሌ ውጭ በግሊቸውና በቤተሰብ ዴጋፌ እንዱሰሩ ያዴርጉ፡፡
ቀጥልም በቤታቸውና በአካባቢያቸው ሚገኙትን ቁሳቁሶች በመጠቀም
ሆሄያቱን ይቅረጿቸው፡፡ በመጨረሻ በሆሄያቱ ዘሮች የሚጀምሩትን
ቃሊት ከቁሶቹ ጋር በማገናዘብ እንዱያነቡና እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

19
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መርጃ መሳሪያዎች

ቁሶቹንና እንስሳቱን የሚገሌጹ ስእልች ፣የፉዯሌ ገበታ፣ፍቶዎች

ግምገማ፡-

ሆሄያቱን በትክክሌ እንዱጠሩና እንዱገሌጿቸው እንዱጽፈ ያዴርጉ


በፉዯሊቱ የሚጀምሩ ቃሊትን ከሥዕለ ጋር ያዛምደ፡፡ያዛመደትን
ሥዕሌ ስያሜ ይጻፈ የማዲመጥ ፣የማንበብ፣የመጻፌ፣መሌመጃዎችን
ያሰሯቸው፡፡
በመጨረሻም እንቆቅሌሽ ይጠይቋቸው፡፡
ጠያቂ መምህር መሊሽ ተማሪ
ስትሰጥ እንዯ እናት ስትነዴፌ እንዯ እንጀራ እናት ንብ

20
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምእራፌ ሁሇት

ምዕራፌ ሁሇት ፉዯሌ በጨዋታ


ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፌ በኋሊ፡-

 ፉዯሊትን (ሆሄያትን) በመዝሙር መሌክ ያነባለ፡፡


 በመዝሙር መሌክ የሚሰሙ ፉዯሊትን ከነዝርያቸው ይጽፊለ፡፡
 ከተዘረዘሩ ፉዯሊት ቃሊትን ይመሰርታለ፡፡

ክፌሇ ትምህርት አንዴ

አሊማ ማዲመጥ

1. ማነቃቅያ ተግባራት ፡-

በስሌክ የተጫኑ መዝሙሮችን ያሰሟቸው

ወንዴሜ ያዕቆብ ተኛህ ወይ፣

ዯወሌ ተዯወሇ ተነሳ ተነሳ-

እሺእነሳሇሁ እሺ እነሳሇሁ ፣

ፉቴን ታጥቤ ቁርሴን በሌቼ

ወዯ ትምህርት ቤት እሄዲሇሁ

መሌካም እውቀትን እገበያሇሁ፡፡ማሰማት ከመጀመርዎ


በፉት በፉዯልቹ የሚጀምሩ ቃሊት ያሰሟቸው ይህም

21
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ሌጆቹን በማነቃቃት የጎሊ አጽተዋጾ ያበረክታሌ፡፡

2. አቅርቦት ፡-

በመማሪያ መጽሏፊቸው የቀረቡትንና በመዝሙር መሌክ ያሰሟቸውን


መዝሙሮች በዯበተራቸው አዱገሇብጡ ያዴርጉ ሆህያቱንና ቃለን በትክክሌ
አዱያዛምደ ይዯግፎቸው መስመር ጠብቀው ማጻፊቸውን/ ቃለንና ሆህያቱን
በትክክሌ መጻፊቸውን ክትትሌ ያዴርጉ ፡፡

2. መሌመጃ
ቀጥል የቀረቡትን ጥያቄዎች መሌሱ በማሇት የመጀመሪያውን ሆሄ
በመስጠት ያዯመጡትን ቃሌ ሲጠሩ በቦርዴ ሊይ ያስፌሩ ይህም
ምን ያህሌ እዲዲመጡ ሇማወቅ ከፌተኛ አስተዋጾ አሇው በተቻሇ
መጠን የሁለንም ተማሪ ስራ ይከተታለ ያበረታቱዋቸው
ያሌገባቸው ነገር ካሇ ይጠይቋቸው
ክፌሇት ትምሕርት ሁሇት
አሊማ በባሇ ሁሇት እግር ሆሄያት የሚጀምሩ ቃሊትን ከሥዕሌ ጋር
ማዛመዴ
መግቢያ ፡-

ባሇፇው ክፌሌ ስሇምን እንዯተማሩ በማስታወስ በሀ ሃብሌ በ ሇ ሇውዝ በ


ሏ ሏኪም እያለ ቃሊትን እንዱመሰርቱ ያበረታቱ እርስዎም ያስታውሱዋቸው::
የእሇቱን ርእስ በሁሇት እግር ሆህያት አ ፡ በ ፡ ሰ ፡ ሸ ፡ ከ ሆሄ የሚጀምሩ
ቃሊትን ከያዙ ሥዕሌ ጋር ማዛመዴ እዯሆነ ይንገሩ::

22
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

አቅርቦት ፡-

መምህር በመማርያ መጽሏፌ ሊይ ያሇውን ሥዕሌ በሚገባ ያሳዩዋቸው


በማስተካከሌ አበባ በምን ፉዯሌ ይጀምራሌ::

የበግ የመጀመርያው ፉዯሌ በ የመጨረሻው ግ እያለ ሁለንም ፉዯሊት


ከቃሊቱና ከሥዕለ ጋር እዱያዛምደ ያግዟቸው ዴምጾቹንም በዯንብ እንዱጠሩ
ይርዶቸው::

መሌመጃ

በየዘራቸው በመሇየት ያሳዩዋቸው

1. አ አበባ
አየ
አየር
2. በ በግ
በሬ
በርጩማ

3. ሰ ሰው

4. ሸ ሸማኔ

5. ከ ከበሮ በማሇት ቃለንና ሥዕለን በማዛመዴ ያሳዩአቸውና እዱያዴርጉ


ያበረታቷቸው

23
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇትምህርት ሦስት
አሊማ ፡-ስእልቹን ሉወክለ የሚችለ የመጀመርያ ፉዯሊትን መጻፌ
ማነቃቂያተግባር ፡ መምህር አንዯ ማነቃቂያ በሰሊምታ
የቀረቡሊቸውን ሊባ ፡ ኤሉ ፡ አሌጋ የመሳሰለት በምን ከምን
እዯሚገኙ ይጠይቋቸው እኔ የሇበስኩት ምንዴነው? ሰው ሲዯክመው
ምን ሊይ ይተኛሌ? ብሇው ይጠይቋቸው

አቅርቦት ፡-መምህር ሊ ፡ ሌ ፡ ኩ ፡ አ፡ ኤ ፉዯሊት ጥቁት ሰላዲ ሊይ በመጻፌ


ያንብቡሊቸው ዘሮቻቸውንም ይንገሯቸው በመቀጠሌ ሥዕለን ያሳዩዋቸው
ልብስ

ሊ አ

ኩ ኤ

እያለ እዱያዛምደ ያዴርጉ በመቀጠሌ ስራቸውን ይመሌከቱ እዱበረታቱ


ያዴረጋቸው

24
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

3. መሌመጃ
ቀጥል በቀረቡት ሆያት የሚጀምሩትን ቃሊት መጻፌ
ሥዕሌ
ሊ ፡- ሊባ
ሌ ፡- ሌብስ
ኩ ፡- ኩባያ
አ፡- አሌጋ
ኤ ፡- አሉ እያለ ቦርዴ ሊይ እዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

ክፌሇ ትምህርት አራት ፡-መናገር


አሊማ ፡-ባሇ ሁሇት እግር ፉዯሊትን ማንበብ እና መጻፌ
1. መግቢያ
መምህሩ ትምህርት በማነቃቅያ ክፌሌ በ ቅረጫት ቀርበዋሌ ወይም
ተማሪዎቹ አ . በ . ሰ ሸ. ከ . ሇ ፇዯሊጽነ ዘሮችን በቅዯም ተከተሌ
እዱናገሩ ያዴርጉ ተግበሩ ግሌጽ እዱሆንሊቸው መጻፊቸው ሊይ ያሇውን
ይመሌከቱ
ምሳላ ፡- ሇለ ሉ ሊ ላ ሌ ል
2. አቅርቦት
በዚህ ክፌሌ በተማሪ መጻህፌት የቀረቡትን ሆሄያት ከነ ዘሮቻቸው
ቀርበዋሌ ዯጋግመው ያንኑናቸው፡፡ እያነበቡ ፡ በዯበተራቸው ይጻፈ ፡
እሱ ይመራቸዋሌ ፡ እዯጹፌ ያገዛቸዋሌ ፡፡ በመቀጠሌ በሆህያቱ ቃሊት
ይመሥርቱ፡፡
ሇምሳላ ፡-አ፡ አበባ ኡ፡ ኡመር ፡ ኢ ፡ኢሳያስ አ ፡ አውዴማ ኤ ፡
ኤሌያስ ፤ ኦ ፡ ኦሞ እያለ እዱሇማመደ ያዴርጎ ፡፡

25
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

3. መሌመጃዎች
4. በመሌመጃው ተማሪዎች በሆሄዎች በመጀመርያ ዘር የተጻፈትን
በማንበብ እና በጽሐፌ አቅርቦት ሊይ ባሇው ምሳላ መሠረት
ተግባራቸውን እዱያዲብሩት ያገዟቸው፤ ያሇማምዶቸው፡፡ እየተዘዋወሩ
ይከታተለ በትክክሌ መጻፊቸውንም ያረጋግጡ፡፡
ክፌሇ ትምህርት አምስት
የቃሊት ምሥረታ
1. መግቢያ

መምህር በክፌሇ ትምህርት አራት የተማሩትን ፉዯሊት ያስታውሷቸው፡፡ ምን


እንዯተማሩ ይጠይቁ እና የእሇቱን ትምህርት የቃሊት ምሥረታ እዯሆነ
ይንገሯቸውቃሊቱበዯብተራቸው ዯጋግማመው እንዱጽፈ ያዴርጓቸው (ፉዯሊቱ) አ፡
በ ፡ ሰ ፡ ሇ ፡ ከ ናቸው፡፡

2. አቅርቦት

በዚህ ክፌሌ በ አ ፡ በ ፤ ሰ ፤ሇ ፤ተ ፡-ሆሄያት የተመሰረቱ ቃሊት ቀርበዋሌ


በመጀመርያ ቃሊቱ በእርስዎ መሪነት እዱያነቡ ከተዯረጉ በኋሊ በዯብተራቸው
እዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

3. መሌመጃዎች

በመሌመጃው ክፌሌ ተማሪዎች ዯጋግመው እዱጽፎቸው በባሇ ሁሇት እግር


ፉዯሊት የተመሰረቱ ቃሊት ቀርበዋሌ በመጀመርያቃሊቱን እርስዎእየመሯቸው
እንዱያነቡ ያዴርጉ፡፡

በመቀጠሌ ትዛዙን በተሰጠው ምሳላ በማስዯገፌ ዯጋግመው መጻፌ ይሇማመደ፡፡


እርስዎ እየተከታተለ በትክክሌ የሆሄያቱን ቅርጽ ያሳዩአቸው፡፡

26
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ስዴስት

ሞክሼ ፉዯሊት
አሊማ ፡- ሞክሼ ፉዯሊትን ማንበብ
1. ማነቃቂያ

በ ዚህ ክፌሌ የቀረቡትን ምክሴ ፉዯሊት ማስተማር ከመጀመርዎ በፉት አ

፤ በ፤ ሇ ፡ ከ ፡ ሰ ስም የሚጀምሩ ስም ያሇቸውን ተማሪዎች

እንዱቆሙ ያዴርጉ አበበ ፤አይናሇም ፤ ፀሃይ ፤ አመት የመሳሰለ ካለ

በማሥነሳት ስማቸውን እዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

2. አቅርቦት

የቀረበውን ምሳላ በእርሱ መሠረት አዱያነቡ ካዯረጉ በኋላ

በዯብተራቸው እዱጽፈበማዴረግ ይከተታተለቸው እርስዎም በጥቁር

ሰላዲ ይጻፈት

3. መሌመጃ

ፉዯሊቱን ከነዘሩ እዱጽፈ ያበረታቷቸው ተግባራቱን እየጻፈ ይከታተለ

በየግሊቸው እዱሰር በማዴረግ የሰሩትን በማየት ማስተካከያ ይስጣቸው ፡፡

27
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ሰባት

ርእስ ፡-ሆሔያትን ከቃሊት ጋር ማዛመዴ

1. ማነቃቂያ

በዚ ክፌሌ የቃሊት ምሥረታ ትምህርት ሲሆን በሰንጠረዙ የቀረቡትን

ፉዯሊት እዱያነቡ በምሳላ ያሳዩአቸው ሰ ሠ

2. አቅርቦት

በአቅርቦቱ የቀረቡትን ቃሊት አሁንም በእርስዎ መሪነት እዱያነቡ ካዯረጉ በኋሊ


በዯብተራቸው እንዱጽፈ በማዘዝ ይከተታሎቸው፡፡

ሀ ሀብሌ

ሁ ሁሇት

ሂ ሂስ

ሃ ሃይማኖት

ሄ ሄዯ

ህ ህጻን

ሆ ሆዴ ናቸው፡፡

2.ተመሳሳይ ፉዯሊትን በመክበብ አሳዩ ምሳላ፡-

ሀ ሁ ሂ ሃ ሄ ህ ሆ

ሀብሌ ሁሇት ሂሳብ ዴሃ ሄዯ ህዝብ ሆሳዕና

28
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ስምንት

አሊማ፡-ሆሄያትን ከቃሊት ጋር በማዛመዴ መጻፌ

በተሰጠው ምሳላ መሠረት ፉዯሊቱን ከነዞሮቻቸው እዱጽፈ ባሇማመዲቸው

መሠረት ሥዕለን ከቃሊቱ ከመጀመርያ ሆሄ ጋር በማዛመዴ ከሥዕለ ጋር

ያዘምደ በትክክሌ መስራታቸውን ይከታተሎቸው

ሥዕሌ

ምሳላ፡- ሠ፡- ሠራ
ሡ ፡- ሡስ
ሢ ፡- ሢሳይ
ሣ ፡- ሣር
ሤ ፡- ሤራ
ሥ ፡- ሥዕሌ
ሦ ፡- ሦስት

29
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ዘጠኝ

በ” ሀ “ ዘር የተመሰረቱ ቃሊትን ማዛመዴ

1. ማነቃቅያ ፡-

መምህር /ት በማነቃቅያ ስር በቀረበው ሥዕሌ የተመሇከቱትን

እዱናገሩበማዴረግ ትምህርቱን ይጀምሩ ፡፡

2. አቅርቦት

በመቀጠሌ በአቅርቦት ስር የቀረቡትን የሀ ዘር ሆህያትን በማነበብ ቃሇቱን ጋር


ያዛምደ እዱያነቡና በቃለ ከተገሇጸው ሥዕሌ ጋር እያዛመደ እዱያነቡ ያገዟቸው
ሥራውን የተማሪውን መጽፌ የቀረበውን ተማሪዎች እዱሇማመደ ያዴረጉ
በዯበተራቸውም ይጻፈ ፡፡

3. መሌመጃ

በመጨረሻ በዯብተራቸው የጻፈትን የመጀመርያ ፉዯሌ እየከበቡሙለቃለን


እዱጠሩ ያዴርጉ

ሥዕሌ

ሇምሳላ ፡- ሀ ሀብሌ
ሁ ሁሇት
ሂ ሂሳብ
ሃ ሃያ
ሄ ሄዯ
ህ ህጻን
ሆ ሆዴ የመሳሰለትን ያሊምዲቸው

30
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሌ ትምሀርት አስር

በ፤ ነ ፤ ኘ ፉዯሊትን ከዘሮቻቸወቅ የሚነበብ ከሆሄያቱ ጋር ያዘምደ

1. የማነቃቅያ ተግባር
በ፤ነ፤ኘ ፉዯሊትን ከነዘሮቻቸው እንዱያነቡ ያዴርጉ ዘሮቻቸውን በጥቁር
ሰላዲ ይጻፈሊቸው
2. አቅርቦት

በተማሪው መጻፌ የቀረቡትን ስእልች ሇተማሪዎች በማሳየት የምን ሥዕሌ


እንዯሆነ ይጠይቋቸው፡፡

ተማሪዎች ሲመሌሱ በጥቁር ሰላዲ ይጻፈ፡፡ በተማሪዎች እንዱጻፌ ያዴርጉ፤ ነብር


የሚሇውን መጀመርያ ስሇ ጠሩ በቦርዴ ይጻፈ፡፡ የተጻፇው ነ ፤ ብ፤ ር የሚሌ
መሆኑን ይንገሯቸው፡፡ የነ ዘሮች ብዙዎቹ ቃሊትን ሇመመሥረት ይመቻለ፡፡
በዚህ መሠረት ሁለንም ያሰሯቸው፡- ኑግ ፣ኑ፣ግ፣ ኒያሊ ፣ኒ፡ያ፡ሊ ቡና፣ ቡ፡ና
መሆኑን በየተራ እየተነሱ እዱያነቡ ያዴርጉ፡፡

3. መሌመጃዎች

በመጀመርያ የነ ዘሮችን ከ ሥዕለ ጋር በማዛመዴ በሰራቸው መሠረት በነ ሆሄ


የሚጀምሩ ሥዕለን በማየት ቃሌ እዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

ትምህርት አስራ አንዴ


በ “የ፤ነ፤ጠ” ፉዯሊት የተመሰረቱትን ቃሊት ማንበብ
1. ማነቃቅያ

በክፇሇ ትምሀርት 9 የተማሩቸውን የነ - ኝ ዘሮችን እዱያስታውስ ያዴርጉ


ቃሇቱንም ይጥሩ በቀጠሌ ገ፤ ፏ፤ የሚጀምሩ መሆኑን የተገሇጹ ቃሊትን
ትናገራሊሊችሁ
31
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2.አቅርቦት

በመቀጠሌ ባቅረቦት ስረ የቀረበውን ፉዯሊትን በሌ ሌዩ መን ገንገዴ ማስተማርና


ፇዯሊቱ የሚጀምሩ ቃሊትን እዱናገሩ ያዴረጉ፡፡ በተማሪው መጽሏፌ ወካይ ሥዕሌ
ስሇሚገኝ የመጀመርያውን ፉዯሌ በመጻፌ በሥዕለ ሊይ ያሇውን ቁስ እዱያነቡ
ያሇማምዶቸው፡፡

ትምህርት አስራ ሁሇት

የቃሊት ምሥረታ

ነ፤ኘ፤ገ፤ ፏ ሆህያት የሚጀጀምሩ ቃሊትን መመሥረት

1. ማነቃቂያ

ኘ ፤ ነ ፤ ፏ የመጀምሩ ሆህያትን የተመሰረቱ ቃሊ ትን ስእልችን በመመሌከት


አንብበዋሌ? በዚህ ክፌሌ እሱን ያስታውሷቸው፡፡

2. አ ቅርቦት

ቀዯም ብሇው ያነበቧቸውን ከሊይ በተጠቀሱት ፉዯሊት የሚጀምሩ ቃሇትን በምሳላ


መሠረት እያዛመደ ይጻፈ ነ ፡- ነበ ር

ኘ ፡- ዋኘ
ገ ፡- ገረፇ
ፏ ፡- ፏርሰት የመሳሰለትን ከነዘሮቻቸው ጻፈ
3. መሌመ ጃዎ ች

በ “ነ ፤ ኘ ፤ ነ ፤ ፏ” ፉዯሊትን በመጠቀም ቃሊት ይመሥርቱ በግሌ እዱሰሩ


ያዴርጉ፡፡

ይህንን በተግባር ሲሰሩ እርስዎ በሚገባ ይከተታተሊ ቸው፡፡

32
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምዕራፌ ሦስት
እራስን ማስተዋዋቅ

ትምህርት አንዴ
1. ማነቃቂያ
በመናገር ክፌሌ እራስን ማስተዋዋቅ በሚሇው ትምህርት ማነቃቅያ እዱሆን
የተዘጋጀውን መዝሙር ያሰዘምራቸው ከዛም ተማሪዎቹ እርስዎን ተከትሇው
እረሶን ተከትሇው ይዘምሩ፡፡
ዲካ ሰኞ ተወሇዯ ፡
ማክሰኞ ተራመዯ
እሮብ ትምህርት ቤት ሔዯ ፡
ሀሙስ ዩነቨርስቲ ገባ ፡
አርብ አውሮፕሊን አበረረ ፡
ቅዲሜ ሚስት አገባ ፡
እሁዴ ሌጅ ወሇዯ
የዯካ ታሪክ በጣም ያስዯስታሌ
2. አቅርቦት
መምህር / ት/ ሀዋሳን በማስተዋወቅ ተማሪዎቹ የርሶን አካሄዴ ተከትሇው
እራሳቸውን እዱያስተዋውቁ እርስ በርስም ሰሊምታ መሇዋወጥ ንግግራቸውን
ክልታቸውን ያዲብሩ፡፡
3. መሌመጃዎች
መሌመጃዎችን ሇማሰራት ሁለንም ትዛዝ አርሶ እየጻፈ በሚረደበት መንገዴ
ትእዛዙን ያቅረቡሊቸው፡፡
ሀ. ስምሽ ማነው
ሇ. የተወሇዴከው የት ነው
ሏ. እዴሜሽ ስንት ነው
መ. ስንተኛ ክፌሌ ነህ

33
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ሁሇት


ቃሇ ምሌሌስ
1. ማነቃቅያ

እራሳቸው ይገሇጽሊታ እርስዎም እራሶን ሲገሌቱጹ ተማሪዎቹም በዚሁ መሠረት


እራሳቸውን መግሇጽ እዱችለ በተግባር ግንዛቤ እዱያገኙ ያዴርጉ ቀጥልም
ተማሪዎቹ በእርስዎ ሞዳሌ ርስ በራሳቸው እንዱሚጠያየቁ ይንገራቸው ፡፡

2. አቅርቦት
ምምህር ተማሪዎች በምሳላው መሠረት የሚከተለትን
ተማሪ1. ስምሽ ማነው
ተማሪ 2. ጠንክር እባሊሇሁ ያንተስ
ተማሪ1. ኤርቆጬ
ተማሪ2. ኤርቆጨ ያባትህ ስም ማነው
ተማሪ1. ጡምዯድ ያንተስ
ተማሪ2.ብረመካ / የመሳሰለትን ተግባራት ተማሪዎች እዱያከናውኑ
ያዴርጓቸው፡፡ በተጨማሪመረ ተማሪዎችን ወዯፉት እየጠሩ ይጠይቋቸው፤
አነሱንም እዱመሌሱ ያዴርጉ፡፡
3. መሌመጃዎች

መሌመጃዎችን ሇማሰራት ሁለንም ትዕዛዛት እርስዎ እያነበቡሊቸው በቀሊለ


በሚረደበት መንገዴ በምሳላው መሠረት ያሠሯቸው ፡፡

ሀ. ስምህ /ሽ ማነው? (ይበሊሌ?)


