Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 146

አማርኛ

እንዯአፌ መፌቻ ቋንቋ

የተማሪ መጽሏፌ

3ኛ ክፌሌ

አዘጋጆች
ግሩም ጥበቡ
ከበዯ አየሇ
አርታኢዎች
እሸቱ አጋ
አንበሴ በቀሇ
ጥራት ተቆጣጣሪዎች
ይሌፊሸዋ ጥሊሁን
በርናባስ ዯበል
ታምሩ ገሇታ
ግራፉክስ እና ምሥሌ ገሇጻ
ሰሇሞን አሇማየሁ ጉተማ
አማርኛ

© 2014 ዓ.ም. የኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ።


ይህ መፅሏፌ በ2014 ዓ.ም በኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ እና
በነቀምቴ መምህራን ትምህርት ኮላጅ በትብብር የተዘጋጀ ነው።
የመጽሏፈ ህጋዊ የቅጂ ባሇቤት የኦሮሚያ ክሌሌ ትምህርት ቢሮ
ነው። መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው። የዚህን መጽሏፌ ክፌሌ
በተሇያዩ መሳሪያዎች ያሇባሇቤቱ የቅዴሚያ ፇቃዴ እንዯገና
ማሳተም፣ ማሰራጨት፣ ማከማቸትና መሌሶ መጠቀም
አይቻሌም።

የስዕልችን የቅጂ መብቶች ሇማክበር በተቻሇን መጠን


የሚፇሇግብንን ጥረት ሁለ አዴርገናሌ። ሳናውቅ በስህተት
ሳንጠቅሳቸው የተዘሇለ ካለ በቅዴሚያ ይቅርታ እየጠየቅን
በሚቀጥለት ህትመቶች አስፇሊጊውን እውቅና እንዯምንሰጥ
ሇመግሇጽ እንወዲሇን።

የተማሪ መጽሏፌ ii ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ማውጫ
መቅዴም ................................................................................................................... iv

መግቢያ .................................................................................................................... vi

ምዕራፌ አንዴ፡ ጤና ................................................................................................ 1

ምዕራፌ ሁሇት፡ ጎረቤታሞች ................................................................................. 13

ምዕራፌ ሶስት፡ ስነቃሌ .......................................................................................... 27

ምዕራፌ አራት፡ የጊዜ አጠቃቀም......................................................................... 40

ምዕራፌ አምስት፡ መጓጓዣ ................................................................................... 53

ምዕራፌ ስዴስት፡ ስነምግባር ................................................................................. 68

ምዕራፌ ሰባት፡ ግብርና ......................................................................................... 83

ምዕራፌ ስምንት፡ ስራ............................................................................................ 99

ምዕራፌ ዘጠኝ፡ ባህሌ........................................................................................... 112

ምዕራፌ አስር፡ ገበያ ............................................................................................ 126

የተማሪ መጽሏፌ iii ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መቅዴም
ትምህርት ሚኒስቴር “ጥራቱ የተጠበቀና እኩሌ ተዯራሽነት
ያሇውን ትምህርት ሇሁለም ማዲረስ” በሚሌ ትኩረት በመስጠት
አዱስ ስርዓተ ትምህርት ቀርጾ አቅርቧሌ። አዱሱን ስርዓተ
ትምህርት ቀርጾ ከማቅረቡ በፉት ግን ቀዯም ሲሌ ስራ ሊይ
የነበረውን መመርመርና የተስተዋለ ችግሮችን ነቅሶ ማውጣት
ተገቢ ነበር። ይህንን ሇማሳካት በተዯረገው ጥናትም ቀዴሞ ስራ
ሊይ የነበረው ስርዓተ ትምህርት የተሇያዩ ክፌተቶች
ተገኝተውበታሌ። ከነዚህም መካከሌ የተማሪዎቹን ዯረጃ የመጠነ
አሇመሆኑ፣ የትምህርቱ አንኳር ጽንሰሀሳቦች ግሌጽ አሇማዴረጉ፣
ከይዘቱ መታጨቅ የተነሳ ሇዓመቱ ከተመዯበሇት ክፌሇጊዜ ጋር
አሇመመጣጠኑ እና ከተጓዲኝ ሥርዓተትምህርቶች አማራጭ
ግብዓቶችን አሇመጠቀሙ ይጠቀሳለ። ስሇሆነም የተማሪዎችን
የአፌመፌቻ ቋንቋ ሌህቀትን ሇማሻሻሌ፣ ትምህርቱን በአውዴ
የተዯገፇ ሇማዴረግ፣ እና በመማር ሊይ የተመሰረተ ትምህርታዊ
ስኬታማነትን ሇማረጋገጥ አዱሱ ስርዓተ ትምህርት እንዱቀረጽ
ሆኗሌ።

በአዱስ መሌክ የተቀረጸውን ስርዓተ ትምህርት መሠረት


በማዴረግም የትምህርት መሳሪያዎቹ ተዘጋጅተዋሌ። የተማሪ
መማሪያ መጽሏፌም ከመሳሪያዎቹ አንደ እንዯመሆኑ መጠን
ይህ የአማርኛ እንዯአፌ መፌቻ ቋንቋ መማሪያ መጽሏፌ
የተማሪ መጽሏፌ iv ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
በኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ ሉዘጋጅ ችሎሌ። መጽሏፈም
ተማሪዎች ቢያንስ መጎናጸፌ ያሇባቸውን አነስተኛ የመማር
ብቃቶች (Minimum Learning Competencies)፣ የሚጠበቁ
የመማር ውጤቶች እንዱሁም ተግባቦታዊ የመማር ዘዳዎችን
መሰረት አዴርጎ የተዘጋጀ ነው።

ከዚህ አንፃር የዚህ መጽሏፌ ዝግጅት በቀዴሞው የተማሪ


መማሪያ መጽሏፌ የተስተዋለ ክፌተቶችን ይሞሊሌ ተብል
ይጠበቃሌ።

የተማሪ መጽሏፌ v ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መግቢያ
ይህ መማሪያ መጽሏፌ አስር ምዕራፍች አለት። እያንዲንደ
ምዕራፌ ዯግሞ በስሩ አምስት ንዐሳን የትምህርት ክፌልችን
አካቷሌ። እነዚህም ትምህርት ክፌሌ አንዴ ‘ማዲመጥ’፣
ትምህርት ክፌሌ ሁሇት ‘መናገር’፣ ትምህርት ክፌሌ ሶስት
‘ማንበብ’፣ ትምህርት ክፌሌ አራት ‘ቃሊት’፣ ትምህርት ክፌሌ
አምስት ‘መጻፌ’ እና ‘ሰዋስው’ (የሰዋስው ትምህርቱ በተናጠል
ባይቀርብም) ናቸው። እያንዲንደ የትምህርት ክፌሌ በመርሃ
ትምህርቱ በተዯሇዯሇው መሰረት በክፌሇጊዜ ተከፊፌል የቀረበ
ሲሆን በስሩ መመሪያዎች፣ ትዕዛዛት፣ መሌመጃዎች እና
ተግባራትን አካቷሌ። ከዚህ አኳያ መሰረታዊ የቋንቋ ክሂልች
የተዯራጁት በቅዴመ ተግባር፣ በጊዜ ተግባር እና በዴህረ ተግባር
ሂዯታዊ አቀራረብ ነው። የቋንቋ የዕውቀት ዘርፍች ዯግሞ
ከዝርዝር ወዯ አጠቃሊይ እና ከአጠቃሊይ ወዯ ዝርዝር ማቅረቢያ
ዘዳን ተከትሇዋሌ። ከዚህ በመነሳትም የዚህ መማሪያ መጽሏፌ
ማስተማሪያ ዘዳ ተማሪ ተኮር እንዯሆነ መረዲት ይቻሊሌ።

የተማሪ መጽሏፌ vi ሦስተኛ ክፌሌ


ምዕራፌ አንዴ፡ ጤና

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዚህ ትምህርት ክፌሌ ‘ጤናማና ዯስተኛዋ ዯራርቱ’
የሚሌ ፅሐፌና መሌመጃዎች ስሇቀረቡ በሚሰጣችሁ
ትዕዛዝ መሰረት በትኩረት ስሩ።

ጤናማና ዯስተኛዋ ዯራርቱ

የቅዴመ ማዲመጥ ጥያቄዎች

የሚከተለትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።


1. ፅዲታችሁን እንዳት ትጠብቃሊችሁ?
2. ጤናማ ሆናችሁ ሇመገኘትስ ምን ታዯርጋሊችሁ?

የተማሪ መጽሏፌ 1 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ
ሀ. የሚከተለትን ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት ታሪክ
መሰረት በቃሊችሁ መሌሱ።
1. ዯራርቱ በሰፇሯ የምትታወቀው በምንዴን ነው?
2. ዯራርቱ ንፅህናዋን ሇምን ትጠብቃሇች?
3. የዯራርቱ ተወዲጅነት ከምን የመነጨ ነው?
4. ካዲመጣችሁት ታሪክ ምን ተማራችሁ?
5. እናንተ ተወዲጅ ሇመሆን ምን ማዴረግ አሇባችሁ?

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
መሌመጃ ሁሇት

ሇሚከተለት ቃሊት ባዲመጣችሁት ፅሐፌ መሰረት ፌቺ


ከሰጣችሁ በኋሊ አረፌተ ነገር መስርቱ።

ምሳላ፡ ጤናማ = በሽታ የላሇበት ሰው


አረፌተ ነገር፡ ጤናማ ሌጅ ዯስተኛ ይሆናሌ።

ተወዲጅነት ንፅህና ዯስተኛ


የተመጣጠነ ጤናማ ተዋፅኦዎች

የተማሪ መጽሏፌ 2 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አራት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር

ተግባር አንዴ
አንዴ ሰው ጤና አጣ የሚባሇው ምን ሲሆን እንዯሆነ
በቡዴናችሁ ከተወያያችሁ በኋሊ በተወካያችሁ
አማካኝነት የቃሌ ዘገባ አቅርቡ።

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ተግባር ሁሇት
ጤናማ ያሌሆነ ሰው ምን ምን ችግሮች
እንዯሚያጋጥሙት በመጀመሪያ የአካባቢያችሁን ሰዎች
ጠይቁ። በመቀጠሌ ያገኛችሁትን መረጃ አዯራጁና
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ የቃሌ ዘገባ አቅርቡ።
ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ
የተመጣጠነ ምግብ

ተማሪ መጽሏፌ 3 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ቅዴመንባብ ጥያቄዎች
1. ከሊይ በምስለ ከቀረቡት የምግብ አይነቶች
የትኞቹን ታውቃሊችሁ? ሇጓዯኞቻችሁ ንገሩ።
2. ሇመኖር የሚያስፇሌጉ ነገሮች ምን ምን ናቸው?
ሇሰው ሌጆች ጤና ጠቃሚ የሆኑ የተሇያዩ የምግብ
አይነቶች አለ። እነዚህም ሀይሌ ሰጪ፣ ሰውነት ገንቢ
እና ከበሽታ ተከሊካይ ይባሊለ።

ሀይሌ ሰጪ ምግቦች ሰውነታችን የተሇያዩ ተግባራትን


እንዱያከናውን አቅም ይሰጡታሌ። ዴንች፣ ዲቦ፣ ማር፣
ፓስታ፣ መኮሮኒ፣ የሸንኮራ አገዲ ሀይሌ ሰጪ ናቸው።

1. ከአንቀፅ ‘1’ እና ‘2’ ምን ተረዲችሁ?

2. ቀጣዩ የምንባቡ ክፌሌ ስሇምን የሚነግረን


ይመስሊችኋሌ?

በላሊ በኩሌ ሇሰውነታችን እዴገት ገንቢ ምግቦች


ያስፇሌጋለ። በተሇይ ሇህፃናትና ነፌሰ ጡር እናቶች
ገንቢ ምግቦች ጠቃሚ ናቸው። ሇአብነትም ስጋ፣
እንቁሊሌ፣ ወተት፣ ኦቾልኒ ይጠቀሳለ።

ተማሪ መጽሏፌ 4 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
በመጨረሻም ሰውነታችን ከበሽታ የሚከሊከለ ምግቦች
ያስፇሌጉታሌ። እነዚህም አትክሌትና ፌራፌሬዎች
ናቸው። ቲማቲም፣ ቃሪያ፣ ጎመን፣ ሰሊጣ፣ ቆስጣ
አትክሌቶች ሲሆኑ፣ ብርቱካን፣ ፓፓያ፣ ማንጎ፣ አናናስ
የመሳሰለት ዯግሞ ፌራፌሬዎች ናቸው።

ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ ሦስት
ሀ. በምንባቡ መሰረት እየተወያያችሁ መሌሱ።
1. የአንቀፅ ሁሇት ፌሬ ነገር ምንዴን ነው?
2. አንቀፅ ሦስት ስሇየትኛው የምግብ አይነት
ያስረዲሌ?
3. አንቀፅ አራት የሚነግረን ስሇምንዴን ነው?
4. ከሀይሌ ሰጪ የምግብ አይነቶች ሦስት ጥቀሱ።
5. ከተጠቀሱት የምግብ አይነቶች ሇሰውነት ጠቃሚ
የሆኑት የትኞቹ ናቸው? ሇምን?

ተማሪ መጽሏፌ 5 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
ሇ. በ ‘ሀ’ ስር የቀረቡትን የምግብ አይነቶች በ ‘ሇ’ ስር
ካለ ምሳላዎቻቸው ጋር አዛምደ።

ሀ ሇ
1. ሀይሌ ሰጪ ሀ. ቃሪያ፣ ካሮት፣ ብርቱካን
2. ሰውነት ገንቢ ሇ. ዲቦ፣ ዴንች፣ ፓስታ
3. በሽታ ተከሊካይ ሏ. ስጋ፣ ወተት፣ እንቁሊሌ
ሏ. ትክክሇኛውን መሌስ ስጡ።
1. እንቁሊሌ፣ ወተትና ስጋ በየትኛው የምግብ አይነት
ውስጥ ይመዯባለ?
2. በሽታ ተከሊካይ የምግብ አይነት የሆኑትን ዘርዝሩ?
3. ነፌሰ ጡር እናቶችና ህፃናት የትኞቹ የምግብ
አይነቶች በብዛት ያስፇሌጓቸዋሌ?

ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
ተግባር ሦስት

ቀጥል የቀረቡሊችሁን አረፌተነገሮች ዴምፅ እያሰማችሁ


ተራ በተራ አንብቧቸው።

1. ጤናማ ሆነው የሚኖሩ ሰዎች ስራቸውን በአግባቡ


ይሰራለ።

ተማሪ መጽሏፌ 6 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. ሰዎች የተበሊሸ ምግብ ከተመገቡና አካሊዊ
እንቅስቃሴ ካሊዯረጉ ይታመማለ።

3. ሙዝ፣ ማንጎ፣ ብርቱካን፣ መንዯሪንና አናናስ


የፌራፌሬ አይነቶች ናቸው።

4. እንስሳት የቤትና የደር ተብሇው ይከፇሊለ። የቤት


እንስሳት ከሰዎች ጋር የሚኖሩ ሲሆን፣ የደር
እንስሳት ዯግሞ በጫካ ይኖራለ።

ክፌሇጊዜ፡ አስር
ተግባር አራት

ቀጥል የቀረበሊችሁን አንቀፅ ተራ በተራ ዴምፅ


እያሰማችሁ አንብቡ። በማንበብ ሂዯት ወቅትም
ጓዯኞቻችሁ በትክክሌ ያሊነበቧቸውን ቃሊት መዝግቡ።

ቆሻሻ ዯረቅ ወይም ፇሳሽ በሆነ መሌኩ ሉገኝ


ይችሊሌ። ይህንን በተሇያየ መሌክ የሚገኝ ቆሻሻም
ማስወገዴ ይገባሌ። ቆሻሻ የሚወገዴባቸው መንገድች
የተሇያዩ ናቸው። ከነዚህ መካከሌ ቆሻሻን ማቃጠሌና
ጉዴጓዴ ቆፌሮ መቅበር ዋነኞቹ ናቸው። ቆሻሻ
በአግባቡ ካሌተወገዯ ሇተሇያዩ በሽታዎች ያጋሌጣሌ፤
ሇወረርሽኝ መከሰትም ምክንያት ይሆናሌ። ስሇዚህ
ቆሻሻን በአግባቡ እናስወግዴ።

ተማሪ መጽሏፌ 7 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ


ትምህርት አራት፡ ቃሊት
መሌመጃ አራት
ሀ. በ ‘ሀ’ ስር የተሰጡትን ቃሊት በ ‘ሇ’ ስር ከቀረቡ
ፌቺዎቻቸው ጋር አዛምደ።

ሀ ሇ

1. እንዲይጠቃ ሀ. ተመሳሳይ ያሌሆኑ


2. የተሇያዩ ሇ. ከጉዲት የሚጠብቁ
3. ተከሊካይ ሏ. የሚመዯቡ/የሚጨመሩ
4. የሚካተቱ መ. ጉዲት እንዲይዯርስበት

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት


ተግባር አምስት

በአካባቢያችሁ ተዘውትረው ጥቅም ሊይ የሚውለ


የምግብ አይነቶችን ዘርዝሩ። በመቀጠሌም የምግብ
አይነቶቹን በየምዴባቸው አስቀምጧቸው።

ምሳላ፡
ከእንስሳት ከእህሌ ዘሮች አትክሌት የሆኑ ፌራፌሬ
የሚገኙ የሚገኙ የሆኑ
ስጋ እንጀራ ደባ ማንጎ

ተማሪ መጽሏፌ 8 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት


መሌመጃ አምስት

በአረፌተ ነገሮቹ ውስጥ ሇተሰመረባቸው ቃሊት አውዲዊ


ፌቺ ስጡ።
ምሳላ፡ ሀ. ዘምዘም ከህመሟ አገገመች።

አገገመች፡ ተሻሊት ወይም ዲነች

ሇ. ጀቤሳ በጥንቃቄ የተዘጋጀ ምግብ ይመገባሌ።

የተዘጋጀ፡ የተሰራ ወይም የተሰናዲ

1. የታመመ ሰው በሀኪም የታዘዘሇትን መዴሃኒት


መውሰዴ አሇበት።
2. ጥርሳችንን ሁሌጊዜ በአግባቡ ማፅዲት ይገባናሌ።
3. የአካሌ ብቃት እንቅስቃሴ ሰውነትን ያጎሇብታሌ።
4. ህፃናት በጥንቃቄ ካሌተጫወቱ ሇጉዲት ይዲረጋለ።
5. በቫይታሚን የበሇፀጉ ምግቦች ከበሽታ ይከሊከሊለ።
6. እህቴ በሽታው ስሊገረሸባት ሆስፒታሌ ተወሰዯች።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


መሌመጃ ስዴስት

በሳጥኑ ውስጥ ከተሰጡት ቃሊት እየመረጣችሁ ቀጥሇው


የቀረቡ አረፌተነገሮችን አሟለ።

ተማሪ መጽሏፌ 9 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ተገቢ መመገብ እንዲንጠቃ


ሲታመሙ አቀዝቅዞ መሠረታዊ
1. ምግብ አንደ የሰው ሌጅ ______ ፌሊጎት ነው።
2. የተበሊሹ ምግቦችን _____ ሇበሽታ ያጋሌጣሌ።
3. ውሃን አፌሌቶና _____መጠጣት ጠቃሚ ነው።
4. ወሊጆች ሌጆች ____ ወዯ ጤና ጣቢያ ይወስዲለ።
5. በትንፊሽ በሚተሊሇፌ በሽታ _____ አፌ እና
አፌንጫችንን እንሸፌን።
6. እጅን ሳይታጠቡ መመገብ ______ አይዯሇም።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


ትምህርት አምስት፡ መፃፌ
መሌመጃ ሰባት

የሚከተለትን አረፌተነገሮች በትክክሇኛው ቅዯም


ተከተሊቸው መሌሳችሁ ጻፎቸው።

1. ከጓዯኞቼ ጋር ሰሊምታ ተሇዋወጥን።


2. በጥዋት ከእንቅሌፋ ነቃሁ።
3. በክፌሌ ውስጥ ጥሩ ተሳትፍ አዯረኩ።
4. መማሪያዎቼን ይዤ ትምህርት ቤት ሄዴኩ።

ተማሪ መጽሏፌ 10 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
5. እጄንና ፉቴን ታጥቤ ቁርሴን በሊሁ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት


መሌመጃ ስምንት

የሚከተለትን ቃሊት በመጠቀም አረፌተ ነገር መስርቱ።

መታከም ህመምተኛ ማገገም


በሽታ ጤናማነት

ምሳላ፡ መታከም

የታመመ ሰው ሀኪም ቤት ሄድ መታከም አሇበት።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት


መሌመጃ ዘጠኝ
በሰንጠረዥ ውስጥ የተሰጡትን ቃሊት በማገጣጠም
የተሟሊ አረፌተ ነገር መስርቱ።

ምሳላ፡ ሁሴን ክፌለን አፀዲ።


ቀጄሊ ሀሳቧን ሄደ።
ትዕግስት መፅሏፌ አመጣች።
ሶፉያና ዯራርቱ ክፌለን አካፇሇች።
ሁሴን ተማሪ ነኝ።
እኔ ዴሬዲዋ አፀዲ።

ተማሪ መጽሏፌ 11 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት

ተግባር፡ ስዴስት

ቀጥል የቀረቡትን ስዕልች በማየት አጫጭር


አረፌተነገሮች ፃፈ።

ምሳላ፡ ኮረና በትንፊሽ የሚተሊሇፌ በሽታ ነው።

ተማሪ መጽሏፌ 12 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ሁሇት፡ ጎረቤታሞች

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዚህ ትምህርት ክፌሌ የማዲመጥ ክሂሊችሁን
እንዴታሻሽለ የሚረዶችሁ ተግባራትና መሌመጃዎች
ቀርበዋሌ። በትዕዛዛቱ መሰረት ሁለንም ስሩ።

ተሉላና አበበች
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄ

ከነዚህ ቃሊት የትኞቹን ታውቃሊችሁ?

