Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 32

ydb#B B/@éC B/@rsïCÂ ?

ZïC KL§êE mNGST db#B


nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES REGIONAL

STATE
11ኛ ›mT q$_R 10 bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC
11th ear No 10
xêú መጋቢት 1 qN 1997 ›¼M ›.M KLል M/b@T -ÆqEnT ywÈ th
Aawassa, 10 of March 2005

የደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች The Southern Nations Nationalities and Peoples
Rregional State Advpcates Code of Conduct
የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 37/97 Regulation

በሥነ - ምግባር ዙርያ ጠበቆች ሊያከብሩአቸው


የሚገቡ ነገሮችን በዝርዝር መግለጽ አስፈላጊ ሆኖ Whereas, it has become necessary to provide details of
advocates code of conduct.
በመገኘቱ፣

ማንኛውም ጠበቃ ሕግን ለማስከበርና ፍትህን


ለማስገኘት የፍትህ አስተዳደሩን የማገዝ ኃላፊነት፣ Any advocate shall have the responsibility to assist the
organs of the administration of justice in the effort to
እንዲሁም በተለይም ለደንበኛው፣ለሌሎች የሕግ
promote respect for the law and the attainment of justice.
ሙያተኞችና ተከራካሪ ወገኖች፣ ለፍርድ ቤት፣
Any advocate shall,in particular discharge his
ለሙያና በአጠቃላይ ለህብረተሰቡ ያለበትን የሙያ professional duty to his client,other lawyers and opposing
ኃላፊነት በቅንነት፣በታማኝነትና በእውነተኛነት party, the court,his professional and cone society in
መወጣት ያለበት በመሆኑ፣ general honestly, faithfully an truthfully.

የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት በክልሉ አስፈጻሚ እና


Now therefore, the following regulation is issued by the
ፈጻሚ አካላትን ስልጣንና ተግባራቸውን ለመወሰን
executive council pursuant to article 56 of the definitions
በወጣው አዋጅ ቁጥር 64/95 አንቀጽ 56/1 of powers and duties of the executive and executing
በተሰጠው ስልጣን መሰረት የሚከተለውን ደንብ organs of the southern Nations Nationalities and peoples
አውጥቷል፡፡ Regional state proclamation No. 64/004

Page 344 of 2280


Article 1. Short Title
1. አጭር ርዕስ
This Regulation may be cited as the“Southern
ይህ ደንብ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል መንግስት
Nations Nationalities and Peoples Regional Court
ጠበቆች የሥነ- ምግባር ደንብ ቁጥር Advocates’ code of conduct Regulation No,
37/1997 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ 37/005”

አንቀጽ 2.ትርጓሜ Articles 2. Definittions

1. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች 1. “Region” means the Southern Nations

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ማለት ነው፡፡ Nationalities and peoples Region.

2. “ ጠበቃ” ማለት በደንብ ቁጥር 29/97 2. “Advocate” means the definition given under
article 2/3 of regulation no.29/97
አንቀጽ 2/3/ የተሰጠው ትርጉም ነው፡፡
3. “ Client ”means the definition given under
3. “ደንበኛ” ማለት በደንብ ቁጥር 29/97
article 2/5 of regulation no.29/97
አንቀጽ 2/5/ የተሰጠው ትርጉም ነው፡፡
4. “የጥብቅና አገልግሎት” ማለት በደንብ 4. “ Advocacy service” means the definition
ቁጥር 29/97 አንቀጽ 2/6/ የተሰጠው give under article 2/6 of regulation No.29/97
ትርጉም ነው፡፡

አንቀጽ3. የተፈጻሚነት ወሰን Artcle 3. Scope of Application

ይህ ደንብ በክልሉ መንግስት የጥብቅና This regulation shall apply to any person who is

ፈቃድ በተሰጠው በማንኛውም ሰው ላይ issued with a regional courts’ advocacy license.

ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

አንቀጽ 4.ደንበኛን ስለመቀበል Artcle 4. Receving Clients


Any advocate may not hadle a case of a client
ማንኛውም ጠበቃ የህግ አገልግሎት
seeking legeal service where, after evaluating the
ለማግኘት የመጣ ደንበኛን ጉዳይ ተቀብሎ
facts and the evidence, the claim has no legal
የጉዳዩን ፍሬ ነገርና ማስረጃዎች ከመረመረ
ground. However, he may collect reasonable he
በኃላ ክርክሩ ሕጋዊ መሰረት የሌለው ከሆነ
may collect reasonable he may collect reasonable
ጉዳዩን መያዝ የለበትም፡፡ ሆኖም ለሰጠው fee for the legal advice he had rendered, and
የሕግ ምክር አገልግሎት ተገቢውን ክፍያ dismiss the client.
ተቀብሎ ደንበኛውን ያስናብታል፡፡

A/K Page 345 of 2280


አንቀጽ 5.አገልግሎት ለመስጠት ፈቃደኛ Artcle 5. Decling Advocacy Service
ስላለመሆን
Any advocate may not decline to render advocacy
ማንኛውም ጠበቃ በአገልግሎት ጠያቂ ደንበኛው service on grounds of the moral character of client, the
የሞራል ባህሪ፣በተፈጸመው ወንጀል ከባድነትና serious and heinous nature of the crime committed or
አስነዋሪነት ወይም በተከሰሰበት ወንጀል ጥፋተኛ the belief that the client is guilty of the crime charged,
ነው በሚል እምነት ወይም የደንበኛውን or on the basis of the client’s political, economic,
የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ፣የማህበራዊ ወይም የሞራል social or moral standings.
አቋሙን መሠረት በማድረግ የጥብቅና
አገልግሎት አልሰጥም ማለት አይችልም፡፡