ሇ. የተወሇዴከው /ሽው የት ነው
ሏ. እዴሜህ/ሽ ስንት ነው?
መ. ስንተኛ ክፌሌ ነህ/ሽ?

34
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሦስት
አሊማ፡- የቤተሰብ አባሊት መግሇጫ
1. ማነቃቅያ ተግባራት

መምህር ፡-ተማሪዎች በእርስዎ መሪነት የሚከተሇውን መዝሙር ይዘምሩ

አባቴ እወዴሃሇሁ 3x
እናቴ እወዴሻሇሁ 3x
ወዴሜ እወዴሃሇሁ 3x
እናቴ እወዴሻሇሁ 3x
አክስቴ እወዴሻሇሁ 3x
2. አቅርቦት

መምህር ስሇ ቤተሰብ የቀረበውን ሥዕሌ በማየት ርስ በርስ እንዱጠያየቁ ያዯርጉ፡፡


ስንት ወንዴም አሇህ/ሽ? እህትስ? አያቶችህ? የት ነው የሚኖሩት? እዱጠያየቁና
ርስ በርስ እዱወያዩ ያግዟቸው የቤተሰብ አባሊትን በሚመሇከት የቀረበውን
መግሇጫም ያንበቡሊቸው ፡፡

3. መሌመጃዎች

በውይይታቸው መሠረት በተማሪው የሰፇረውን ጥያቄዎች ይጠይቋቸው፡፡

በሚሰጡት መሌስማስተካከያ ያዴርጉና ስሇ ቤተሰብ አባሊት ቤተሰቦቻቸውን


እዱጠይቁ ያዴርጉ፡፡

35
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አራት
የቃሊትና የፉዯሊት ጨዋታ
1. መግቢያ
መምህር የሆህያትን ጨዋታ ሇማከናወን መጀመርያ የሆህያቱን ዘሮች በጥቁር
ሰላዲ ይጻፈና ይጥሯቸው፡፡
2. አቅርቦት
መምሀር ሆህያቱን በቦርዴ ሊ በመጻፌ በተማሪው መጻፌ ሊይ የሚታዩትን እናት
አባት ወንዴም እና እህት የሚለ የቀረቡትን ሥዕልች እየሇያዩ ይህ ምንዴነው?
እያለ ይጠይቁ ከፍቶው በማየት አባት እናት ወንዴም እህት እያለ ሲመሌሱ
በጥቁር ሰላዲ ይጻፈ እና እዱያዛምደ ያገዟቸው፡፡
3. መሌመጃዎች
የሆህያትን መጀመርያ አየጠሩ ቃሊቱን እዱናገሩና እዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

ትምህርት አምስት
1.ማነቃቅያ
መምህር የ‹ሀ› ዘር ፉዯሊትን ያንበብቡሊቸው፤ በጥቁር ሰላዲ ሊይም ይጻፈሊቸው፡፡
2 .አቅርቦት
መምህር/ት የሚከተለትን ቃሊት እርስዎን እየተከተለ በመጥራት እዱሇማመደ
ያዴረጉ፡፡ ቀጥል በተማሪ መጽሏፌ ሊይ ያሇውን ሰእሌ እዱመሇከቱና መጽሏፌ
በማየትና እያንዲደን በመጠቆም ምን እንዯሆነ ይወቋቸው ፡፡
3.መሌመጃ
መምሀር ተማሪዎቹን ባነበቡት ፉዯሊት መሠረት የቀረቡትን ስዕሊዊ ቃሊቱን
መጻፌ እዱገሌጹ ያዴረጉ፡፡

36
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስዴስት
ፉዯሊትን ማንበብና መጻፌ

1.የማነቃቂያ ተግባር

መምህር በስሌክ በመጫን አሌያም አመቺ በሚሆንሌዎ መንገዴ የፉዯሊትን


መዝሙር ያሰሟቸው፡፡ ሇንባብም ያዘጋጇቸው ፡፡

2.አቅርቦት

መምህር የፉዯሊትን ገበታ ይዘው በመግባት ተማሪዎቹ እርስዎን እየተከተለ


እንዱያነቡ ያዴርጉ፡፡ ባሇፈትም ምዕራፍች በተሇያየ መንገዴ ሆሄያቱን ስሊነበቡ
እየወጡ በየተራ እዱያነቡ ያዴርጉ፡፡

1. መሌመጃ

ፉዯሊቱን ወዯ ሊይና ታች እየጠቆሙ ይጠይቋቸው፡፡ ማስተካከያም ይሰጣቸው፡፡


ባሇፈት ይዘቶች በተቆራረጠ መንገዴ ስሇተማሩት መሇየት ይጠበቅባቸዋሌ ፡፡

ሰባተኛ ትምህርት
አጭር ቃሊትን መፃፌ

1.ማነቃቅያ ተግባር

መምህር ባሇፇው ትምሀርት በፉዯሊትን በማንበብ ጽፇዋሌ ተግባሩ በቤትም


መከናወኑን ያሇበት በመሆኑ እንዯማነቃቂያ የተወሰኑ ፉዯሊትን ይጠይቋቸው፤
እርስዎም ይንገሯቸው፡፡

37
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2.አቅርቦት

መምህር በተማሪው መጽሏፌ ያለትንጥቁር ሰላዲ ሊይ ይፃፈሊቸውና ያንብቡት፤


ያነበቡትንም እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡ ተግባራቸውንም በዯንብ ይከታተለዋቸው፡፡

3.መሌመጃ

መምህር በሳጥን ውስጥ ያለትን ሆህያት በማቀናጀት ቀሊሌ ቃሊትን እንዱመሰርቱ


ያዴርጉ፡፡

ምሳላ ፡- ዯጋግመው ያሳዩዋቸው


ምሳላ ፡- ሇቀመ
ገሇበጠ የመሳሰለትን በሁሇተኛው መሌመጃ
ሀ፡- ሀብት
ሇ፡-እህሌ
መ፡-ሏኪም
ሰ ፡- ክብ
ረ ፡-ጎማ
ሸ ፡-ጣሳ
በማሇት እዱያስተካክለ ይንገሯቸው

ትምህርት ስምንት
የጎዯሇውን ፇዯሌ ይሙለ
1. ማነቃቂያ

መምህር ባሇፇው ክፌሌ ስሇተማሩት ትምህርት ይጠይቋቸው፤ የጎዯለ ፉዯሊትን


በማሟሊት የቃሊት ጨዋታ እንዱከናወን ያዯርጉ፡፡

38
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት

በተማሪው መጽሏፌ የቀረበውን ሰንጠረዥ በቦርዴ ሊይ ይጻፈ በሰጠረዥ ውስጥ


መገሇጽ ያሇባቸውን ቃሊት በቀሇ፣ ቀሰቀሰ፣ አቀሇሇ የመሳሰለትን እዱያሟለ
ያዴርጉ በጨዋታ መሌክ ቃሊት እዱመሰርቱ ይረዶቸዋሌ፡፡

3. መሌመጃዎች

በሆህያቱ ቃሊት እንዱመሰርቱ የተወሰኑ ምስልችን በመስራት ያሳያዩአቸው


ሇምሳላ ሱሪ፣ጸሃይ ፣ ሀብሌ ፣ቀሚስ ፣መሏረብ ቀጥል የቀረቡትን ሳጥን ውስጥ
የጎዯሇውን የሆሄያት ዘሮችን እዯሚያሟለ ያግዟቸው ፡፡

ትምህርት ዘጠኝ
ወንዳ እና ሴቴ ጾታን መግሇጽ፡፡
1. መግቢያ

መምህር በመጀመርያ ወንዴና ሴት ተማሪዎችን በማቆም ተግባር ስጧቸው፤ አየሇ


ምን እያዯረገ ወይም እየተዯረገ ነው? በማሇት ይጠይቋቸው እሷ እሱ እያለ
እዱጀምሩ ያዴርጉ፡፡

2. አቅርቦት

ትምህርቱን በማቅረብ በመጀመሪያ በተማሪ መጽሏፌ የቀረበውን ሥዕሌ


እዯሚመሇከቱ ያዯርጉ፤ ሥዕለንም በዯንብ ከተመሇከቱ በኋሊ

1. ይህ -----------------ነው፡፡ 2 . ይህች --------ነች


እሱ ------------እያረገ ነው፡፡ እሷ ------------------እያረገች ነው

39
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

3. መሌመጃዎች

ተግባራቱን በትክክሌ ሇወንዴ እሱ፣ ሇሴት እሷ፤ ሇቅርብ ይህ፣ ይህች በማሇት
መመሇሳችሁን ያረጋግጡ፡፡

ትምህርት አስር

ሥዕሌን በማየት ተግባሩን መግሇጽ፡-

1. ማነቃቅያ

መምህር ተማሪዎች የቀዯመ እውቀታቸውን በመጠቀም በዚህ ክፌሌ የቀረቡ


ተግባራት እዱከናወኑ ያዴርጉ፡፡

2. አቅርቦት

በመጀመርያ በመማሪያ መጽሏፌ የቀረቡትን ሥዕሌ በዯንብ እዱመሇከቱ ያዯርጉ


በመቀጠሌም ምን እያከናወኑ እንዯሆነ ይጠይቁዋቸው ፡፡

3. መሌመጃዎች

በመጀመርያ ሥዕልችን ዯጋግመው ይመሌከቱ በመቀጠሌም ምን እየተከናወነ


እንዯሆነ ይጠይቋቸው፤ በጥቁር ሰላዲም ይጻፈ፡፡ ሁለም ተማሪ በትክክሌ
መግሇጹን ያረጋግጡ፡፡

40
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ማበሌጸጊያ

የቀረቡት ቃሊቱን እዱጽፈና በሆሄያቱ ዯግመው ቃሊት እንዱመሰርቱ ዯግም ቃሊት


እዱመሰርቱ ያበረታቷቸው፡፡ ተግባሩን ሇመስራት እርሰዎ ትዕዛዙን በምሳላ
መሠረት ካስረዲቸው በኋሊ በየግሊቸው እንዱሰሩ በማዴረግ የሰሩትን በማየት
ማስተካከያ ይስጧቸው ፡፡

ግምገማ

የተሇያ ሥዕልችን ተመሌክተው ሆህያቱንና ሥዕልቹ የሚገሌጽ ቃሊትን እዱናገሩ


የቃሌ ጥያቄዎችንም እዱመሌሱ ማዴረግ ቃሊትን እዱናገሩ የቃሌ ጥያቄዎችን
እዱመሌሱ ማዴረግ ይቻሊሌ፡፡ የተማሯቸውን ሆህያት ከነዘራቸው ጥንዴ ጥንዴ
በመሆን እዱያነቡና የቢጤ እርማት እዱያዯርጉ በማገዝ መገምገም እስካሁን
የተማሯቸውን ሆህያት ከነዘራቸው ጽፇው እንዱመጡ የቤት ስራ በመስጠት፣
በክፌሌ ውስጥ እዱያቀርቡ በማዴረግና በመጨረሻም ማስተካከያ በመስጠት
የትምህርቱን ሂዯት መፇተሸ ይችሊሌ፡፡ በመጨረሻም የምዕራፌን ትምህርት
በማጠቃሇሌ የተሇያዩ እንቆቅሌሾችን በመስጠት እንዱነቃቁ ማዴረግ ይቻሊሌ፡፡

41
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምዕራፌ አራት
የእንስሳት ስሞችን አዲምጦ መግሇጽ
ትምህርት አንዴ

1. የማነቃቂያ ተግባር

በአዲምጦ መረዲት ክፌሌ ወዯቀረበው ትምህርት በቀጥታ

ከመግባትዎ በፉት እርስዎ ቀጥል የቀረበውን

“ትምህርት ቤቴ”

ትምህርት ቤቴ፣

ትምህርት ቤቴ፣

የእውቀት መሰረቴ፡፡

እርሳሴን በእጆቼ፣ቦርሳዬን ባንገቴ

ትምህርት ቤት ስሄዴ በሇጋ ጉሌበቴ

ትዝ ትይኛሇሽ ዋ!ትምህርት ቤቴ፡፡

የጥናቱ ጊዜ አሌፍ ስጫወት ጨዋታ፣

በአሌጋ ሊይ ስጋዯም ጊዜው ሲመሽ ማታ፣

ወይ ትምህርት ቤቴ ትዝታሽ አያሌቅም፣

ሳስብሽ እኖራሇሁ እስከ ዘሊሇም፡፡

የሚሇውን መዝሙር በመዘመር ተማሪዎቹ እርስዎን ተከትው እንዱዘምሩ


በማዴግ ያነቃቋቸው፡፡

42
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት

መምህር ተግባሩን ሇማከናወን ብሌጡ ቀበሮ የሚሇውን ምንባ አንብቡሊቸው፡፡

ብሌጡ ቀበሮ

አንዴ ቀን አንዱት ዴመት ከአንዴ ነጋዳ አይብ ሰርቃ ትሄዲሇች፡፡ በዚህ ጊዜ


አንዴ ውሻ ያያታሌ አይቡን ሉወስዴባት ፇሇገ ዴመት ግን እንቢ ብሊ
የውሻውን ዓይን መቧጨር ጀመረች፡፡ ውሻው ዲግም መናከስ ያዘ፡፡ ዴመት
አሊዋጣ ሲሊት “ቀበሮ ይዲኘን” አሇችው፡፡
ውሻውም ተስማማ ቀበሮም ጉዲያቸውን ካዲመጠ በኋሊ “የማትረቡ ናችሁ”
አሇ፡፡ “ቀበሮ የማትረቡ ናችሁ ካሇ በኋሊ ምን የሚያዯርግ ይመስሊችኋሌ “
አይቡን በቢሊዋ ሁሇት ቦታቆርጦ አካፇሊቸው ውሻው ግን “የእኔ ዴርሻ
አንሷሌ” ብል ተቃወመ፡፡ ቀበሮም “አዎ ! እውነትም አንሷሌ፡፡” በማሇት
ከዴመቷ ዴርሻ አንዴ ጉርሻ ጎረሰሇት፡፡
ዴመቷም በተራዋ “እንዳ ! የእኔ ቀንሷሌ፡፡”እሺ ብል ከውሻው ዴርሻ ጎረሰሇት፡
፡ በዚህ ሁኔታ ዴመትና ውሻ ሲጨቃጨቁ ቀበሮው አይቡን በሌቶ ጨረሰው፡፡
በማሇት ሇምንባብ ያንብቡሊቸውና
ከምንባቡ የወጡትን የቀበሮ ፤ የዴመት፤ ውሻ ተግባር ምን እንዯነበር ሇማወቅ
1ቀበሮ ምን አዯረገች ሇዲኝነት ተቀመጠች
2.ዴመት ምን ሰረቀች ቅቤ
3.ውሻ ምን አዯረገ ዴት ቅቤ ሰርቃ ስትሄዴ አየ፡፡
4.ከምንባቡ የተረደትን ይጠይቁ፡፡
3. መሌመጃዎች፡ በመሌመጃዎቹ የቀረቡትን ሥዕልች በምንባቡ ካሇው
ተግባራቸው ጋር እያዛመደ እንዱናገሩ ያዴርጉ፡፡ እርስዎም ያግዟቸው፡፡

43
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሁሇት
በሥዕለ የቀረቡትን ቁሶች ምንነት መናገር
1. የማነቃቂያ ተግባር፡-
ሥዕልቹን ተመሌክተው የተረደትን እንዱናገሩ ያዴርጉመምህር/ት የትህርቱን
አቅርቦት በተመሇከተ በመጽሏፌ የቀረቡት ሥዕልች ተመሌክተው ምን
አገሌግልት እንዯሚሰጡ ይጠይቋቸው፡፡ እርስበርስም እንዱነጋገሩ ያዴርጉ፡፡
ትዕዛዙን ግሌጽ ሇማዴረግ በመጀመሪያ የሚገኘውን ሥዕሌ መንገር/ ሇምሳላ
ጠመኔ፡- በጥቁር ሰላዲ ሊይ ሇመጻፌ ያገሇግሊሌ፡፡
በመቀጠሌ ተማሪዎች በየተራ እየተነሱ የእያንዲንደን አገሌግልት እንዱናገሩ
ያዴርጉ፡፡
2. መሌመጃዎች
በመጀመሪያ ተማሪዎች በጥንዴ በመሆን ከተወያዩ በኋሊ የቁሶቹን ጥቅም ይናገሩ፡፡
እርስዎም እያንዲንደን ቡዴን በማሥነሳት እንዱናገሩ ያዴርጉ፡፡
ትምህርት ሶስት
የቁሶቹን ጥቅም መግሇጽ
1. ማነቃቂያ፡-
መምህር/ት መምህር ተማሪዎች ሉያነቃቃቸው የሚችሌ ተግባር ሇእርስዎ አመቺ
በሆነ መንገዴ አሰሯቸው
2. አቅርቦት ፡-
በአቅርቦት ክፌሌ ቀጥል የቀረቡትን ስእልች ዯጋግመው ስማቸውን እንዱናገሩ
ያዴርጉ፡፡ ተማሪዎቹ በሥዕለ የተመሇከቱትን ነገር እንዱናገሩ ይርዶቸው ፡፡
በማስከተሌ ሇምን አገሌግልት እንዯሚዉለ ይጠይቋቸው ተማሪዎቹ እንዱመሌሱ
ያበረታቱ፡፡

44
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

3. መሌመጃ፡-

መምህር ተማሪዎች ሥዕለን በሚገባ ከተመሇከቱ በኋሊ ሥዕለን ሉወክለ


የሚችለ ቃሊት ጋር እንዱያዛምደ ያዴርጉ፡፡ መምህር ሥራውን በምሳላ
ያሳዩዋቸው፡፡

ትምህርት አራት፡

የእንስሳ ስሞችን መጻፌ

1. የማነቃቂያ ተግባር፡

መምህር ተማሪዎችን በማነቃቃት ወዯ ትምህርቱ ሇማስገባት የሚያስችለ


መዝሙር ቀርቧሌ፡፡

ውርዬ ውርዬ አቤት ዯስ ስትሌ፡

እየተጫወተች ወዱያ ወዱህ ስትሌ፣


ሚያው ሚው እያሇች ስትሮጥ፣
የአይጥ ዘሮች ሁለ ይሊለ ዴንግጥግጥ፡፡ የሚሇውን እርስዎን
በመከተሌ ይሊለ፡፡
2. አቅርቦት፡-

በተማሪው መጽሏፌ የቀረቡትን ሥዕልች ያስረዶቸው ቀጥልም ሥዕለን


ይግሇጹሊቸው እርስዎ ሲገሌጹ እነሱ ስማቸውን ይጻፈ፡፡

3. መሌመጃዎች፡-

መምህር/ት በመሌመጃ የቀረቡትን የቤት እንስሳት ምስሌ በተመሇከቱት መሠረት


በትዕዛዝ አንዴ ያሇውን ጥያቄዎች እንዱመሌሱ ያዴርጉ፡፡

45
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምሳላ፡- ከሊም ምን እና ምን እናገኛሇን?ወተት


ውሻ ምን አገሌግልት ይሰጣሌ ?ግቢ ይጠብቃሌ
ድሮ ምን ትሰጣሇች ?እንቁሊሌ

ትምህርት አምስት፡
የእንስሳት ስሞችን መጻፌ
1. ማነቃቂያ ተግባር፡

መምህር/ት ከተማሪዎች መካከሌ በማሥነሳት ባሊፇው ስሇተማሩት ትምህርት


ይጠይቁ ላሊኛው የአንዴ እንስሳ ስም ወጥቶ እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

2. አቅርቦት

በመጀመሪያ በተማሪ መጽሏፌ የቀረቡትን የቤት እንስሳት ስሞች በቦርዴ ሊይ


ይጻፈ፡፡ እርስዎን በመከተሌ እንዱጽፈ ይዘዟቸው፡፡

3. መሌመጃ

በመሌመጃ አንዴ የቀረቡትን ትዕዛዛት ተማሪዎች እንዱተገብሩያዴርጉ፡፡ ከሊይ


በተማሩት መሠረት በተራ እየተነሱ በጥቁር ሰላዲ ይጻፈ ስህተት ካሇ ተማሪዎች
እንዱያርሙ ይርዶቸው፡፡ በመቀጠሌ እርስዎ ያርሟቸው፡፡

46
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስዴስት

የቁሳቁስን አገሌግልት መግሇጽ

1. ማነቃቂያ ተግባር
“ትምህርት ቤቴ”
ትምህርት ተቤቴ፣
ትምህርት ቤቴ
የዕውቀት መሰረቴ፡፡
እርሳሴን በዕጆቼ፣ ቦርሳዬን ባንገቴ
ትምህርት ቤት ስሄዴ በሇጋ ጉሌበቴ
ትዝ ትይኛሇሽ ዋ! ትምህርት ቤቴ
በጥናቱ ጊዜ አሌፍ አሌፍ ስጫወት ጫወታ፣
በአሌጋ ሊይስጋዯም ጊዜው ሲመሽ ማታ
ወይ ትምህርት ቤቴ ትዝታው አያሌቅም፣
ሳስብሽ እኖራሇሁ እስከዘሇአሇም፡፡
2. አቅርቦት፡

በመማሪያ መጽሏፌ የቀረበው የትምህርት ቁሳቁስ እንዱመሇከቱና ስማቸውን


እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡ ቀጥልም ቁሳቁሶቹን በማሳየት የጻፈት ትክክሌ መሆኑን
ያረጋግጡ፡፡

3. መሌመጃ

የቀረበውን በአቅርቦት በሥዕሌ በማየት የጻፈትን እርስዎም ቁሶቹን በአካሌ


ባሳዩዋቸው መሠረት አገሌግልታቸውን በአጭሩ እንዱጽፈ

ያዴርጉ

47
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ሇምሳላ ብዕር ፡- ሇመጻፌ


ቦርሳ ፡- ዯብተር ሇመያዝ
እርሳስ፡-ሇመጻፌ
ጠረጴዛ፡-ሇማስዯገፌ
ጥቁር ሰላዲ፡-ሇማስተማሪያ
ማስመሪያ ፡-ሇማስመር
ዲስተር፡-ሇማጥፊት
ሊፒስ፡- ሇማጥፊት
መጽሏፌ፡- ሇማንበብ
መሌመጃዎች

ከዚህ በማስከተሌ ቀዯም ብል ባነበቡሊቸው ተረት ውስጥ የሰሙትን መሠረት


በማዴረግ ጥያቄዎችን በቃሌ እንዱመሌሱ ያዴርጉ

ሇምሳላ፡ ተኩሊና መንገዯኛ የት ተገናኙ፡ በመንገዴ ሇፌርዴ ጦጢት ጋ እንሂዴ


ያሇው ማን ነው?