ጎረቤት መንዯር ይቅርታ ማስታረቅ

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ
ቀዯም ሲሌ ባዲመጣችሁት ምንባብ መሰረት ተከታዮቹን
ጥያቄዎች ‘እውነት’ ወይም ‘ሀሰት’ በማሇት መሌሱ።
ምክንያታችሁንም በቃሌ አስረደ።

1. አበበችና ተሉላ በወቅቱ ጓረቤታሞች አሌነበሩም።

ተማሪ መጽሏፌ 13 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. ተሉላና አበበች ቤተሰቦቻቸውን አጣሌተው ነበር።
3. የአበበችና የተሉላ ቤተሰቦች ባጠፈት
ተፀፅተዋሌ።
4. ተሉላና አበበች በትምህርት ጎበዞች አሌነበሩም።
5. አዛውንቱ የተጠሩት የተጣለትን ሇማስታረቅ
ነው።
6. ሌጆቹ ቤተሰቦቻቸው በመታረቃቸው ተዯስተዋሌ።

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
መሌመጃ ሁሇት

ሀ. በ ‘ሀ’ ስር ያለትን ቃሊት በ ‘ሇ’ ስር ከተዘረዘሩት


አውዲዊ ፌቺያቸው ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1. መንዯር ሀ. የዕዴሜ ባሇ ፀጋ፣ ሽማግላ
2. ባሌተገባ ሇ. አንዴ ሊይ ሆነን፣ አብረን
3. ተኮራርፇው ሏ. አሳመኑ፣ እሺ አስባለ
4. ተከፈ መ. ተስማሙ፣ መጣሊት አበቃ
5. ተነጋገሩ ሠ. ሳይነጋገሩ፣ ሳያወሩ
6. ተያይዘን ረ. ሌክ ባሌሆነ፣ በማይሆን
7. አዛውንት ሰ. የመኖሪያ አካባቢ፣ ሰፇር
8. አግባቡ ሸ. ተወያዩ፣ ተመካከሩ
9. እርቅ አወረደ ቀ. አዘኑ፣ ሳይመቻቸው ቀረ

ተማሪ መጽሏፌ 14 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አራት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር
ተግባር አንዴ
ቤተሰባችሁን ወይም በአካባቢያችሁ ያለ ሰዎችን
በጉርብትና ሲኖሩ ስሊጋጠሟቸው ነገሮች በመጠየቅ
ቀጥል በቀረቡት ነጥቦች ሊይ የቃሌ ዘገባ አቅርቡ።

 አሇመግባባቶች ተፇጥረው ያውቁ እንዯሆነ፣


 እርቅ እንዳት እንዯሚወርዴ…

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ተግባር ሁሇት

የሚከተለትን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።


1. የተጣለ ሰዎች ሲያጋጥሙን ምን ማዴረግ አሇብን?
2. ቤተሰቦች ከተጣለ ሌጆችም መጣሊት ያሇባቸው
ይመስሊችኋሌ? ሇምን?
3. አንዴ ጓዯኛችሁ ታሞ ቢተኛ ምን ታዯርጋሊችሁ?
4. ጎረቤታሞች ሳይጣለ ሇመኖር ምን ምን ማዴረግ
አሇባቸው?

ተማሪ መጽሏፌ 15 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ
መሌመጃ ሦስት

ተማሪዎች ቀጣዩን ምንባብ በአንቀፅ በአንቀፅ


ተከፊፌሊችሁ ዴምፃችሁን ከፌ አዴርጋችሁ አንብቡ።

የኮሮና በሽታ ወይም ኮቪዴ 19 አዱስ በተከሰተ ቫይረስ


አማካኝነት የሚተሊሇፌ ወረርሽኝ ነው። ኮቪዴ 19
ሁለንም የአሇም ክፌሌ ያዲረሰ ሲሆን፣ ማንኛውንም
የህብረተሰብ ክፌሌ ያጠቃሌ። በኮቪዴ 19 የተጠቁ
ሰዎች ከቀሊሌ እስከ ከባዴ የመተንፇሻ አካሊት ህመም
ይጋሇጣለ። ብዙዎቹም የተሇየ የህክምና አገሌግልት
ሳያገኙ አገግመዋሌ። ይሁን እንጂ በእዴሜ የገፈና
ተጓዲኝ በሽታ ያሇባቸው በርካታ ግሇሰቦች
ህይወታቸውን አጥተዋሌ።

የኮረና ቫይረስ የሚተሊሇፇው በትንፊሽ አማካኝነት


ሲሆን፣ ማስነጠስ፣ ማሳሌና አካሊዊ ንክኪ በሽታውን
አዛምተዋሌ። ሇበሽታውም እስካሁን ፌቱን መዴሃኒት
አሌተገኘሇትም። እጅን ዯጋግሞ በሳሙና መታጠብ፣
ተማሪ መጽሏፌ 16 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
አካሊዊ ርቀት መጠበቅ፣ የእጅ ማፅጃ ኬሚካሌ
መጠቀምና አፌና አፌንጫን መሸፇን ጠቃሚ መከሊከያ
መንገድች ናቸው።

ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
መሌመጃ አራት
ተከታዩን ምንባብ በየግሊችሁ ዴምፅ ሳታሰሙ አንብቡ።

ጉርብትና
የቅዴመንባብ ጥያቄዎች

1. ስዕለን በተመሇከተ ያስተዋሊችሁትን


ሇጓዯኞቻችሁ አስረደ።
2. ስሇጎረቤቶቻችሁ ሇጓዯኞቻችሁ ንግሩ፡፡
ጉርብትና መኖሪያቸውን ጎን ሇጎን ያዯረጉ ሰዎች
የሚመሰርቱት ነው። ጉርብትና ማህበራዊ ህይወትን
ተማሪ መጽሏፌ 17 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ከማስጀመሪያ መንገድች አንደ ነው። በዚህም ሰዎች
በዯስታቸውና በሀዘናቸው ወቅት ግንኙነታቸውን
ያጠናክሩበታሌ። ጥሩ ጉርብትና የሚባሇው መከባበር፣
መቻቻሌና መተማመን ያሇበት ነው።

1. ጉርብትና መኖሪያቸውን __________ ያዯረጉ


ሰዎች የሚመሰርቱት ነው።
2. ጥሩ ጉርብትና የሚባሇው _________፣
_________ እና _________ ያሇበት ነው።

ጥሩ ጉርብትና ያሊቸው ሰዎች ዯስ የሚሌ ማህበራዊ


ህይወት ይኖራቸዋሌ። አካባቢያቸውንም ተወዲጅና
ተናፊቂ ማዴረግ ይችሊለ። በስራ ይተጋገዛለ፣
በዓሊትን አብረው ያከብራለ፣ በችግር ጊዜም
ይረዲዲለ።

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አምስት
በምንባቡ መሰረት ተገቢውን መሌስ ስጡ።

ተማሪ መጽሏፌ 18 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ጉርብትና እንዳት ይመሰረታሌ?
2. ጎረቤቶች ጥሩ ናቸው የሚባለት ምን ምን
ተግባራትን ሲያከናውኑ ነው?
3. ጥሩ ጎረቤት ያሌሆኑ ሰዎች በምን ይታወቃለ?
4. ዯስ የሚሌ ማህበራዊ ህይወት የሚመሰረተው
እንዳት ነው?
ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
ተግባር ሦስት

የሚከተለትን ጥያቄዎች በተመሇከተ መረጃ ሰብስቡ፣


ያገኛችሁትን መረጃም በፅሐፌ አዯራጁ፣ ፅሐፈን ክፌሌ
አምጥታችሁ ሇጓዯኞቻችሁ እያነበባችሁ ተወያዩበት።

1. ከጎረቤት ጋር መኖር ስሊሇው ጠቀሜታ


2. ያሇጎረቤት መኖር ስሇሚያመጣው ጉዲት

ክፌሇጊዜ፡ አስር
መሌመጃ ስዴስት

ትክክሇኛውን ምሊሽ የያዘውን ፉዯሌ በመምረጥ መሌሱ።

1. ሰዎች በዯስታቸውና በሀዘናቸው ወቅት


ግንኙነታቸውን የሚያጠናክሩበት ______ ነው።
ተማሪ መጽሏፌ 19 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ሀ. ቤት ሇ. ሰፇር ሏ. ጉርብትና መ. ዘመዴ
2. መከባበር፣ መቻቻሌና መተማመን ያሇበት
ጉርብትና ______ ይባሊሌ።
ሀ. መጥፍ ጉርብትና ሇ. ጥሩ ጉርብትና
ሏ. የነገር ጉርብትና መ. የመኳረፌ ጉርብትና
3. መሌካም ጉርብትና ያሊቸው ሰዎች ዯስ የሚሌ
______ ይኖራቸዋሌ።
ሀ. ግሊዊ ህይወት ሇ. ሀሳባዊ ህይወት
ሏ. ምዴራዊ ህይወት መ. ማህበራዊ ህይወት
4. ጥሩ ጎረቤት በችግር ጊዜ ______
ሀ. ይረዲዲሌ ሇ. አይረዲዲም
ሏ. ዝም ይሊሌ መ. ምንም አያዯርግም
5. ከሚከተለት አንደ ጥሩ ጎረቤታሞች ማዴረግ
የሚገባቸው አይዯሇም።
ሀ. መከባበር ሇ. መረዲዲት
ሏ. መጨቃጨቅ መ. መተዛዘን
ክፌሇጊዜ፡ አስር
ትምህርት አራት፡ ቃሊት
መሌመጃ ሰባት
ሀ. በምንባቡን መሰረት ሇተከታዮቹ ቃሊት ፌቺ ስጡ።
ምሳላ፡ ጎን ሇጎን አጠገብ ሇአጠገብ፤ በመዯዲ

ተማሪ መጽሏፌ 20 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መንገድች መከባበር ይተጋገዛለ


ግንኙነታቸውን ተናፊቂ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ

ሇ. በሳጥኑ ውስጥ ከተሰጡት ቃሊት እየመረጣችሁ


አረፌተ ነገሮቹን አሟለ።

መተጋገዝ መተሳሰብ ጎረቤት


ወዲጅነትን መመስረት ምቹ

1. ጉርብትናን መመስረት በርካታ ጠቀሜታዎች


አለት።
2. በማህበረሰባችን ዘንዴ በስራ ወቅት ______
የተሇመዯ ነው።
3. በችግርም ሆነ በዯስታ ጊዜ _______ ዯራሽ ነው።
4. ሰፇራችን ሇኑሮ _______ የሆነ ቦታ ነው።
5. ሰዎች በፌቅር አብረው ሲኖሩ _______ ያፇራለ።
6. አብሮ በመኖር ወቅት መቻቻሌና ________
ያስፇሌጋሌ።

ተማሪ መጽሏፌ 21 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት

ሏ. በ ‘ሀ’ ስር ያለትን ቃሊት በምሳላው መሰረት


ተቃራኒያቸውን ከ‘ሇ’ ስር በመፇሇግ አዛምደ።
ምሳላ፡
መጣሊት መታረቅ
ሆዴ ጀርባ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት

ሀ ሇ
1. መቻቻሌ ሀ. መጀመር
2. ወዲጅ ሇ. ጥሊቻ
3. መጣሊት ሏ. ሩቅ
4. ፌቅር መ. መታረቅ
5. መጠናቀቅ ሠ. መገፊፊት
6. ቅርብ ረ. ጠሊት

ተማሪ መጽሏፌ 22 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መ. ከሳጥኑ ውስጥ በመምረጥ ከየአረፌተነገሮቹ ጎን


ፃፈ። በምሳላነት የመጀመሪያው ተሰርቷሌ።

የቃሊት ሳጥን
መቀስ ኩንታል ቴሌቪዥን

መፅሐፍ ብዕር ጤፍ ሰረገላ

1. ብዙዎች በባህሊዊ ማጓጓዣነቱ ያውቁታሌ። ሰረገሊ


2. ዜና፣ፉሌምና የተሇያዩ ዝግጅቶችን እናይበታሇን።
3. እህሌ ሇመያዣነትና ሇመስፇሪያነት ያገሇግሊሌ።
4. አንብበን እንዝናናበታሇን፤እውቀት ይቀሰምበታሌ።
5. ስሜታችንና አመሇካከታችንን በወረቀት ሊይ
እናሰፌርበታሇን።
6. ይፇጫሌ፣ ይቦካሌ እንጀራ እንዱሆን ይጋገራሌ።
7. ሇመቁረጫነት እና ቅርፅ ሇማውጫነት ያገሇግሊሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


ሠ. ሇተሰመረባቸው ቃሊት ተቃራኒያቸውን ምረጡ።
1. ጉርብትና የማህበራዊ ህይወት መሰረት ነው።
ሀ. ሰዋዊ ሇ. ግሊዊ ሏ. ቡዴናዊ መ. ወዲጃዊ

ተማሪ መጽሏፌ 23 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. አዱሱ ቤታችን በጣም ያምራሌ።
ሀ. ትሌቁ ሇ. ትንሹ ሏ. አሮጌው መ. ጠባቡ

3. ሶርሳ ክረምት ሲዯርስ ቤተሰቡን ይጎበኛሌ።


ሀ. በጋ ሇ. እረፌት ሏ. እርሻ መ. ፀሏይ

4. ከተማ ግርግር ቢኖርበትም ሰዎች ይወደታሌ።


ሀ. ህንፃ ሇ. ጎጆ ሏ. መኪና መ. ገጠር

5. ቁጥቋጦዎች በረሃማ በሆኑ አካባቢዎች ይበቅሊለ።


ሀ.ተክልች ሇ.ዛፍች ሏ. አበባዎች መ.ችግኞች

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


መሌመጃ ስምንት

ቀጣዮቹን አረፌተነገሮች ዯብተራችሁ ሊይ ፃፈና ‘ኦች’


የተቀጠሇባቸውን ስሞች አስምሩባቸው።

ምሳላ፡ ዯቻሳ አስር ሊሞች አለት።

1. መስከረም አዲዱስ ሌብሶች ገዛች።


2. ተክልች እንክብካቤ ይፇሌጋለ።
3. ሉበን ብዙ መፅሏፍች አነበበ።
4. አቶ መሏመዴ የዛፌ ችግኞች ተከለ።

ተማሪ መጽሏፌ 24 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
5. አበቦች በየመንገደ ፇክተው ይታያለ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት

ትምህርት አምስት፡ መፃፌ


መሌመጃ ዘጠኝ

ሀ. ከዚህ በታች የተሰጡትን ቃሊት ስሜት በሚሰጥ


መሌኩ እያስማማችሁ አረፌተ ነገር መስርቱ።

ምሳላ፡ (እሱ ፣ጎረቤት ፣እኔ)


እሱ የእኔ ጎረቤት ነው።
1. (እህቴ ፣ታመመ፣ ጠየቀ)
2. (እኔ፣ቁርስ፣ በሊ)
3. (አባት፣ ተረት፣ ነገረ)
4. (ሶፉያ፣ ትምህርት፣ ጎበዝ)
5. (እናት፣ ሏኪም፣ መሆን)

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት

ስርዓተ ነጥቦች

? ። ፣ “ ” !

ተማሪ መጽሏፌ 25 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሌመጃ አስር

ሇ. ተከታዮቹን አረፌተነገሮች ተገቢ ስርዓተ ነጥቦችን


በመጠቀም መሌሳችሁ ፃፎቸው።

ምሳላ፡
ሇምን ወዯ ትምህርት ቤት አብረን አንሄዴም?
ሀና፣ አያንቱና አስቴር ጎረቤታሞች ናቸው።

1. ስምሽ ማን ነው
2. ብርሃኔ ሁሇት እህቶችና አንዴ ወንዴም አሊት
3. ጎበና ግርማና ቶሇሺ የክፌሌ ጓዯኞቼ ናቸው
4. ብርቱካን ልሚ ማንጎና ፓፓያ እዚህ ይገኛለ
5. በእረፌት ቀንሽ ዘመዴ ሇመጠየቅ አስበሻሌ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት


መሌመጃ አስራ አንዴ
በሳጥኑ ውስጥ የተሰጧችሁን ፉዯሊት በመጠቀም የቃሌ
ክፌሊቸው ስም የሆኑ ቃሊትን መስርቱ።
ምሳላ፡ ሌብስ፣ ገዲ፣ ተማሪ፣ ሀገር...

ም ሌ ስ ብ ሳ ል ሎ ቆ
ጥ በ ኳ ቱ ደ ር ን ካ
ሚ ተ ዳ ሪ ገ አ ገ ት
ባ ክ ማ ጌ

ተማሪ መጽሏፌ 26 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ሶስት፡ ስነቃሌ

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
ተማሪዎች በዚህ ክፌሌ ‘አንበሳና ሰጎን’ የተሰኘ ምንባብ
ቀርቦሊችኋሌ። ምንባቡን ተከትል የቀረቡትን ተግባርና
መሌመጃዎች በትዕዛዛቱ መሰረት ስሩ።

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች

ሀ. ተከታዮቹን ጥያቄዎች በቃሊችሁ መሌሱ።

1. ከቤተሰባችሁ ተረት የሚነግራችሁ ማነው?


2. ስሇአንበሳና ሰጎን ሰምታችሁ ታውቃሊችሁ?
አንበሳና ሰጎን

ስዕሌ አንዴ

ተማሪ መጽሏፌ 27 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ሥዕሌ ሁሇት ሥዕሌ ሦስት

ሥዕሌ አራት

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ
1. በጉርብትና አብረው ይኖሩ የነበሩት ባሇታሪኮች
እነማን ናቸው?
2. ባሇታሪኮቹ ያሌተስማሙት በምን ጉዲይ ነበር?
3. ቀዴመው የተሰበሰቡት እንስሳት እነማን ናቸው?

ተማሪ መጽሏፌ 28 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. እንስሳቱ ምን ብሇው ፇረደ? ፌርደ ተገቢ ነበር?
5. ዘግይታ የመጣችው እንስሳ ማን ናት?
6. ሇመዘግየቷ ያቀረበችው ምክንያት ምን ነበር?
7. የአንበሳው ስራ አግባብ ነበር ትሊሊችሁ? ሇምን?
8. ከታሪኩ ምን ተማራችሁ? እናንተ ብትሆኑ ምን
ታዯርጉ ነበር?

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
መሌመጃ ሁሇት
ሀ. ‘እውነት’ ወይም ‘ሏሰት’ በማሇት መሌሱ።
1. ጎረቤታሞች የተባለት በሬውና ሊሚቷ ናቸው።
2. አንበሳ ከብቶች ሲኖሩት ሰጎን ግን አሌነበራትም።
3. ሁለም የደር እንስሳት ሇዲኝነቱ ተጠርተዋሌ።
4. ጥጃውን የወሇዯችው ሰጎን መሆኗ ይታወቅ ነበር።
5. ጦጣ መሬት ተሰንጥቃ መስፊቷ ሏሰት ነበር።
6. በውሸት የመሰከሩት እንስሳት በሙለ አፌረዋሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አራት
ተግባር አንዴ
ታሪኩን መሌሳችሁ በቃሌ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ
ተራችሁን እየጠበቃችሁ ተናገሩ።
ተማሪ መጽሏፌ 29 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
መሌመጃ ሦስት
ሀ. የሚከተለትን ቃሊት ከፌቺያቸው ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1. መመካከር ሀ. ቶል አሇመምጣት
2. መፌረዴ ሇ. ጭንቅሊትን መዴፊት
3. መዘግየት ሏ. ምን እናዴርግ ማሇት
4. ማቀርቀር መ. ሇመቀበሌ መቸገር
5. አሇማመን ሠ. ከቦታ ቦታ ማንቀሳቀስ
6. ማንከባሇሌ ረ. አመዛዝኖ ውሳኔ መስጠት

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ተግባር ሁሇት
ባካባቢያችሁ ካለ ሰዎች ተረት ወይም አፇታሪክ ጠይቁ።
ከዚያም ታሪኩን በማጥናት ተሇማመደትና ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ ተርኩሊቸው።

ተማሪ መጽሏፌ 30 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
ተግባር ሦስት
ቃሇ መጠይቅ
ሇቀጣዮቹ መሌሶች የሚመቹ ጥያቄዎችን አዘጋጁ።
(ጥያቄ 1 እንዯ ምሳላ ተሰርቷሌ)

1. ጠያቂ፡ መሌስሽን ተቀብሇሻሌ?