ሰውየው በዴርጊት አሳየኝ ብል ሰውየውን የጠየቀው ማነው? ጦጢት

48
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስምንት

ማገናዘብ

1. የማነቃቂያ
ተግባር መምህር በተማሪ መጽሏፌ የቀረበውን ሥዕሌ በማየት ይናገሩ
ቦታው የት ነው

2. አቅርቦት

መምህር በተማሪው መጽሏፌ የቀረበውን ምንባብ ያንብቡሊቸውና ተማሪዎች


በታሪኩ ዋና ገጸ ባህርያት እነማን እንዯሆኑ እንዱረደ ምንባቡን ቆም እያዯረጉ
ማን ምን አዯረገ እያሊችሁ ጠይቋቸው፡፡ የማገናዘብ አቅማቸውን እንዱያሳዴጉ
ያዴርጉ፡፡

3. መሌመጃዎች፡

ከሊይ ተረቱን ሲያነቡሊው ባመጡት ታሪክ ውስጥ ያለትን ቦታዎች ይጠይቋቸው፡፡

- መንገዯኛው ምን ሆኖ ነበር፡- እርቦት


- መንገዯኛው እሰት የት አገኘ በማሳ
- ሰውየው ምን ነበር ፡ መንገዯኛ

49
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ዘጠኝ

ሆሄያትን ከቃሊት ጋር በማጣመር ማንበብ

ማነቃቂያ

መምህር እንቆቅሌሽ ይንገሯቸው


ጠያቂ መሊሽ
እንቆቅሌህ /ሽ ምንአውቅሌህ /ሽ
1. ማሳው ነጭ ዘሩ ጥቁር መጽሏፌ
2. ቆቤን አውሌቀው ዘቀዘቁኝ ብዕር
ወገቤን ይዘው ነቀነቁኝ
3. መሌመጃዎች፡

ከሊይ የቀረበው ትምህርት ሆሄያቱን በእነርሱ የሚጀምሩ ቃሊት ጋር በማዛመዴ


እንዱያነቡ ያዴርጉ በመቀጠሌ ቃሊቱን ያዛምደ በቃሊቱ የተመሰረቱትን ይጻፈ፡፡

ትምህርት አስር
ትዕዛዛት በማዲመጥ መተግበር
1. ማነቃቂያ

ተማሪዎችን ጥቁር ሰላዲን እንዱያጠፈ በማዴረግ ምን እየሰሩ እንዯሆነ


ይጠይቁዋቸው፡፡

2. አቅርቦት

መምህር ተማሪዎች ሥዕልቹን እንዱመሇከቱ ያዴርጉ በመቀጠሌ ስሇ ሥዕለ ምን


እየተዯረገ እንዯሆነ ይጠቋቸው፡፡

50
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

3. መሌመጃዎች

መምህር ተማሪዎች ሥዕልቹን እየተመሇከቱ እንዱተገብሩ ያዴርጉ እየወጡም


ይናገሩ በተግባር እንዱያሳዩ ያዴርጉ፡፡

ምዕራፍ አምስት

አካባቢያችን
1. የሚጠበቁ ውጤቶች

ከዚህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች

- ተመሳሳይና ተቃራኒ ቃሊትን ያነባለ፡፡


- በማዲመጥ ቃሊትን ይሇዋወጣለ
- አዲዱስ ቃሊትን ይጠቀማለ፡፡ (በሚፇጠር አውዴ)
- ሆሄያትን በማጣመር ቃሊትን ይጽፊለ፡፡

ቃሊትን በተመሳሳይና በተቃራኒ ያዛምዲለ፡፡

ትምህርት አንዴ

ትምህርት አንዴ በ፤ቀ፤ጠ፤መ፤ረ፤ዯ፤ ዘር ፉዯሊትን በማጣመር ቃሊትን ማንበብ

1. ማነቃቂያ፡

በመምህር/ት ተማሪዎች የቀዯመ እውቀታቸውን በመጠቀም በዚህ ክፌሌ


የቀረቡትን ሆሄያት ዘሮች እንዱያነቡ በማዴረግ ያነቃቋቸው፡፡

51
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት፡-

ተማሪዎች ፉዯሌ የሚጀምር ቃሌ ያሇው ሥዕሌ ቀርቧሌ፡፡

ሥዕለን ከቃለ ጋር እንዱያዛምደና የቁሱን ቃሌ የመጀመሪያ ፉዯሌ በመጥራት


እንዱሞለ ያዴርጉ ምሳላም ያሳዩዋቸው፡፡

ምሳላ፡- በር፣ቀበቶ፣ቀሚስ፣ቡችሊ፣ቁሌፌ፣ በግ
3. መሌመጃዎች፡

በ”ቂ” ቂጣ፤ ቢ፡ ቢሊዋ ‘”ባ”’ ባቄሊ፣ ቃ፤ ቃሪያ ሇሚለት ቃሊት የተሰጡትን


የመጀመሪያ ፉዯሌ በማሟሊት ከሊይ የቀረበውን ቃሌ እንዱያሟለ ያግዟቸው፡፡
የጻፈትን ቃሌ ቂጣ፣ ቢሇዋ፣ ባቄሊ፣ ቃሪያ፣ መሆኑን ያረጋግጡ፡፡

ትምህርት ሁሇት
ቃሊት እያጣመሩ ማንበብ
1. ማነቃቂያ መምህር/ት ተማሪዎቹን ሇማነቃቃት ቀጥል የቀረቡትን ሆሄያት
ያንብቡሊቸው
ቀ፡- ቢ ቀቢ
በ-ቂ በቂ
ቅ--ብ ቅብ
ቆ- ብ ቆብ
ቆ- ቅ ቆቅ
2. አቅርቦት ፡- በአቅርቦት የቀረቡትን ቃሊት አሁንም በእርስዎ መሪነት
ሥዕለን እየተመሇከቱ ቃለን በዯብተራቸው በመጻፌ እንዱያነቡ በማዘዝ
ይከታተሎቸው፡፡
3. በመሌመጃው የቃሌ መጀመሪያ ሆሄያት በመጠቀም ቃሊት እንዱመሰርቱ
የመሰረቱት ቃሌ የትኛውን ቁስ እንዯሚገሌጽ እርስዎም እርማት ይስጡ፡፡

52
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ጠ = ጠርሙስ
መ = መቀስ
ሚ = ሚጡ
ጢ= ሚጢጢ
ሙ = ሙዚቃ
ጦ = ጦጣ
ጫ = ጫማ

ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎችና የሚሰሩባቸው ቁሳቁስ፡-

በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎ የተሇያዩ ናቸው፡፡ በዚህም


ምክንያት በዓይነት ተከፊፌሇዋሌ፡፡

የኢትዮጵያ ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች በስንት አይነት ይከፇሊለ፡፡

የኢትዮጵያ የባህሌ ሙዚቃ መሳሪያዎች በሶስት አይነት ሉከፇለ ይችሊለ


እነዚህም የክር፣ የትንፊሽና የምት የሙዚቃ መሳሪያዎች ይባሊለ፡፡ የክር
የሚባለት ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች ክራር፣ ማሲንቆ፣ በገና የመሳሰለት
ናቸው፡፡ የትንፊሽ የሙዚቃ መሳሪያዎች የሚባለት ዯግሞጥሩንባ ፣ ዋሽንት፣
እምቢሌታና የመሳሰለት ሲሆኑ የምት የሙዚቃ መሳሪያዎች ዯግሞ ከበሮ፣
ነጋሪት፣ ጽናጽሌ፣ ዯውሌ፣ ቃጭሌና የመሳሰለት ናቸው፡፡

እነዚህ ባህሊዊ ሙዚቃ መሳሪያዎች ባሊዊ በመሆናቸው አካባቢያዊ ከሆኑ ቁሳቁሶች


ይዘጋጃለ፡፡ በዚህ መሠረት የክር የሚባለት ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች
በአብዛኛው ከጅማትና ከእንጨት ውጤቶች እንዱሁም ከቅሌና መሰሌ ቁሳቁሶች
ሉዘጋጁ ይችሊለ፡፡

53
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

የትንፊሽ ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች በአብዛኛው ከቀርከሀ፣ ወይም ከሸምበቆ


ሉዘጋጁ ይችሊለ፡፡ ከእነዚህም በተጨማሪ ቅሌና ሹሌ ብረት ሇሥራው ሉያገሇግለ
ይችሊለ፡፡

የምት ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች ከተሇያዩ ቁሶች ይዘጋጃለ እነዚህም


እንጨት፣ የከብት ቆዲ፣ ጠፌር፣ ብረት፣ መዲብ፣ ነሀስ፣ እንዱሁም ዴቡሌቡሌ
ብረቶች ሉሆኑ ይችሊለለ፡፡

ትምህርት ሶስት
አውዴ በመፌጠር ቃሊትን መመሥረት
1. ማነቃቂያ፡-
ስሇሚያውቋቸው የሙዚቃ መሳሪያዎች ይጠይቋቸው፡፡ ዴምጽ ያሰሟቸው፣
ዋሽንት ከበሮ
2. አቅርቦት፡-
የሙዚቃ መሳሪያዎች ምንባቡን ያንብቡሊቸው ቆም እያዯረጉ በስንት እንዯሚከፇለ
ይጠይቋቸው
ምንባብ
ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች
ከምንባቡ ምን ተረዲችሁ በማሇት የግንዛቤ ጥያቄቆችን ይጠይቋቸው
3. መሌመጃዎች፡-
በቁጥር 1 የቀረበውን ጥያቄ ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎች በሶስት እንዯሚከፇለ
እነርሱም የክር፣ የትንፊሽ፣ የምት እንዯሆኑ ከምንባቡ ተረዴተዋሌ፡፡
በተራ ቁጥር ሁሇት የቀረበውን ስሇትንፊሽ የሙዚቃ መሳሪያዎች እንዱናገሩ
ያዴርጉ እነርሱም ጡሩንባ፣ ዋሽንት፣ እምቢሌታና ላልችም ናቸው፡፡
ከቀርከሀ የሚሰሩ የትንፊሽ ባህሊዊ መሳሪያዎችን እንዯሆኑ ይንገሯቸው፡፡

54
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አራት

ባህሊዊ የሙዚቃ መሳሪያዎችን ከስማቸው ጋር ማዛመዴ፡፡

1. ማነቃቂያ፡-

የትንፊሽ የሙዚቃ መሳሪያዎችን ተናገሩ፡፡ ከእነርሱ መካከሌ በተሇምድ ዋሽንት


በስፊት የሚጠቀመው እረኛ ነው፡፡

2. አቅርቦት፡-

መምህር በመጀመሪያ በተማሪው መጽሏፌ በሥዕሌ የቀረቡትን የሙዚቃ


መሳሪያዎች ምን እንዯሚባሌ ይጠይቋቸው በመቀጠሌ ሥዕለን ከቃለ ጋር
እንዱያዛምደ ይዘዟቸው ትክክሇኛውን የሙዚቃ መሳሪያ እስከነስያሜው
ማዛመዲቸውን ያረጋግጡ፡፡

3. መሌጃዎች፡-

በተራ ቁጥር አንዴ በቀረበው ጥያቄ ጥሩንባ ከምን ይሰራሌ የሚሌ ነው፡፡ ከመዲብ
(ከነሀስ)፣ ከቀንዴ ወዘተ የጥሩምባ ዴምጽ እንዱያሰሙ ያዴርጉ፡፡

ዋሽንት ከምን ይሰራሌ? ከሸንበቆ፣ ከብረት በማሇት መመሇሳቸውን ያረጋግጡ

ትምህርት አምስት

የሙዚቃ መሳሪያዎችን ስም መናገር

1. ማነቃቂያ፡-

መምህር/ት ተማሪዎች በአካባቢያቸው የሚገኙ የሙዚቃ መሳሪያዎችን ዴምጽ


እንዱያሰሙ በማዴረግ ያነቃቋው፡፡ በማስመሰሌም ማዜም ይቻሊሌ፡፡

55
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት፡-

መምህር/ት ተማሪዎች በሥዕለ የሚመሇከቱትን የሙዚቃ መሳሪያዎች


ሇጓዯኞቻቸው እንዱነግሩ ያዴርጉ በመቀጠሌም እንዳት ዴምጽ እንዯሚሰጡ
ይጠይቋቸውና በተግባር በማሳየት ያግዟቸው ሇምሳላ ክራር፣ እጅን በመጠቀም
ዋሽንት በትንፊሽ በማሇት ያሳዩዋቸው፡፡

መምህር/ት የሙዚቃ መሳሪያዎቹ እንዳት ዴምጽ እንዯሚሰጡ ያሳዩዋቸው ፡፡

ሇምሳላ፡ ነጋሪት በመጎሰም (በምታት)

ዯወሌ በመዯወሌ (ይዯወሊሌ) እና በመሳሰለት መንገዴ ሙከራዎቹ እንዱሰሩ


ያዴርጉ፡፡
ትምህርት ስዴስት
የ “ጠ’’ ሆሄያት ዘሮች ቃሊትን መመሥረት

1. ማነቃቂያ፡-

መምህር፡- የ ‘’ጠ’’ ዘር ሆሄያትን በቦርዴ (በጥቁር ሰላዲ) ይጻፈሊቸውና ያስታውሱ

2. አቅርቦት፡-

መምህር/ት በሆሄያቱ ቃሇት እንዱመሰርቱ ያግዟቸው፡፡

ቃሊቱ ፡ ጠ= ጠረጴዛ ጣ= ጣት
ጡ = ጡት ጤ= ጤፌ
ጢ = ጢስ ጥ= ጥጥ
ጦ = ጦር (ጦጣ)

56
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መሌመጃዎች
መምህር በ ‘”ጠ” ዘር የመሰረቱትን ሆሄያት ሇጓዯኞቻቸው ባነበቡት
መሠረት በትክክሌ መጻፊቸውን ያረጋግጡ፡፡

ትምህርት ሰባት

ሆሄያቱን ከነዘሮቻቸው ማንበብ

1. ማነቃቂያ፡ መምህር ተማሪዎች ‘”ሏ” “ጨ” ዘር ፉዯሊትን ያንብቡሊቸውና


ቦርዴ ሊይ ይጻፈ በሆሄያቱ የሚጀምሩ ቃሊትን ይናገሩ
ጨረቃ
ሏብሌ
2. አቅርቦት በዚህ ክፌሌ ሆሄያቱ ከነዘሮቻቸው ቀርበዋሌ ሆሄያቱን እንዱያነቡ
ያዴርጉና በሆሄያቱ ቃሊትን ይመሥርቱ የመሰረቱትን ቃሊት ሇጓዯኞቻቸው
ይናገሩ፡፡
3. መሌመጃዎች ፡- በመሌመጃው ክፌሌ ተማሪዎች ዯጋግመው ከሊይ
የተናገሩዋቸውን ቃሊት ከነዘሮቻቸው ቀርበዋሌ ሇቃሊቱ መነሻ የሚሆኑ
ሆሄያትን የያዙትን ቃሊት አዛምደ፡፡
1. ጣ ጣሳ
2. ጨ ጨው
3. ሏ ሏመር

4. ጮ ጮጮ

5. ሑ ሑሳብ

6. ጠ ጠርሙስ መሆኑን ያረጋግጡ፡፡ ቃሊቱንም እንዱዋቀሩ ይከታተለ፡፡

57
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስምንት

በሆሄያቱ የተመሰረቱ ቃሊትን መጻፌ

1. ማነቃቂያ፡-

በዚህ ክፌሌ የቀረበውን የቃሊት ምሥረታ ትምህርት ሲሆን በመጀመሪያ


በሰንጠረዡ የቀረቡትን ሆሄያት አግዴምና ቁሌቁሌ በመገጣጠም ቃሊት
እንዱመሰርቱ እርስዎ ምሳላ በመስጠት እንዱሞክሩ ያነቃቋቸው፡፡

2. አቅርቦት፡-

መምህር/ት ተማሪዎች በአቅርቦት የቀረቡትን ቃሊት ሲያነቡ እርስዎ


ይከታተሎቸው ቃሊቱን በትክክሌ ማንባቸውን ይከታተለ የተሳሳተ ካሇ
ያስተካክሎቸው፡፡

ጮ ጮ
ጮ ላ

3. መሌመጃዎች፡-

በመሌመጃው የቀረቡትን ምሌክቶች በመገጣጠም ከስር የቀረቡትን ሆሄያት


ከነዘሮቻቸው መጻፌን ይሇማመደ በመቀጠሌም የቀረበውን ምስሌ ተጠቅመው
ምስልቹን የሚገሌጽ ቃሊት መስርተው እንዱናገሩ ቃሊቱንም በዯብተራቸው
እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

ጭ ጭራ
ጦ ጦጣ
ሏ ሏብሌ

58
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መርጃ መሳሪያዎች

4. በመማሪያ ክፌሌ የሚታዩ ጠረጴዛ፣ ጠመኔ፣ እንዱሁም ሚዛን ፡-


ሙዝ፣ ጣት፣ ማንኪያ፣ ጢም መሰሊሌየመሳሰለት ማቅረብ የሚቻሇው
በአካሌ በማምጣት የማይቻሇውን ሥዕሌ በማሳየት ትምህርቱም
ተጨባጭ ሇማዴረግ ያግዛሌ፡፡
5. የተሇያዩ ቁሶችን ሥዕሌ በማየት ስማቸውን እንዱናገሩ ይጠይቋቸው
በምዕራፌ የቀረቡትን ሆሄያት የተመሰረቱ ሥዕልችን ተመሌክተው
ሆሄያትንና ሥዕለን የሚገሌጹ ቃሊትን እንዱናገሩ የቃሌ ጥያቄ
በመጠየቅ ግምገማውን ማካሄዴ ይቻሊሌ፡፡ ሆሄያቱ ከነዘሮቻቸው
በማንበብ የቢጤ እርማት እንዱያዯርጉ በማዴረግ መገምገም የቤት ስራ
በመስጠት ማስተካከሌ ይቻሊሌ፡፡ የተሰጡትን ሙከራዎች በየትምህርቱ
ርዕስ በምሳላ ስሇቀረበ ይጠቀሙ፡፡

ትምህርት ዘጠኝ

አዲምጦ መጻፌ

1. ማነቃቂያ፡
ተማሪዎች ወዯ ትምህርቱ ሇማስገባት የት ተወሇዲችሁ -------------
--የሚኖሩበትን ዞን ከተማ ----------------- ነው የመሳሰለትን ይጠይቁ
2. አቅርቦት ፡

በተማሪው መጽሏፌ የዞን ስሞች ቀርበዋሌ፡፡ የዞኑን ከተሞች ስም ሰንጠረዥ


በመሳሌ በጥቁር ሰላዲ ሊይ ይሳለ፡፡ በግራ በኩሌ የዞኑን ከተማ ይጻፈ በፉት
ሇፉት ወይም በስተቀኝ ከተማውን እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡ በትክክሌ መጻፊቸውን
ይከታተለ፡፡ በምሳላ ያሳዩዋቸው፡፡

59
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ዓሊማ ፡- አዲምጦ መናገር

1. የሚከተለትን የዞን ዋና ከተሞች መምህራችሁን በማዲመጥ ተናገሩ ጻፈ፡፡


1 ሀሊባ ቁሉቶ
2 ሀዱያ ሆሳዕና
3 ዲውሮ ተርጫ
4 ጉራጌ ወሌቂጤ
5 ጌዳኦ ዱሊ
6 ከምባታ ደራሜ
7 ስሌጤ ወራቤ
8 ጎፊ ሳውሊ
9 ጋሞ አርባ ምንጭ