መሊሽ፡ አዎ ተቀብያሇሁ።
2. ጠያቂ፡___________________________
መሊሽ፡ ወዯ አምቦ።
3. ጠያቂ፡___________________________
መሊሽ፡ ብርቱካን፣ ሙዝና ማንጎ።
4. ጠያቂ፡___________________________
መሊሽ፡ ሁሌ ጊዜ ስሇማጠና።
5. ጠያቂ፡___________________________
መሊሽ፡ ባህሊዊ ሌብሶች።
6. ጠያቂ፡___________________________
መሊሽ፡ ከታናሽ እህቴ ጋር።

ተማሪ መጽሏፌ 31 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት

ተግባር አራት

ምን ብጠየቅ ዯስ ይሇኛሌ?
አንዴ ሰው ወይም ጋዜጠኛ እናንተን አግኝቶ ጥያቄ
መጠየቅ ቢፇሌግ ስሇምን እንዱጠይቃችሁ
ትፇሌጋሊችሁ? መጠየቅ የምትፇሌጓቸውን ጥያቄዎች
በየግሊችሁ ፃፈ። ስትጨርሱም ጥንዴ ጥንዴ እየሆናችሁ
ጥያቄዎቹን በመሇዋወጥ ተጠያየቁ።

ሇምሳላ፡ እኔ መጠየቅ የምፇሌገው፡-

መቼ እንዯተወሇዴኩ፣ ስሇአካባቢዬ፣ የት ትምህርት


ቤት እንዯተማርኩ፣ ወዯፉት መሆን ስሇምፇሌገው
ወዘተ
ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ

ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ


ተማሪዎች ተከታዩን ምንባብ ዴምፃችሁን ከፌ
አዴርጋችሁ ተራ በተራ አንብቡ።

ተማሪ መጽሏፌ 32 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የተጠማችው ቁራ

በእሇታት አንዴ ቀን አንዱት የተጠማች ቁራ ውሃ ፌሇጋ


እየበረረች አካባቢዋን መቃኘት ጀመረች። ነገር ግን
ምንም አይነት ውሃ ሌታገኝ አሌቻሇችም። በዚህም
አቅሟ ተዲከመ፤ ተስፊም ቆረጠች።

በዴንገት ግን አንዴ ማሰሮ ተመሇከተች። ሆኖም


የማሰሮው አንገት በጣም ጠባብ በመሆኑ ውሃውን
ሌትዯረስበት አሌቻሇችም። ማሰሮውን ዘቅዘቅ አዴርጋም
ሌትጠጣ ሞከረች። ማሰሮው ከባዴ ስሇነበር ይህም
አሌተሳካሊትም።

ተማሪ መጽሏፌ 33 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ቁራዋ ሇጥቂት ጊዜ በጥሞና አሰበች። በአካባቢዋ


የዴንጋይ ጠጠሮች ተመሇከተች። ከዚያም ጠጠሮቹን
እየሇቀመች ማሰሮው ውስጥ ጨመረች። ጠጠሮቹ
በርከት እያለ ሲመጡ የውሃው ከፌታም ጨመረ።
በመጨረሻም ቁራዋ ውሃውን እስኪበቃት መጠጣች!

ክፌሇጊዜ፡ አስር
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አራት
በምንባቡ መሰረት ‘እውነት’ ወይም ‘ሏሰት’ በማሇት
በቃሌ መሌሱ።
1. ቁራዋ ስሇራባት ምግብ ፌሇጋ ብዙ ስትዞር ነበር።
2. ቁራዋ ማሰሮውን በክንፎ ይዛ ከፌ ብሊ በረረች።
ተማሪ መጽሏፌ 34 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
3. ቁራዋ ውሃውን ሇመጠጣት ሦስት ጊዜ ሞክራሇች።
4. ቁራዋ ተስፊ ብትቆርጥ ፌሊጎቷ አይሳካም ነበር።
5. የማሰሮው አንገት በመስፊቱ ቁራዋ ውሃ ጠጣች።
ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ
ትምህርት አራት፡ ቃሊት
መሌመጃ አምስት
ሀ. ምንባቡን ዯግማችሁ በማንበብ ሇተከታዮቹ ቃሊት
አውዲዊ ፌቺ ስጡ።
ምሳላ፡ ሞከረች ጥረት አዯረገች

መቃኘት በርከት አቅሟ እስኪበቃ ዘቅዝቃ



ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት
መሌመጃ ስዴስት ‹

በሳጥኑ ውስጥ ከተሰጡት ቃሊት መካከሌ ስም የሆኑትን


ሇዩ።
ምሳላ፡- ዴመት፣ ሀገር፣ ትህትና

ሰማይ አገኘች ፇረስ ተፃፇ መሬት


እንዯ ዲቦ ትህትና ጠረጴዛ ቆንጆ
ተቀመጠ ኩራዝ አረሰ ጦጣ ዴመት
ሀገር ብሌጥ ሶርሳ እጅ ገመቱ

ተማሪ መጽሏፌ 35 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት


ተግባር አምስት
የተጠማችው ቁራ ወዯሚሇው ምንባብ ተመሇሱና
በምንባቡ ውስጥ ስም የሆኑ ቃሊትን ሇዩ።

ሇምሳላ፡- ቁራ፣ ውሃ፣ አካባቢ ወዘተ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


መሌመጃ ሰባት

በሳጥኑ ውስጥ ከቀረቡት ቃሊት እየመረጣችሁ አረፌተ


ነገሮቹን አሟለ።

የቃሊት ሳጥን
ዩኒቨርሲቲ አናጢ ጀግና ለሲ
ትራክተር ተጓዥ መምህር

ምሳላ፡
1. አውሮፕሊን አብራሪ ፓይላት ተብል ሲጠራ
መርከብ ነጂ መርከበኛ ይባሊሌ።
2. ሴት አሸናፉ ጀግኒት በሚሌ ስትታወቅ፣ ወንደ
ዯግሞ _________ይሰኛሌ።

ተማሪ መጽሏፌ 36 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
3. እህቴ ፇተናውን ካሇፇች በቀጣዩ አመት _______
ትገባሇች።
4. ረዥም መንገዴ የሚሄዴ ሰው መንገዯኛ ወይም
________ ይባሊሌ።
5. የእንጨት ስራዎችን የሚሰራ _____ ሲባሌ ብረታ
ብረትን የሚያቀሌጥ አንጥረኛ ይባሊሌ።
6. ባህሊዊ እርሻ በ በሬ ሲካሄዴ፣ ዘመናዊው እርሻ
ዯግሞ በ _________ ይከናወናሌ።
7. የአገራችን የወንድች የእግር ኳስ ቡዴን ዋሌያ
ተብል ሲጠራ፣ የሴቶቹ ዯግሞ ______ ይባሊሌ።
8. ሴት አስተማሪ መምህርት ስትባሌ፣ ወንዴ
አስተማሪ ዯግሞ ______ ይባሊሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


ትምህርት አምስት፡ መፃፌ

ተግባር ስዴስት

በማዲመጥ ትምህርት ክፌሌ (አንበሳና ሰጎን) እና


በማንበብ ትምህርት ክፌሌ (የተጠማችው ቁራ)
የቀረቡሊችሁ ምንባቦች ውስጥ ታሪኮቹ የያዟቸውን ዋና
ዋና ሀሳቦች ጽፊችሁ ሇጓዯኞቻችሁ አንብቡ።
ተማሪ መጽሏፌ 37 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት

ስም የሰዎች፣ የቦታዎች ወይም የነገሮች


መጠሪያ ወይም ስያሜ ነው።
ምሳሌ፡- ሶለኔ፣ አወዳይ፣ መኪና፣ ወንዝ
መሌመጃ ስምንት
በክፌሊችሁ ያለ ነገሮች መጠሪያዎችን ፃፈ።
ምሳላ፡ ሰላዲ፣ ጣሪያ፣ ወንበር

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት


መሌመጃ ዘጠኝ

የሚከተለት አረፌተነገሮች ዯብተራችሁ ሊይ ፃፈና


ስሞች የሆኑትን ቃሊት አስምሩባቸው።

ምሳላ፡- አያቴ ተረት ነገረችኝ። (አያቴ እና ተረት)


1. ሶፉያ መፅሏፌ አዋሰችኝ።
2. ዝናብ እየዘነበ ነው።
3. ዛፈ ሊይ ወፍች ጎጆ ሰርተዋሌ።
4. መንገሻ ወዯ ቡላ ሆራ ሄዯ።
5. እንቆቅሌሽ የሚጠይቀኝ እፇሌጋሇሁ።

ተማሪ መጽሏፌ 38 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት


ተግባር ሰባት
ቀጥሇው የቀረቡሊችሁን ፉዯሊት በመጠቀም ስም የሆኑ
ቃሊትን መስርቱ።

ምሳላ፡- ተማሪ፣ እህት

ተ መ ፌ ን ም እ ት ማ በ ር ረ
ዝ ቀ ከ ጠ ሏ ሙ ክ ፌ ሌ ሪ ፅ
ወ ዴ ህ ገ ስ ሇ ሰ ፌ ው

ተማሪ መጽሏፌ 39 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ አራት፡ የጊዜ አጠቃቀም

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዚህ ትምህርት ክፌሌ ‘ጊዜዬን ባግባቡ እጠቀማሇሁ
እናንተስ’ የሚሌ ፅሐፌ እና የተሇያዩ መሌመጃዎችና
ተግባራት ቀርበዋሌ። ትዕዛዛቱን እየተከተሊችሁ ስሩ።

የጊዜ አጠቃቀም

1. በየቀኑ ምን ምን ተግባራትን እንዯምታከናውኑ


ሇጓዯኞቻችሁ ንገሩ?
2. ወዯ ትምህርት ቤት የምትሄደት ስንት ሰዓት ነው?
መምህር የሚያቀርቡሊችሁን ገሇፃ አዲምጡ።

3፡00 4፡15 5፡30 6፡05 7፡20

9፡35 10፡40 10፡45 11፡50 12፡55

ተማሪ መጽሏፌ 40 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. ከመኝታችሁ ስንት ሰዓት ነው የምትነሱት?
2. ትምህርት ቤት ስንት ሰዓት ትዯርሳሊችሁ?
3. ምሳችሁን ስንት ሰዓት ነው የምትበለት?

መምህራችሁ የሚያቀርቡሊችሁን ምንባብ በጥሞና


አዲምጡ።

ጊዜዬን በአግባቡ እጠቀማሇሁ፤ እናንተስ?

ተማሪ መጽሏፌ 41 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
ባሇፇው ክፌሇ ጊዜ ያዲመጣችሁት ምንባብ ተዯግሞ
ሲነበብ አዲምጡ።

የዴህረማዲመጥ ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ
ተከታዮቹን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት መሌሱ።
1. ባሇታሪኳ በጥዋት ተነስታ፣ __________ ወዯ
ትምህርት ቤት ትሄዲሇች።
2. ባሇ ታሪኳ የህዝብ መዝሙር የምትዘምረው ከማን
ጋር ነው?
3. ባሇታሪኳ ከእረፌት ሰዓት በኋሊ ወዳት ትሄዲሇች?
4. ከጓዯኞቿ ጋር ስሇምን ተመካከሩ?
መሌመጃ ሁሇት
ቃሊቱን ከተመሳሳያቸው ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1. እጫወታሇሁ ሀ. ጎበዝ
2. አመራሇሁ ሇ. እዝናናሇሁ
3. ሲጠናቀቅ ሏ. ተነጋገርን
4. ተፍካካሪ መ. እሄዲሇሁ
5. ተመካከርን ሠ. ሲያሌቅ

ተማሪ መጽሏፌ 42 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አራት

ትምህርት ሁሇት፡ መናገር


ሰዓት አጠያየቅና አመሊሇስ

ተማሪዎች ሰዓት በምንጠይቅበትና


በምንመሌስበት ጊዜ በአክብሮትና በትህትና
መሆን ይገባዋሌ። ሰዓት ስንጠይቅ አስቀዴመን
ሰሊምታ ማቅረብና ‘እባክህ፣ እባክሽ፣ እባክዎ’
የሚለ ትህትና አዘሌ አገሊሇፆችን መጠቀም
ይኖርብናሌ። በላሊ በኩሌ ሰዓት ስንጠየቅ፣ ‘እሺ፣
ችግር የሇውም፣ በትክክሌ’ የሚለ አገሊሇፆችን
እንጠቀማሇን።

ተማሪ መጽሏፌ 43 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሙለ ከአምስት/ከአስር/ከሃያ/ ከሩብ/ እሩብ/ሃያ/ ሃያ
ሰዓት ከሃያ አምስት ተኩሌ አምስት
ሲሆን ጉዲይ
6፡00 6፡05፣ 6፡10፣ 6፡20… 6፡15፣ 6፡30 6፡45፣ 6፡40

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ተግባር አንዴ

በስዕሌ የቀረቡት ሰዓት አመሌካቾች


የሚያመሇክትቱን ሰዓትና ዯቂቃ እየተመሇከታችሁ
አቆጣጠሩን ከጓዯኞቻችሁ ጋር ተሇማመደ።
ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ተግባር ሁሇት
ወሊጆቻችሁን ወይም ላልች ሰዎችን የቀናትና የወራትን
ስሞች ጠይቁ። ይህንን በተመሇከተም ሇክፌሌ የቃሌ
ዘገባ አቅርቡ።

1. ከሰኞ እስከ እሁዴ ያለ ቀናት እነማን ናቸው?

ተማሪ መጽሏፌ 44 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. አስራ ሦስቱን ወራት አጥንታችሁ አቅርቡ።
ክፌሇጊዜ፡ ሰባት

ተግባር ሦስት
በአንዴ ቀን ውሎችሁ ምን ምን ተግባራትን
እንዯምታከናውኑ (ትምህርት ቤትና ቤታችሁ) ተራ
በተራ እያነሳችሁ ከጓዯኞቻችሁ ጋር ተነጋገሩ።

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
ተግባር አራት
ጊዜን በአግባቡ መጠቀም የሚኖረውን ፊይዲ
በተመሇከተ መረጃ አሰባስቡ። ጊዜያቸውን በአግባቡ
በመጠቀማቸው ውጤታማ የሆኑ የአካባቢያችሁን ሰዎች
በምሳላነት በመጥቀስም ስሇሌምዲቸው ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ አጋሩ።
ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ

ተግባር አምስት

ቀጣዩን ምሌሌስ ጥንዴ ጥንዴ በመሆን አስቀዴማችሁ


በመሇማመዴ ክፌሌ ውስጥ በንባብ አቅርቡት።

ተማሪ መጽሏፌ 45 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መንገዯኛ፡ እንዯምን አዯሩ እመቤት?
ወ/ሮ ማንጠግቦሽ፡ ይመስገነው እኔ ዯህና ነኝ። አንተ
እንዳት ነህ?
መንገዯኛ፡ ዯህና ነኝ፣ ፇጣሪ ይመስገን። ሰዓት
ሌጠይቀዎት ብዬ ነው።
ወ/ሮ ማንጠግቦሽ፡ እስቲ ሌይሌህ…አዎ… ከሩብ ነው።
(ሰዓት እጃቸው ሊይ እያዩ)
መንገዯኛ፡ ስንት ከሩብ?
ወ/ሮ ማንጠግቦሽ፡ አምስት ከሩብ።
መንገዯኛ፡ አመሰግናሇሁ። ስዴስት ከሰሊሳ ሊይ ቀጠሮ
አሇብኝ፤ እዯርሳሇሁ። በለ ዯህና ሁኑ።
ወ/ሮ ማንጠግቦሽ፡ ስዴስት ተኩሌ ማሇትህ ነው?
መንገዯኛ፡ አዎ ስዴስት ተኩሌ ማሇቴ ነው።
ወ/ሮ ማንጠግቦሽ፡ መሌካም፤ በሌ ዯህና ሁን ሌጄ።
ሁላም ቀጠሮ ማክበር ጥሩ ነው።
መንገዯኛ፡ አዎ እማማ፤ ቀጠሮ ማክበር የስሌጣኔ ምሌክት
ነው።
ወ/ሮ ማንጠግቦሽ፡ ጎሽ እንዯዚያ ነው፤ የሚባሇው። ጊዜ
ያከበሩትን ያከብራሌ። ዯህና ዋሌሌኝ።
መንገዯኛ፡ አሜን እርስዎም ዯህና ይዋለሌኝ!

ተማሪ መጽሏፌ 46 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስር
መሌመጃ ሦስት
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
1. መንገዯኛው ወይዘሮ ማንጠግቦሽን እንዳት ነበር
ያናገራቸው?
2. መንገዯኛው ወይዘሮ ማንጠግቦሽን የጠየቃቸው
ምን ነበር?
3. ‘ስዴስት ከሰሊሳ’ ሲሌ ምን ማሇቱ ነበር?
4. “ቀጠሮ ማክበር የስሌጣኔ ምሌክት ነው” ያሇው
ማነው?
5. “ጊዜ ያከበሩትን ያከብራሌ።” የሚሇው አባባሌ
ምን ማሇት ነው?
6. እናንተ ቀጠሮ ታከብራሊችሁ? ቀጠሮ ማክበር
ያሇውን ጠቀሜታ አስረደ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ

ትምህርት አራት፡ ቃሊት


በዚህ ክፌሌ የቃሊት ትምህርት ቀርቦሊችኋሌ። ትዕዛዛቱን
ተከትሊችሁ ስሩ።

ተማሪ መጽሏፌ 47 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የተውሶ ቃሊት
ስሇውሰት መምህር የሚሰጧችሁን ገሇፃ አዲምጡ።

መሌመጃ አራት
በ‘ሀ’ ስር የተጠቀሱትን የተውሶ ቃሊት በ‘ሇ’ ስር ካለ
አማራጮቻቸው ጋር አዛምደ።

ሀ ሇ
1. ሞባይሌ ሀ. መሌዕክት
2. ቴላቪዥን ሇ. ያሌተሳካ ጥሪ
3. ሜሴጅ ሏ. ትንግርተ ሳጥን
4. ሚስ ኮሌ መ. በይነ መረብ
5. ኢንተርኔት ሠ. የእጅ ስሌክ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት

ትምህርት አምስት፡ መፃፌ


በዚህ ክፌሌ መፃፌን ሇማሇማመዴ የሚያስችለ
መሌመጃዎችና ተግባራት ቀርበዋሌ። በመመሪያዎቹ
መሰረት ስሩ።

መሌመጃ አምስት
በአሃዝ የተሰጡትን በፉዯሌ ቀይራችሁ ፃፈ።
ምሳላ፡
2፡ 15 ሁሇት ከሩብ
4፡ 20 አራት ከሃያ

ተማሪ መጽሏፌ 48 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

3፡25 6፡00 7፡30 8፡45

9፡05 10፡35 11፡20 2፡00

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት


ተግባር ስዴስት
መምህራችሁ የሚያነቡሊችሁን አረፌተነገሮች ፃፈ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


ተግባር ሰባት
በቤትና በትምህርት ቤት የምታከናውኗቸውን ተግባራት
ተከታዩን ሰንጠረዥ በመጠቀም አሟለ።

ስፌራ የሚከናወኑ ተግባራት ማከናወኛ ጊዜ


ቤት ውስጥ
ትምህርት ቤት

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


መሌመጃ ስዴስት

ቀጥል በቀረበው ሳጥን ውስጥ ካለ ቃሊት ግስ የሆኑትን


ሇይታችሁ አመሌክቱ።

ምሳላ፡- መጣ፣ ሇገሰ፣ አቀበሇ…

ተማሪ መጽሏፌ 49 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

መቁጠሪያ ጊዜ ነበር ገመተ


ተናገረ ብሌህ አጎረሰ ቀሌዴ
ጠጣ ጻፇ ተፇተነ አስመጣ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት


መሌመጃ ሰባት
ሀ. ተከታዮቹን ግሶች በመጠቀም አረፌተ ነገር
መስርቱ።

ተጠቀመች ዯረሱ ፃፌኩ አገኘን


አሸነፊችሁ ወሰዯ ሄዯች ተጠቀመ

ግስ በአረፌተ ነገር ውስጥ በማሰሪያ አንቀፅነት


ያገሇግሊሌ፡፡
ምሳላ፡ ግስ አካፇሇ፣ አመጣች
ማሰሪያ አንቀፅ
ሀ. የያዘውን ብርቱካን ሇጓዯኞቹ አካፇሇ።
ሇ. አዱስ የገዛችውን መፅሏፌ አመጣች።

ተማሪ መጽሏፌ 50 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት

መሌመጃ ስምንት
የሚከተለትን አረፌተነገሮች ፃፎቸውና ግስ የሆኑትን
ቃሊት ሇይታችሁ አስምሩባቸው።
1. አሚናና ሲፇን ወዯ ገበያ ሄደ።
2. ሇእህቱ ዯብዲቤ ፃፇና ሊከሊት።
3. ላባው በፖሉስ ተያዘ።
4. ጊዜዬን ሇአሌባላ ተግባር አሊውሌም።
5. አዱስ ዯብተር ዛሬ ተገዛሌኝ።
6. አባቴ ሰባት ሰዓት ሊይ ዜና ያዲምጣሌ።
ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት

መሌመጃ ዘጠኝ
ማሰሪያ አንቀጾችን በመጠቀም ባድ ቦታውን አሟለ።

1. እኔና እህቴ ወዯ አያታችን ቤት ________።


2. መምህራችን ሲያስተምሩ ማስታወሻ ______።
3. ጊዜያችንን በአግባቡ _________።
4. ታሊሊቆቻችንን እናክብር ወሊጆቻችንን _____።
5. ጎበዝ ተማሪ ሇመሆን ጠንክሬ _______።

ተማሪ መጽሏፌ 51 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
6. ገመቺስ ብርቱካን _______።
7. ሔሇን ወዯ ከአሶሳ _______።
8. ከፌተኛ ዝናብ በመዝነቡ ወንዙ ______።
9. ህፃናት ፌቅርና እንክብካቤ ________።
10. የህዲሴ ግዴቡ ኤላክትሪክ ________።

ተማሪ መጽሏፌ 52 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ አምስት፡ መጓጓዣ

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


ይህ ትምህርት ክፌሌ የማዲመጥ ክሂሊችሁን
የምታሻሽለበት ነው። ‘መጓጓዣ’ በሚሌ ርዕስ
መምህራችሁ ምንባብ ያነቡሊችኋሌ። ተግባርና
መሌመጃዎቹን ትዕዛዛቱን በመከተሌ ስሩ።

መጓጓዣ
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. ወዯ ትምህርት ቤት የምትመጡት በምንዴን ነው?
2. በአካባቢያችሁ ሰዎች ከቦታ ቦታ በምን አይነት
መጓጓዣ ይንቀሳቀሳለ?

ተማሪ መጽሏፌ 53 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ
ሀ. ያዲመጣችሁትን መሰረት በማዴረግ መሌሱ።
1. ምንባቡ የሚነግረን ስሇምንዴን ነው?
2. የመጓጓዣ አይነቶች ስንት ናቸው? ስማቸውስ?
3. ሇተጠቀሱት የመጓጓዣ አይነቶች ምሳላ ስጡ።
4. ዘመናዊ መጓጓዣዎች ከባህሊዊዎቹ በምን
ይሇያለ?
ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
ሇ. የሚከተለትን ጥያቄዎች በፅሐፌ መሌሱ።
1. ባህሊዊዎቹ መጓጓዣዎች ከዘመናዊዎቹ ተመራጭ
የሚሆኑበት በምን ምክንያት ነው?
2. ዘመናዊዎቹ መጓጓዣዎች ከባህሊዊዎቹ በምን
ይሇያለ? የሚሇዩባቸውን ነጥቦች ዘርዝሩ።
3. የትኛውን የመጓጓዣ አይነት መጠቀም
እንዯምትፇሌጉ በምክንያት አስዯግፊችሁ አስረደ።
4. ‘መጓጓዣ’ የሚሇውን እየተካው የመጣው ቃሌ የቱ
እንዯሆነ ጠይቃችሁ ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ንገሩ።

ተማሪ መጽሏፌ 54 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
ተግባር አንዴ
ሰዎች በአካባቢያችሁ ከቦታ ቦታ ሇመንቀሳቀስ
የሚጠቀሟቸውን መጓጓዣዎች በተመሇከተ
ከጓዯኞቻችሁ ጋር ተወያዩ። አንዴ ተማሪ ሲናገር
ላልቻችሁ በተራችሁ አዲምጡ።
የምታነሷቸው ነጥቦች፡-
 አይነቶቹን
 ምሳላዎች የሚሆኑ
 ምን ጥቅምና ጉዲት እንዲሊቸው
 ብዙ ሰዎች የትኞቹን እንዯሚጠቀሙ ወዘተ

ክፌሇጊዜ፡ አራት
መሌመጃ ሁሇት
ሇሚከተለት ቃሊት በተዯመጠው ምንባብ መሰረት ፌቺ
ስጧቸው። ቀጥልም በቃሌ አረፌተ ነገር
መስርቱባቸው።
ምሳላ፡- ተዯራሽ ሁለም ቦታ የሚገኝ
ባህሊዊ መጓጓዣ ሇሁለም ተዯራሽ ነው።
ውዴ ዘገምተኛ ዘመናዊ
የሚከናወን ባህሊዊ ምቾት

ተማሪ መጽሏፌ 55 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር
ተግባር ሁሇት
ስሇባህሊዊና ዘመናዊ መጓጓዣ አጭር ንግግር ተራ በተራ
አዴርጉ። ንግግራችሁን ስታቀርቡ የሚከተለትን ነጥቦች
ከግምት አስገቡ።

 ስሇመጓጓዣ አይነቶቹ ምንነት፣


 ጥቅምና ጉዲታቸው
 ምሳላ የሚሆኑ (ሇዘመናዊም ሇባህሊዊም) ፣
 ምሳላ የማይሆኑ (ሇምሳላ በቅል ሇዘመናዊ፣ ባቡር
ሇባህሊዊ ማጓጓዣ አይነት ምሳላ አይሆኑም)

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ተግባር ሦስት

ተማሪዎች አምስት ወይም ስዴስት አባሊት ያሇው ቡዴን


መስርቱ። ክብ ስሩና በምሳላው መሰረት በዜማ ጥያቄ
ተጠያየቁ። ተጠያቂ መሃሌ ይሆናሌ።

ተማሪ መጽሏፌ 56 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ጥያቄ (የቡዴኑ አባሊት አንዴ ሊይ) መሌስ (ተጠያቂ)


እንዳት ነሽ/ህ? ዯህና ነኝ።
ስምሽ/ህ ማነው? ኪያ ግርማ።
የት ትኖሪያሇሽ/ትኖራሇህ? ቡላ ሆራ።
ምን መመገብ ትወጃሇሽ/ትወዲሇህ? ዲቦ በወተት።
የት ትማሪያሇሽ/ትማራሇህ? ሆራ ቁጥር 1።
ትምህርት ቤት በምን ትሄጃሇሽ በታክሲ።
/ትሄዲሇህ?
በትምህርትሽ/ህ እንዳት ነሽ/ህ? ጎበዝ ነኝ።
ወዯፉት ምን መሆን ትፇሌጊያሇሽ መዴሃኒት ቀማሚ
/ትፇሌጋሇህ?
ቻዎ ቻዎ! ቻዎ ቻዎ!

ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ

ተማሪ መጽሏፌ 57 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የበረሃው መርከብ
የቅዴመንባብ ጥያቄዎች
የቀጣዩን ምንባብ አንቀፆች ተከፊፌሊችሁ ተራ በተራ
ዴምፅ እያሰማችሁ አንብቡ።
1. በአካባቢያችሁ ሇመጓጓዣነት የሚያገሇግለ እንስሳትን
ስም ጥቀሱ?
2. ከዚህ በፉት ግመሌ አይታችሁ ታውቃሊችሁ?
ግመሌ ‘የበረሃው መርከብ’ የሚሌ ስያሜ ተሰጥቶታሌ።
ምክንያቱም በረሃማ አካባቢዎች ሇሚኖሩ ሰዎች ዋነኛ
መጓጓዣ በመሆኑ ነው። ግመሌ በአገራችን በብዛት
በሶማላና አፊር አካባቢዎች ይገኛሌ። ግመሌ ውሃ አንዳ
ከጠጣ ሇረጅም ጊዜ ያሇውሃ መቆየት ይችሊሌ። ይህም
በበረሃማ ሥፌራ እንዱኖር አስችልታሌ።

ግመሌ የሰው ሌጆች ካሇመዶቸውና ቅርባቸው ካዯረጓቸው


እንስሳትም አንደ ነው። የሰው ሌጆች ግመሌን
ከመጓጓዣነት ባሇፇ ስጋውንና ወተቱን ሇምግብነት፣ ቆዲውን
ሇተሇያየ አሊማ ይጠቀሙበታሌ። ግመሌ ሳር በሌ ከሆኑት
እንስሳት ተርታ ይመዯባሌ፤ ስሇሆነም ቅጠሊቅጠሌ፣
ፌራፌሬዎቸንና ስራስሮችን ይመገባሌ።

ተማሪ መጽሏፌ 58 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ ሦስት

የሚከተለትን ጥያቄዎች ‘እውነት’ ወይም ‘ሏሰት’


በማሇት በቃሌ መሌሱ።

1. ግመሌ የሚታወቀው ዯጋማ በሆኑ አካባቢዎች


በመኖር ነው።
2. ግመሌ የሚመገበው ቅጠሊቅጠሌ፣ ፌራፌሬና
ስራስሮችን ነው።
3. ከመጓጓዣነት በተጨማሪ ግመሌ ሇምግብነትም
ይውሊሌ።
4. ግመሌ የሰው ሌጆች ካሇመዶቸው እንስሳት ብቸኛው
ነው።
ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
መሌመጃ አራት
ተከታዮቹን ጥያቄዎች በፅሐፌ መሌሱ።
1. የበረሃው መርከብ የተባሇው ማን ነው?
2. ግመሌ በበረሃማ ስፌራ መቆየት እንዳት ቻሇ?
3. ግመሌ በየትኞቹ እንስሳት ምዴብ ይካተታሌ?
4. ከመጓጓዣነት ባሇፇ ሰዎች ግመሌን ሇምን ተግባር
ይገሇገለበታሌ?
ተማሪ መጽሏፌ 59 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስር
የእረፌት ቀን ጉብኝቴ
የቅዴመንባብ ጥያቄዎች

የነዚህን ቃሊት ፌቺ ገምቱ


ተፇናጠጥኩ ስንጓዝ እያወዛወዙ ይማርካሌ

1. በእረፌት ቀናችሁ የት ታሳሌፊሊችሁ?


2. ዘመድቻችሁን ሇመጎብኘት በቅርቡ ሄዲችሁ
ታውቃሊችሁ? (ጊዜውና ቦታውን ተናገሩ)

ከእሇታት አንደ ቀን እኔ፣ እህቴና ወሊጆቼ በገጠር ያለ


ዘመድቻችንን ሇመጎብኘት ተነሳን። እናቴ ጉዟችን
ሁሇት ሰዓት ያህሌ እንዯሚፇጅ ነገረችኝ። የምንሄዯውም
በፇረስ እንዯሆነ አስረዲችኝ።

ተማሪ መጽሏፌ 60 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
በሚቀጥሇው ቀን ጉዞው ተጀመረ። እኔ ከናቴ ጋር
ፇረሱን ተፇናጠጥኩ። እህቴ ዯግሞ ከአባቴ ጋር በላሊ
ፇረስ ተፇናጠጠች። ሇመጀመሪያ ጊዜ በፇረስ መጓዝ
በጣም ያስፇራሌ። ከኋሊ ስሇነበርኩና ስሇፇራሁ እናቴን
ወገቧን ጥብቅ አዴርጌ ያዝኳት። ጥቂት ስንጓዝ ግን
ፌርሃቱ እየሇቀቀኝ ሄዯ። ዘና ብዬ መሄዴ ጀመርኩ።
እህቴ እንዯኔ የፇራች አትመስሌም።

በመንገዲችን ሊይም ብዙ አስዯሳች ነገሮችን አየን።


የተሇያዩ እፅዋት፣ ትሊሌቅ ዛፍችና ቁጥቋጦዎች
በየአይነታቸው አለ። ጦጣ፣ ጉሬዛና ዝንጀሮዎች እኛን
ሲያዩ ከዛፌ ዛፌ ይዘለ ነበር። ሚዲቋዎች ጆሯቸውን
ቀጥ አዴርገውና ጅራታቸውን እያወዛወዙ በተጠንቀቅ
ሳር ይነጫለ። የአዕዋፌቱ አይነት፣ ብዛትና ዝማሬ
ቀሌብን ይማርካሌ። እነዚህን እያየን ያሇዴካም የጉዟችን
መዲረሻ ዯረስን። ሲጠብቁን የነበሩት ዘመድቻችን
በዯስታ እያቀፈና እየሳሙ ተቀበለን።

ተማሪ መጽሏፌ 61 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አምስት
ቀጣዮቹን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት መሌሱ።
1. ሇመጓጓዣነት የዋሇው እንስሳ ማን ነበር?
2. በጉዞው ሊይ ስንት የቤተሰብ አባሊት ተሳትፇዋሌ?
3. የተጓዦቹ የጉዞ አሊማ ምን ነበር?
4. ተራኪው የተፇናጠጠው ከማን ጋር ነበር?
5. ተራኪዋ የፇራችው በምን የተነሳ ነው?

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ

ትምርት አራት፡ ቃሊት


መሌመጃ ስዴስት
የእረፌት ቀን ጉብኝቴ በሚሌ ርዕስ ያነበባችሁትን
ፅሐፌ መሌሳችሁ በማየት ሇእነዚህ ቃሊት አገባቢያዊ
ፌቺ ስጡ። ምሊሾቻችሁንም እያነፃፀራችሁ ተነጋገሩ።

ሇመጎብኘት እንዯሚፇጅ ቀሌብን


ተፇናጠጥኩ መዲረሻ እየሇቀቀኝ

ተማሪ መጽሏፌ 62 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት


መሌመጃ ሰባት
በምስሌ የተገሇፁትን የመጓጓዣ አይነቶች
ከስያሜዎቻቸው ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1 ሞተር ሳይክሌ ሀ

2 በቅል ሇ

3 ሚኒባስ ሏ

4 የጭነት መኪና መ

5 ጋሪ ሠ

6 ባጃጅ ረ

7 ታንኳ ሰ

8 ፇጣን ባቡር ሸ

ተማሪ መጽሏፌ 63 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት


መሌመጃ ስምንት

በሰንጠረዡ ውስጥ ያለትን ቃሊት በመምረጥ


አረፌተነገሮቹን አሟለ።
ዘመዴ ተሸርካሪዎች እንዴከሊከሌ ሌምዴ ጫወታ ፍቆች

1. የሰሇሞን እናት በእግር የመጓዝ _____ አሊቸው።


2. ሰማይ ጠቀስ ______ በአገራችን እየተገነቡ ነው።
3. መከተቤ እራሴን ከበሽታ _______ ረዴቶኛሌ።
4. ሴናፌ በእረፌት ቀኗ _______ ትጠይቃሇች።
5. የመጓጓዣ አገሌግልት የሚሰጡ ____ እዚህ አለ።
6. ______ መንፇስን ያዴሳሌ፤ ዯስተኛም ያዯርጋሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


መሌመጃ ዘጠኝ
ቀጥሇው መጓጓዣ የሆኑ ነገሮችን የሚወክለ ቃሊት
ቀርበዋሌ። ተገቢ ሆሄያትን ጨምራችሁ አሟሎቸው።

ምሳላ፡ መ__ና መኪና


ሀ. አ__ሮፕሊን መ. ጋ__ ሰ. አው__ቢስ
ሇ. __ረስ ሠ. መር__ብ ሸ. ጀ__ባ
ሏ. ባቡ__ ረ. __ስክላት ቀ. ሠረ__ሊ

ተማሪ መጽሏፌ 64 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሌመጃ አስር
ከሊይ ያሟሊችኋቸውን የመጓጓዣ አይነቶች
የየብስ(የመሬት)፣ የውሃና የአየር ብሊችሁ መዴቧቸው።
የየብስ የውሃ የአየር
መኪና - -

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት

ትምህርት አምስት፡ መፃፌ


መሌመጃ አስራ አንዴ
ሀ. በቀጣዮቹ አረፌተነገሮች ውስጥ ቅዯም ተከተሊቸው
የተዘበራረቀ ቃሊትን አስተካክሊችሁ ጻፈ።

1. ተገዛሌኝ ሹራብ ቀይ።


2. እህቴ በጊዜ ትሰራሇች የቤት ስራዋን።
3. ትራንስፖርት አይነት ነው አውሮፕሊን የአየር።
4. ሄዯች ገበያ ወዯ በባጃጅ እናቴ።
5. የሚበሊ ፌራ ፌሬ ሌጅ ነው ጤናማ።

ሇ. የሚከተለትን አረፌተነገሮች ቅዯም ተከተሌ


አስተካክሊችሁ ፃፈ።

1. ሇእርሻ የተዘጋጀው መሬት ታረሰ።


2. ላሊው ዯግሞ ገበያ ወጥቶ ተሸጠ።
3. የጤፈ ምርጥ ዘር ተዘራበት።
ተማሪ መጽሏፌ 65 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
4. ቆይቶም አረም እንዲያጠቃው ታረመ።
5. የተወሰነው ሇምግብነት ዋሇ።
6. የታጨዯው ተወቅቶ ወዯ ጎተራ ገባ።
7. ጤፈ ሇአጨዲ ዯረሶ ታጨዯ።
8. ከሳምንታት በኋሊ ዘሩ መብቀሌ ጀመረ።
ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት

ቅጽልች
 ቅፅልች ከስም በፉት እየገቡ ስምን የሚገሌፁ
ናቸው።
 ቅፅልች የሚገሌፁት የስምን መሌክ፣ መጠን፣
ሁኔታ ወዘተ ነው።
ምሳላ፡ ሀ. ሰፉ መንገዴ ሇ. ትንሽ ብስክላት
ሏ. አሮጌ መኪና

መሌመጃ አስራ ሁሇት


1. ቅፅልችን ተጠቀማችሁ በአካባቢያችሁ ያለ
ነገሮችን ግሇፁ።
ሀ. ጥቁር በቅል ሇ. ብዙ መኪናዎች
2. በምሳላው መሠረት ቅፅልችና ስሞች በመጠቀም
አረፌተ ነገር መስርቱና በክፌሌ ውስጥ አንብቡ።

ተማሪ መጽሏፌ 66 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ምሳላ፡ ሀ. በአካባቢያችን ሰፉ መንገዴ ተገንብቷሌ።
ሇ. እኛ ጥቁር በሬ አሇን።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት


መሌመጃ አስራ ሦስት
በሚከተለት አረፌተነገሮች ውስጥ ያለ ቅፅልችን
ሇይታችሁ አመሌክቱ።

ምሳላ፡ ቤተሰቦቼ ሰፉ እርሻ አሊቸው። (ሰፉ)


1. ሰብስቤ አሮጌ መኪና ገዛ።
2. ቦንቱ ነጭ ቀሚስ ሇብሳሇች።
3. ጎበዝ ተማሪዎች ሁሌጊዜ ይሸሇማለ።
4. ዘመናዊ መጓጓዣዎች ጊዜ ቆጣቢ ናቸው።
5. አበበች ሰማያዊ ቦርሳ አንጠሌጥሊሇች።
6. መምህራችን ትሌቅ መፅሏፌ ይዘዋሌ።
7. ረጅሙ ዴሌዴይ ተገንብቶ አሇቀ።
8. ሙስጠፊ አዱስ ቤት እያሰራ ነው።
ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት
መሌመጃ አስራ አራት
ዘመናዊና ባህሊዊ መጓጓዣዎችን በተመሇከተ አጫጭር
አረፌተነገሮች ፃፈ።

ምሳላ፡ 1. በቅል ዕቃ ሇማጓጓዝ ታገሇግሊሇች።


2. መርከብ በውሃ ሊይ ይጓዛሌ።

ተማሪ መጽሏፌ 67 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ስዴስት፡ ስነምግባር

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዚህ ትምህርት ክፌሌ ‘ቲቶ’ በሚሌ ርዕስ ምንባብ
ይነበብሊችኋሌ። ምንባቡን አዲምጣችሁ ተግባራትና
መሌመጃዎቹን ትሰራሊችሁ።
የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. ምን አጥፌታችሁ ተመክራችሁ ታውቃሊችሁ?
2. ከዚህ ቀዯም ይቅርታ ጠይቃችሁ ታውቃሊችሁ?

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ
ሀ. ተማሪዎች መምህራችሁ ያነበቡሊችሁን ምንባብ ዋና
ዋና ነጥቦች መሌሳችሁ ተናገሩ።
ሇ. ባድ ቦታዎቹን በተዯመጠው ምንባብ መሰረት
ሙለ።

1. ቲቶ በጥፊቱ _________ እንዱጠራ ተዯረገ።

ተማሪ መጽሏፌ 68 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. መምህርቷና የቲቶ ወሊጆች ቲቶ በሚያሳየው
ያሌተገባ ባህሪ ዙሪያ _________።
3. ቲቶ _____ ብል ሇአሇሌቱ እርሳሷን መሇሰሊት።
4. በመጨረሻም ቲቶ ተወዲጅ፣ ሇወሊጆቹ _______፣
ሰው አክባሪና እና ከጓዯኞቹ ጋር በ _______
የሚጫወት ሆነ።
ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
መሌመጃ ሁሇት
ተከታዮቹን ጥያቄዎች በፅሐፌ መሌሱ።
1. ቲቶ ተውሶ ያሌመሇሰው የማንን እርሳስ ነበር?
2. የምንባቡ ዋና ሀሳብ ምንዴን ነው?
3. ቲቶ ያዯረጋቸውን ያሌተገቡ ተግባራት ዘርዝሩ።
4. የቲቶ መምህርት ምን አዯረገች?
5. ቲቶ ጥፊቱን አምኖ ምን አዯረገ?
6. በመጨረሻ ቲቶ ምን አይነት ሌጅ ሆነ?