10 ወሊይታ ሶድ
11 ዯቡብ ኦሞ ጂንካ
12 ኮንሶ ካራት
13 ሰገን ሰገን
ትምህርት አስር

፡ ! ፣ ፡፡ ?ሥርዓተ ነጥብ መጠቀም

1. ማነቃቂያ፡-

መምህር/ት ሇተማሪዎች ሰሊምታ ካቀረቡ በኋሊ ሇተማሪዎች ተነስ ተቀመጥ


አይነት ተግባራትን በማሰራት ምን እያዯረጉ ነው የሚሌ ጥያቄ ሇተማሪው
አቅርቡ፡፡

60
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት፡-

መምህር በተማሪው መጽሏፌ ሇቀረቡት ሥርዓተ ነጥቦች አገሌግልት ሇተማሪዎች


ማብራሪያ ይስጡ፡፡

ሁሇት ነጥብ (፡)፡- ቃሌን ከቃሌ ዯቂቃን ከሴኮንዴ ሇመሇየት ይጠቅማሌ፡፡

ቃሇ አጋኖ ማጋነን (!)፡- ትእዛዝን ሇማስተሊሇፌ የረጠቅማሌ፡፡

ጥያቄ ምሌክት (?)፡- ተጠያቂው መሌስ እንዱሰጥ

ነጠሊ ሰረዝ (፣)፡- አበበ፣ አሇሙና ፇይሳ አይነት ተዯራራቢ ስሞችን ሇመሇየት
ያገሇግሊሌ፡፡

3. መሌመጃዎች፡-

መምህር/ት በተማሪው መጽሏፌ 1-3 የቀረቡትን ጥያቄዎች ስርዓተ ነጥብ


የሊቸውም ተማሪዎች በተገቢ ቦታ ተስማሚውን ስርዓተ ነጥብ እንዱጠቀሙ
ያዴርጉ፡፡

1. ክራር ፣ መሰንቆና በገና የሙዚቃ መሳሪያዎች ናቸው፡፡


2. ከበሮ ሇመስራት፡ የዋንዛ እንጨት ይጠረባሌ፤ የከብት ቆዲ ይፊቃሌ፡፡
3. ምን አይነት የሙዚቃ መሳሪያ ትወዲሊችሁ? የመሳሰለትን በትክክሌ
ማስገባታቸውን ያረጋግጡ፡፡
4. ጉራጌ፣ከምባጽ፣ጌዳዳኦ፣ጎፊና ባስኬቶ በዯቡብ ክሌሌ የሚገኙ ዞኖች
ናቸው፡፡
ከክራር------ይመታሌ፣ይዯረዯራሌ፣ይቃኛሌ
ዋሽት------ይነፊሌ
ዯወሌ------ይዯወሊሌ
መሰንቆ----- ይገዘገዛሌ (ይመታሌ
ነጋሪት------ይጎሰማሌ

61
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምእራፍ ስድስት

ንጽህና አጠባበቅ
1. ሚጠበቁ ውጤቶች
ከዚህ ምእራፌ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎቹ፡-
 የግሌ ንጽህና አተባበቅን ይረዲለ/ይተገብራለ
 ስሇግሌ ንጽህና አጠባበቅ ምንባብ አዲምጠው ሇጥያቄዎች መሌስ
ይሰጣለ
 ካዲመጣችሁት ምንባብ ውስጥ የወጡ አዲዱስ ቃሊትን ታነባሊችሁ
 ንጽህናን ካሇመጠበቅ የሚመጡ ጉዲቶችን ይናገራለ
 አዲዱስ ቃሊትን ያነባለ
 ሇቃሊት አውዲዊ ፌቺ ይሰጣለ
 ቃሊትን በማጣመርና በመነጣጠሌ ላልች ቃሊትን ይመሰርታለ
 ሇተሰጡት ቃሊት ተቃራኒ ፌቺ ይሰጣለ
 ስሇ መኖሪያ አካባቢያቸው ንጽህና አጠባበቅ ሁኔታ ይገሌጻለ

ትምህርት አንዴ

ያዲመጣችሁትን በሥዕሌ ታሳያሊችሁ

1. ማነቃቂያ
መምህር/ት ተማሪዎች ከእንቅሌፌ ተነስተው ስሇሚያከናውኗቸው ተግባራት
ይጠይቋቸው፡፡ተማሪዎች ፉታቸውን እንዯሚታጠቡ፣ጥርሳቸውን
እንዯሚቦርሹ ጸጉራቸውን እንዱታጠቡ አስረዶቸው

62
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት
መምህር/ት በተማሪው መማሪያ መጽሏፌ ታሞ ከመማቀቅ ይሻሊሌ
መጠንቀቅ የሚሌ ምንባብ ቀርቧሌ መምህር/ት የንባቡን ጭብጥ በዯንብ
ያስረዶቸው፡፡
ንጽህናቸውን እንዳት መጠበቅ እንዲሇባቸው ግንዛቤ እንዱይዙ ያዴርጉ
3. መሌመጃዎች

መምህር ተማሪዎች በምንባቡ መሠረት ከታች የቀረቡትን ጥያቄዎች እንዱሰሩ


ያግዟቸው፡፡

1. ተማሪዎች ሇምን ጮሁ ጓዯኛቸው በመታመሙ


2. ተማሪው የታመመው በምን ምክንያት ነው በንጽህና ጉዴሇት
3. እናንተ እንዯተማሪው እንዲትሆኑ ምን ማዴረግ አሇባችሁ የግሌ
ንጽህናን በሚገባ መጠበቅ የሚሌ ሙከራዎችን ከሰሩ በኋሊ የተሸሇ
የንጽህና አጠባበቅ ካሇ ይጠይቋቸው በየእሇቱ በተገቢው መንገዴ
ንጽህናቸውን መጠበቅ እንዯሚገባቸው ይንገሯቸው፡፡

ክፌሇ ትምህርት ሁሇት

ሀረጋትን በቅዯም ተከተሌ መጻፌ

1. ማነቃቂያ

መምህር/ት ተማሪዎች በአካባቢያቸው ቆሻሻን እንዳት እንዯሚያስወግደ


ይጠይቋቸው፡፡በማቃጠሌ፣በመቅበር ወይም ዯረቅ ቆሻሻን ወዯ ማጠራቀሚያ
በመውሰዴ እንዯሆነ ይጠይቋቸው፡፡ ቆሻሻ በአግባቡ መጣሌ ይገባዋሌ፡፡ የመሳሰለ
ሀረጋትን ያሰሯቸው፡፡

63
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት
መምህር/ት ተማሪዎች ስሇ ሀረግ ምንነት ይንገሯቸው በምሳላም
ያሳዩአቸው፡፡የቆሻሻ አወጋገዴን ሲገሌጹ ሀረጋትን እንዱጠቀሙ ያግዟቸው፡፡
ሇምሳላ፡-ቆሻሻን ማቃጠሌ
1. እጅን በሳሙና መታጠብ
2. ግቢን መጥረግ
3. ወዯመጸዲጃ ቤት መሄዴ የመሳሰለትን ያስረዶቸው፡፡

3. መሌመጃዎች

ከስር ባሇው ምሳላ መሠረት ባድ ቦታዎቹን እንዱሞለ በማዴረግ

ያሰሯቸው

ምሰላ፡- ግቢን መጥረግ

ቆሻሻን ጉዴጓዴ መጨመር

ቆሻሻን ማቃጠሌ

የመሌመጃ መሌስ

1. ወዯ መጸዲጃ ቤት መሄዴ
2. ስርዓትን ጠብቆ መጸዲዲት
3. የመጸዲጃ ቤቱን አፌ መክዯን
4. እጅን በሳሙናና ውሀ መታጠብ

64
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሶስት
የቃሊት ርባታ
ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች በምሳላው መሠረት ላልች ቃሊትን መስርቱ
1. ማነቃቂያ
መምህር/ት ፉዯሊትን በመገጣጠም ቃሊት ጨዋታ እንዱያዯርጉ ያግዟቸው፡፡
ተማሪዎቹም፡-
ተ ተማሪ
ድ ድክተር
መ መኪና የመሳሰለትን ሆሄያት የሚጀምሩ ቃሊትን እንዯጫወታ
እንዱከናውኑ ያዴርጓቸው፡፡
2. አቅርቦት
መምህር/ት ተማሪዎች በምስላው መሠረት ቃሊቱን እንዱመሰርቱ ያዴርጉ
መምህር/ት የተማሪዎቹን ሰራ በማየት ግብረ መሌስ ይሰጧቸው፡፡
3. መሌመጃዎች
መምር/ት ከሊይ በአቅርቦት የተማሯቸውን የቃሊት ምሥረታ ሉያጠናክሩ የሚችለ
ሙከራዎችን ይስጧቸው፡፡ከሊይ የቀረበውንም በትክክሌ መስራታቸውን ያረጋግጡ፡፡
1.አጠበ፡ አጠብን አሳጠብን
1. አጠበች አሳጠበች አሳጠብን
2. ጠገብን አጠገብን አስጠገብን
3. አጸዲን አጸዲች አጸዲችሁ
4. ጠረግን ጠረገች ጠረጋችሁ
5.በሊችሁ አበሊችበሊችሁ
6.ታጠብን አታጠበች አሳጠባችሁ እያለ እንዱሰሩ አግዟቸው

65
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አራት
ሇቃሊት ተቃራኒ ፌቺ ይሰጣለ
1. ማነቃቂያ
መምህር/ት ተማሪው መጽሏፌ ሊይ ያሇውን ሥዕሌ በማሳየት ያነቃቋቸው፡፡
2. አቅርቦት
መምህር/ት ቀጥል የቀረቡትን ቃሊት በምሳላው መሠረት የስረዶቸው፡፡
ምሳላ፡- ላሉት----ቀን
ነጭ-----ጥቁር

የመሳሰለትን በመስጠት ተግባራቱን እንዱያከናውኑ ይከታተለ

3. መሌመጃዎች
ሇሚከተለት ቃሊቶች ተቃራኒ ፌቺ ስጡ
1. ጩኸት ጸጥታ
2. ሇስሊሳ ሻካራ
3. ብርሀን ጨሇማ
4. ሙቀት ቅዝቃዜ
5. ፌርሀት ዴፌረት
6. ትሌቅ ትንሽ
7. ንጹህ ቆሻሻ
8. ተራራ ሜዲ
9. ሰማይ ምዴር

10.ረሀብ ጥጋብ የመሳሰለትን ያሰሯቸው፡፡

66
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አምስት
የአካባቢ ንጽህና አጠባበቅ
1. ማነቃቂያ

መምህር ባሇፇው የተማሩትስሇምን እንዯሆነ ይጠይቋቸው፡፡ በማሰከተሌ የእሇቱን


ርእሰ ጉዲይ “በቁማችን ሞተናሌ” በሚሌ ርእስ ምንባብ እንዱያዲምጡ
ይንገሯቸው፡፡

2. አቅርቦት

መምህር/ት ቀጥል ስሇአካባቢ ንጽህና የሚያስረዲውን ጽሐፌ ያስረዶቸው፡፡


እርስዎም ሲያነቡ ተማሪዎቹን መከታተሊቸውን ሇማረጋገጥ አንደን አረፌተ ነግር
አንብበው ሲጨርሱ ጥያቄ ይጠይቋቸው፡፡ ሇምሳላ፡- የመጀመሪያው አረፌተ ነገር
ስሇምን ያወራሌ በማሇት ይጠይቋቸው፡፡ በዚህም መሠረት ሲያነቡ ሇጠየቁት
ጥያቄ አብዛኛው ተማሪ ካሌመሇሰ እያዲመጡ አይዯሇም ወይም የአዲምጦ መረዲት
ችግር ስሇሚኖር ዯጋግመው ማንበብ ይጠበቅብዎታሌ፡፡

3. መሌመጃዎች
የሚከተለትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሠረት መሌሱ
1. አቶ ምንተስኖት “በቁማችን ሞተናሌ” ሲለ ምን ማሇታቸው ነው?
በቆሸሸ በተበከሇ አካባቢ ስሇሚኖሩ ነው፡፡
2. አቶምንተስኖት እጃቸውን ያወናጨፈት ሇምንዴነው?
በአካባያቸው መበከሌ ስሇተበሳጩ የመሳሰለትንና በሁሇተኛው ጥቄ
የቀረበውን በምሳላው ,መሠረት ጻፈ፡፡

67
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምሳላ

ጥፌር መቁረጥ ቆሻሻን መሰብሰብ

ክፌሇ ትምህርት ስዴስት


የግሌ ንጽህና
የአካባቢ ንጽህና

ፉትን መታጠብ ቦይ ማበጀት

ጸጉር መታጠብ ቆሻሻን ማቃጠሌ

ሌብስ ማጠብ ጎዲና መጥረግ

ጸጉርን መታጠብ ጥርስ መፊቅ

ቦይ ማበጀት ቆሻሻን ማቃጠሌና የመሳሰለት

68
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሰባት
አዲዱስ ቃሊትን በማጣመር መጻፌ
1. ማነቃቂያ
መምህር/ተ ተማሪዎቹን በቀሊለ ወዯ ትምህርቱ እንዱገቡ ሇማዴረግ
ተረት ይንገሯቸው
2. አቅርቦት
ስሇ ጥምር ቃሊት ማብራሪያ ያስፇሌጋሌ፡፡
መምህር/ት ቀትል የቀረበውን ቃሌ በምሳላው መሠረት ያሰሯቸው፡፡
ምሳላ፡- ቤተ-ክርስቲያን---ቤተ ክርስቲያን
መቅዯስ
መዛግብት
ቤተ መንግስት

ውበት
3. መሌመጃዎች
መምህር ቀዯም ብል በቀረበው መግሇጫ መሠረት ቃሊትን በማጣመር ላልች
ቃሊትን ይጻፈ፡፡
አመት

ምህረት
አውዯ ሰብ
ገጠር
ራእይ የመሳሰለትን ቃሊት ያሰሯቸው፡፡
1.ዲቦ ቤት 2.ብረት ዴስት 3.ፌርዴ ቤት 4.

69
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስምንት
ቅጥያዎችን በመነጠሌቃሌን ነጻ ማዴረግ
1. ማነቃቂያ

ያሇፇው እሇት ትምህርት ስሇምን እንዯነበር ይጠይቋቸውና የእሇቱን

ትምህርት ርዕሰ ጉዲይ ያስተዋውቁ

2. አቅርቦት

መምህር/ት በተማሪው መጽሏፌ የቀረቡትን ቃሊት በተሰጠው ምሳላ መሠረት


ያስረዶቸው፡፡

አበጠረች አበጠረ ች
አጸዲች አጸዲ ች
3. መሌመጃዎች

መምህር ከሊይ በተማሩት መሠረት ቅጥያዎቹን በማውጣት ጾታውን ከሴት ወዯ


ወንዴ ቀይሩ፡፡

1. አሇበሰች አሇበሰ ች
2. አነጠፇች አነጠፇ ች
3. አመጣች አመጣ ች
4. ቦረሸች ቦረሸ ች
5. ቆረጠች ቆረጠ ች
6. በሊች በሊ ች

70
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ዘጠኝ
ፉዯሊቱን በማስገባት ቃሊትን መመሥረት
1. ማነቃቂያ
መምህር/ት በመጽሏፌ የቀረበውን ሆሄ እርስዎ ያንብቡሊቸው፡፡
ተማሪዎችም አዲምጠው እንዱናገሩ በማዴረግ ሆሄያቱን አስታውሱ፡፡
2. አቅርቦት

መምህር/ተ ተማሪዎች በሰንጠረዡ የሰፇሩትን ሆሄያት በማስገባት ቃሊት


እንዱመሰርቱ ያዴርጉ፡፡ በተጨማሪም የተሇያዩ ሆሄያትን በማቀናጀት ቃሊት
እንዱመሰርቱ ይርዶቸው፡፡

3. መሌመጃዎች

መምህር/ት ከሊይ በአቅርቦት በተሰጠው ምሳላመሠረት ቃሊቱን እንዱያሟለ


ይረዶቸው፡፡

ሀ. --ሇቀ ወሇቀ
ሇ. --መረ ጀመረ
ሏ. --ረሰ ዯረሰ
መ. ሇቀ - ሇቀመ
ሠ. --ሇቀ ፇሇቀ
ረ. ወረ - ወረዯ
ሰ. ዯረ - ዯረሰ
ሸ. ሰ- ሰጠ
ቀ. ዯ- ዯጅ
በ. ሌ- ሌጅ

የመሳሰለትን ያሰሯቸው፡፡ በቤታቸውም እንዱሇማመደ ይዘዟቸው፡፡

71
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት አስር


ቁጥሮችን መሇማመዴ
ዓሊማ፡- ቁጥሮችን ማንበብ
1. ማነቃቂያ
መምህር/ት ተማሪዎችን “አስር አረንጓዳ ጠርሙሶች በግርግዲ ሊይ”የሚሇውን
መዝሙር እንዱዘምሩ ያዴርጉ፡፡
2. አቅርቦት
መምህር/ት ተማሪዎችን (1)--አንዴ (2) ሁሇት (3) ሶስት (4) አራት (5)አምስት
(6) ስዴስት (7) ሰባት (8) ስምንት (9) ዘጠኝ (10)አስር እየለ ቁጥሮችን
በአሀዝ እንዱያስቀምጡ ያግዟቸው፡፡
3. መሌመጃዎች
መምህር/ት ከታች በ ሀ ረዴፌ የቀረቡትን ቁጥሮች በሇ ክፌሌካለት አሀዝ ጋር
አዛምደ

1. 10 (ሰ) አስር
2. 20 (ሸ) ሀያ
3. 30 (በ) ሰሊሳ
4. 40 (ረ)አርባ
5. 50 (ቀ) ሀምሳ
6. 60 (ሏ) ስሌሳ
7. 70 (ሀ)ሰባ
8. 80 (መ)ሰማኒያ
9. 90 (ሠ) ዘጠና
10. 100 (ሇ) መቶ እያለ ዯጋግመው እንዱሰሩ ያዴርጉ

72
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

4. ማበሌጸጊያ

በማበሌጸጊያ ተግባራት የቀረቡት መሌመጃዎች በምእራፌ የቀረቡትን ትምህርቶች


ሇማጠናከር የቀረቡ ናቸው በመሆኑም እነዚህን መሌመጃዎች ተማሪዎች
በግሊቸው እንዱሰሯቸው ያዴርጉ፡፡ የማበሌጸጊያ መሌመጃዎች በየክፌሇ ትምህርቱ
የቀረቡ ስሇሆነ ተማሪዎች የሚሰሩትንና እርስዎም የሰሩትን ሇማመሳከር
እንዱረዲዎት ተቀምጧሌ፡፡ ተግባራቱን በየቤታቸው፣ በክፌሌ ውስጥም
እንዱያከናውኑ ዯጋግመው አንብበው እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

5. መርጃ መሳሪያ

በአካሌ ቅረብ የሚቻለትን እንዯ ሳሙና ውሀ ኳስ የመሳሰለትን በተግባር


በማሳየት በሥዕሌ በማስዯገፌ በቪዱዮ በማስዯገፌ በማሳየት ማስተማር
ትምህርቱን ተጨባጭ እንዱሆን ይረዲሌ፡፡

6. ግምገማ

ንጽህናን እንዳት መጠበቅ እንዲሇባቸው ከጓዯኞቻቸው ጋር በተግባር እንዱያሳዩና


ያዲመጡትን ምንባብ ምን ያህሌ እንዯተረደ ሇማወቅና ምንያህሌ ውጤጣማ
እንዯሆነ ይፇትሹ፡፡ ቃሊትን በመጠቀም የንጽኅና አጠባበቅ ዘዳዎችን ይዘርዝሩ፡፡
ንጽህናን ካሇመጠበቅ የሚመጡ ጉዲዮችን በዝርዝር እንዯተረደ ያረጋግጡ፡፡
በጽሐፌና በንባብ የሚሰሩ መሌመጃዎችን ማጠቃሇያና ማበሌጸጊያ ተግባራትን
ዯግሞ የቤት ስራ በመስጠት ሰርተው ክፌሌ ውስጥ እንዱቀርቡ በማዴረግና
ማስተካከያ በመስጠት ግምገማው ሲካሄዴ የትምህርቱን ስኬታማነት ሇመገምገም
ያስችሊሌ፡፡

73
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምዕራፌ ሰባት

ሥነ ምግባር
የምዕራፈ ዓሊማዎች፡-

ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-

 የመሌካም ሥነ ምግባር መመሪያን ይገሌጻለ፡፡


 መምህሩ የሚነያቡሊችሁን በማዲመጥ ጥቄዎችን ይመሌሳለ፡፡
 የቃሊትን ፌቺ እና ተዛማጅ ቃሊትን ይሇያለ፡፡
 ቃሊትን በመጠቀም ነጠሊ አረፌተ ነገር ይመሰርታለ፡፡
 ብዙና ነጠሊ ቁጥሮችን ይሇያለ፡፡
 ቃሊትን በቅዯም ተከተሌ ያዯራጃለ፡፡

ትምህርት አንዴ

አዲምጦ መናገር

1. ማነቃቂያ፡- መምህር ተማሪዎች ጓዯኞቻቸውን ታሊሊቆቻቸውን ቤተሰባቸውንና


የማህበረሰቡ ከበሬታ ይገባቸዋሌ የተባለትን እንዳት ማክበር እንዯሚገባቸው
ይንገሯቸው፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር ቀጥል የቀረበውን ምንባብ ሇተማሪዎች በእርጋታ


ያንብቡሊቸው

74
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክብር ስጡ

አንዴ ቀን አንዴ አዛውንት ብዙ እቃ በትከሻቸው ተሸክመው ይሄዲለ፡፡ ከኋሊቸው


ፌቅርተና ጀማሌ ከትምህርት ቤት ወዯ ቤታቸው ሲሄደ አዛውንቱን ከሩቅ
አዩዋቸው፡፡ አዛውንቱ ትንሽ ሄዯው ይቀመጣለ፡፡ ፌቅርተና “ጀማሌ አባባን
አየሃቸው?” በማሇት ሇጀማሌ አሳየችው፡፡ “ማናቸው አባባ?” ኦ! እኒያ ብዙ እቃ
የተሸከሙትን ነው?” “አዎ!”****”

ፌቅርተ አዛውንቱ ሇጀማሌ ካሳየችው በኋሊ ጀማሌ ምን የሚሌ


ይመስሊችኋሌ?”***

“እና ምን ሊዴርግ? ቀዴሜ ነው ያየኋቸው፡፡ ሇራሴ ርቦኛሌ፡፡ የአንቺ ነገር እኮ!