ተማሪ መጽሏፌ 69 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አራት
መሌመጃ ሦስት
በተዯመጠው ታሪክ መሰረት በ ‘ሀ’ ስር ሇቀረቡት ቃሊት
ፌቻቸውን ከ‘ሇ’ ስር በመፇሇግ አዛምደ።
ሀ ሇ
1. አሇመታዘዝ ሀ. መነጋገር
2. ማርፇዴ ሇ. ምሳላ መሆን
3. መዋስ ሏ. ክፈ ማዴረግ
4. ተንኮሌ መ. እሺ ብል መቀበሌ
5. መወያየት ሠ. ሇመመሇስ መውሰዴ
6. ማመን ረ. የሚታይ ባህሪ
7. አርዓያ ሰ. እንቢ ማሇት
8. ስነምግባር ሸ. በጊዜ አሇመዴረስ

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር

ተግባር አንዴ
ቀጣዮቹን ስዕልች አጥኗቸውና ጥሩና መጥፍ
ስነምግባሮችን ሇዩ። የሇያችኋቸው የትኞቹ እንዯሆኑም
በምክንያት አስዯግፊችሁ ሇጓዯኞቻችሁ ንገሩ።

ተማሪ መጽሏፌ 70 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ተግባር ሁሇት

ከተከታዮቹ ነጥቦች በመነሻነት እየመረጣችሁ ጥሩ


ስነምግባር የተሊበሰ ሰው ምን እንዯሚያዯርግ ተናገሩ።

ነጥቦች፦
 ንፅሕና መጠበቅን በተመሇከተ
 ከአሇባበስ ጋር በተያያዘ
 ታሊሊቆችን ማክበርን በተመሇከተ
 ጊዜ አጠቃቀምን አስመሌክቶ
 የላልች ሀሳብን ስሇማክበር

ተማሪ መጽሏፌ 71 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
 ጓዯኞችን መውዯዴን በተመሇከተ
 ሇወሊጆች መታዘዝን አስመሌከቶ
 አካባቢን ስሇመንከባከብ
 አገርን ከመውዯዴ ጋር በተያያዘ
ምሳላ፦ በእኔ አመሇካከት ጥሩ ስነምግባር የተሊበሰ
ሰው ንፅህናውን ይጠብቃሌ።
- ሇእኔ ጥሩ ስነምግባር የተሊበሰ ሰው ጊዜን
በአግባቡ የሚጠቀም ነው
ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
ተግባር ሦስት
በአነስተኛ ቡዴን በመዯራጀት ጥሩ ወይም መጥፍ
ስነምግባር ስሊሊቸው ሰዎች ተወያዩ።

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
መዝሙር
መምህራችሁ የሚያስጠኗችሁን ዜማ በመከተሌ ቀጣዩን
ግጥም ተሇማምዲችሁ ክፌሌ ውስጥ ዘምሩ።
እኔ እኔ …እኔ እኔ
(በጣት ወዯ ራስ በመጠቆም)
የጥሩ ስነምግባር ባሇቤት ነኝ

ተማሪ መጽሏፌ 72 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ጓዯኞቼ፣ ሰው ሁለ የሚወዯኝ።
ታሊሊቅን አከብራሇሁ
ወሊጆቼን እታዘዛሇሁ
እኔ እኔ …እኔ እኔ
ትምህርት ቤት አሊረፌዴም
(ጠቋሚ ጣት ግራ ቀኝ ማወዛወዝ)
ከማንም ጋር አሌጣሊም
እኔ እኔ … እኔ እኔ
ይቅርታ ማሇት ሌማዳ ነው
ውሸት፣ ስርቆት እእ እእ
(አንገትና ጠቋሚ ጣት በማወዛወዝ)
ሰው ማስቀየም እእ እእ
እኔ እኔ … እኔ እኔ
ሀገሬንም እወዲሇሁ
(እጅ በዯረት)
ሇወገኔ እቆማሇሁ
ተምሮ ማወቅ ፇሌጋሇሁ
(የማንበብ ምሌክት፤ እጅ ተከፌቶ፣ አንገት ዝቅ)
ሰርቶ ሇማዯግ እጥራሇሁ
(እጅ ተጨብጦ የመሮጥ አይነት እንቅስቃሴ)

ተማሪ መጽሏፌ 73 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ህሌሜን ሁለ አሳካሇሁ
እኔ እኔ … እኔ እኔ
እርግጠኛ እርግጠኛ! (ጭብጨባ)

ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ
ቀጣዩን ምንባብ በሇሆሳስ አንብቡ።

ውሸታሟ ጦጣ
1. ስሇ ጦጣ የተነገረ የምታውቁት ተረት አሇ?
2. የነዚህን ቃሊት ፌቺ ገምቱ
/ወጥመዴ፣ ባህሊዊ፣ መቆራመት/
ከእሇታት አንዴ ቀን አንዱት ጦጣ ቤተሰቦቿን “ነብር
መጣ…ነብር መጣ!” እያሇች አሯሯጠቻቸው።
እየሳቀችም “ውሸቴን እኮ ነው!” አሇቻቸው። በላሊ ጊዜም
“ሩጡ ሩጡ! ነብር ነብር!” እያሇች ጮኸች። ወሊጆቿም
ተማሪ መጽሏፌ 74 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
እውነት መስሎቸው ሮጠው ዛፌ ሊይ ወጡ። ወዯ መሬት
ሲመሇከቱም እንዴም ነገር የሇም። ውሸታም ሌጅ
ስሊሊቸውም አዘኑ።
1. ጦጣዋ ቤተሰቦቿን ____________።
2. የጦጣዋ ወሊጆች ሮጠው ________ ሊይ ወጡ።

ከቀናት በኋሊም ውሸታሟ ጦጣና ቤተሰቧ ምግብ ፌሇጋ


ወጡ። እሷም ከኋሊ ኋሊ ትሄዴ ነበር። ተዯብቃ በላሊ
መንገዴ ስትሄዴም አንዴ እግሯ በወጥመዴ ተያዘ።
“እባካችሁ አዴኑኝ ወጥመዴ ያዘኝ!” እያሇች ጮኸች።
ቤተሰቦቿ ግን እንዯሇመዯችው ሌትዋሸን ነው ብሇው፤
ምግብ ፌሇጋቸውን ቀጠለ። “ውሸታምነቴ ነው ሇዚህ
ያበቃኝ በቃ መሞቴ ነው” እያሇች አሇቀሰች።
3. ጦጣዋን የያዛት _______ ነው።
4. ሌጆች ጦጣዋ ምን የምትሆን ይመስሊችኋሌ?

ተማሪ መጽሏፌ 75 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ቆይቶም ወሊጆቿ ዞር ብሇው ሲያዩ ውሸታሟ ጦጣ


የሇችም። “አንቺ ውሸታም አውቀንብሻሌ ነይ ውጪ!”
ብሇው ቢጣሩም መሌስ አሊገኙም። “ወይኔ ሌጃችን”
እያለም ቅዴም ወዯ ጮኸችበት አካባቢ ተመሇሱ።
ወጥመደ እግሯን ይዟት በሏዘን ተቆራምታ አገኟት።
ቀስ ብሇውም የቆሰሇ እግሯን አሊቀቁሊት። ከወጥመደ
እንዯወጣችም “እባካችሁ ወሊጆቼ ይቅርታ አዴርጉሌኝ፤
ሁሇተኛ ውሸት የሚባሌ ነገር አሌናገርም” አሇች።
እነሱም ይቅርታ አዴርገንሌሻሌ ብሇው ቁስሎን በባህሊዊ
መዴሃኒት አሸጉሊት። ከዚህ ጊዜ በኋሊም ውሸት መናገር
አቆመች።

ክፌሇጊዜ፡ አስር
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አራት
ሀ. ተከታዮቹን ጥያቄዎች በቃሌ መሌሱ።
1. የውሸታሟን ጦጣ ታሪክ በቃሊችሁ ተናገሩ።

ተማሪ መጽሏፌ 76 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. ሌጆች ከጦጣዋ ታሪክ ምን ተማራችሁ?
3. የጦጣዋ ወሊጆች ያዘኑት ሇምንዴን ነው?
4. የሚዋሽ ሰው ምን የሚዯርስበት ይመስሊችኋሌ?
ሇ. ‘እውነት’ ወይም ‘ሏሰት’ በማሇት መሌሱ።
1. ጦጣዋ ነብር ብሊ የጮኸችው እውነቷን ነበር።
2. ጦጣዋ ወሊጆቿን ሦስት ጊዜ ዋሽታቸዋሇች።
3. ጦጣዋ ወጥመደ ቢይዛትም አሌሞተችም ነበር።
4. ጦጣዋ ከጥፊቷ ተምራ ይቅርታ ጠይቃሇች።
5. የጦጣዋ ወሊጆች መዴሀኒት ገዝተው ቀቧት።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ


መሌመጃ አምስት
በ ‘ሀ’ ስር ያለ ቃሊትን በ ‘ሇ’ ስር ካለት አውዲዊ
ፌቻቸው ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1. ተቆራምታ ሀ. ተከፈ
2. አሊቀቁሊት ሇ. ቀዴሞ እንዯምታዯርገው
3. ሰርስሮ ሏ. ሌክ ነው አለ
4. አሸጉሊት መ. ፇርታና አዝና
5. ዞር ብሇው ሠ. አሇያዩሊት
6. እንዯሇመዯችው ረ. ተሻሊት

ተማሪ መጽሏፌ 77 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
7. አረጋገጡ ሰ. በወሊጆቿ ሳትታይ
8. አዘኑ ሸ. ሸፇኑሊት
9. ተዯብቃ ቀ. ወዯ ኋሊ አይተው
10. ዲነሊት በ. በዯንብ ወዯ ውስጥ ገብቶ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት


ተግባር አራት

ቀጣዩን ምንባብ ዴምፃችሁን ከፌ አዴርጋችሁ ተራ


በተራ አንብቡ።

ጥሩ ስነምግባር ያሊቸው ሌጆች


ጥሩ ስነምግባር ያሊቸው ሌጆች ታሊሊቆቻቸውን
ያከብራለ፣ ታናናሾቻቸውን ይወዲለ። ባሇ ጥሩ
ስነምግባር ሌጆች አይዋሹም፣ የላልች የሆነውን
አይፇሌጉም፣ ከማንም ጋር አይጣለም፤
ጓዯኞቻቸውንም አይሳዯቡም፤ ከሰዎች ጋር
ተስማምተው ይኖራለ፤ ወይም አይጣለም። ባሇ
ጥሩ ስነምግባር ሌጆች በላልች ሊይ ክፈ ነገር
አይፇፅሙም፤ ሲፇፀምባቸውም ዝም አይለም።
መሌካም ስነምግባርን የተሊበሱ ሌጆች
ጊዜያቸውን በአግባቡ ይጠቀማለ፣ሇወሊጆቻቸውና
መምህራን ይታዘዛለ፣ ትምህርታቸውንም
በትኩረት ይከታተሊለ።

ተማሪ መጽሏፌ 78 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
በምንባቡ ውስጥ የተዘረዘሩትንና የጥሩ ስነምግባር
ባሇቤት ሌጆች መገሇጫዎችን ባጭር ባጭሩ ፃፈና
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ አንብቡ።
ምሳላ፡ ጥሩ ስነምግባር ያሊቸው ሌጆች፡-
 ታሊሊቆቻቸውን ያከብራለ፤
 ታናናሾቻቸውን ይወዲለ፤

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት

ትምህርት አራት፡ ቃሊት


መሌመጃ ስዴስት
በሳጥኑ ውስጥ የተሰጡት ቃሊት እና ሀረጋትን ጥሩ
ወይም መጥፍ ባህሪ መሆናቸውን በመሇየት
መዴቧቸው። ምሳላውን እዩ።

ትሁት ሰው አክባሪ ተሳዳቢ አኩራፊ


ተጫዋች ታዛዥ ውሸታም ተወዳጅ
አጭበርባሪ ታማኝ አታላይ ትጉህ
ምሳላ፡
ጠንካራ ሰነፍ ጎበዝ

ጥሩ(ሰናይ) ባህሪያት መጥፍ(እኩይ) ባህሪያት


- ትሁት - ተሳዲቢ

ተማሪ መጽሏፌ 79 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


መሌመጃ ሰባት

ቀጥል ሇተዘረዘሩ ቃሊት ተቃራኒ ፇሌጉሊቸው።


ውሸታም ሀቀኛ
አታሊይ ታማኝ
ጤናማ ሌጅነት ያሌተማረ ቁምነገር
መጥሊት ጠቃሚ ቅሬታ አሇመታዘዝ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


ትምህርት አምስት፡ መፃፌ
መሌመጃ ስምንት
ተገቢ የሆኑ ስርዓተ ነጥቦች በመጠቀም የሚከተለትን
አረፌተነገሮች መሌሳችሁ ፃፎቸው።
ምሳላ፡- ሀ. እኔ ወዯ ትምህርት ቤት እየሄዴኩ ነው።
(አራት ነጥብ)
ሇ. በእግር፣ በባጃጅ ወይም ታክሲ እንጓዛሇን።
(ነጠሊ ሰረዝ፣ አራት ነጥብ)
1. ጌጤ ሰው አክባሪ ሌጅ ናት
2. ሂርኮ ፀዲሇ አሳንቴና ቴዎዴሮስ ጓዯኛሞች ናቸው
3. ሶፉያ በትምህርቷ አንዯኛ ወጣች

ተማሪ መጽሏፌ 80 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. ወዯ ቤተ መፅሏፌ ሇምን አንሄዴም
5. ወረቀት እርሳስና ማስመሪያ ያስፇሌጉኛሌ
6. መሳዯብ የጥሩ ሌጅ ባህሪ አይዯሇም
7. ዛሬ ክፌሌ ያሌመጣው ማነው
ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት
ተግባር አምስት
ዛሬ ትምህርት ቤት ስትመጡ መንገዴ ሊይ
ያያችኋቸውን ነገሮች በተመሇከተ ተገቢ ስርዓተ
ነጥቦችን ተጠቅማችሁ አረፌተነገሮች ፃፈ።

ምሳላ፡1. ሌጆች ሜዲ ሊይ ኳስ ይጫወታለ።


2. ወዯ ሱቅ ተሌካ የምትሄዴ ሌጅ አይቻሇሁ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት


መሌመጃ አስር
ሀ. ተገቢ ስርዓተ ነጥቦችን ተጠቅማችሁ ተከታዮቹን
አረፌተነገሮቹ መሌሳችሁ ፃፎቸው።

ምሳላ፡ 1. “እኔ በቦታው አሌነበርኩም” አሇች።


2. የዛሬው ቀንስ በጣም ዯስ ይሊሌ!
3. ወዯ ቤት እሄዲሇሁ፤ ምሳዬን እበሊሇሁ።
1. በርትቼ አጠናሇሁ አንዯኛ እወጣሇሁ
2. እንዳት የምታምር አበባ አየሁ መሰሇሽ
ተማሪ መጽሏፌ 81 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
3. መቼ ትመጣሇህ አሇችኝ
4. ጤፌ በቆል ስንዳ እና ገብስ የእህሌ ዘር ናቸው
5. ሇምን ጠራሽኝ
6. ገበያ እንሄዲሇን እህሌ እንሸምታሇን
7. ሌዩነታችንን በውይይት መፌታት ይገባናሌ
8. ተረት እንቆቅሌሽና አፇ ታሪክ ስነቃሌ ናቸው

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት


ሇ. ተከታዮቹን ስርዓተ ነጥቦች በመጠቀም ሁሇት ሁሇት
አረፌተነገሮች ፅፊችሁ ክፌሌ ውስጥ አንብቡ።

? ። ፣

ተማሪ መጽሏፌ 82 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ሰባት፡ ግብርና

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በትምህርት አንዴ ስር በመምህራችሁ የሚነበብሊችሁ
‘አንበሳና ዝሆን’ የተሰኘ የማዲመጥ ምንባብ ቀርቧሌ።
በምንባቡ መሠረትም መሌመጃዎችና ተግባሮች
ተሰጥተዋሌ። ትዕዛዛቱን እየተከተሊችሁ ስሯቸው።

የእነዚህን ቃሊት ፌቺ ገምቱ።


ሀብታም ስጋ በሌ አሰራር አርዓያነት

አንበሳና ዝሆን

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች

1. ስሇ አንበሳና ዝሆን የምታውቁትን ተናገሩ።


2. በአካባቢያችሁ የሚገኙ የደር እንስሳትን ስም
ጥቀሱ።

ተማሪ መጽሏፌ 83 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አንዴ

ተከታዮቹን ጥያቄዎች በተዯመጠው ትረካ መሰረት


መሌሱ።

1. የአንበሳና ዝሆን ግንኙነት ምን ነበር?


2. አንበሳ አስቀዴሞ የተሰማራው በ __________
ስራ ሲሆን በኋሊ ወዯ __________ ተመሇሰ።
3. የዝሆን የቀዴሞ ስራ __________ ሲሆን በኋሊ
ሊይ በ__________ስራ ተሰማራ
4. ‘ስራና ሰሪ ተገናኙ…’ ሲሌ ምን ማሇቱ ነው?
5. ሇሌመናና ሇብዴር የሚመጣ እንስሳ ሇምን ጠፊ?
6. ከአዲመጣችሁት ምንባብ ምን ተማራችሁ?

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
ተግባር አንዴ

ታሪኩን መሌሳችሁ በአጭሩ በቃሌ ተናገሩ። ላልቻችሁ


ተራችሁ እስኪዯርስ በጥሞና አዲምጡ።

ተማሪ መጽሏፌ 84 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አራት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር
ተግባር ሁሇት

ቀጣዩን ምሌሌስ አጥኑና ገበሬና ነጋዳ በመሆን የሚና


ጨዋታ ተጫወቱ።

ገበሬና ነጋዳ
ነጋዳ፡ እንዯምን ዋለ አያ ገበሬ?
ገበሬ፡ እንዯምን ዋለ አያ ነጋዳ?
ነጋዳ፡ ዛሬ የሚሸመት ምን ይዘዋሌ?
ገበሬ፡ እኛ ጋ ምን ይጠፊሌ ብሇው ነው?! ሁለ
በየአይነቱ አሇ። እህሌ ቢለ ጥራጥሬ፣ አትክሌት
ቢለ ፌራፌሬ!
ነጋዳ፡ አዎና ገበሬ ጋ ዴሮስ ምን ጠፌቶ፤ ድሮ ቢለ
በግ፣ ፌየሌ ቢለ በሬ፤ ሁለ በጁ ሁለ በዯጁ!
ገበሬ፡ ሌክ ብሇዋሌ፤ የአገር ዋሌታና ማገር ማሇት እኛ
ነን!

ተማሪ መጽሏፌ 85 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ነጋዳ፡ በትክክሌ! በለ አሁን የሚቆጠረውን ቆጥረው፣
የሚመዘነውን መዝነው ይስጡኝ። ከተሜ ሸማቹ
እየጠበቀኝ ነው ቶል ሌሂዴ።
ገበሬ፡ ይሁና ይሄው ባይነት ባይነቱ! እኛስ ሰው ሸምቶ
ሲበሊሌን አይዯሌ ዯስታችን! አሊግባብ ግን ዋጋ
አትጨምሩባቸው። ታሌሆነ እኛው ዯጃቸው
ዴረስ እናቀርብሊቸዋሇን።
ነጋዳ፡ አያስቡ ችግር የሇም፤ እኛስ ሸማቹ ከላሇ ምን
መዴረሻ አሇን ብሇው ነው? ሁለንም
በተመጣጣኝ ዋጋ እናዯርሳሇን።

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
መሌመጃ ሁሇት

ተከታዮቹን ጥያቄዎች በቡዴን ሆናችሁ


ከተወያያችሁባቸው በኋሊ በተወካያችሁ አማካኝነት
የቃሌ ዘገባ አቅርቡ።

1. ገበሬና ነጋዳ መጀመሪያ ሲገናኙ ያዯረጉት


ምንዴን ነው?
2. ‘ሁለ በጁ ሁለ በዯጁ’ የተባሇው ሇማን ነው?

ተማሪ መጽሏፌ 86 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
3. ነጋዳ ዋጋ የሚያስወዴዴ ከሆነ ገበሬ ምን
እናዯርጋሇን አሇ?
4. ነጋዳውን የሚጠብቀው ማን ነው?
5. ገበሬና ነጋዳ ሸማቹን በተመሇከተ የተስማሙት
በምን ሊይ ነው?
6. የአገር ዋሌታና ማገር የተባሇው ማነው?