ስሇራበኝ ነው እንጂ ሳያሳዝኑኝ ቀርተው አይዯሇም” ብል መሇሰሊት፡፡ ፌቅርተም
“ግዴ የሇም በሌ ና! እንዴረስሊቸውና የያዙትን እቃ ተቀብሇን እንሸኛቸው” በማሇት
እየሮጡ ወዯ ሽማግላው ሄደ፡፡

3. መሌመጃዎች ፡- ከምንባቡ የተወጣጡ ጥያቄዎችን ይመሌሱ፡፡

1. ፌቅርተ ሇጀማሌ፡ ያሳየችው ምንን ነው? እቃ ተሸክመው የዯከማቸው


አዛውንት

2. አዛውንቱ ምን ይዘው ነበር? ብዙ ዕቃዎችን

3. ፌቅርተና ጀማሌ፡- ምን አዯረጉ? ዕቃውን አገዟቸው፡፡

የመሳሰለት ካዲመጡት እንዱመሌሱ ያዴርጉ ፡፡

75
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሁሇት
ሇቃሊት ፌቺ ይሰጣለ

1. ማነቃቂያ መምህር/ት እርሰዎ ሰሊምታ ሲሰጡ ተማሪዎች ቆመው መሌስ


ሉሰጡ ሇምን ተነሳችሁ ብሇው በመጠየቅ፡ እንዯየ አካባቢው ባህሌ ማክበር
ስሇሚገባቸው ነበርና በማክበራቸው ከማህበረሰቡ የሚሰጣቸውን ምሊሽም
ይንገሯቸው ፡፡ ተባረኩ ፤ ትሌቅ ዯረጃ ዴረሱ

2. አቅርቦት ፡- ሊይ የተቀመጡትን ቃሊት ፉቺ እንዱናገሩ በማዴረግ የቃሊት


እውቀታቸውን እያዲበሩ እንዱሄደ ይረዲቸዋሌ፡፡

የቀረቡት ቃሊት ተሸከሙ፡-

1. አዘለ፡ በትከሻቸው ጫኑ
2. አሣያት፡ አመሇከታት
3. አዘኑ ፡ ተከፈ
4. ረዲ ፡ አገዘ
5. ተቀበሇ፡ ወሰዯ፡ የመሣሠለትን ይሰራለ

3. መምህር/ት የሚከተለትን ቃሊት ፌቻቸውን ስጡ፡፡ ይበለና የቃሊቱን ፌቺ


በዯብተራቸው እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

ምሳላ ሰጠ ፡ ቸረ፡ ሇገሰ”

1. ጎበዝመሇሰ፡ ግብረ መሌስ ሰጠ

76
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሶስት
ነጠሊ ዓ.ነገር መመሠረት
ስሇነጠሊ
1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት ቀጥል የቀረበው ተግባር ከማከናወናቸው በፉት
አንዴ ተማሪ በማሥነሳት ወዯ በር እንዱሄዴ ያዴርጉ፡፡ ሇተማሪዎች ሌጁ
ምን እያዯረገ እንዯሆነ ይጠየቁ የተማሪዎች መሌስ ወዯ በሩ እየሄዯ ነው፡፡
እያለ ነጠሊ አረፌተ ነገር እንዱመሰርቱ ያዯርጉና ያነቋቋቸው፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር/ት ከታች የቀረቡትን ቃሊትና ተግባራት የሚገሌጹ
ሥዕልች በመመሌከት ነጠሊ ዏ.ነገር እንዱመሰርቱ ያግዟቸው በምሳላም
በማስዯገፌ እንዱሰሩ ያግዟቸው ፡፡
ሌምሳላ፤- ሸሇመ ፡- ጎበዝ ተማሪ ተሸሇመ
1. ጎበዝ 1. አባት ጎበዝ ሌጁን ሸሇመ፡፡
2. መከረ 2. መምህር ተማሪዎችን መከረ፡፡
3. ተወዯዯ 3. የተማሪው ስራ ተወዯዯ፡፡
4. ረዲ 4. ተማሪው አቅመ ዯካማውን ረዲ
5. አጨዯ 5.ገበሬው ጤፈን አጨዯ፡፡ የመሳሰለትን ተግባራት
እንዱሰሩ ያግዟቸውና ሥራውን እንዱሰሩ ያዴርጉ፡፡
3. መመህር/ት፡-ተማሪዎች ከሊይ ከተማሩት መሠረት ከ1- 5 ባለት ቃሊት
ነጠሊ ዏ.ነገር እንዱመሰርቱ ያዴርጉ
1. ቀቀሇ፡- ማድ ጎመን ቀቀሇች ፡፡
2. ገዛች፡- ዯራሮ ሌብስ ገዛች፡፡
3. ታመመ፡- አበበ በዴንገት ታመመ፡፡
4. ተከሰ፡- አበባው ሚካኤሌ ተከሰ፡፡
5. ቀሇጠ፡-ሳሙናው በውሃ ቀሇጠ፡፡

77
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አራት

ሥዕለን በማየት ነጠሊ ዏ.ነገር መመሥረት

1. ማነቃቂያ ፡- መምህርት ሇተማሪዎች የተሇያዩ ቁሶችን በማሳየት


ብዛታቸውን የሚገሌጽ ቃሌ እንዱመሰርቱ ያዴርጉ
ሇምሳላ ሰው፡ሰዎች ፡ ተማሪ ፡ ተማሪዎች በር ፡ በሮች የመሳሰለት
ይተግብሩ፡፡
2. አቅርቦት ፡- መምህር ተማሪዎች በተማሪው መጽሏፌ ያሇውን ብዛት ገሊጭ
ሥዕሌ ያሳዩአቸው ሥዕለን በማየት ብዛታቸውን የሚገሌጽ ነጠሊ ዏ.ነገር
እንዱሰሩ ያዴርጉ የሰሩትን ሇጓዯኞቻቸው ያሳዩ፡፡
3. መሌመጃዎች፡- ከሊይ በቀረቡት ሥዕልች የሚታዩትን ብዛት አመሌካች
ነጠሊ ዏ.ነገር በመጠቀም የሚሌ ነው፡፡
ሇምሳላ
1. ሁሇት በጎች በሜዲ አለ ፡፡
2. ተማሪዎች እየተጫወቱ ነው፡፡
3. ሌጁ ወዯ ት/ቤት እየሄዯ ነው፡፡
4. መምህሩ አዲዱስ ኳሶችን ይዘዋሌ፡፡
5. አዲዱስ ብርጭቆዎችን ሰጠኝ ፡፡
6. መኪናዎቹ ያምራለ፡፡

78
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አምስት

ትዕዛዝን መተግበር

1. ማነቃቂያ፡- መምህር ሇተማሪዎችዎ የመሌካም ሰነ-ምግባርና የመጥፍ ሥነ-


ምግባር ሌዩነቶች ያብራሩ፡ በተግባር በክፌሌ ውስጥም ያሳዩ መሌካም ሥነ-
ምግባርና የመጥፍ ሥነ-ምግባር ሌዩነትን ያስረዶቸው፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር ተማሪዎችን በየምዴቡ ይክፇሎቸው በመጥፍና በመሌካም
ሥነ-ምግባር በመክፊፇሌ ቃሊቱ በየምዴባቸው እንዱከፇለ ያዯርጉ፡፡

መስረቅ አውጥተን መናገር

አሇመታዘዝ ሀቀኝነት

መዋሸት ሰውን ማክበር

መሳዯብ ታማኝነት በሚለ ምዴቦች ይመዴቧቸው፡፡

3. መሌመጃዎች
ጥሩ ሥነ-ምግባርመጥፍ ሥነ-ምግባር
- እውነት መናገር - መስረቅ
- ሰውን ማክበር - መዋሸት
- መታዘዝ - ሇራስ ቅዴሚያ መስጠት
- ሀቀኝነት - መሳዯብ ፡ የመሳሰለትን እንዱሰሩ
በማዴረግ ስሇ መሌካም ሥነ-ምግባር ማስተማር ይቻሊሌ፡፡

79
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስዴስት

ቃሊትን በማስተካከሌ ዏ.ነገር መጻፌ

1. ማነቃቂያ ፡- መምህር/ት ተማሪዎቹ እንዱነቃቁና ተግባራቱን እንዱያከናውኑ


የተዘበራረቁ ቃሊትን ይስጧቸው ምሳላ ፡- መምህራንን እወዲሇሁ በጣም
 መምህራንን በጣም እወዲሇሁ፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር ተማሪዎች የተዘበራረቁ ቃሊትን እያስተካከለ ዏ.ነገር
እንዱጽፈ ያግዟቸው፡፡
መመሪያ፡- ከሊይ በተሰጠው ምሳላ መሠረት ተዘበራርቀው የተቀመጡ
ቃሊትን በቅዯም ተከተሌ ጻፈ፡፡
1. አዛውንቱን እርዶቸው በስራ
 አዛውንቱን በስራ እርዶቸው፡፡
2. ርዕስ መምህራችን ሰበሰቡን ዛሬ
 ርዕሰ መምህራችን ዛሬ ሰበሰቡን፡፡
3. ተሸከመ እቃ አበበ
 አበበ እቃ ተሸከመ ፡፡
4. አበበን አገዝኳቸው ወጪ
 አበበን ወጪ አገዝኳቸው፡፡
3. መሌመጃዎች፡- የሚከተለትን ቃሊት ወዯ ነጠሊ ቁጥር ቀይሩ፡፡
ሇምሳላ፡- ዝሆኖች- ዝሆን
1. ዘመድች ፡ ዘመዴ
2. ዝማሬዎች፡ ዘማሬ
3. ሌጆች፡ ሌጅ
4. አይነቶች፡ አይነት

80
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሰባት

ዏ.ነገር መስርቱ

1. ማነቃቂያ፡- መምህር ስሇ ጉርብትና ምን ያህሌ ግንዛቤ እንዲሊቸው


ጠይቋቸው፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር በተማሪው መጽሏፌ የቀረበውን አብሮ መኖር የሚሌ
ምንባብ ካነበቡ በኋሊ ከምንባቡ የወጡትን ጥያቄዎች እንዱሰሩ ያዴርጉ፡፡
3. መሌመጃዎች ፡-
1. አብሮ መኖር ምን ይጠቅማሌ? ማህበራዊ ህይወትን ያጠነክራሌ
2. ማህበራዊ ሕይወት እንዳት ይጎሌብታሌ? በሰዎች መካከሌ መከባበርና
መቻቻሌ ሲኖር ነው
3. ጥሩ ጎረቤቶች በበዓሌ ቀን ምን ያዯርጋለ?

ትምህርት ስምንት

የመሌካም ሥነ ምግባር መገሇጫዎችን መገንዘብ

1. ማነቃቂያ፡-መምህር ተማሪዎች ሥሇ መሌካም ሥነ ምግባር ምን ያህሌ


ግንዛቤ እንዲሊቸው ይጠይቋቸው፡፡
2. አቅርቦት፡-
መምህር/ት ተማሪዎች ከታች የበቀረቡትን ጥያቄዎች ያሰሯቸው፡፡
1. ቅንነት
2.አያስፇሌግም
3.ሀቀኝነት፣ምስጢር ጠባቂነት፣ታማኝነት፣አርዓያ መሆንና የመሳሰለት
ናቸው፡፡

81
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

በሚከተለት ቃሊት ዏ.ነገር ስሩ፡፡


1. ተጋገዙ፡- ከጎረቤቶችዎ ጋር አከባቢን ሇማጽዲት ተባበሩ
2. መከባበር፡- ሰዎች በሰሊም ሇመኖር ሲለ ይከባበራለ፡፡
3. ተማመኑ፡- በሇሙና ዯንዴር በሰሊም ሇመዋር ተማመኑ
4. ተቻቸለ፡- ጎረቤቶች በሰሊም ሇመኖር ሲለ ባህሪያቸውን ተቻቻለ

3. መሌመጃዎች ፡- በቡዴን በመወያየት በምሳላው መሠረት ዏ.ነገር መስርቱ


የሚሌ ትዕዛዝ ቀርቦሇችኃሌ ፡፡
1. መተማመን ፡- ሰዎች በሰሊም ሇመኖር መተማመን አሇባቸው፡፡
2. አብሮ መኖር ፡- ሰዎች አብረው ሇመኖር መቻቻሌ አሇባቸው፡፡
3. መተሳሰብ፡-ይህን ክፈ ጊዜ በመተሳሰብ ማሳሇፌ ያስፇሌጋሌ፡፡
ትምህርት ዘጠኝ
የሥነ-ምግባር መገሇጫዎች የሚገሌጽ ዏ.ነገር ይሰራለ
1. ማነቃቂያ ፡- መምህር ተማሪዎችን ያሇፇውን እሇት ትምህርት ምን እንዯ
ሆነ ይጠይቋቸው የዕሇቱን ትምህርት ያስተዋውቁ፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር የመሌካም ሥነ-ምግባር መገሇጫዎች የሚሌ ምንባብ
ያንብቡሊቸው ምን ያህሌ ምንባቡን እንዯተገነዘቡ ይጠይቋቸው ስሇ
መሇመሌካም ሽነ ምግባር እንዱረደ ያዴርጋቸው ጠቀሜታውንም በሚገባ
ይንገሯቸው፡፡
3. መሌመጃዎች፡- መምህር የመሌካም ሥነ-ምግባር መርሆች ከሚሇው
ምንባብ ውስጥ የተውጣጡ ጥያቄዎችን እንዱመሌሱ ያዴርጉ
1. ከመሌካም ሥነ-ምግባር መርሆች ከአንደ ጥቀሱ ፡ሀቀኝነት
2. የሰውን ንብረት ሳይፇቅደ መንካት ያስፇገሌጋሌ ፡ አያስፇሌግም
3. ላልች የሥነ-ምግባር መርሆችን ጥቀሱ አዯራን ተቀብል በአግባቡ
መያዝ የሰውን ንብረት አሇመንካት አሇመሳዯብ ሇታሊሊቅ ቅዴሚያ
መስጠት ወዘተ ናቸው ፡፡

82
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አስር

የክፌሇ ትምህርቱ ዓሊማ፡- ሀሳብን በጽሐፌ መግሇጽ

የሥነ-ምግባር መገሇጫዎችን ብጽሐፌ መግሇጽ

1. ማነቃቂያ፡- መምህር ተማሪዎች የሥነ-ምግባር መገሇጫዎችን በየተራ እየተነሱ


ሇጓዯኞቻቸው እንዱናገሩ ያዴርጉ

2.አቅርቦት ፡- መምህር ሇተማሪዎቹ ባሇፇው ትምህርት በተማሩት መሠረት


ግንዛቤያቸውን ሇማጠናከር ማብራሪያ ይሰጣቸው፡፡ በመቀጠሌ ፉዯሊትን
በማነጣጠሌ ቃሊት እንዱመሰርቱ ምሳላ ይሰጣቸው፡፡

ምሳላ ፡- ተሰጠ - ተ - ሰጠ

1. ተወዯዯ .................ተ - ወዯዯ

2. ተቆጣ ...................ተ - ቆጣ

3. ተከመረ .................ተ - ከመረ

4. ተሰዯበ ..................ተ - ሰዯበ

3. መሌመጃዎች፡-

እስካሁን የተማራችሁትን የሥነ-ምግባር መገሇጫዎች ዘርዝሩ ፡፡

1. ሀቀኝነት ፡- የእውነት ሰው መሆን አሇመዋሸት

2. ታማኝነት ፡- አዯራን ተቀብል በአግባቡ መወጣት

3. ሰዎችን ማክበር ፡- አሇመስዯብ ሇታሊሊቅ ቅዴሚያ መስጠት ፤መታዘዝ ፤ጓዯኛን


፤መውዯዴ የመሳሰለትን ያሰሯቸው ፡፡

83
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምዕራፍ ስምንት

የአመጋገብ ሥርዓት
ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች፡-

 መሠረታዊ ቃሊትን ይናገራለ፡፡


 በምንባቡ መሠረት በቃሊቸው መሌስ ይሰጣለ፡፡
 ቀሇማትን ይሇያለ፡፡
 አረፌተ ነገሮችን ይጽፊለ፡፡
 የመመገቢያ እቃዎችን እና አገሌግልታቸውን ይገሌጻለ፡፡
 ሥርዏተ ነጥቦችን በትክክ ትገሌጻሊችሁ ይጠቀማለ፡፡
 ፉዯሊትን በክፌት ቦታዎች በመሙሊት ቃሊትን ይመሰርታለ፡፡
 በሚሰጣቸው ምሳላ መሠረት ቃሊትን በየምዴባቸው ያስቀምጣለ፡፡
 የፉዯሊትን ቦታ በማቀያየር ወይም በመቀነስ ቃሊትን ይመሰርታለ፡፡
 ፉዯሊትን በማጣመር ቃሊትን ይጽፊለ፡፡
 በተሰጣቸው ቃሊት ዓረፌተ ነገሮችን ይመሰርታለ፡፡

84
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አንዴ

ምንባቡን በማዲመጥ ይመሌሱ፡፡

1.ማነቃቂያ ፡- መምህር/ት ተማሪዎች ወዯ ት/ቤት ከመምጣታቸው በፉት


ቁርሳቸውን መብሊት እንዲሇባቸው ይንገሯቸው፡፡ በመቀጠሌ ስሇተመጣጣኝ
ምግቦች ይጠይቋቸው፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር በተማሪው መጽሏፌ የቀረበውን የተመጣጠኑ ምግቦች


አስፇሊጊነት የሚሇውን ምንባብ ያንብቡሊቸው በሚያነቡበት ወቅት የተማሪዎቹን
መረዲት ሇማረጋገጥ ቆም እያለ ምን ተረዲችሁ እያለ ይጠይቋቸው፡፡ ማብራሪያም
ይስጧቸው ሇምን እንዯሚጠቅሙ ይጠይቋቸው፡፡

3. መሌመጃዎች፡- መምህር ሇተማሪዎቹ ምንባቡ ምንበባቸውን ሇማረጋገጥ


አንብቦ መረዲት ጥያቄዎቹን ያስሯቸው፡፡

1. ተመጣጣኝ ምግቦች በስንት ይከፇሊለ? በሦስት ይከፇሊለ

2. ገንቢ ምግቦች የሚባለትን መሌሱ እንቁሊሌ ' አሳ ' ሥጋ ' አይብ ' አተር '
ባቄሊ ' የመሳሰለት ናቸው፡፡

3. በሽታን ተከሊካይ ምግቦችን ግሇጹ ፡- ብርቱካን ልሚ ' ፓፓያ ' መንዯሪን '
ሙዝ ' ትርንጎ. እንዯሆኑ ያስረዶቸውና ስህተት ካሇ ያስተካክሎቸው፡፡

85
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሁሇት

መስረታዊ ቃሊትን መናገር

1. ማነቃቂያ፡- ተማሪዎች ስሇ ምግብ አይነቶች እንዱናገሩ ያዴርጉ ሇምሳላ፡


እንቁሊሌ ' ዲቦ ' ወተት ' ዴንች ' በቆል ' ካሮት ' ሙዝ ' ብርቱካን '
ጎመን ' የመሳሰለትን እንዱዘረዝሩ ያዴርጉ፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር ሇተማሪዎች የምግብ አይነቶችን የያዘ ሥዕሌ አሇ፡፡


ሥዕልችን በዯንብ ያሳዩዋቸው ፡፡

ሥዕሌ

እንቁሊሌ አሳ ወተት ሙዝ ዲቦ በቆል ጎመን ካሮት


ብርቱካን

3. መሌመጃዎች፡- መምህር ከሊይ በቅርበት ሥዕልች በየክፌሊቸው በመዘርዘር


በቃሌ ተናገሩ፡፡

1. ሃይሌና ሙቀት ሰጪ

2. በሽታን ተከሊካይ ምግቦች ፡- ብርቱካን፣ ልሚ፣ ፓፓያ ፣መንዯሪንሙዝ ፣


ትርንጎ

3. ገንቢ ምግቦች ፡- እንቁሊሌ' አሳ 'ሥጋ 'አይብ 'አተር 'ባቄሊ

በክፌሊቸው እንዱያሳዩ ያዴርጉ፡፡

86
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሶስት

ቀሇማትን መሇየት

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት በመጀመሪያ የኢትዮጵያን ሰንዯቅ አሊማ እንዱመሇከቱ


ካዯረጉ በኋሊ በመጽሏፌ የቀረቡትን ጥያቄዎች ምንነት ስንት ቀሇማት
እንዲለትና የቀሇማቱን ስም በመጠየቅ ምሊሽ እንዱሰጡ ያዴርጉ፡፡ ከዚያም ስሇ
ኢትዮጵያ ባንዱራ የቀረበውን መዝሙር እርስዎ ሲያነቡሊቸው በማዲመጥ በጋራ
ዯጋግመው እንዱዘምሩ በማዴረግ ያነቃቋቸው፡፡

2. አቅርቦት፡- በመጀመሪያ በመጽሏፈ የቀረቡትን የቀሇም አይነቶች የሚገሌጹ


ቃሊትን እርስዎ ሲያነቡ ተማሪዎች እያዲመጡ በጋራ እንዱሇዩ ያዴርጉ ቀጥል
የቀሇም አይነቶች የቀዯመ እውቀታቸውን መሠረት በማዴረግ እንዱናገሩ
ያበረታቷቸው፡፡ ተማሪዎቹ ከሞከሩ በኋሊ የቀሇማቱን ስም ከቀሇማቱ ጋር
በማጣመር እርስዎ ሲጠሩ እነሱ እየተከተለ በጋራ እንዱጠሩ በማዴረግ
ያሇማምዶቸው፡፡

3. መሌመጃዎች፡- መምህር/ት ተማሪዎች የቀረቡትን ሰዕልች ስምና ቀሇም


እንዱናገሩ ያዴርጉ ፡፡ በዚህ ሊይ ተማሪዎች የራሳቸውን እርሳስና እስክሪብቶ
ቀሇም በመጠቀም የእግረኛ መንገዴ ምሌክት ከሇር በመጠቀም ባንዱራ እንዱሰሩ
ያዴርጉ ፡፡ በመቀጠሌ ከሊይ የቀረበውን ሥዕሌ እየተመሇከቱ ቀሇማቱን በጽሐፌ
ይግሇጹ፡፡

1. አረንጓዳ ቀሇም 5. የእግረኛ መሳሇፉያ

2. ቀይ ቀሇም 6. ቀይ ቢጫ አረንጓዳ

3. ቢጫ

4. ጥቁር
87
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አራት

ቃሊትን በማቀናጀት ዏ .ነገር መጻፌ

1. ማነቃቂያ ፡- መምህር/ት ማነቃቂያው ግሌጽ እንዱሆንሊቸው ሇመጀመሪያ


እርሰዎ በቀሊሌ ወዯ ክፌሌ ሉመጣ የሚችሌ የምግብ (መዝ÷ብርቱካን ) ቢያንስ
አንዴ በማምጣት ምን እንዯሆነ እንዱናገሩ ያዴርጉ ፡፡ ቀጥልም በተማሪው
መጽሏፌ የቀረበውን የምግብ ሥዕሌ ተመሌክተው የምግቦቹን አይነት እንዱናገሩ
በማዴረግ ያነቋቋቸው፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር/ት 1-5 የቀረቡትን ቃሊት ዏ.ነገር ስሩባቸው፡፡

1.ባቄሊ፡- ባቄሊ እሸት ይበሊሌ

2. ወተት፡- ዛሬ በጠዋት ወተት ጠጣሁ

3. አሳ፡- አሳን መመገብ ጠቃሚ ነው

4. ፓፓያ፡- ከበዯ ፓፓያ በሊ

5. አትክሌት ፡- ከበዯ አትክሌት መመገብ ይወዲሌ፡፡

3. መሌመጃዎች፡- ቀጥል ሇቀረቡት ቃሊት ዏ.ነገርን በመጠቀም መሌስ ይስጡ፡፡

ምሳላ፡- 1. ጤናማ አመጋገብ ሇምን ይጠቅማሌ?