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ተግባር ሦስት

በአካባቢያችሁ ምን አይነት የግብርና ስራ እንዯሚሰራ


ወሊጆቻችሁን ወይም የአካባቢያችሁን ሰው ጠይቁ።
ያገኛችሁትን መረጃም አዯራጅታችሁ ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ የቃሌ ዘገባ አቅርቡ።

ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
ተግባር አራት
የሚከተሇውን መዝሙር ከመምህራችሁ ጋር
ተሇማመደና ዘምሩ።
ግብርናዬ ግብርናዬ
ዋሌታዬ ነህ መመኪያዬ

ተማሪ መጽሏፌ 87 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ግብርናዬ ግብርናዬ
የስራ አውራ መቆያዬ።
የድሮ እርባታ፣ የበግ ጠቦቱ
የሆነሌህ ነህ፣ ሁለ ከቤቱ።
ግብርናዬ ግብርናዬ
ዋሌታዬ ነህ መመኪያዬ
እንቁሊሌ ስጋ ቢያሻኝ ሌበሊ
ካንተ ዘንዴ ነው ሁለ ሚዯሊ።
ግብርናዬ ግብርናዬ
የስራ አውራ መቆያዬ።
ከብት ማዯሇብ፣ ወተቱን ማሇብ
ሰብለ ባይነቱ፣ ንቡንም ማነብ
ግብርና ባንተ ቀረሌኝ መራብ
ግብርናዬ ግብርናዬ
ዋሌታዬ ነህ መመኪያዬ
ግብርናዬ ግብርናዬ
የስራ አውራ መቆያዬ።
ግግግ ግግግ ብብብ ብብብ
ርርር ርርር ናናና ናናና!

ተማሪ መጽሏፌ 88 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
መሌመጃ ሦስት

ተከታዮቹን ጥያቄዎች በጥንዴ ተወያይታችሁ በቃሌ


ሇክፌለ ተማሪዎች አቅርቡ።

1. ‘የስራ አውራ’ ሲባሌ ምን ሇማሇት ተፇሌጎ ነው?


2. ‘ሁለ ሚዯሊ’ የሚሇውን አገሊሇፅ የሚተካ ሀረግ
ስጡ።
3. በግብርና ‘መራብ የሚቀረው’ እንዳት ነው?
4. ግጥሙ ሇግብርና ያሇው ምሌከታ አወንታዊ ነው
ወይስ አለታዊ? ምክንያት ስጡ።
5. በመዝሙሩ (በግጥሙ) መሰረት ግብርና ምን ምን
ስራዎች እንዯሚካተቱበት ዘርዝሩ።

ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ
ዘመናዊና ባህሊዊ ግብርና
የቅዴመንባብ ጥያቄዎች

1. ስሇግብርና የምታውቁትን ተናገሩ?

ተማሪ መጽሏፌ 89 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
2. በአካባቢያችሁ ምን አይነት የግብርና ስራ

ይሰራሌ?
3. የእነዚህን ቃሊት ፌቺ ገምቱ፡፡

4.
ተዯራሽ ቴክኖልጂ ግብዓት አሰራር
የግብርና ስራን ባህሊዊና ዘመናዊ ብሇን በሁሇት ሌንከፌሇው
እንችሊሇን። ባህሊዊ ግብርና ከጥንት ጀምሮ ሲተገበር የነበረ
ነው። በባህሊዊ ግብርና የእንስሳትና የሰው ጉሌበት ጥቅም
ሊይ የሚውሌ ሲሆን፣ አዴካሚና አነስተኛ ምርት የሚያስገኝ
ነው። ባህሊዊ ግብርናን በብዛት የሚተገብሩ አገራት
ዜጎቻቸውን ሇመመገብ እንኳ ይቸገራለ። ምንም እንኳ
ባህሊዊ ግብርና ተዯራሽነቱ ሰፉ ቢመስሌም፣ ብዙ የሰው
ሀይሌ የሚጠይቅና ምርታማነቱም ዝቅተኛ የሆነ ነው።
እንዱሁም ብዙ ጊዜ ምርት ያሇአግባብ እንዱባክን
ያዯርጋሌ። ከዚህም ላሊ ባህሊዊ ግብርና በወቅቶች ሊይ
ጥገኛ የሆነ ነው ማሇት ይቻሊሌ። ሇምሳላ ሇእህሌ ምርት
የዝናብ ወቅት ይጠበቃሌ።

1. የግብርና ስራ በስንት ይከፇሊሌ?


2. ቀጣዩ አንቀፅ ስሇምን የሚነግረን ይመስሊችኋሌ?

በአንፃሩ ዘመናዊ እርሻ አዲዱስ ቴክኖልጂዎችንና የፇጠራ


ስራዎችን ጥቅም ሊይ የሚያውሌ በመሆኑ አሰራሩ
ተማሪ መጽሏፌ 90 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
የተቀሊጠፇ ነው። በዘመናዊ ግብርና ምርት ከፌ ይሊሌ፤
ጊዜም ከብክነት ይዴናሌ። ከዚህም በሊይ አሊግባብ ይባክን
የነበረው የሰው ጉሌበት ይቆጠባሌ። ምርት በሚያስገኙ
ግብዓቶች ሊይ ሁሌጊዜ ማሻሻያዎች ስሇሚዯረጉ፣ በጥቂት
ቦታዎችና በውስን ሀብቶች አመርቂ ውጤት ይመዘገባሌ።
በላሊ በኩሌ ዘመናዊ ግብርና በወቅቶች ሊይ ብቻ ጥገኛ
አይሆንም። በራሱ አመቺ ሁኔታዎችን ይፇጥራሌ፤ የተሇያዩ
ምርቶች በጊዜ ሳይገዯቡ ይመረታለ።

ክፌሇጊዜ፡ አስር
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አራት

ወዯምንባቡ ተመሌሳችሁ በማሰስ ባድ ቦታዎቹን በተገቢ


ቃሊት ሙለ።

1. የግብርና ስራ ________እና________ተብል
በሁሇት ይከፇሊሌ።
2. ከጥንት ጀምሮ ሲተገበር የነበረው______ነው።
3. ባህሊዊ ግብርናን በብዛት የሚተገብሩ አገራት
ዜጎቻቸውን________ይቸገራለ።

ተማሪ መጽሏፌ 91 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. ብዙ ጊዜ ምርት ያሊግባብ እንዱባክን
የሚያዯርገው________ነው።
5. ባህሊዊ ግብርና ብዙ የሰው ሀይሌ________
ምርታማነቱም ________።
6. አዲዱስ ቴክኖልጂዎችንና የፇጠራ ስራዎችን
የሚጠቀመው ________ነው።
7. በዘመናዊ ግብርና በጥቂት ቦታዎችና በውስን
ሀብቶች ________ ውጤት ይመዘገባሌ።
8. ዘመናዊ ግብርና በራሱ________ሁኔታዎችን
ይፇጥራሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ


መሌመጃ አምስት

ተከታዮቹን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት መሌሱ።

1. ከአንቀፅ አንዴ ምን ቁም ነገር አገኛችሁ?


2. በአንቀፅ ሁሇት ውስጥ የተጠቀሱት ዋና ዋና
ነጥቦች ምን ምን ናቸው?
3. ብዙ የሰው ሀይሌ የሚጠይቀውና ምርታማነቱ ዝቅ
ያሇው የትኛው የግብርና አይነት ነው?
4. ጊዜ የማይባክንበትና ከፌ ያሇ ምርት የሚያስገኘው
የትኛው አይነት ግብርና ነው?
ተማሪ መጽሏፌ 92 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
5. ግብርና ስራ ሊይ የመሳተፌ እዴለ ቢገጥማችሁ
የትኛውን አይነት ትመርጣሊችሁ? ሇምን?

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት

ትምህርት አራት፡ ቃሊት


መሌመጃ ስዴስት

ሀ. ተከታዮቹን ቃሊት/ሀረጋት ከተመሳሳያቸው ጋር


አዛምደ። አገባባቸውን ከተግባር አንዴ ተመሌከቱ።

ሀ ሇ
1. መዘረፌ ሀ. ማስወዯዴ
2. ተመጣጣኝ ሇ. ውሇታ ቢስ
3. ሸማች ሏ. መቀበሌ
4. አመዴ አፊሽ መ. ያሌተጋነነ
5. ዋጋ መጫን ሠ. መቀማት
6. መረከብ ረ. ገዢ

ሇ. ግብርናዬ የሚሇውን መዝሙር መሰረት በማዴረግ


ተከታዮቹን ቃሊት ከፌቺያቸው ጋር አዛምደ።

ሀ ሇ
1. መቆያዬ ሀ. የሚመች
2. ማዯሇብ ሇ. መኖሪያዬ

ተማሪ መጽሏፌ 93 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
3. መመኪያዬ ሏ. ብፇሌግ
4. ቢያሻኝ መ. ማወፇር
5. የሚዯሊ ሠ. መተማመኛዬ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት

ተግባር አምስት

ሀ. አስቀዴማችሁ ወሊጆችሁን ወይም ከጎረቤታችሁ ሰው


ጠይቃችሁ ቀጣዮቹን ጥያቄዎች መሌሱ።

የሊም ሌጅ ጥጃ ይባሊሌ።
1. የፇረስ ሌጅ _________ተብል ይጠራሌ።
2. የውሻ ሌጅ _________ ይባሊሌ።
3. የአህያ ሌጅ _________ተብል ይጠራሌ።
4. የአንበሳ ሌጅ ________ ይባሊሌ።
5. የዴመት ሌጅ _______ ተብል ይጠራሌ።
6. የድሮ ሌጅ _________ ይባሊሌ።
7. የበግ ሌጅ _________ ተብል ይጠራሌ።
ሇ. በምሳላው መሰረት ቀሪዎቹን አሟለ።

ማርባት መዝራት ማቆር ማረስ መትከሌ ማሌማት

ምሳላ፡ ሇንብ ማነብ ስንሌ፣ ሇድሮ ማርባት እንሊሇን።

ተማሪ መጽሏፌ 94 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ሇእርሻ ______ ስንሌ፣ ሇውሃ _______ እንሊሇን።
2. ሇእንስሳት_____ ስንሌ፣ ሇሰብሌ _____ እንሊሇን።
3. ሇዛፌ ______ ስንሌ፣ ሇእህሌ ______ እንሊሌን።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


መሌመጃ ሰባት

የሚከተለትን አረፌተነገሮች ሇተሰመረባቸው ቃሊት


ትኩረት ሰጥታችሁ አንብቧቸው።
1. ምርቱ ፇጥኖ ዯርሷሌ።
2. ዯራርቱ ምንኛ ታዴሊሇች።
3. ወንዴሜ ትናንት መጣ።
4. ተወዲዲሪዋ ክፈኛ ወዯቀች።

ከሊይ የተሰመረባቸው ቃሊት በሙለ ተውሳከ ግሶች


ወይም የግስ ገሊጭ ናቸው።

የሚከተለትን አረፌተነገሮች ፃፈና ተውሳከ ግሶቹን


ሇይታችሁ አስምሩባቸው።
1. አባቴ ውጪ ተቀመጠ።
2. እናቴ ቅዴም ሄዯች።
3. ፇረሰኛው ወዱህ መጣ።

ተማሪ መጽሏፌ 95 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. ድክተሯ ክፈኛ አዘነች።
5. አምቡሊንሱ በፌጥነት ዯረሰ።
6. ፌራፌሬው በዯንብ በስሎሌ።

ተውሳከ ግሶች፡ ግስ ሊይ የሚጨመሩ ቃሊት


ናቸው። በአረፌተ ነገር ውስጥ ከግስ ጋር እየገቡ
ግሱ የሚገሌፀው ዴርጊት እንዳት፣ መቼ፣ ሇምን፣
በምን ሁኔታ እንዯተፇፀመ ይነግሩናሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


መሌመጃ ስምንት

በተከታዮቹ አረፌተነገሮች ውስጥ ያለ ተውሳከ ግሶች


ምንን እንዯሚገሌጹ አስረደ።

ምሳላ፡- አገራችን ጥንታዊት ናት። (ጊዜን)


ቶል ቶል ተራመዴኩኝ። (ሁኔታን/ፌጥነትን)
1. ጦጣዋ ዛፌ ሊይ ወጣች።
2. ባቡሩ በቀስታ ሄዯ።
3. ዝናቡ ክፈኛ ዘነበ።

ተማሪ መጽሏፌ 96 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. እህቴ ቅዴም መጣች።
5. መፅሏፌሽ እዚያ አሇ።
6. አውቶቢሱ ገና አሌተነሳም።
7. ሆደን በጣም አመመው።
8. ኳሷን ጅሌኛ ጠሇዝኳት።
9. ሌብሳችን ሳጥኑ ውስጥ ተቀምጧሌ።
10. ማጥናት ዛሬ ነው።
ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት

ትምህርት አምስት፡ መፃፌ


መሌመጃ ዘጠኝ
ተከታዮቹን ተውሳከ ግሶች በመጠቀም አረፌተ ነገር
መስርቱ።

ትናንት ክፈኛ አሁን ቤት ውስጥ እዚህ


ምንኛ በጣም የዛሬ ሳምንት በዝግታ

ምሳላ፡ ወንዴሜ የዛሬ ሳምንት ይመጣሌ።

ተማሪ መጽሏፌ 97 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት


መሌመጃ አስር
የሚከተሇውን አንቀፅ አንብቡና ዋናውን ሀሳብ ፅፊችሁ
ሇጓዯኞቻችሁ አጋሩ።
ሇትራፉክ አዯጋ መከሰት ዋነኛ ምክንያቶች ራሳቸው
አሽከርካሪዎች ናቸው። አሽከርካሪዎች የመንገዴ
ምሌክቶችን እያዩ፣ በተፇቀዯ ፌጥነት ማሽከርከር
ሲገባቸው፣ ከሌክ በሊይ በመፌጠን ሇጉዲት ይዲረጋለ።
በከፌተኛ ፌጥነት የሚያሽከረክሩ ሹፋሮች በዴንገት
ከፉት ሇፉታቸው እንስሳ ወይም ሰው ቢገባባቸው
መኪናውን መቆጣጠር አይችለም። በዚህም ምክንያት
ራሳቸውንና ላልችን ሇጉዲት ይዲርጋለ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት


መሌመጃ አስራ አንዴ
ሳጥኑ ውስጥ የተሰጧችሁን ቃሊት በማሰካካት አረፌተ
ነገር መስርቱ።

የአካባቢ የደር መጠበቅ ገነባው


አናጢው ተማሪ ሁሌጊዜ ይገባሌ
ሰረገሊ ዘመናዊ አስውቦ ያጠናሌ
ቀጭኔ ቤቱን እንስሳ ነው
ጎበዝ ባህሊዊ መጓጓዣ
አውሮፕሊን ንፅህናን

ተማሪ መጽሏፌ 98 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ ስምንት፡ ስራ

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
በዚህ ትምህርት ክፌሌ መምህራችሁ “ሰነፈ ፋንጣና
ጉንዲን” በሚሌ ርዕስ ምንባብ ሲያነቡሊችሁ በጥሞና
አዲምጡ። ያዲመጣችሁትን ምንባብ መሰረት
በማዴረግም መሌመጃዎችና ተግባራቱን ስሩ።

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. ጉንዲንን በምን ታውቋታሊችሁ?
2. ፋንጣ ባከባቢያችሁ ላሊ መጠሪያ አሇው?
3. የሚከተለትን ቃሊት ፌቺ ገምቱ።

አብዝቶ ማሰስ ዯን ስንቅ

ተማሪ መጽሏፌ 99 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ

ሀ. ባዲመጣችሁት ምንባብ መሰረት ‘እውነት’ ወይም


‘ሏሰት’ በለ።

1. ፋንጣ ስራ መስራት የሚወዴና ጎበዝ ነበር።


2. ጉንዲን ሇፋንጣው ሇክረምቱ ተዘጋጅ ብሊዋሇች።
3. ፋንጣ የሚኖረው በተራራማ ዋሻ ውስጥ ነው።
4. ጉንዲን የብርቱ ፋንጣ የዯካማ ምሳላ ናቸው።
5. ጉንዲን ሇፋንጣ ወዱያው ምግብ አቅርባሇታሇች።
ሇ. የተጓዯለትን ቃሊትና ሀረጋት አሟለ።
1. ፋንጣና ጉንዲኔ _________ ነበሩ።
2. ጉንዲኔ ቀኑን ሙለ _________ ትውሊሇች።
3. ፋንጣ በጣም _________ ይወዲሌ።
4. ክረምቱ ሲመጣ ጉንዲኔ ብዙ _______ ነበራት።
5. ክረምቱ ሲመጣ ፋንጣ _______ አሌነበረውም።

ተማሪ መጽሏፌ 100 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
መሌመጃ ሁሇት
በተዯመጠው ምንባብ መሰረት ተከታዮቹን ጥያቄዎች
መሌሱ።
1. የጉንዲኔ የመጨረሻ ውሳኔ ሌክ ነው ትሊሊችሁ?
2. መሰልቿ የተባለት እነማን ናቸው?
3. ‘በጋ በጋ ሆኖ የማይቀረው’ ሇምንዴን ነው?
4. ጉንዲን ‘ያኔኮ ነግሬህ ነበረ’ ያሇችው ምኑን ነው?

መሌመጃ ሦስት
ሇሚከተለት ቃሊት ተመሳሳያቸውን ፇሌጉ።
ምሊሻችሁንም ከጓዯኞቻችሁ ጋር አነፃፅሩ።

መሞርመር መዴረሻ መጎሳቆሌ ስንቅ


ማንጓጠጥ ማሰስ ማጓጓዝ ሰነፌ

ክፌሇጊዜ፡ አራት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር
ተግባር አንዴ
ከዚህ በታች ያለትን ስዕልች አጥኑና በምስለ ሊይ
የሚታዩት ሰዎች በምን በምን ሙያ እንዯተሰማሩ
ተናገሩ። አንዯኛው ሙያ ከላሊኛው ጋር ያሇውን
ግንኙነትም አሳዩ።
ተማሪ መጽሏፌ 101 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ተግባር ሁሇት
በትርፌ ጊዜያችሁ ምን ምን ተግባራትን
ታከናውናሊችሁ? የምታከናውኗቸውን ተግባራት ፃፈና
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ ዘገባ አቅርቡ።

የተማሪዎች ትርፌ ጊዜ አጠቃቀም መርሃግብር ናሙና


ከ11፡00 - 12፡30 ከ12፡30-2፡30 ከ2፡30- 3፡00
ቤተሰብ ማገዝ ራት መብሊት ማጥናት
ጨዋታ ዕቃ ማጠብ
የቤት ሥራ መስራት ዜና ማዲመጥ

ተማሪ መጽሏፌ 102 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ተግባር ሦስት
ከታች በተሰጣችሁ ምሳላ መሠረት ወዯፉት መሆን
የምትፇሌጉትን ተናገሩ።

መሆን ሇምን? እንዳት ባይሳካስ?


የምፇሌገው አሳካዋሇሁ? (እቅዴ ሇ)
(ዕቅዴ ሀ)

ምሳላ፡
መሆን የምፇሌገው፡ እኔ ወዯፉት መሆን የምፇሌገው
የእንስሳት ሀኪም ነው።
ምክንያት፡ ምክንያቱም በአካባቢያችን በርካታ የቤት
እንሳሳት አለ።
እንዳት? ምርምር በማዴረግ የተሻሇ ምርት እንዱሰጡ
አዯርጋሇሁ። ይህንንም ትምህርቴን ባግባቡ
በመከታተሌ አሳካሇሁ።
አማራጭ ዕቅዴ (ዕቅዴ ሇ)፡ ይህ ባይሳካሌኝ ዯግሞ
ላሊኛው ምርጫዬ የመስኖ ባሇሙያ መሆን ነው።

ተማሪ መጽሏፌ 103 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
ተግባር አራት
በሁሇት ቡዴን ተቧዯኑና አንደ ቡዴን ከዚህ በታች
ካለት ቃሊት አንደን ሲጠራ ላሊኛው ቡዴን በቃለ
አጭር ዏረፌተነገር ይመሠርታሌ።

ጊዜ መጫወት አነባሇሁ እረዲሇሁ ስራ


ሮጠች አስተማሪ ሀኪም መጡ ገዛ

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ
ትጉኋ መምህርት

የቅዴመማንበብ ጥያቄዎች
1. በአካባቢያችሁ ሰዎች ምን ምን ስራ ይሰራለ?
2. የተከታዮቹን ቃሊት ፌቺ ገምቱ።

ተማሪ መጽሏፌ 104 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ሙያ ባግባቡ ትጉህ መገሰፅ

መምህርት ቦንቱ በአስተማሪነት ተቀጥራ ትሰራሇች።


ሇስራ ከቤቷ የምትነሳው አንዴ ሰዓት ሊይ ሲሆን፣
ሇመጓጓዣነት ታካሲ ትጠቀማሇች። መምህርት ቦንቱ
ትምህርት ቤት ከዯረሰች በኋሊ የሰንዯቃሊማ ማክበር
ስነስርዓትን ታስተባብራሇች። ሁሇት ሰዓት ተኩሌ
ሲሆንም ሇማስተማር ክፌሌ ውስጥ ትገኛሇች።
ክፌሇጊዜዎቿንም ባግባቡ ተጠቅማ የእሇት ስራዋን
ታከናውናሇች።

1. መምህርት ቦንቱ የተቀጠረችው በምን ሙያ ነው?