2. በስሇው የሚበለ ምግቦችን በጥሬያቸው ብንመገብ ምን እንሆናሇን?

3. ሥጋ፡ ሥጋን በመጠኑ አብስል መመገብ ያስፇሌጋሌ፡፡

4. ብርቱካን ፡አበበ ብርቱካን ይወዲሌ፡፡

5. ሰሊጠ ፡ እናቴ ሰሊጣ ትወዲሇች

1
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አምስት

የቤት ዕቃዎችን አገሌግልት መግሇጽ

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች ሥዕልቹን


በመመሌከት አገሌግልታቸውን ይግሇጹ፡፡ ሇምን ይጠቅማለ?፡፡

ሰፋዴ አክንባል

-ሇእንጀራ ማስቀመጫ ሇዲቦ መያዣ ያገሇግሊሌ፡፡

-አክንባል እንጀራ ሇመጋገር ምጣዴ ሇመክዯን፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር/ት ተማሪዎች ከታች የቀረበውን ሥዕሌ ተመሌክተው


ስማቸውን እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡ እርስዎም ስማቸውን በትክክሌ መግሇጻቸውን
ያረጋግጡ፡፡

1. ሳህን 4. ብርጭቆ

2. ዴስት 5. ኩባያ

3. ማንኪያ 6. ትሪ

መሌመጃዎች፡- መምህር/ት ተማሪዎች ከታች የቀረቡትን ቃሊት አገሌግልት


በዓረፌተ ነገር ይግሇጹ፡፡

1.ዴስት፡- አሇሚቱ በሸክሊ ዴስት ወጥ ሰራች፡፡

2. ቢሇዋ፡- ዯራሮ በቢሇዋ ሽንኩርት ከተፇች፡፡

3. ማንኪያ፡- ቦንከሊ በማንኪያ ክትፍ በሊ፡፡

4. ማጥሇያ፡- አሌማዝ ቅቤውን በማጥሇያ አጣራች፡፡

5. ሳህን፡- ነጋዳው የተሰበረ ሳህን ሸጠሌኝ፡፡


2
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርተ ስዴስት ፡

ሥርዓተ ነጥብ

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት ባሇፇው ክፌሌ ትምህርት ሰሇሞን እንዯተማሩ


ይጠይቋቸው በማስቀጠሌም (፡ ፣ ? ! ፡፡) አገሌግልት ይጠይቋቸው፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር ተማሪዎች በመማሪያ መጽሏፌ የቀረበውን ምንባብ ካነበቡ


በኋሊ በምንባቡ ውስጥ አገሌግልት የዋለትን ስርዓተ ነጥቦች ሇይተው ያውጡ፡፡
በምንባቡ ውስጥ የተገሇጹት ሥርዓተ ነጥቦች

(÷) ነጠሊ ሰረዝ ፡- ተመሳሳይነት ያሊቸውን ቃሊት ሇመሇየት፡፡

(፡) ቃሇን ከቃሌ ሇመሇየት፡፡

(ተያዥነት ያሊቸው ሁሇትና ከዚያ በሊይ ሏሳቦችን በአንዴነት አብታትል ሇማቅረብ


ያገሇግሊሌ፡፡

(፡፡) ሇሀሳብ መቋጫነት ያገሇግሊሌ፡፡

(?) ሇጥያቄያዊ ዏ.ነገር ያገሇግሊሌ የሚለት ናቸው፡፡

መሌመጃዎች፡- በምንባቡ ውስጥ የቀረቡትን ስርዓተ ነጥቦች ሇይተው እንዱያወጡ


ያዴርጉ፡፡

(፡)

(፡፡)

(፤)

(?)

ናቸው፡፡

3
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሰባት

ፉዯሊትን በማሟሊት ቃሊት መመሥረት

1. ማነቃቂያ፡- - ተ - ተወዯዯ ---- ተበሊ -- ተነገረ ፡- ተተካ ፡ የመሳሰለትን


ቃሊት ስሩ፡- ቃሊቱ፡ ተ - ወዯዯ፡ - ተ - በሊ - ነገረ - ተካ

2. አቅርቦት፡- መምህር ቀጥል ያሌተሟለ ቃሊት ቀርበዋሌ ከሰንጠረዥ ውስጥ


ተስማሚ ሆሄያትን በመምረጥ አሟለ፡፡

ባ ት ን ም ሰ ሽ
ብ ማ

1.ኩ ባ ያ 5. ሲ ኒ

2. ዴስ ት 6. ሹ ካ

3. ማ ን ኪያ 7. ብ ርጭቆ

4. ም ጣዴ 8. ማ ማሉያ በማሇት መስራታቸውን ያረጋግጡ፡፡

መሌመጃዎች፡- መምህር ቀጥል የቀረቡትን ቃሊት በመጠቀም ዏ.ነገር እንዱሰሩ


ያዴርጉ፡፡

1. ኩባያ፡- አባባ በኩባያ ውሃ ጠጡ፡፡

2. ዴስት፡- ሚሻሜ በሸክሊ ዴስት ወጥ ሰራች፡፡

3. ማንኪያ፡- ገንፍ በማንኪያ ይበሊሌ፡፡

4. ምጣዴ ፡- እናቴ በምጣዴ ዲቦ ጋገረች፡፡

4
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

5. ሲኒ፡-

6. ሹካ፡-

7. ብርጭቆ፡-

8. ማማሰያ፡-

ትምህርት ስምንት

ምግቦችን በየምዴባቸው መሇየት

1. ማነቃቂያ፡- መምህር ተመጣጣኝ ምግብ ሇሃይሌና ሙቀት፣ በሽታ ሇመከሊከሌ፣


አካሌን ሇመገንባት ይጠቅማሌ፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር/ት ቀጥል የቀረበውን የምግብ አይነቶች ሃይሌ ሰጪ አካሌ


ገንቢ በሽታ ተከሊካይ ናቸው ፡፡አቀማመጣቸው የተዘበራረቁ በመሆኑ በየምዴባቸው
አስተከክሇው እንዱያስቀምጡ ያዴርጉ፡፡ በዛው የምግቦቹን ጥቅም ሉረደት
ይችሊለ፡፡

እንቁሊሌ አሳ ሥጋ ፡ ማር ፡ ዲቦ ፡ በቆል ፡ ካሮት ፡ ፌራፌሬ ፡ ሰሊጣ ፡፡

3. መሌመጃዎች፡- መ/ር ከሊይ የተጠቀሱትን የምግብ አይነቶች በየምዴባቸው


በዝርዝር አስቀምጠዋሌ አሁን ዯግሞ ከጥቅማቸው አንጻር እንዱያስቀምጡ
ያዴርጉ፡፡

1.ሃይሌና ሙቀት ሰጪ፡- ማር ፣ ዲቦ እና በቆል

2. ሰውነት ገንቢ ፡- እንቁሊሌ ፣ አሳ ፡ ስጋ

3. በሽታ ተከሊካይ ፡- ካሮት ፣ፌራፌሬ ፡ ሰሊጣ

5
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ዘጠኝ

ሥዕልችን ከመግሇጫ ጋር አዛምዴ

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት ተማሪዎች እንዱነቃቁሌዎት ቀጥል የቀረበውን


መዝሙር እርስዎን በመከተሌ ይዘምሩ፡፡

ጨረቃ ዴቡሌ ቡቃ'

አጼ ቤት ገባች አውቃ፡፡

አጼ ቤት ያለ ሌጆች'

ፇተጉ ፇታተጉ'

ቁሌፉቷን አስቀመጡ፡፡

ቁሌፉቷ ስትሰበር፡

በዋንጫ ገሇበጡ፡፡

አጃ ቆል ስንዳ ቆል

ይችን ትተሸ ይችን ቶል፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር ተማሪዎች የቀረበውን ሥዕሌ በሚገባ ከተመሇከቱ በኋሊ


ሥዕልቹን በሚመሇከት የቀረበውን መግሇጫ ጋር ያዛምደ፡፡

1.ተማሪዎች የባንዱራ ስርዓት እያከበሩ ነው፡፡

2. ርዕሰ መምህሩ የተጣለ ተማሪዎችን እያስታረቁ ነው፡፡

3. የጤና ባሇሙያዎች የማህበረሰብ አገሌግልት እየሰጡ ነው፡፡

4. የጽዲት ሰራተኞች አካባቢን አፀደ፡፡

6
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መሌመጃዎች፡-

1. የባንዱራ ስርዓት እንዳት ይከበራሌ፡ በሰሌፌ

2. አካባቢ መቼ ይጸዲሌ፡ በጠዋት ሁሌ ጊዜ

3. ርዕስ መምህሩ ምን አዯረጉ ፡ተማሪዎችን አስታረቁ፡፡

ትምህርት አስር

ዏ.ነገር መመሥረት

1. ማነቃቂያ ፡-መምህር ተማሪዎች ከዚህ በታች የቀረበውን እንቆቅሌሽ


በሚገባ በማዯመጥ እርስበርስ ተሇማመደ
አዲምጡ ፡-ጠያቂ መሊሽ
- እንቆቅሌህ ምን አውቅሌህ
- ስሄዴ አገኘኋት ስመሇስ አጣኋት ፡፡ጤዛ
- የመሳሰለትን እንቆቅሌህ በመጠየቅ እንዱሰሩ ያዴርጉ ፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር ምሳላውን መሠረት በማዴረግ ዏ.ነገር እንዱሰሩ
ያዴርጉ
1. ገፇፇ ፡ ከበዯ የበሬውን ቆዲ ገፇፇ፡፡
2. በሊ ፡ ዋእሚካ ምሳውን በሊ፡፡
3. ጠጣ፡ ወንዴሜ ቀዝቃዛ ውሃ ጠጣ ፡፡
4. ወረዲ ፡ አሇሙ ከስሌጣን ወረዯ፡፡
3. መሌመጃ ፡-መምህር/ት ተማሪዎች በቀረበው ምሳላ መሠረት ዏ.ነገር ይስሩ
ምሳላ፡- ነጋዳ ሸምሱ ጎበዝ ነጋዳ ነው፡-
2. ጎረሰ----------------------------------------------
3. ፇጣን--------------------------------------------

7
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

4. ቆሻሻ --------------------------------------------
5. ንፁህ---------------------------------------------
6. አዝጋሚ------------------------------------------
በዚህ አይነት ዏ.ነገር በመስራት ይሇማመደ ፡፡

8
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምዕራፍ ዘጠኝ

ርዕስ የጓሮ አትክሌትና ፌራፌሬ


ተማሪዎች ፡- ከዚህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ

 የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎችን ይሠራለ፡፡


 ቁጥሮችን ይጽፊለ፡፡
 የቤተሰብ ሁኔታቸውን በጽሐፌይገሌጻለ፡፡
 ያዲመጣችሁትን ታሪክ ከገፀ ባህሪያት ጋር ያዛምዲለ፡፡
 አቅጣጫዎችን በመጠቀም ያሳያለ፡፡
 ስሇሙያ ዓይነቶች ይገሌፃለ/ይዘረዝራለ፡፡
 ከምንባቡ ውስጥ ወቅቶችን ሇይተው ይጠራለ፡፡
 የጎዯለ ቃሊትን በተገቢው ቃሊት አሟሌተው ይፅፊለ፡፡
 አረፌተ ነገር መስርተው ያሳያለ፡፡
ትምህርት አንዴ
አዲምጦ መመሇስ
ምንባቡን በማዲመጥ የአትክሌትን ጥቅም ይናገራለ፡፡
1. ማነቃቂያ፡- መምህር እባክዎ ተማሪዎች የሚወደትን የፌራፌሬ ዓይነት
ይጠይቋቸው
2. አቅርቦት፡- መምህር/ት እባክዎ በተማሪው መማሪያ መጽሏፌ ሊይ
ያሇውን” የጓሮ አትክሌትና ፌራፌሬ ዓይነቶችና ጥቅማቸው” የሚሇውን
ምንባብ ሇተማሪዎች ያንብቡሊቸው በመሃለም ተማሪዎቹ እየተከታተለ
መሆኑን ሇማወቅ አጫጭር ጥያቄዎችን ይጠይቋቸው፡፡
3. መሌመጃዎች፡- በምንባቡ መሠረት የቀረቡትን ጥያቄዎች ተማሪዎች
ሲመሌሱ እያዲመጡ የማጠቃሇያ ሃሳብ ያቅርቡ
1. አትክሌትና ፌራፌሬ

9
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ቅጠሊቸው ይበሊሌ ሇምሳላ፡ የአበሻ ጎመን ፡ ጥቅሌ ጎመን ፡ ቆስጣ ፡


የመሳሰለት ቅጠሊቸው ይበሊሌ
2. ፌሬያቸው የሚበለ የጓሮ አታክሌት ብርቱካን፡ ሙዝ ፡ ፓፓያ፡ ማንጎ፡
መንዯሪን እና የመሳሰለት ናቸው፡፡
3. የፌራፌሬ ዘሮች የሚባለት ሙዝ ፡ ብርቱካን ፡ መንዯሪን ፡ ፓፓያ....
ክፌሇ ትምህርት ሁሇት

ዓሊማ፡ ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች አጭር ምንባብ ያነባለ ፡፡

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ትእባክዎ ተማሪዎቹ ምን ዓይነት ምግብ እንዯሚወደ


እያሥነሱ ይጠይቋቸው፡፡

2. አቅርቦት ፡- መምህር/ት ተማሪዎቹን“እኔ ማነኝ” የሚሇውን ምንባብ ከተማሪ


መጽሏፌ እንዱያነቡ ይርዶቸው ፡፡ በሚያነቡበት ጊዜ የሚጠሩ የፉዯሌ ግዴፇት
ካሇም እያስተካከለ እንዱያነቡ ማስተካከያዎች እየሰጡ አጠናክሯቸው፡፡

መሌመጃ፡- ከታች በተሰጠው ምሳላ መሠረት ተማሪዎች አረፌተ ነገር ጻፈ

ምሳላ ፡- ዘር --- አርሶ አዯሩ ዘር ዘራ

1. ሙዝ

2. ቅጠሌ

3. ቆስጣ

4. ሰሊጣ

5. ቀይስር

10
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ሦስት

1. ማነቃቂያ፡- መ/ር ተማሪዎቹ የሚያናከናውኗቸው ነገሮች ሁለ ዯረጃና ቅዯም


ተከተሌ እንዲሊቸው በመግሇጽ ሀሳባቸውን እንዱገሌጹ ያዴርጉ፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር/ት በመጀመሪያ ሇተማሪዎች መሳላዎችን ይስሩሊቸው


ሇምሳላ፡ ከሊይ በማነቃቂያ እንዯተመሇከቱ ምሳላውን ያብራሩሊቸው፡፡

ምሳላ፡ ሰው ይወሌዲሌ - ያዴጋሌ ይሞታሌ

1. በቅዯም ተከተሌ ጻፈ

1. ቁርስ መብሊት

2. እጅን ፡ በውሃና ሣሙና መታጠብ

3. ወዯ መፀዲጃ ቤት መሄዴ

4. በጠዋት መነሳት

በጠዋት መነሳት ወዯ መፀዲጃ ቤት መሄዴ እጅን በውሃና በሣሙና መታጠብ


ቁርስን መብሊት፡፡

11
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

3. መሌመጃዎች፡- መምህር ነገሮችን ሲያከናውኑ ያሇውን የዴርጊት ቅዯም


ተከተሌ በሚገባ ይንገሯቸው መሌመጃውን

ያሰሯቸው ፡፡

ብርቱካን ዴንች

ይገዛሌ
ይገዛሌ

ይታጠባሌ
ይታጠባሌ
ይሊጣሌ
ይሊጣሌ
ይቀቀሊሌ
ይበሊሌ
ይበሊሌ

ክፌሇ ትምህርት አራት ፡ ቁጥሮችን መጻፌ

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት ተማሪዎችን ቁጥሮችን ወዯ አሃዝ እንዱሇውጡ


ያዴርጉ፡፡

12
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. በተማሪው መጽሏፌ ሊይ የተሠጡ ቁጥሮች እንዱያሟለ እስከ – 100 (፻)


ያለትን ቁጥሮችን ወዯ ሆሄያት እንዱቀይሩ ያዴርጉ፡፡

1 (፩) አንዴ 10 (0) አሥር


2 (፪) ሁሇት 20 (፳) ሃያ

3 (፫) ሦስት 30 (፴) ሠሇሳ

4 (፬) አራት 40 (፵) አርባ

5 (፭) አምስት 50 (፶) ሃምሳ

6 (፮) ስዴስት 60 (፷) ስሌሳ

7 (፯) ሰባት 70 (፸) ሰባ

8 (፰) ስምንት 80 (፹) ሰማንያ


ዘጠኝ 90 (፺) ዘጠና
9 (፱)
100 (፻) መቶ

3. መምህር ተማሪዎች በአሀዝ የተጻፈ ቁጥሮች ወዯ ፉዯሌ እንዱቀይሩ


ያዴርጉ፡፡

ትምህርት አምስት

የቤተሰብን ሁኔታ መናገርና መጠያየቅ

1. ማነቃቂያ፡- መምህር እንዯ ማነቃቂያ የአንዴ ቤተሰብን ሁኔታ በዝርዝር


ይንገሯቸው፡፡

13
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

2. አቅርቦት፡- መምህር/ት ተማሪዎችን በጥንዴ በጥንዴ እንዱቀመጡ ያዴርጉ


እርስ በርስ ሰሇቤተሰባቸው ሁኔታ ይነጋገሩ እርስዎም ውይይታቸውን በሚገባ
ይከታተለ ሞዳሌ የሚሆኑ ተማሪዎችንም በማሥነሳት እንዱጠያየቁ ያዴርጉ፡፡

ተማሪ 1. ስምህ ማነው?

ተማሪ 2. መጬ

ተማሪ 1. ያባትህ ስም

ተማሪ 2. ሸኩር

ተማሪ 1. ስንት ወንዴሞች አለህ?