መምህርት ቦንቱ በተማሪዎቿ ዘንዴ ተቀባይነት ያሊት


ትጉህ ሰራኛ ናት። ጊዜዋን ሁለ ተማሪዎቿን ሇመርዲት
ታውሊሇች። የተሇያዩ ተግባራትን ትሰጣቸዋሇች፤
እንዳት መስራትና ማጥናትም እንዲሇባቸው
ትነግራቸዋሇች። የቤት ስራ የማይሰሩና የሚያረፌደ
ተማሪዎችን ትገስፃቸዋሇች። በዚህም ጥቂት የማይባለ
ተማሪዎች ከመጥፍ ሌማዲቸው እንዱታረሙ
አዴርጋሇች።
ተማሪ መጽሏፌ 105 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2 መምህር ቦንቱ ሇተማሪዎቿ ምን ትነግራቸዋሇች?

መምህርት ቦንቱ ከስራ ባሌዯረቦቿ ጋር ተስማምታ


መስራትን የተካነች ናት። አዲዱስ መምህራንና
ተማሪዎች ወዯ ትምህርት ቤቱ ሲመጡም በአክብሮት
ትቀበሊቸዋሇች። እነዚህ ተግባሮቿም በትምህርት ቤት
ማህበረሰቡ ዘንዴ ተወዲጅ አዴርገዋታሌ።

ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች

መሌመጃ አራት

ምንባቡን ዯግማችሁ አንብቡትና የሚከተለትን


ጥያቄዎች በጽሐፌ መሌሱ።

1. ‘መጥፍ ሌማዴ’ የተባሇው ምንዴን ነው?


2. መምህርት ቦንቱ ተማሪዎቿን ከመጥፍ ሌማዲቸው
ያሊቀቀቻቸው እንዳት ነው?
3. መምህርት ቦንቱ አዲዱስ መምህራንና ተማሪዎች
ሲመጡ እንዳት ትቀበሊቸዋሇች?
4. “መምህርት ቦንቱ በተማሪዎቿ ዘንዴ ተቀባይነት
ያሊት ትጉህ ሰራኛ ናት።” ለምን ተባለች?

ተማሪ መጽሏፌ 106 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስር
መሌመጃ አምስት
ሀ. ሇሚከተለት ቃሊት አገባባዊ ፌቺ ስጧቸው።
ምሳላ፡- ትገስፃቸዋሇች = ጥፊቱ እንዲይዯገም
ትመክራቸዋሇች

ትገስፃቸዋሇች መጓጓዣ ባግባቡ የተካነ


ባሌዯረቦቿ የሚያረፌደ ትጉህ ታከናውናሇች

ሇ. ከሊይ ፌቺ በሰጣችኋቸው ቃሊት አረፌተነገር


መስርቱ።
ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ
ትምህርት አራት፡ ቃሊት

ተግባር አምስት
የተከታዮቹን ቃሊት ፌቺ ሇማወቅ ሰዎች ጠይቁ ወይም
መዝገበ ቃሊት ተመሌከቱ። ያገኛችሁትን ምሊሽ ሇክፌሌ
ጓዯኞቻችሁ አጋሩ።

መተግበር ዕቅዴ አፇፃፀም መስተጓጎሌ


አመርቂ ስኬት ትርፊማ ተግዲሮት

ተማሪ መጽሏፌ 107 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት


መሌመጃ ሰባት
ሀ. ሇተሰመረባቸው ቃሊትና ሀረጋት አውዲዊ ፌቺ ስጡ።
1. አረፌ እያሌንም ስሇትምህርት ቤት ውሎችን
እናወራሇን።
2. ከዚያም ቤት ያፇራውን እቀማምሳሇሁ።
3. የትምህርት መሳሪያዎቼን አሰናዲሇሁ።
4. ተሰነባብቼ ጣፊጭ ህሌሜን እያየሁ ሇሽ እሊሇሁ!
5. ከሰፇር ጓዯኞቼ ጋር ሇመጫወት እሄዲሇሁ።

ሇ. ከሊይ አውዲዊ ፌቺ የሰጣችኋቸውን ቃሊት


በመጠቀም የየራሳችሁን አረፌተ ነገሮች መስርቱ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት


መሌመጃ ስምንት
ሀ. በሚከተለት ቃሊት ውስጥ ያለ ቅጥያዎችን
ሇይታችሁ አመሌክቱ።

ስሇሰው አክባሪነት አሌጠጣም አሌዋሸም


ሞኝነት ሇመሄዴ ስሇቀረ ሇመስራት

ምሳላ፡- ሌጅነት = ሌጅ - ነት
አሌበሊም = አሌ- - ም
ተማሪ መጽሏፌ 108 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ሇመብሊት= ሇ- መብሊት

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


ሇ. በሚከተለት አረፌተነገሮች ውስጥ ከሚገኙ ቃሊት
ቅጥያ ያሊቸውን ሇይታችሁ አመሌክቱ።

1. ሇፇተና እየተዘጋጀሁ ነው።


2. ከገበያ ስትመጣ እመንገዴ ሊይ አስቆመቻት።
3. የትራፊክ አደጋ ባለመጠንቀቅ ይከሰታል።
4. አቶ ሁሴን ክፉ አልተናገሩም።
5. ሰውነታችንን ሁልጊዜ መታጠብ አለብን።
6. ኳስ መጫወት አካላዊ ጥንካሬ ይሰጣል።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


ሏ. በምሳላው መሰረት ቅጥያዎችን በመጨመር ቃሊት
መስርቱ። ቃሊቱን በራሳችሁ ምረጡ።

የ- እኔ = የእኔ ሇ- መሄዴ = ሇመሄዴ


የ- ስራ = የስራ ስሇ- ስራ = ስሇስራ
አሌ- መጣ -ም = አሌመጣም

ተማሪ መጽሏፌ 109 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት
ትምህርት አምስት፡ መፃፌ
አያያዥ ቃሊት
መሌመጃ ዘጠኝ
ተገቢውን አያያዥ በመምረጥ አረፌተ ነገሮቹን አሟለ።
እንጂ ወይም ሆኖም እና ይሁን እንጂ

ምሳላ፡
እርሳሴን ጥዬዋሇሁ ______ ሇጓዯኞቼ አውሻቸዋሇሁ።
እርሳሴን ጥዬዋሇሁ ወይም ሇጓዯኞቼ አውሻቸዋሇሁ።
1. ከሁሇት አንዲችን አንቀርም፤ እኔ _______
እህቴ እንመጣሇን።
2. ወዯ ትምህርት ቤት ስሄዴ ዯብተሬን
_______ መፅሏፌቶቼን እይዛሇሁ።
3. በዯንብ አጥንቶ ነበር _______ ፇተናውን
አሊሇፇም።
4. በዯንብ ተዘጋጅታ ነበር _______ እቅዶን
ተግባራዊ አሊዯረገችም።
5. ሉዘገይ ይችሌ ይሆናሌ ________ አይቀርም።

ተማሪ መጽሏፌ 110 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት


መሌመጃ አስር
በሚከተለት አረፌተነገሮች ውስጥ ያለ ሀሳቦችን
በማያያዝ ወዯ አንዴ አረፌተ ነገር መሌሷቸው።

ምሳላ፡ስራ አይሰራም። ገንዘብ ማግኘት ይፇሌጋሌ።


ስራ አይሰራም ነገር ግን ገንዘብ ማግኘት ይፇሌጋሌ።
1. ሰብሇ ወዯ ሀገሯ ሇመመሇስ ወስናሇች። ሰብሇ ጓዟን
አሰናዴታሇች።
2. ታሲሳ ወዯ ኢለባቦር ይሄዲሌ። ታሲሳ ወዯ ቦረና
ይሄዲሌ።
3. ኬሪያ ሸቀጣሸቀጥ ትሸጣሇች። መገርቱ ሸቀጣሸቀጥ
ትሸጣሇች።
4. ብሩህ ቀን ዯስ ይሇኛሌ። ፀሏያማ ቀን ዯስ
ይሇኛሌ።
5. እናቴ ናፌቃኛሇች። ስሌክ እዯውሌሊታሇሁ።
6. ዛፌ መትከሌ አሇብን። በአየር ሙቀት መጨመር
የተነሳ እንጠፊሇን።
7. ጠንክሮ መስራት ያስከብራሌ። ላብነት ያሳፌራሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት


መሌመጃ አስራ አንዴ
አያያዦችን በመጠቀም የየራሳችሁን አረፌተነገሮች መስርቱ።

ግን ስሇሆነም ሆኖም ነገር ግን


እና ወይም ስሇዚህ በዚህ የተነሳ
ተማሪ መጽሏፌ 111 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ምዕራፌ ዘጠኝ፡ ባህሌ

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ
ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ
ይህ ትምህርት ማዲመጥን ሇማስተማር የተዘጋጀ ነው።
ሇዚህም ምንባብ፣ የተሇያዩ ተግባራትና መሌመጃዎች
ቀርበዋሌ። ትዕዛዛቱን በመከተሌ ተግብሯቸው።

እንቆቅሌሽ
ተግባር አንዴ

መምህራችሁ ስሇእንቆቅሌሽ የሚሰጡትን ገሇፃ


አዲምጡ። ገሇፃውን ካዲመጣችሁ በኋሊም እንቆቅሌሽ
በመጠየቅና በመመሇስ ተሳተፈ።
ተማሪ መጽሏፌ 112 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ምሳላ፡-
ታሪኳ፡ እንቆቅሌሽ
ሲፇን፡ ምናውቅሌሽ
ታሪኳ፡ ዞሮ ዞሮ መዝጊያው ጭራሮ
ሲፇን፡ የቤት አጥር
ታሪኳ፡ አሊወቅሽውም፤ እንዯገና ሞክሪ።
ሲፇን፡ እሺ…እ… አይን!
ታሪኳ፡ ጎበዝ መሌሰሻሌ።
ሲፇን፡ አሁን ተራው የኔ ነው ሌጠይቅሽ…

ተማሪ መጽሏፌ 113 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት
ንቁው ሌጅ
መምህራችሁ የሚያነቡሊችሁን ምንባብ አዲምጡና
ጥያቄዎች መሌሱ።
ቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች

1. ከሊይ ያለትን ስዕልች አጥኗቸው።


2. የምንባቡ ታሪክ ስሇምን ይመስሊችኋሌ?
3. የቀጣዮቹን ቃሊት ፌቺ ገምቱ።
(ኩንታሌ አሸሇበ መቀጣት የተጋጠ)

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አንዴ

የሚከተለትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት መሌሱ።

1. ዛፌ ስር ቁጭ ብል ያሸሇበው ማን ነው?
2. በእርግጥ ሌጁ አህያውን አይቶታሌ?
3. ሰውዬው በጣም ዯስ ያሇው ሇምንዴን ነው?

ተማሪ መጽሏፌ 114 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4. ሌጁ አህያው ማንከሱን፣ አይኑ አሇማየቱንና ስንዳ
እንዯተጫነ እንዳት አወቀ?
5. የንግስቲቱ ፌርዴ ሌክ ነው ትሊሊችሁ? እናንተ
ብትሆኑ ሌጁ ሊይ ምን ትፇርደበት ነበር?
6. ጥያቄዎችን ሇመመሇስ ማሰብና መመራመር
ያሇውን ጠቀሜታ ተናገሩ።
ክፌሇጊዜ፡ አራት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር
ተግባር ሁሇት

በአካባቢያችሁ የሚሰጡ ባህሊዊ ህክምናዎችን


በተመሇከተ ሰዎችን በመጠየቅ መረጃ አሰባስቡና
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ የቃሌ ዘገባ አቅርቡ

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ተግባር ሦስት
በአካባቢያችሁ ማህበረሰብ ዘንዴ ስሇሚታወቅ ባህሊዊ
ተግባር ወሊጆቻችሁን ወይም የአካባቢ ሰዎችን ጠይቁና
መረጃ አሰባስቡ። ያሰባሰባችሁትን መረጃ አዯራጁና
ሇክፌሌ ጓዯኞቻችሁ በቃሌ አቅርቡ።

ተማሪ መጽሏፌ 115 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መረጃችሁ ከሚከተለት ጉዲዮች በአንደ ሊይ ይሁን፡-

 ስሇገዲ ስርዓት
 ስሇምግብ አዘገጃጀት
 ስሇጉዱፇቻ
 ስሇጥልሽ (የጋብቻ ጥያቄ)
 ስሇባህሊዊ አሌባሳት (የወንዴ ወይም የሴት)
 ስሇክብረ በዓሊት ወዘተ

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት

ተግባር አራት
ጠያቂና መሊሽ በመሆን ስሇሚከተለት ቃሊት (ባህሪ፣
መሌክ፣ ቅርፅ፣ ጥቅም) በመግሇፅ የእንቆቅሌሽ መጠየቅ
አካሄዴን ተከትሊችሁ ተጠያየቁ።

አሳ ገንፍ አሌጋ ሙዝ መኪና


ጀበና ብስክላት ሲኒ መፅሏፌ ዛፌ

ምሳላ፡ ጠያቂ፡ እንቆቅሌህ

መሊሽ፡ ምን አውቅሌህ

ጠያቂ፡ ሲበስሌ ተሌጦ የሚበሊ፣ መሌኩ ቢጫ፣


ውስጡ ቅቤ የሚመስሌ…

ተማሪ መጽሏፌ 116 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
መሊሽ፡ ሙዝ

ጠያቂ፡ በትክክሌ ተመሌሷሌ።


ክፌሇጊዜ፡ ሰባት
ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ
ተግባር አምስት
ተከታዩን ምንባብ ተራ በተራ ዴምፃችሁን ከፌ
አዴርጋችሁ እያነበባችሁ ተሇማመደ።

ባህሌ
ባህሌ የአንዴ ማህበረሰብ ማንነትና ህሌውና መገሇጫ ነው።
ምክንያቱም ሰዎች ተሇይተው የሚታወቁት በረዥም የጊዜ
ሂዯት በገነቡት ባህሊዊ እሴቶቻቸው ነው። ባህሌ አኗኗርን፣
አስተሳሰብን፣ አሰራርን፣ አሇባበስን፣ አዘፊፇንን፣ አመጋገብን፣
ኪነጥበብንና የማህበረሰቡን ስነፅሐፊዊ ስራዎች ሁለ
ያካትታሌ።

በአንዯኛው ማህበረሰብ ተቀባይነት ያሇው ባህሌ ነክ ጉዲይ


በላሊው ዘንዴ ተቀባይነት ሊይኖረው ይችሊሌ። ይህ ማሇት
ግን የአንዯኛው የተሳሳተ የላሊኛው ዯግሞ ያሌተሳሳተ ነው
ማሇት አይዯሇም። ሁለም ባህሌ በየራሱ ሌክ ነው።

ተማሪ መጽሏፌ 117 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ስሇሆነም ሰዎች የየራሳቸውን ብርቅዬ ባህሌ አክብረው፣
ጠብቀውና ተንከባክበው ሇትውሌዴ ትውሌዴ ማሸጋገር
ይገባቸዋሌ።

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
ተከታዩን ምንባብ በየግሊችሁ አንብባችሁ ቀጥሇው
የመጡትን ጥያቄዎች መሌሱ።

ቹቹና ጓዯኛዋ
ቹቹ ቀና ሌጅ ናት። የታመሙትን ትጠይቃሇች፤
የተቸገሩትን ትረዲሇች። አንዴ ቀን ቹቹና ጓዯኛዋ ሲጓዙ
መንገዴ ሊይ የወዯቀ ቦርሳ አገኙ። ጓዯኛዋ አንስታ
“ታዴሇን! በቃ እንክፇተውና የያዘውን ነገር እንካፇሌ”
አሇች። ቹቹ ግን “ፇፅሞ አይሆንም፤ ይህማ ስርቆት ነው።
ሇባሇቤቱ መመሇስ አሇብን።” አሇች።

1. እናንተ ብትሆኑ ምን ታዯርጉ ነበር?

ጓዯኛዋ ግን “ወዴቆ የተገኘ ነገር ይመሇሳሌ እንዳ?”


በማሇት ሌታሳምናት ሞከረች። ቹቹ ግን “ቦርሳው የጠፊበት
ሰው በውስጡ ብዙ የሚያስፇሌገው ነገር ይኖረዋሌ። በዚያ
ሊይ የሰውን ዕቃ ያሇ ባሇቤቱ ፇቃዴ ሇራስ ማዴረግ
በባህሊችን ፀያፌ ነው” አሇቻት።
ተማሪ መጽሏፌ 118 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

2. በባህሊችን ፀያፌ ነው የተባሇው ምንዴን ነው?

የሆኑ ሴትዮ ከሩቅ “እባካችሁ እዚህ አካባቢ ቦርሳ


ያገኛችሁ?” እያለ መጡ። ሴትዮዋ “የሰው ገንዘብ አዯራ
ተሰጥቶኝ እኮ ነው፤ አሁን ምን አባቴ ይውጠኛሌ?” ይሊለ።
ቹቹም “እማማ ወዯዚህ ኑ እኛ ወዴቆ አግኝተነዋሌ!” አሇች።
ሴትዮዋም ሁሇቱንም እቅፌ አዴርገው ሳሟቸው። “እናንተን
ባይጥሌሌኝ ኖሮ የሰው ገንዘብ ከየት አባቴ አምጥቼ እከፌሌ
ነበር?” አለ በሀዘኔታ። “እዯጉ፣ ያሰባችሁት ይሳካ፤ ክፈ
አይንካችሁ፤ የራሳችሁን እንጂ የሰው የማትፇሌጉ ሁኑ፣”
ብሇው መረቋቸው። እነቹቹም አሜን አለ።

ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ ሁሇት
ሀ. ተከታዮቹን ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት
አዴርጋችሁ መሌሱ።

1. ቹቹ በባህሊችን ፀያፌ ነው ያሇችው ምኑን ነው?


2. ቦርሷውን የጣለት ግሇሰብ “ምን አባቴ
ይውጠኛሌ?” ሲለ ምን ማሇታቸው ነው?

ተማሪ መጽሏፌ 119 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
3. “እናንተን ባይጥሌሌኝ ኖሮ…” ያለት ምን ሇማሇት
ነው?
4. ከምንባቡ ታሪክ ምን ተማራችሁ?
5. ሴትዮዋ ምን ብሇው መረቋቸው?
6. ሰው ሲመርቀን ምን እንሊሇን?

ክፌሇጊዜ፡ አስር

ሇ. ታሪኩን በቅዯም ተከተሌ ባጭር ባጭሩ አስቀምጡ


ምሳላ፡-
 ቹቹና ጓዯኛዋ መንገዴ ሊይ ሄደ፤
 የወዯቀ ቦርሳ አገኙ፤

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ

ትምህርት አራት፡ ቃሊት


መሌመጃ ሦስት
ሀ. ምንባቡ ውስጥ የያዙትን ፌቺ በሰረት በማዴረግ ቃሊቱን
ከተመሳሳያቸው ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1. ስርቆት ሀ. አስነዋሪ
2. ይሳካ ሇ. ባይሌክሌኝ
3. እንካፇሌ ሏ. ላብነት
4. ፀያፌ መ. እንጋራ
5. ባይጥሌሌኝ ሠ. የማይነካ/የሚጠበቅ
6. አዯራ ረ. ይሁን

ተማሪ መጽሏፌ 120 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሇ. ከዚህ በሊይ ካለት ቃሊት አምስቱን መርጣችሁ አረፌተ
ነገር መስርቱ።

ምሳላ፡- የሰው አዯራ መጠበቅ ይገባሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት


መሌመጃ አራት

እነዚህ አረፌተነገሮች ምን የጎዯሊቸው ይመስሊችኋሌ?

1. እርሳሴን ወንበር አገኘሁት።


2. እናቴ ቤት መፅሏፌ እያነበበች ነው።

ከስር ያለትን አንብቧቸው። የትኞቹ ቃሊት


ተጨመሩባቸው?