ተማሪ 2. ሦስት ወንዴሞች አለኝ

ተማሪ 1. እህቶችስ

ተማሪ 2. ሁሇት እህቶች አለኝ

ተማሪ 1. አመሰግናሇሁ፡፡

በመሌመጃዎች ተማሪዎች ተመሳሳይ ምሌሌስ እንዱያዯርጉና እቤታቸውና


ከጓዯኞቻቸው ጋር እንዱሇማመደ ያዴርጉ ይህም የመናገር ክህሊቸውን ሇማዲበር
ከፌተኛ አስተዋጽኦ አሇው፡፡

14
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ስዴስት

ስዴስት አንብቦ መረዲት

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት ትምህርቱን ከመጀመርዎ አስቀዴመው ያሇመማር


ሉያስከትሌ የሚችሇውን ችግር ሇተማሪዎች ይንገሯቸው ተማሪዎችንም ምን
አይነት ግንዛቤ አንዲሊቸው ይጠይቋቸው፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር በአቅርቦት ስር የቀረበውን ምንባብ ሇተማሪዎች


ከማቅረባቸው በፉት ስሇተመጣጣኝ ምግብ ጠቀሜታ ይንገሯቸው በታቸሇ መጠን
ወዯ ትምህርት ቤት ከመሄዲቸው በፉት ቁርሳቸውን በሚገባ መመገብ
እንዲሇባቸው ይንገሯቸው በማስከተሌም ግንዛቤያቸውን ሇማሳዯግ በተማሪው
መጽሏፌ ውስጥ ያሇውን ምንባብ ያንብቡሊቸው፡፡

ምንባቡን በሚገባ መረዲታቸውን ሇማወቅ የተወሰነ መሌዕክቶችን ካነበቡ በኋሊ


ቆም እያዯረጉ ምን ተከሰተ እያለ ይጠይቋቸው ፡፡ እንዱያነቡም ይጋብዟቸው
ምንባቡን ካጠናቀቁ በኋሊ የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎችን ይጠይቋቸው፡፡

መሌመጃዎች፡-

1. "ተረኛ" ተረኛ" ያሇው ማነው? ወ/ሮ አሌማዝ


2. ድ/ር ምን ጠየቁ ምኑን ነው ያመመው?
3. ወ/ሮ አሌማዝ ምን ብሇው መሇሱ ሆደ ተነፌቷሌ፡፡
4. ችግሩ ምን ብሇው አስረደ ወተት ፡ እንቁሊሌ ፡ ማር ፡ አትክሌትና ፌራፌሬ
ይመገቡ
5. ወ/ሮ አሌማዝ በምን አሇቀሱ ሌጄን በምግብ እጥረት ገዴዬው ነበር በማሇት
አሇቀሱ ፡፡

15
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ሰባት

አቅጣጫን መግሇጽ

1. ማነቃቂያ ፡- መምህር/ት ተማሪዎች እንዱነቃቁ ያዴርጉ አቅጣጫን የሚገሌጽ


ሥዕሌ ያሳዩአቸው፡፡ ሰሜን

ምስራቅ ምዕራብ

ዯቡብ -

በቦርዴ ይስለና ያሳዩአቸው፡፡

4. አቅርቦት፡- መምህር/ት በተማሪው መማሪያ መጽሏፌ የቀረበውን ሥዕሌ


በሚገባ እንዱያዩና ከመንገዴ በስተግራ በስተቀኝ ያሇውን እንዱሁም ከሊይና
ከታች የሚጠቁመውን እንዱሁም ት/ቤት ከቤተክርስቲያን በየትኛው
አቅጣጫ እንዯሚገኝና በሱቅና በመስጊዴ መካከሌ ያሇውን ርቀት
ያስረዶቸው፡፡

16
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

3. መሌመጃዎች፡- መምህር/ት በሥዕለ የተገሇጸውን አቅጣጫ መነሻ ባዯረገ


መሌኩ የቀረቡትን ጥያቄዎች መሌሱ፡፡ አቅጣጫውን በሚገባ በማሳየት መሌሱን
ይጠይቋቸው፡፡

ክፌሇ ትምህርት ስምንት

ሰሇሙያ አይነቶች መዘርዘር

1. ማነቃቂያ፡- መምህር እያንዲንደን የሙያ አይነት በዝርዝር ይንገሯቸውና


እነሱም እንዱናገሩ ያግዟቸው ስሇሚወሇደት የሙያ አይነትም ይጠይቋቸው፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር/ት ሇተማሪዎች ከታች የቀረቡትን ሥዕልች በሚገባ


እንዱረደ ያግዟቸው ሥዕልቹ እያንዲንደን የሙያ አይነት የያዙ በመሆናቸው
ሥዕለን ከመግሇጫው ጋር እንዱያዛምደ ያዴርጉ፡፡

1. ፖሉስ

2. መምህር

3. ሏኪም

4. ቧንቧ ሠራተኛ

5. ገበሬ ናቸው

3. መሌመጃዎች፡- መምህር/ት በመሌመጃዎቹ የቀረቡት እያንዲንደ የሙያ


አይነት ምን ተግባር እንዲሇው የሚያሳይ ስሇሆነ ተግባሩን በጽሐፌ ይግሇጹሊቸው፡

17
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ዘጠኝ

አያያዥን ማውጣትና ወቅቶችን መሇየት

1. ማነቃቂያ፡- መምህር ተማሪዎችዎ ስሇ አመቱ ወቅቶች እንዱናገሩ


ይጠይቋቸው፡፡ እህሌ የሚዘራው መቼ ነው? መቼ ይታጨዲሌ? መሬት መቼ
ይታረሳሌ? የሚለትን ይመሌሱ፡፡

2. አቅርቦት፡- መምህር በተማሪው መጽሏፌ የቀረበውን የአመቱ ወቅቶች


የሚሇውን ምንባብ ካነበቡ በኋሊ ሇይተው እንዱያሳዩ ያዴርጉ፡፡ በምንባቡ ውስጥ
የተገሇጹትን አያያዥች ቃልች ሇይታችሁ አውጡ፡፡

እነሱም ናቸው፡፡ሲሆን፡ዯግሞ፡ላልችም

3. መሌመጃዎች፡- መምህር ስሇ አያያዥ ቃሊት የተጠቀሱትን ሇይታችሁ አውጡ


የሚሇው ከሊይ ተጠቅሰዋሌ፡፡

ወቅቶችን በሚመሇከት የቀረቡትን ጥያቄዎች እንዱመሌሱ ይርዶቸው

1. የበጋ ወቅቶች ታህሳስ፣ጥር እና የካቲት


2. የበሌግ ወቅት መጋቢት፣ሚያዝያ እና ግንቦት
3. የክረምት ወቅት ሰኔ፣ሏምላእና ነሀሴ
4. የፀዯይ ወቅት መስከረም፣ጥቅምት እና ህዲር በማሇት ያስተካክለ፡፡

18
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አስር

ዏ.ነገርን መመሥረት

1. ማነቃቂያ፡- መምህር/ት ተማሪዎች ከእንቅሌፌ እንዯተነሱ ስሇሚያከነውኑት


ተግባር ሇጓዯኞቻቸው እንዴናገሩ ያዴርጉ፡ ከዚያም አንዴ ተማሪ በማሥነሳት
ዏ.ነገር እንዱሰራ ያዴርጉ፡ ዲንጊሶ ከመቀመጫው ተነሳ፡፡

2. አቅርቦት ፡- መምህር ከታች ተማሪዎች ዏ.ነገር እንዱሰሩ ምሳላዎችን


አሷዩአቸው፡፡

1. አጠበች ፡ ኡሚ ሌብስ አጠበች

2. ተነሳ ፡ ልዱስ ከእንቅሌፈ በጊዜ ተነሳ

3. ዯመረ ፡ ሄሉሴ ትምህርት ጀመረች

4. ተከሇች ፡ ነፃነት ዴንች ተከሇች

3. መሌመጃዎች፡- መምህር ተማሪዎች በተማሩት መሠረት መሌመጃዎችን


እንዱሰሩ ያዴርጉ፡፡

1. ጨሇመ ፡ ዛሬ ቀኑ ቶል ጨሇመ

2. ዘነበ ፡ ዝናቡ በጣም ዘነበ

3. ሄዯ ፡ መምህሩ ወዯ ቢሮ ሄዯ

4. አባረረ ፡ ጥበቃው ውሻውን አባረረ

5. ነገረ ፡ ተማሪው ከመምህሩ የሰማውን ሇጓዯኞቹ ነገረ

19
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ምእራፍ አስር

ተላላፊ በሽታዎች

ተሊሊፉ በሽታዎች
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፌ ትምህርት በኋሊ፡-

 ታሪክን በማዲመጥ ጥያቄዎችን ይመሌሳለ፡፡

 ቃሊትን በማጣመር ሀረጋትንት ይመሰርታለ፡፡

 ሁነቶችን በቅዯም ተከተሌ በማስተካከሌ ያስቀምጣለ፡፡

 ራሳችሁን የሚገሌጽ ጽሐፌ ያዘጋጃለ፡፡

 አንዯኛ መዯብ፣ ነጠሊና ብዙ ተውሊጠ ስሞችን ይሇያለ፡፡

 በቀረቡት ቃሊት ዓረፌተ ነገሮችን ይመሰርታለ፡፡

20
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት አንዴ

በሽታን ስሇመከሊከሌ መናገር

1. ማነቃቂያ ፡- በሽታ ምንዴነው? ሰውን በሽታ እንዳት ሉይዘው


ይችሊሌ? ሰው በሽታን እንዳት ይከሊከሊሌ? የሚለ ጥያቄዎችን
በማንሳት እንዱናገሩ ያዴርጉ፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር/ት በቅርበት በሽታን መከሊከሌ እንዳት
እንዯሚቻሌ ጸጉርን ገሊን እጅን በመታጠብ የተስቦ በሽታን መከሊከሌ
እንዯሚቻሌ እንዱሁም ቆሻሻን በማቃጠሌ ዓይነምዴርን በመጸዲጃ
ቤት በመጠቀም የዓይን ማዝና የጉንፊን በሽታን መከሊከሌ
እንዯሚቻሌ እንዱሁም ኩሬዎችን በማዴረቅ የወባ በሽታ መቀነስ
ይቻሊሌ፡፡
3. መሌመጃዎች፡- መምህር/ት ተማሪዎች በሚገባ ምንባቡን እንዱያነቡ
በማዴረግ ከምንባቡ የወጡትን ጥያቄዎች እንዱሰሩ ያዴርጉ
ጥያቄዎቹም
1. የተስቦ በሽታን እንዳት መከታተሌ ይቻሊሌ፡- ጸጉርን፣ ገሊንና
እጅን በመታጠብና ሌብስን በማጠብ
2. የዓይን ማዝ የጉንፊን በሽታን ሇመከሊከሌ ምን ማዴረግ ይገባናሌ፡
፡ ዓይነ ምዴርን በሽንትቤት በመጠቀም ሽንት ቤትን በመዝጋት
3. የወባ ትንኝ እንዳት ትራባሇች ውሃን አቁረው በሚያስቀሩ
ቦታዎች አማካይነት፡፡

21
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሁሇት
የሀረግ ምሥረታ
ዓሊማ ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች ቃሊትን በማጣመር ሀረጋትን
ይመሰርታለ
ማነቃቂያ
ተማሪዎች ቀጥል የቀረቡትን ቃሊት ከ”ቤት” ጋር ያጣምሩ
ሇምሳላ
ቃሌ ሀረግ
ማዕዴ ማዕዴ ቤት
ማረሚያ -----------------
ቤት
መኝታ ----------------
ዲቦ -----------------
ሥጋ --------------
ምግብ --------------
አቅርቦት --------------
ማስታወሻ --------------
ሀረግ ማሇት ትርጉም ያሊቸው ሁሇትና ከዚያ በሊይ ቃሊት ተቀናጅተው የሚፈጥሩት
መዋቅር ሲሆን ‹‹ሀረግ›› የሚሇውን ስያሜ ሉያገኝ የቻሇው አግባብነት ያሊቸው
ቃሊት ተያይዘው በመርዘም ሀረግ ስሇሚያስመስለት ነው

ምሳላ፡-

1. ቆንጆ ምን
2. በመምህሩ መጨረሻ
3. የመኪና ማቆያ
4. የትራፉክ መብራት

22
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ቃሊትን በማጣመር ሀረግ እንዱመሰርቱ ያዴርጉ

1. መኪና ተራ 3. ሞተረኛ -- ሌጅ
2. ሇመሄዴ ---- ወጣ 4. ቀዩ --- አስተናጋጅ

ትምህርት ሶስት

ዓሊማ፡ ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች ያዯመጡትን ታሪክ በቅዯም


ተከተሌ ያዲምጣለ
ማነቃቂያ፡- መምህሩ የተዘጋጀውን ምንባብ ሇተማሪዎቹ ያንብቡሊቸው
እረኛውና ዋሽንቱ
ከዕሇታት አንዴ ቀን እረኛው በጠዋት ተነሳዋሽንቱን ያዘ፡፡ ከብቶቹን እየነዲ
ወዯ ተከሇሇሊቸው የግጦሽ ቦታ ሄዯ፡፡ ከብቶቹን አሰማራና ዋሽንቱን መንፊት
ጀመረ በፌጥነት አንዴ በሬ ከበቆል ማሳ ገባበት፡፡ እረኛው ቢሮጥ
አሌዯርስበት አሇ፡፡ ዋሽንቱን ወዯ በሬው ወረወረው፡፡
አቅርቦት፡- መ/ር ከዚህ በታች ያለትን የተዘበራረቁ ዏ.ነገሮች ሁነቱን
በማስተካከሌ እንዱማሩ ተማሪዎችን ይርዶቸው፡፡
ከታች ሰባት የተሇያዩ ሀሳቦች ቀርበዋሌ እነዘዚህን ዏ.ነገሮ በትክክሇኛው
ቅዯም ተከተሌ አስቀምጡ፡፡

23
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መሌመጃዎች፡- በተሰጠው ምሳላ መሠረት ሁነቶችን አስተካክለ (ሀሳቦቹ


በተማሪው መጽሏፌ ውስጥ)
ምሳላ፡-
1. ከዕሇታት አንዴ ቀን እረኛው በጠዋት ተነሳ፡፡
2. ዋሽንቱን ያዘ፡፡
3. ---------------------------
4. ---------------------------
5. ---------------------------
6. --------------------------
7. --------------------------

ትምህርት አራት
ሥርዓተ ነጥብ
ዓሊማ፡- ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች ሥርዓተ ነጥቦችን በአግባቡ ይጠቀማለ
ማነቃቂያ፡- መምህር ሇተማሪዎቹ ስርዓተ ነጥብን በተመሇከተ ገሇጻ ያዴርጉሊቸው፡
ሇምሳላ (፡ ፡፡ ? ፣) ምን እንዯሆኑ ይግሇጹሊቸው፡፡
አቅርቦት፡- መምህር በተማሪዎች መጽሏፌት ያለትን ዏ.ነገሮች ተማሪዎቹ
በአግባቡ እንዱያነቡና ሥርዓተ ነጥቦችን እንዱሇዩ ያዴርጉ
1. አበበ ትምሀርቱን ያጠናሌ
2. መምህራችን ወዯ ክፌሊችሁ ግቡ አለን
3. አባትና እናት የቤተሰብ ኃሊፉዎች ናቸው
4. ተማሪዎች ሇመ/ራን ታማኞች ሁኑ
5. መምህራን ሇተማሪዎች አሳቢዎች ሁኑ ከ1-5 ባለት ዏ.ነገሮች አገሌግልት
ውስጥ ገብተዋሌ፡፡

24
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መሌጃዎች
ሁሇት ነጥቦችን በዯብተራችሁ ጻፈ
1. ሁሇት ነጥብ ሇምን ያገሇግሊሌ
2. በጽሁፈ ውስጥ ሁሇት ነጥብ ባይኖር ምን ችግር ያጋጥማሌ
3. ሁሇት ነጥብን በትክክሇኛ ቦታ አስገቡ

4. የያዙ ሦስት ዏ.ነገሮችን ሥሩ

ትምህርት አምስት

ተውሊጠ ስሞችን መሇየት

1. ማነቃቂያ መምህር/ት ተማሪዎችን በማሥነሳት አሱን ጥራው ጥሪው


እሷን አሥነሳት በማሇት በስም ምትክ ሇአንዯኛና መዯብ ነጠሊ ስምና ስሇ
ሁሇተኛ መዯብ ብዙ ቁጥሮች ይጠይቋቸው፡፡
2. አቅርቦት መምህር/ት በተማሪው መጽሏፌ የቀረበውን ማብራሪያ በሚገባ
ይግሇጹሊቸው፡፡ ተውሊጠ ስም የስም ምትክ እንዯሆነ ያስረዶቸው፡፡
1. መዯብ ነጠሊ ቁጥር ሲሆን እኔ፣ ብዙ ቁጥር ሲሆን እኛ
2. ሁሇተኛ መዯብ ነጠሊ ቁጥር ሲሆን አንተ እንዱሁም አንቺ፣ ሁሇተኛ
መዯብ ብዙ ቁጥር እናንተ በማሇት በተግባር ያሳዩአቸው፡፡
3. መሌመጃዎች
መምህር/ት በተማሪ መጽሏፌ ስሇተውሊጠ ስም አንዯኛ መዯብ ነጠሊና
ብዙ ቁጥር ተምረዋሌ፡፡ ከሊይ በተማሩት መሠረት ጥያቄዎቹን እንዱሰሩ
ያዴርጉ፡፡
1. እኔ የሚሇው ተውሊጠ ስም አንዯኛ መዯብ ነጠሊ ቁጥር ነው፡፡
2. አንተ የሚሇው ተውሊጠ ስም ዯግሞ ሁሇተኛ መዯብ ነጠሊ ቁጥርን
የሚያመሇክት ነው፡፡
25
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

የአራት ነጥብ (፡፡) የነጠሊ ሰረዝ (፣) ጠቀሜታ


1. ማነቃቂያ መምህር ወዯ እሇቱ ትምህርት ከመግባትዎ በፉት ባሇፇው
ክፌሇ ትምህርት ስሇ ሁሇት ነጥብን ተምረዋሌ ሁሇት ነጥብ ሇምን
እንዯሚያገሇግሌ እንዱናገሩ ያዴርጉ በማስቀጠሌም የእሇቱን ትምህርት
ርዕሰ ጉዲይ ያስተዋውቋቸው፡፡
2. አቅርቦት፡- መምህር/ት ቀጥል በቀረበው ዓ.ነገሮች የተሇያዩ (፡፡) (፣)
ስርዓተ ነጥቦች ቀርበዋሌ፡፡ ይህንንም ሉያጠናክሩ የሚችለ ምሳላዎች
ቀርበዋሌ በቦርዴ ሊይ እንጽፈ በምሳላ በማረዲት ያሳዩአቸው፡፡
3. መሌመጃዎች ፡- ሥርዓተ ነጥቦችን በተገቢው ቦታ አስገቡ የሚሌ ነው
የቀረቡት ጥያቄዎች
1. አቶ ገመዲ ቤታቸው በጣም ንጹህ ነው፡፡ ግቢያቸውም ንጹህና
በአበቦች ያጌጠ ነው፡፡ አቶ ገመዲ በግቢያቸው ዙሪያ ጥሩ ዛፍችን
ተክሇዋሌ፡፡
2. ዯንዴር፣ ከዴር፣ ዋሚሻና ዯራዳ ወሊጆጃቸውን ይረዲለ፡፡
3. ታሊሊቅ ወንዴሞቼ አበበ፣ ፇሇቀ፣ በሇጠና መንግስቱ ናቸው በሚሌ
ያስተካክለ፡፡

26
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ክፌሇ ትምህርት ስዴስት


ወገን ሇወገን
4. ማመጥና መናገር
ዓሊማ፡- ከዚህ ትምህርት በኋሊ ሇተማሪዎች
ማነቃቂያ፡-
መ/ር እባክዎ በመምህሩ መምሪያ ያሇውን “ቀይዋ ወፌ” የሚሇውን
ምንባብ ከተማሪ መጽሏፌ ሊይ ያንብቡሊቸው
አቅርቦት፡-
5. በመቀጠሌም “ፌትህ ምንዴነው” የሚሇውን ምንባብ ከተማሪው
መጽሏፌ ሊይ ያንብሊቸው ተማሪዎቹም በአግባቡ መከታተሊቸውን
ሇማረጋገጥ መሏሌ ሊይ ሲዯርሱ ቆም ብሇው ይጠይቋቸው፡፡ የታሪኩ
ቀጣይ ሀሳብም ምን ሉሆን ይችሊሌ የሚሇውን እንዱገምቱ ያዴርጉ
በመጨረሻም የጀመሩሊቸውን ምንባብ ይጨርሱ፡፡
6. መሌመጃዎች
7. ከምንባቡ ውሰጥ የወጡ ጥያቄዎችን እንዱመሌሱ ተማሪዎቹን
ይጠይቁ ተማሪዎቹም በቃሌ ይመሌሱ

27
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ትምህርት ሰባት
የዏ.ነገር ምሥረታ
1. ማነቃቂያ መምህር/ት ባሇፇው ዕሇት ስሇተማሩት ይጠይቋቸው
እነሱም ስሇ ጥያቄ ምሌክት ነው የተማርነው ጠቀሜታዉን ጥያቄዊ
ዏ.ነገር ሇመግሇጽ ነው በማስከተሌም የዕሇቱን ትምህርት ምን
እንዯሆነ በመንገር በቃሊቸው ዓ.ነገር እንዱመሰርቱ ያዴርጉ
2. አቅርቦት መምህር/ት ዏ.ነገርን በሚመሇከት ማስታወሻ ይስጧቸው
በመቀጠሌም ማብራሪያዎችን በማከሌ ርዕሰ ጉዲዩን ያዲብሩሊቸው
በማስከተሌ የዏ.ነገር አይነቶችን ይዘርዝሩሊቸው
ሏተታዊ ተራ፡ ዏ.ነገር ታፇሰ ሳር አጨዯ፡፡
ጥያቄያዊ ዕዴሜህ ስንት ነው?
1. ትዕዛዛዊ ከጓዯኛህ ጋር አጥና!
3. መሌጃዎች ፡ መምህር/ት ተማሪዎች ዏ.ነገር መስራትን ያሇማዶቸው
1. በሊ አስማረ ምሳውን በሊ፡፡
2. ጎበዝ አያና ጎበዝ ተማሪ ነው፡፡
3. ገባ አቤሌ በሦስት ዓመቱ ትምህርት ቤት ገባ፡፡

ጥያቄ ምሌክት

1. ማነቃቂያ መምህር/ት ተማሪዎቹን ሇማነቃቃት ባሇፇው የተማሩትን


እንዱያስታውሱ ያዴርጉ በማስከተሌም ጥያቄ መሌክት ዯግሞ
የእሇቱን ትምህርት ትኩረት እንዯሆነ ይንገሯቸው፡፡
2. አቅርቦት መምህር/ት በዚህ ክፌሌ ከስርዓተ ነጥቦች መካከሌ ሉረደት
ይገባሌ ተብል የሚታሰበው የጥያቄ ምሌክት ቀርቧሌ፡፡ ስርዓተ
ነጥብም በሀረግ እንዱሁም በዓ.ነገር በመዋቀር በምሳላ ተብራርቶ