1. እርሳሴን ወንበር ስር አገኘሁት።


2. እናቴ ቤት ውስጥ መፅሏፌ እያነበበች ነው።

መስተዋዴዴ
እንዯ፣ ወዯ፣ ሊይ፣ ውስጥ፣ ታች፣ ስር…
የመሳሰለት ቃሊት መስተዋዴድች ናቸው።
መስተዋዴድች ቃሌን ከቃሌ ያዋዴዲለ
ወይም ያዛምዲለ።

ተማሪ መጽሏፌ 121 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
እነዚህን ሀረጋት አንብቧቸው

ጣሪያው ሊይ ወዯ ቤት በመኪና

ክፌለ ውስጥ ቢሮ አጠገብ ከሰፇር

እንዯእኛ (እንዯኛ) ወንበር ስር ከወንዙ በታች

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሦስት


መሌመጃ አምስት

በሳጥኑ ውስጥ ካለት መስተዋዴዲዊ ቃሊት


እየመረጣችሁ ባድ ቦታውን አሟለ።

እንዯ ውስጥሊይ ታች ስር ውጭ
ወዯ
1. ቢሮላና ወንዴሟ ________ ገበያ ሄደ።
2. መርከብ ባህር ________ ይጓዛሌ።
3. እንቅሌፈ ስሇመጣ አሌጋ _______ ወጥቶ ተኛ።
4. ሱቁ ________ ባህሊዊ ሇወብሶች ይታያለ።
5. መጫወቻዬን ከቤት _______ ወዴቆ አገኘሁት።

ተማሪ መጽሏፌ 122 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት

ትምህርት አራት፡ መፃፌ


መሌመጃ ስዴስት

የሚከተለትን አረፌተነገሮች ዯብተራችሁ ሊይ ፃፈና


ባህሌን ይመሇከታለ የምትሎቸውን ቃሊት ወይም
ሀረጋት አስምሩባቸው።

ምሳላ፡
ሇበአለ አንጮቴ ተዘጋጀሌን።
የቡነ ቀሊ ስነስርዓት ተካሄዯ።

1. በብዙ አካባቢዎች በስራ ሊይ ዘፇን አሇ።


2. ሌጃገረዱቱ ፀጉሯን ሹሩባ ተሰርታሇች።
3. ጨላና የሀበሻ ቀሚስ ተገዛሌኝ።
4. ሲቄ ሀዯ ሲቄ የሚይዙት ቀጭን ዘንግ ነው።
5. እኛ በገዲ ስርዓት እንተዲዯራሇን።
6. ቁርሳቸውን ገንፍ ወይም ቅንጬ ይበሊለ።

ተማሪ መጽሏፌ 123 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


መሌመጃ ሰባት

ተከታዮቹን መስተዋዴድች በመጠቀም አረፌተ ነገር


መስርቱ።
ወዯ ሊይ ታች ውስጥ ስር እንዯ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት


መሌመጃ ስምንት

የሚከተለት አረፌተነገሮች የጨጨብሳ ባህሊዊ ምግብ


አሰራርን የተመሇከቱ አረፌተነገሮች ናቸው። ቅዯም
ተከተሊቸው ስሇተዛባ አስተካክሊችሁ ፃፎቸው።

ሀ. የተጋገረው በዯንብ እስኪበስሌ ይጠበቃሌ፤ ሲበስሌ


ይቆራረሳሌ።
ሇ. በተጣዯ ዴስት ውስጥ ቅቤ፣ በርበሬና ጨው
ይጨመራሌ።
ሏ. ደቄቱ ከላልች ግብዓቶች ጋር ተሇውሶ በሸክሊ
ወይም በብረት ምጣዴ ሊይ ይጋገራሌ።
መ. አስፇሊጊ ቁሳቁሶች ይዘጋጃለ።
ሠ. ከዚያም የተቆራረሰው ቂጣ በዴስቱ ውስጥ ይገባና
እንዱዋሃዴ ይታሻሌ።
ቀ. በመጨረሻም ጨጨብሳ በጥሩ መዓዛ ታውድ
በትኩሱ ይቀርባሌ።

ተማሪ መጽሏፌ 124 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
በ. የጤፌ፣ የስንዳ ወይም የላሊ እህሌ ደቄት
ይቀርባሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት


መሌመጃ ዘጠኝ
ተከታዮቹን ቃሊት ወይም ሀረጋት በመጠቀም አረፌተ
ነገር መስርቱ።

ባህሊዊ ምግብ ማረሻ ጌጥ ተረት ተረት


መከባበር እንቆቅሌሽ ጋቢ ቀሚስ
ነጠሊ ሽመና ጠሊ ሹሩባ

ምሳላ፡
1. እኛ ሌጆች እንቆቅሌሽ እንጠያየቃሇን።
2. ሁለም ሰው መከባበር አሇበት።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት


ተግባር ስዴስት
አንዴ በአካባቢያችሁ የሚዘጋጅ ባህሊዊ ምግብ ምረጡና
አዘገጃጀቱን በቅዯም ተከተሌ አጫጭር አረፌተነገሮችን
በመጠቀም ፅፊችሁ አቅርቡ።

ፌንጭ፡ መጀመሪያ… ከዚያም… ቀጥልም…


እንዱሁም… በመጨረሻም…

ተማሪ መጽሏፌ 125 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ምዕራፌ አስር፡ ገበያ

ክፌሇጊዜ፡ አንዴ

ትምህርት አንዴ፡ ማዲመጥ


በዚህ ትምህርት ክፌሌ ሇማዲመጥ ክሂሌ ማጎሌበቻ
የተዘጋጁ መሌመጃዎችና ተግባራት ተዘጋጅተዋሌ።
የተሰጡ ትእዛዛትን እየተከተሊችሁ ሁለንም ስሯቸው።

የቅዴመማዲመጥ ጥያቄዎች
1. በአካባቢያችሁ ገበያ ምን ቀን ነው የሚውሇው?
2. በገበያው ሰዎች ምን ምን ይገበያያለ?
3. የተከታዮቹን ቃሊት ፌቺ ገምቱ።
ገበያ ግብይት ቴክኖልጂ ዴረገፅ

ተማሪ መጽሏፌ 126 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ሁሇት

የአዲምጦ መረዲት ጥያቄዎች


መሌመጃ አንዴ
ሀ. ተከታዮቹን ጥያቄዎች ባዲመጣችሁት ንባብ መሰረት
እየመረጣችሁ መሌሱ።
1. ሰዎች የተሇያዩ ነገሮችን ሇመግዛትና ሇመሸጥ
የሚገናኙበት ስፌራ ________ ይባሊሌ።
ሀ. ሆቴሌ ሇ. ስታዱዬም ሏ. ገበያ መ. መናኸሪያ
2. በሀገራችን በብዙ ቦታዎች ግብይት የሚካሄዯው፡
ሀ. ትሌቅ ዛፌ ስር ሇ. ሰፉ ሜዲ ሊይ
ሏ. ሱፏር ማርኬቶች ውስጥ መ. ‘ሀ’ እና ‘ሇ’
3. የመገበያየትን ታሪካዊ እዴገት አስመሌክቶ
ትክክሇኛው ቅዯም ተከተሌ የቱ ነው?
ሀ. ዛፌ ስር፣ መጠሇያዎች፣ ሱፏር ማርኬት፣ ዴረገፅ
ሇ. መጠሇያዎች፣ ዛፌ ስር፣ ዴረገፅ፣ ሱፏር ማርኬት
ሏ. ዴረገፅ፣ ዛፌ ስር፣ መጠሇያዎች፣ ሱፏር ማርኬት
መ. ዛፌ ስር፣ ሱፏር ማርኬት፣ መጠሇያዎች፣ ዴረገፅ

ተማሪ መጽሏፌ 127 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
ሇ. በ‘ሀ’ ስር ያለትን በ‘ሇ’ ስር ካለት ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ

1. ወርቅ፣ አሞላ ጨው ሀ. ዘመናዊ የፇጠራ ስራዎች


2. ሱፏር ማርኬት፤ዴረገፅ ሇ. ባህሊዊ መገበያያ ስፌራዎች
3. ዛፌ ስር፤ ሰፉ ሜዲ ሏ. ዘመናዊ መገበያያ ነገር
4 ገንዘብ ወይም ብር መ. ዘመናዊ መገበያያ ስፌራዎች
5 መተግበሪያዎች ሠ. ጥንታዊ መገበያያ ነገሮች

ክፌሇጊዜ፡ ሦስት
መሌመጃ ሁሇት
ባዲመጣችሁት ንባብ መሰረት ተከታዮቹን ቃሊት
ከፌቺያቸው ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1. መጠሇያ ሀ. መግዛትና መሸጥ
2. ቴክኖልጂ ሇ. የመገበያያ ስፌራ
3. መገበያየት ሏ. ውጤቶች
4. ገበያ መ. አዲዱስ የፇጠራ ስራ
5. ምርቶች ሠ. ጊዜያዊ መቆያ

ተማሪ መጽሏፌ 128 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አራት
ትምህርት ሁሇት፡ መናገር

ተግባር አንዴ

ተከታዩን ስዕሌ ተመሌከቱና ምንምን ተግባራት


እየተከናወኑ እንዲለ ሇጓዯኞቻችሁ አስረደ።

ተማሪ መጽሏፌ 129 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አምስት
ተግባር ሁሇት
ይህንን ምሌሌስ አጥንታችሁ ገዢ እና ሻጭ በመሆን
ጭውውቱን ክፌሌ ውስጥ አቅርቡት።

ገዢ፡ ይሄ ስንት ነው?


ሻጭ፡ አንዴ መቶ አስር ብር።
ገዢ፡ የመጨረሻ ዋጋውስ? የምትሸጥበትን ንገረኝ።
ሻጭ፡ በቃ አንዴ መቶ አምስት ብር ክፇዪ።
ገዢ፡ መቶ ብር አያዋጣህም? ስሇወዯዴኩት ነው።
ሻጭ፡ ይሄኮ አንዯኛው ነው። አምስቷን ጨምረሽ
ውሰጂ።
ገዢ፡ ይበቃሃሌ መቶ ብር፤ ዯንበኛ አይዯሇንም እንዳ?
ሻጭ፡ይሁን እሺ አምጪ። ስሇገዛሽኝ አመሰግናሇሁ።
ገዢ፡ እኔም አመሰግናሇሁ። መሌካም ቀን።
ሻጭ፡ ሊንቺም መሌካም ቀን።

ተማሪ መጽሏፌ 130 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስዴስት
ተግባር ሦስት

አስቀዴማችሁ ዝግጅት አዴርጉና ሁሇት ሁሇት


እየሆናችሁ (አንዲችሁ ገዢ ላሊኛችሁ ሻጭ በመሆን)
የሚና ጨዋታ ተጫወቱ።
ክፌሇጊዜ፡ ሰባት

ትምህርት ሦስት፡ ማንበብ


መንገዯኞቹና ዛፈ
ከዚህ በታች የቀረበሊችሁን ምንባብ አንብቡና ቀጥሇው
የተሰጡትን ጥያቄዎች መሌሱ።

ተማሪ መጽሏፌ 131 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
አንዴ ቀን ሁሇት መንገዯኞች ገበያ ሇመሄዴ በበረሃ
ሲጓዙ የፀሏዩ ሏሩር ስሇከበዲቸው አንዴ ያረጀና
የተወሇጋገዯ ዛፌ ስር በጀርባቸው ጋዯም አለ። ትንሽ
ቆይቶም አንዯኛው መንገዯኛ የዛፈን ቅርንጫፍች
እያመሇከተ ሇጓዯኛው፣ “አየኸው ይህን የማይረባ ዛፌ፤
ምንም የሚበሊ ፌሬ የሇውም፤ ግንደን እንኳ ብንቆርጠው
ምንም ጥቅም የሚሰጠን አይዯሇም።” በማሇት ተናገረ።

ንግግራቸውን በጥሞና ያዲመጠው ዛፌም “ውሇታ ቢስ


ባትሆኑ ጥሩ ነው፤ በዚህች ወሳኝ ሰዓት ጥሊ ሆኜ ከፀሏዩ
ሏሩር የተከሊከሌኩሊችሁ እኔ ነኝ። እኔን የማይረባ
ሌትለኝ አይገባም ነበር! እኔ ባሌኖር ኖሮ በፀሏዩ ንዲዴ
ተቃጥሊችሁ ትሞቱ ነበር።” በማሇት እያዘነ
ተናገራቸው።

መንገዯኞቹም ያሌተገባ ንግግር ተናግረው ዛፈን


በማስቀየማቸው አዘኑ። “ይህንን በችግራችን ጊዜ
የዯረሰሌሌን መሌካም ዛፌ በክፈ ማንሳት አሌነበረብንም፣
” ብሇው ዛፈን ይቅርታ ጠየቁት። ዛፈም ይቅርታቸውን
ተቀበሇ።

ተማሪ መጽሏፌ 132 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ ስምንት
የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎች
መሌመጃ አራት
ሀ. ምንባቡን ዯግማችሁ አንብቡትና ቀጣዮቹን
ጥያቄዎች ‘እውነት’ ወይም ‘ሀሰት’ በማሇት መሌሱ።
1. በበረሃ ሲጓዙ የነበሩት ሦስት መንገዯኞች ናቸው።
2. መንገዯኞቹን ከፀሏይ ሀሩር የተከሊከሇው ዛፈ ነው።
3. የመንገዯኞቹ ጉዞ በአንዴ የክረምት ወቅት ነበር።
4. መንገዯኞቹ ጥፊታቸውን አምነው ይቅርታ ጠየቁ።
5. መንገዯኞቹ የተጣለት እርስ በእርሳቸው ነበር።

ክፌሇጊዜ፡ ዘጠኝ
ሇ. ተገቢውን መሌስ የያዘውን ፉዯሌ ምረጡ
1. “በንዲዴ ተቃጥሊችሁ ትሞቱ ነበር፣” ሲሌ ምን ማሇቱ
ነው?
ሀ. እሱ ባይኖር ብርደ ይጎዲቸው ነበር ማሇቱ ነው።
ሇ. ሙቀቱ ከፌተኛ ስሇነበር ይጎዲችኋሌ ማሇቱ ነው።
ሏ. በአካባቢው እሳት ተከስቶ ነበር ማሇቱ ነው።
መ. በንግግራቸው በጣም ተናዴጄ ነበር ማሇቱ ነው።
2. “ያሌተገባ” ሲሌ _________ ማሇቱ ነው።
ሀ. የማይጣፌጥ ሏ. ሌክ ያሌሆነ
ተማሪ መጽሏፌ 133 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ
ሇ. ባሇቤት የላሇው መ. ያሌተሳሳተ
3. ይቅርታ የጠየቀው ማነው?
ሀ. ዛፈ ሇ. መንገዯኞቹ ሏ. ፀሏዩ መ. ሀሩሩ
4. “ውሇታቢስ” የሚሇው ቃሌ ፌቺ_________
ሀ. የተዯረገሇትን የሚረሳ ሏ. ብዴር የሚመሌስ
ሇ. ሇተዯረገሇት የሚያመሰግን መ. ውሇታ የሚከፌሌ
5. የምንባቡ መሌዕክት_________
ሀ. ጥፊት አጥፌቶ ይቅርታ የሇም
ሇ. መሌካምነት ጥሩ አይዯሇም
ሏ. ጥሩ ማዴረግ ያስቀጣሌ
መ. በጎ ሊዯረገ ክፈ አይመሇስም

ክፌሇጊዜ፡ አስር
ትምህርት አራት፡ ቃሊት
መሌመጃ አምስት

ሀ. ’መንገዯኞቹና ዛፈ’ ወዯሚሇው ምንባብ ተመሇሱና


ሳጥኑ ውስጥ ያለት ቃሊትና ሀረጎች የያዙትን
አውዲዊ ፌቺ አመሌክቱ።
ማስቀየም ዯረሰሌን የተከሊከሇሌን
አይገባም የማይረባ አረፌ እንበሌ
በጥሞና ተቀበሇ በፀሏዩ ንዲዴ
ተማሪ መጽሏፌ 134 ሦስተኛ ክፌሌ
አማርኛ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አንዴ

ሇ. በ ‘ሀ’ ስር ሊለት ቃሊት ተቃራኒያቸውን ከ ‘ሇ’ ስር


እየፇሇጋችሁ አዛምደ።

ሀ ሇ
1. አክሳሪ ሀ. ርካሽ
2. ገዢ ሇ. ጭማሪ
3. ቅናሽ ሏ. ትርፌ
4. ውዴ መ. አዋጭ
5. ኪሳራ ሠ. ሻጭ
ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሁሇት
ሏ.ቀጥል በ‘ሀ’ ስር የተሰጡት ቃሊት ከሊይ ካነበባችሁት
ምንባብ የተወሰደ ናቸው። አውደን ከግምት
በማስገባት በ‘ሇ’ ስር ካለት ጋር አዛምደ።

ሀ ሇ
1.ሲዯራ ሀ. በገንዘብ መግዛት
2. አይረሴ ሇ. ውጤት
3.መገበያየት ሏ. ጥቅም ሊይ የሚውሌ
4.ተዋፅኦ መ. ሞቅ ሲሌ
5.መሸመት ሠ. በሽበሽ
6.ፌጆታ ረ. የማይዘነጋ
7.እንዯሌብ ሰ. መሸጥ፣ መግዛት
8.ገሊጣ ሸ. ያሌተከሇሇ ስፌራ

ተማሪ መጽሏፌ 135 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
9.የተመዯበውን ቀ. አመጣጥነው
10.አብቃቅተው በ. የተያዘውን

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሶስት


መ. ተከታዮቹን ባድ ቦታዎች ተገቢ በሆኑ ቃሊት
አሟሎቸው።

1. ሇተገኘ አገሌግልት የሚሰጥ ገንዘብ _______


ሲባሌ፣ ሇከፊይ የሚሰጥ ቀሪ ገንዘብ ዯግሞ
_______ ይባሊሌ።
2. ዕቃ የሚገዛ ሸማች ሲባሌ፣ ዕቃ የሚሸጥ ዯግሞ
_______ ይሰኛሌ።
3. ሇዕዲ ከፇሌኩ ብሌ ሇዕቁብ _______ እሊሇሁ።
4. አንዴ ነገር ተሽጦ ተጨማሪ ገቢ ከተገኘ_____፣
5. አንዴ ነገር ተሽጦ የቀዴሞ ዋጋውን ካሊወጣ
_______ ይባሊሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አራት


ትምህርት አራት፡ መጻፌ
መሌመጃ ስዴስት

እነዚህን አረፌተነገሮች ጠቆር ብሇው የተፃፈት ሊይ


ትኩረት እያዯረጋችሁ አንብቧቸው።

ተማሪ መጽሏፌ 136 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ስዕሌ ሇመሳሌ እርሳስ ብቻ ሳይሆን ወረቀትም
ያስፇሌግሻሌ።
2. እሷ ቢዯክማትም እንኳ የቤት ስራዋን ሳትጨርስ
አትተኛም።
3. ሰዓቱ ካሌዯረሰ በስተቀር ሇዕረፌት ከክፌሌ
አንወጣም።
4. እናቴ ከገበያ እስክትመጣ ዴረስ ስጠብቃት ነበር።
5. በጊዜ ብትመጣ ኖሮ አርፊጅ አትባሌም ነበር።

መሌመጃ ሰባት

ከሊይ ያለትን የሚመስለ የየራሳችሁን ላልች አምስት


አረፌተነገሮች ጽፊችሁ አንብቡ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ አምስት


መሌመጃ ስምንት
በ ‘ሀ’ ስር ያለትን ጅምር አረፌተነገሮች ተመሌከቱና በ
‘ሇ’ ስር ካለት ማሟያዎች ጋር አዛምደ።
ሀ ሇ
1 ፇተናውን ስሊሇፇ ሀ. …ሽሌማቷ
ይቀመጥሊታሌ።
2 እሷ ብትኖርም ሇ. …ውይይቱ የሚቀጥሌ
ባትኖርም ይሆናሌ።
3 ቡና በጥራት ሏ. …መርጠሽ ሌትወስጂ
ሲመረት ትችያሇሽ።

ተማሪ መጽሏፌ 137 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
4 የተባሌኩትን ብሰማ መ. …ያሰብንበት ሁለ
ኖሮ እንዯርሳሇን።
5 ጊዜን በአግባቡ ሠ. …ዛሬ አሊዝንም ነበር።
ስሇምንጠቀም
6 እነሱ ባይመጡም ረ. … በጣም ዯስ አሇው።
እንኳ
7 ይህንን ወይም ሰ. … የሚያስገኘው የውጪ
ያንን ምንዛሪም ከፌ ይሊሌ።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስዴስት


መሌመጃ ዘጠኝ
ሀ. በሳጥኑ ውስጥ ያለትን አያያዦች በመጠቀም
አረፌተነገሮች መስርቱ።

ምንም እንኳ ብቻም ሳይሆን እስክ … ዴረስ

ካሌሆነ በስተቀር ቢሆንም እንኳ ባሌ…ኖሮ

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ሰባት

ሇ. የሚከተለትን አረፌተነገሮች ፃፎቸውና አያያዥ


የሆኑት ቃሊትና ሀረጋትን አስምሩባቸው።

ምሳላ፡ ምንም እንኳ የዯከመኝ ቢሆንም ጥናቴን


አሊቋርጥም።

ተማሪ መጽሏፌ 138 ሦስተኛ ክፌሌ


አማርኛ
1. ሳሌማር ብቀር ኖሮ ይቆጨኝ ነበር።
2. ምንም እንኳ ገበያ ቢሄዴም የሸመተው ነገር
የሇም።
3. ወንዴሟ ብቻም ሳይሆን እህቷም ታታሪ ናት።
4. ዯጋግማ ብትነግረኝም እንኳ ሌሰማት
አሌቻሌኩም ነበር።
5. ዛሬ ስሊረፇዴኩኝ መምህሬ የሚያዝኑብኝ
ይመስሇኛሌ።
6. የኮሮና ወረርሽኝ ባይከሰት ኖሮ ትምህርታችን
አይቋረጥም ነበር።

ክፌሇጊዜ፡ አስራ ስምንት


ተግባር አራት
የተሇያዩ አያያዦችን ተጠቅማችሁ ስዴስት ስዴስት
አረፌተነገሮች ፃፈ። የፃፊችኋቸውንም ሇቡዴን
ጓዯኞቻችሁ በማጋራት ሀሳብ ተሇዋወጡባቸው።

ተማሪ መጽሏፌ 139 ሦስተኛ ክፌሌ

You might also like