28
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ተቀምጧሌ፡፡ የጥያቄ ምሌክት ሇጥያቄያዊ ዏ.ነገር መቋጫነት


እንዯሚያገሇግሌ በሚገባ ይንገሯቸው፡፡
3. መሌጃዎች መምህር/ት የቀረቡትን መሌመጃዎች በእርስዎ መሪነት
እንዱሰሩ ያዴርጉ ካጠናቀቁ በኋሊ ያርሙሊቸው፡፡
የቀረቡት ጥያቄዎች
1. ወዯ ትምህርት ቤት ምን ይዘህ መጣህ?
2. አባትህ ሇበአሌ ምን ገዙሌህ?
3. በየጊዜው ገሊችንን የምንታጠበው ሇምንዴነው? የሚለትን ጥያቄዎች
ይስሩሊቸው፡፡

ክፌሇ ትምህርት ስምንት

መጻፌ

ዓሊማ

ከዚህ ትምህርት በኋሊ ተማሪዎች እራሳቸውን የሚገሌጽ ጽሐፌ ይጽፊለ

ማነቃቂያ፡- መምህር ተማሪዎቹን ባሇፇው ስሇተማሯቸው ትምህርቶች


ይጠይቋቸው ተራ በተራ በቃሌ እንዱገሌፁ ያበረታቷቸው፡፡

አቅርቦት፡-ተማሪዎቹ ቃሊትን በማቀናጀት እራሳቸውን የሚገሌጽ ዏ.ነገር እንዱሰሩ


ያግዟቸው፡፡ በመጀመሪያ ይሇማመደ በቃሊቸውም ይግሇጹ እርስበርስ ከተወያዩ
በኋሊ እንዱጽፈ ያዴርጉ፡፡

29
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

መሌመጃዎች

መ/ር በአቅርቦት ሊይ የቀረቡትን ሙከራዎች እንዱያዯርጉ አግዘዋሌ፡፡ ያገዟቸውን


በጽሐፌ እንዱያቀርቡ ያዴርጓቸው፡፡ የቤተሰቡን ሁኔታ እና የራሳቸውን ሁኔታ
እንዱገሌጹ ያዴርጉ፡፡

ሞዳሌ ተማሪዎች በማሥነሳት እንዱያቀርቡ ያዴርጉ፡፡

30
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ተ. ውጤት/ዓሊማ ይዘት የማስተማር ዘዳ ምዘና ጊ


የክሒልዓይነቶ
ቁ ዜ

 የንግግር ዴምጾችን  የንግግርዴምጾች  በጋራ በመሆን  ምሌከታ


ዴምጾችን በመጥራት፣
ይሇያለ፡፡
1. በማዲመጥ፡፡
 ዴምጾችን ይጠራለ፣  በመቅረጸ
 ዴምጾች ዴምጽ(ቪዱዮ)የተዯገፈ  ምሌከታ
ማዳመጥ ይሇያለ፡፡
መዝሙሮችን
 ሆሄያትን
 ሆሄያትን በማዲመጥ፡፡
መሇየት  ሆሄያትን(ፉዯሊትን)(ፌ  የቃሌ ምሊሽ
በየቅርጻቸው ይሇያለ፡
ሊሽ ካርዴ) በቅርጻ
፡ ቅርጽ መሌክ  ምሌከታ
 ቃሊትን አዲምጦ በማዘጋጀት
 ያዲመጡትን ቃሊት
መናገር  የግሌ ስራ  ምሌከታ
በትክክሌ ይጠራለ፡፡
 አሳታፉ አቀራረብ  ክትትሌ
 ያዲመጡትን ሇይተው
 አዲምጦ  ሰርቶ ማሳየት
ያሳያለ፡፡ ነገሮችን ማሳየት  የቢጤ
እርማት
 ያዲመጡትን በሥዕሌ  የሚና ጨዋታ
 አዲምጦ መሳሌ
 ምሌከታ

31
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ያሳያለ፡፡  አዲምጦ
መከወን  ውይይት
 ያዲመጡትን የቃሌ
መመሪያ  ያዲመጡትን  ታሪክን
በቅዯም ተከተሌ መናገር
ይተገብራለ፡፡
ማስቀመጥ
 ያዲመጡትን  አቅጣጫ
ማሳየት
አስተካክሇው
 ትረካና የቡዴን ስራ
ያስቀምጣለ፡፡  አዲምጦ
ማዛመዴ  አጭር መሌስ
 አካሊዊ ምሊሽ
 ያዲመጡትን ታሪክ  አቅጣጫዎች
ከገጸባህርያት ጋር  ጥያቄና መሌስ
ያዛምዲለ፡፡  ውስን ታሪክ
 በክፌሌ ውስጥ
አቅጣጫዎችን
ያሳያለ፡፡
 ከታሪኩ ሇተውጣጡ
ጥያቄዎች
የተረደትን
ይመሌሳለ፡፡

32
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

 ፉዯሌ  የግሌ ስራ
 ፉዯሊትን ይጠራለ፡፡
 መዝሙር  የቡዴን ስራ  አጭር ሙከራ
2.  መዝሙር  የፉዯሊት  የተናጥሌ ስራ
ጥምረት  የቡዴን ስራ  ምሌከታ
ይዘምራለ፡፡
መናገር/ንግግር  ሰሊምታ
 ፉዯሊትን በማጣመር  የአቻ ውይይት  የቃሌ ምዘና
 ውይይት  የቡዴን ስራ
ቃሊትን ይናገራለ፡፡
 አዲዱስ ቃሊት  ሰርቶ ማሳየት  የአቻ
 በሰሊምታ እራሳቸውን  ቁጥሮች ጨዋታ/ምሌሌ
 ምሌሌስ ስ
ይገሌጻለ፡፡
 መሰረታዊና
ተዘውታሪ  ሰርቶ
ቃሊት ማሳየት(አይ.ሲቲ)
 ነጻ ውይይት
 ምሌሌስ  የአቻ ግምገማ
ያዯርጋለ፡፡  ቀሇማትን
መግሇጽ  የህብረት ስራ  ምሌከታ
 በተሇያዩ አውድች
 የሙያ አይነቶች
አዲዱስ ቃሊትን  ጽብረቃ
 የሳምንቱ ቀናት
ይጠቀማለ፡፡
 ቁጥሮችን በአሀዝ  የቃሌ ምሊሽ
ያሳያለ፡፡
 መሰረታዊ ቃሊትን  ሙከራ
ይናገራለ፡፡
 ማዛመዴ

33
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

 የቀሇማት ዓይነቶችን
 አጭር ሙከራ
ይገሌጻለ፡፡
 የሙያ አይነቶችን
ይገሌጻለ፡፡
 በየሳምንቱ
የሚያከናውኗቸውን
ተግባራት ይገሌጻለ፡፡

 ጨዋታና ተግባር  የቃሌ ንባብ


 ዴምጻቸውን ከፌ
 ፉዯሊትን ተኮር
አዴርገው ፉዯሊትን ማንበብ
 የዕይታ ዘዳ፣ስዕሊዊ
ያነባለ፡፡
ትረካ  መናገር
3.
 ሥዕልችን በማየት
ማንበብ  ስዕሊዊ ገሇጻ  ይዘት ተኮር
ይገሌጻለ፡፡
 ተቃራኒ ቃሊትን  የቡዴን ተግባር  ቃሊዊ ንባብ፣
 የቃሊት ምሌከታ
ያነባለ፡፡
ንጽጽር  ውይይት/ስዕሊዊ ገሇጻ
 መምህር መርእና
 ቃሊትን የተማሪው የግሌ  ዴንገቴ
 ተመሳሳይ ቃሊትን
ማዛመዴ ስራ ጥያቄ

34
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

በማዛመዴ ያነባለ፡፡  የቡዴን ስራ


 የቃሊት ግንዛቤ
 የቃሊትን አውዲዊ
 ምሌከታ
ፌቺ ይሇያለ፡፡  ተዛማጅ ቃሊት
 መምህር መር
 ተዛማጅ ቃሊትን
 መረጃ መፇሇግ  የግሌ
ያነባለ፡፡ ስራ(ኢንተራ
 ዓረፌተ-ነገርን ከቲቭ)
 ከምንባቡ ውስጥ
ማንበብ  ጥያቄና መሌስ
መረጃዎችን  ሌዩ ሌዩ
 የአንብቦ የመረጃ
ፇሌገው ያገኛለ፡፡
መረዲት  መምህር መር ምንጮች
ጥያቄዎች
 የተሇያዩ ጽሐፍችን  ቁጥሮችን
ማንበብ  የግሌ ስራ
በማንበብ ተዛማጅ
 የዓረፌተ-ነገር  ምሌከታ
ቃሊትን ያወጣለ፡፡ ምሥረታ
 ሁነቶችን  በዴግግሞሽ መግሇጽ
 ቀሇሌ ያለ
ማስተካከሌ
ጥያቄዎችን  ክፇት
ጥያቄዎች
ይመሌሳለ፡፡
 ቁጥሮችን እየጠሩ
 የአቻ ምዘና
ይጽፊለ፡፡
 ህዲግና
 ሏረጋትን መስመር
 ሏረጋቱ ሊይ
በማጣመር ዓረፌተ
 የጽሕፇት ምሌክት

35
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ነገር ይመሰርታለ፡፡ ሌምምዴ  የግሌ ስራ ማዴረግ


 ባነበቡት ታሪክ
 ውይይት፣
ውስጥ ያለትን  የዕሇት ተግባር ምሌከታ
ሁነቶች በቅዯም-
 ነጠሊ ዓ.ነገር  ሰርቶ ማሳየት
ተከተሌ ያስቀምጣለ፡
 ጽሕፇትን

መሇማመዴ

 የግሌ ስራ

 አካሊዊ ገጽታ  ምሌከታ፣


 መስመርና ህዲግን
የማህዯር
ጠብቀው ይጽፊለ፡፡  የቡዴን ስራ ተግባር
ጽህፈት  እንሰሳት ምዘና
 ሰባት ወይም ከዝያ
በሊይ በሆነቃሌና  አካባቢ(መንዯር  የማነቃቂያ ዘዳ
)  የማሕዯር
4. ቃሌ፣ሀረግና ሀረግ
ተግባር
መካከሌ ያሇውን  መጓጓዣ ምዘና
ርቀት ጠብቀው
 ዕቃዎች
ይጽፊለ፡፡
 በቴክኖልጂ የታገዘ
 ቀሇሌ ያለ ቃሊትን
የታገዘ የማስተማር  የጽሐፌ
በመጠቀም የዕሇት  ምግብ ዘዳ ሙከራ

36
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ተግባራቸውን  ቀሇማት/የትራ
ፉክ መብራት  ጥያቄና መሌስ
ይጽፊለ፡፡
 ነጠሊ ዓ.ነገሮችን  ቤተ-ዘመዴ  የቡዴን ስራ  የጽሕፇት
ምዘና
በመጠቀም ውስን
 አሌባሳት  የአቻ ውይይት
ታሪክ ይጽፊለ፡፡
 ቤት(የቤት  ይቡዴን ተሳትፍ  የጽሐፌ
 እራሳቸውን
ክፌልች) ፇተና
በጽሐፌ ይገሌጻለ፡፡

 ጾታ  የቢጤ ውይይት
 የቡዴን ስራ፣
ቀሇማትን
 ብዙ/ነጠሊ በየዓይነታቸው
 ቅጽልችን ስሞች ይሇያለ፡፡
ቃላት  የግሌ ስራ
በመገጣጠም አካሊዊ
 ተውሊጠ ስም
ገጽታቸውን  ገሇጻ
ያሳያለ፡፡
 የግሌ ስራ  የቢጤ ምሊሽ
 የእንሰሳት ስሞችን
5.
ይዘረዝራለ
 የሚኖሩበትን፣  ጥያቄና መሌስ
 ሙከራ(ቃሊዊ
የሚገኙበትን
ምሊሽ
አካባቢ ይገሌጻለ፡፡  የቃሌ ጨዋታ

37
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

 የመጓጓዣ
 የቢጤ ጨዋታ  ዘገባ
አይነቶችን
ማቅረብ፣
ይዘረዝራለ፡፡ አካቢን
መግሇጽ
 የቤት ዕቃዎችን
ስማቸውንና  ማዛመዴ
አገሌግልታቸውን
 ማዛመዴ
ይዘረዝራለ፡፡
 ምግቦችን
በየምዴባቸው
ያስቀምጣለ፡፡
 ቅጽልችን(ገሊጭን)  የቃሌ ጥያቄ
ተጠቅመው
ቀሇማትን ይሇያለ፡፡
 ማቅሇም
 ቤተዘመድቻቸውን
ይጠይቃለ፡፡
ሰዋስው  የሌብስ ዓይነቶችን
 ጽብረቃ
ያሳያለ፣
ይዘረዝራለ፡፡
 የቤት ክፌልችን  ምሌከታ

38
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ይሇያለ፡፡

6.  አዛምዴ

 ቃሊዊ ምሊሽ
 ከተሰጣቸው አውዴ
ውስጥ
የተጠቀሰውን ጾታ
ሇይተው ያሳያለ፡፡  ክትትሌ
 በአውደ መሠረት
ነጠሊና ብዙና ነጠሊ  የተግባር
ምሌከታ
ቁጥር ስሞችን
ይጠቀማለ፡፡
 አንዯኛ መዯብ
ነጠሊና ብዙ
ተውሊጠ ስሞችን
ይሇያለ፡

39
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

የመማር ብቃት
ሶስተኛ ክፌሌ

ተ.ቁ መሰረታዊ የቋንቋ 


ተማሪዎቹ 3ኛክፌሌን ሲያጠናቅቁ ማወቅ ያሇባቸው፡-
ክሑልች

የታሊሚ ቋንቋ ዴምጸ ሌሳናትን ይሇያለ፡፡


በተመሳሳይ/በአንዴ አይነት/ ዴምጽ የሚጀምሩና በተመሳሳይ ዴምጽ
የሚጨርሱ ቃሊትን ይሇያለ፡፡

1.  የዯመጣ ክሑሌ/ ተዘውታሪ ቃሊትን በመጠቀም ይመሌሳለ፡፡


ማዲመጥ
የግሇሰባዊ መረጃ ጥያቄዎችን ይመሌሳለ
ከጓዯኞቻቸው ጋር ሰሊምታ ይሇዋወጣለ፡፡
አውዲዊ የሆኑ የሚና ጨዋታዎችን ያቀርባለ፡፡
ሇየት ያለ መረጃዎችን ያዲምጣለ፡፡
ቀሇሌ ያለ መመሪያዎችን ይከውናለ፡፡
ረዘም ያለ ቃሊትና ሏረጋትን በትክክሌ ይጠራለ፡፡

40
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ተዘውታሪ ቃሊትን በትክክሇኛ ንበት ይጠራለ፡፡


 የንግግር ክሑሌ/ ሏሳባቸውን ይገሌጻለ፡፡
2.
ንግግር ራሳቸውን ያስተዋውቃለ፡፡
ቤተሰቦቻቸውን ያስተዋውቃለ፡፡

ባሇ አንዴ ቀሇም ቃሊትን ያነባለ፡፡


3.  አንብቦ መረዲት/ ከ4-5 ቃሊት ያለትን ዓ.ነገሮች ያነባለ፡፡
ንባብ ውስብስብ ቃሊትን ያነባለ፡፡
ከሚቀርቡ ተረቶች ውስጥ ስሞችን ይሇያለ፡፡
ፉዯልችን ይጽፊለ፡፡
ቀሇሌ ያለ ቃሊትን ይጽፊለ፡፡

4.  የጽሕፇት ክሂሌ
ተራ ዓ.ነገር ይጽፊለ፡፡
ግሇ-መረጃ (ስሇ ቤተሰብ) ይጽፊለ፡፡
41
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

 የሰውነት ክፌሌ፣የአየር ሁኔታ፣ቤተሰባዊ ዝምዴናን እና ሌብሶችን የሚገሌጹ


ቃሊትን ይማማራለ፡፡

 መሌኮችን፣ አራዊትን፣ የክፌሌ ውስጥ ቁሶችን እና መጓጓዣን የሚገሌጹ


5.  የቃሊት እውቀት ቃሊትን ይማማራለ፡፡

 እንስታይና ተባእታይ ስሞችን ይሇያለ፡፡

6.  ሰዋስው  ፆታን ከግስ ጋር በማጣታም ይጠቀማለ፡፡

 ነጠሊና ብዙ ቁጥር ስሞችን ይሇያለ፡፡

 አንዯኛ መዯብ ተውሊጠ ስሞችን ይጠቀማለ፡፡

 ስሞችን እንዯቁጥራቸው ከነጠሊና ከብዙ ቁጥር ግሶች ጋራ በማጣጣም


ይጠቀማለ፡፡

 ሁሇተኛና ሶስተኛ ምዴብ ተውሊጠ ስሞችን በነጠሊና በብዙ ቁጥራቸው


ይጠቀማለ፡፡

42
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

የ3ኛ ክፌሌ አማርኛ እንዯ ሁሇተኛ ቋንቋ የይዘት ፌሰት ሰንጠረዥ

3ኛ ክፌሌ
ክሂሌ
ማዲመጥ ዴምጾች ዴምጾችን ይሰማለ፡፡
የንግግርዴምጾች አናባቢና ተነባቢ ዴምጾችን
ይሇያለ/ይጠራለ
ሆሄያት ሆሄያትን በየቅርጻቸው ይሇያለ
ቃሊት ቃሊትን ማዲመጥ እና መሌሶ መጥራት
አዲምጦመተግበር ሁነቶችን አዲምጦ መተግበር
አዲምጦመዘመር የዲመጡትን መሌሰው ይዘምራለ
አዲምጦመከወን ያዲመጡትን የቃሌ መመሪያ ይተገብራለ
ያዲመጡትንበቅዯምተከተሌማስቀመጥ ትእዛዙ መሠረት ያዲመጡትን በቅዯም
ተከተሌ ያስቀምጣለ
አዲምጦማዛመዴ ያዲመጡትን ታሪክ ከገጸ ባህሪያት ጋር

43
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ያዛምዲለ
አቅጣጫዎች በክፌሌ ውስጥ ያለ አቅጣጫዎችን
ያሳያለ
ውስንታሪክ አዲምጠው ይመሌሳለ
መናገር/ንግግር ፉዯሌ መቀሊቀሌና መነጣጠሌ/ይቀሊቅሊለ፣
ይነጣጥሊለ
መዝሙር መዝሙር ይዘምራለ
የፉዯሊትጥምረት ፉዯሊትን በማጣመር በዜማ ይጠራለ
ሰሊምታ ሰሊምታ መሇዋወጥ
ውይይት እርስ በእርስ ይወያያለ
ቃሊት አዲዱስ ቃሊትን ይገሌጻለ
ቁጥሮች ቁትሮችን ከፉዯሌ ጋር ያዛምዲለ
መሰረታዊናተዘውታሪቃሊት አዲዱስ ቃሊትን ይጠቀማለ
ቀሇማት የቀሇማትን ዓይነት ይሇያለ
ሙያ የሙያ ዓይነቶችን ይሇያለ

44
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

የሳምንቱቀናት የሚከውኑትን ተግባር መናገር


ፉዯሊት ፉዯሊትን መጥራት/ማንበብ
ሥዕሌ ስሊዊ ገሇጻን ማንበብ
የቃሊትንጽጽር ቃሊትን ማነጻጸር
ቃሊትንማዛመዴ ተመሳሳይ ቃሊትን ይሇያለ
የቃሊትግንዛቤ የቃሊት አውዲዊ ፌቺ
የቃሊትተዛምድ ተዛማጅ ቃሊትን ማንበብ
መረጃመፇሇግ ከምንባብ መረጃን ማውጣት
ማንበብ

ዏረፌተነገር አረፌተ ነገርን ማንበብ


አንብቦመረዲት ከምንባቡ መረጃዎችን ማውጣት
ቁጥሮች ቁጥሮችን በአሀዝ መጥራት
ሁነቶች ያነበቡትን ታሪክ በቅዯም ተከተሌ
ማስቀመጥ
ጽህፇት ህዲግናመስመር ህዲግና መስመርን ጠብቆ መጻፌ
ጽህፇት ርቀትን ጠብቆ መጻፌ

45
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

የእሇትተግባር በቀሊሌ ቃሊት የእሇት ተግባርን መጻፌ


ነጠሊዏረፌተነገር ነጠሊ አረፌተ ነገርን በመጠቀም ውስን
ታሪክ መጻፌ
ጽህፇት እራሳቸውን በጽሐፌ መግሇጽ
አካሊዊገጽታ አካሊዊ ገጽታን መግሇጽ
እንሰሳ የቤትና የደር እንስሳትን መዘርዘር
መንዯር የመኖሪያ ቦታን መግሇጽ
መጓጓዣ የመጓጓዣ ዓይነቶችን መዘርዘር
እቃዎች የቤት እቃዎችን መዘርዘር
ምግብ የምግብ ዓይነቶችን በየምዴባቸው
ማስቀመጥ
ቀሇማት/የትራፉክመብራት ቅጽልችን በመጠቀም ቀሇማትን መዘርዘር
ቤተሰብ ቤተ-ዘመድቻቸውን መዘርዘር/አባት፣
እናት፣አጎት፣አክስት….
ቃሊት

አሌባሳት የሌብስ ዓይነቶችን ይገሌጻለ/ቁምጣ ፣

46
ሦስተኛ ክፌሌ አማርኛ የመምህር መምሪያ

ሱሪ፣ሸሚዝ፣/…
ቤት የቤት ክፌልችን መግሇጽ
ሰዋስው ጾታ ወንዴና ሴት ጾታን መሇየት /እንስት እና
ተባእት/
ስሞች ብዙና ነጠሊ ስሞችን መጠቀም
ተውሇጠስም ምዴብ ተውሊጠ ስሞችን መግሇጽ

47

You might also like