አንቀጽ 6.ከደንበኛው ጋር ስለሚደረግ ውል Artcle 6. Contract with Client

1. ማንኛውም ጠበቃ ከደንበኛው ጋር በጽሁፍ 1. Any advocate shall make a clear and written
የሰፈረ ግልጽ የውል ስምምነት ሊፈጽም contractual agreement with his client.The
ይገባል፡፡ ውሉም የተዋዋዮችን contract shall include the names of the parties,
ስም፣አድራሻ፣የአገልግሎቱን ዓይነት፣የውክልና address, type of service, type and scope of
ዓይነትና መጠን፣የአገልግሎት ክፍያውን representation, the amount of fee, way of
መጠን፣ ክፍያው የሚወሰንበት ስልትና computation , the amount and time of payment
የአከፋፈሉን ሥርዓትና የመክፈያውን ጊዜ of the fee, and such other information as
necessary.
እንዲሁም ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን የያዘ
ይሆናል፡፡
2. አንድ ጠበቃ ለደንበኛው የገባውን የሙያ 2. An agreement restricting restricting or totally
avoiding the civil liability of the advocate due
አገልግሎት በአግባቡ ባለማበርከቱ ምክንያት
to the advocate’s failure to render proper
የሚኖርበትን የፍትሐብሔር ኃላፊነት የሚቀንስ service to his client shall be of no effect.
ወይም የሚያስቀር ስምምነት ዋጋ የለውም፡፡

አንቀጽ7.የአገልግሎት ዓይነትና Artcle 7.Type of Service and Scope of


የውክልና መጠን Representaion

1. ማንኛውም ጠበቃ የደንበኛውን ጉዳይ ፍሬ 1. An advocate shall have the obligation, after
ነገርና ማስረጃዎች ከመረመረ በኃላ በህጉ evaluationg the facts andevidences of the case,
መሰረት በጉዳዩ ሊገኝ የሚችለውን ውጤት to assist his client reach on the proper decision

ወይም አማራጭ ውጤቶች እንዲሁም by giving him explanation based on the law as

ተፈላጊውን ውጤት ለማግኘት ደንበኛውን to the possible result or alternative results of


the matter and the type and scope of
ከጠበቃው ሊሰጠው የሚገባውን የውክልና
representation that must be assumed to obtain
ዓይነትና መጠን በማስረዳት ከተገቢው
the desired result.
ውሣኔ ላይ እንዲደርስ የመርዳት ግዴታ
አለበት፡፡

A/K Page 346 of 2280


2. ደንበኛው ከጠበቃው በተሰጠው የሕግ ምክር 2. The advocate shall respect the decision of the
ላይ ተመስርቶ የሚሰጠው ውሳኔ ሕግንና clientmade on the basis of the advice given by the

ይህን ደንብ የማይጥስ እስከሆነ ድረስ ጠበቃው advocate as long as the decision does not violate
the law and these regulations. He shall,in
የማክበር ግዴታ አለበት፡፡ በተለይም በጉዳዩ
particular,respect the decision made by the client to
በግልግል እንዲያልቅ ደንበኛው ከፈለገ
solve the matter by settlement.
ጠበቃው ውሳኔውን ማክበር አለበት፡፡

3. ደንበኛው የሚፈልገው የእርዳታ ወይም 3. When the assistance required or service


የአገልግሎት ጥያቄ ይህን የሥነ ምግባር ደንብ requested by the client is in violation of these
ወይም ሌላ ሕግ የሚጥስ ከሆነ ጠበቃው regulations or other law, the advocate shall

አገልግሎቱን ሊሰጥ የማይችልበትን ምክንያት explain the reason why he can not render service

ለደንበኛው ማስረዳትና ደንበኛው ምክሩን and dismiss the client is the client fails to make
corrections based on the advice on the advice
ተቀብሎ የሚያስተካክል ከሆነ ማሰናበት
given.
አለበት፡፡
4. ደንበኛው በውክልናው ላይ ውሳኔ ለመስጠት 4. The advocate shall provide the client with the
በመፈለግ መረጃ በጠየቀ ጊዜ ጠበቃው relevant information and assist him reach at the

ተገቢውን ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችሉትን appropriate decision when the client requests

መረጃዎች በማቅረብ ውሳኔ ላይ እንዲደርስ information seeking to give decision on the


representation.
መርዳት አለበት፡፡

አንቀጽ 8.ብቃት ያለው አገልግሎት Artcle 8.Rendering Competent Service


ስለመስጠት

1. ማንኛውም ጠበቃ በሚሰጠው የጥብቅና 1. Any advocate is expected to show a high level
አገልግሎት ከፍተኛ የሙያ ችሎታና ብቃት of professional competence and skill in the
ማሳየት ይጠበቅበታል፡፡ advocacy service he renders.

2. ጠበቃው ሕግ በሚፈቅደው መሰረት፣ 2. An advocate shall have professional obligation,


within the limits of the law.

ሀ/ ደንበኛውን መብትና ጥቅም ለማስከበር a. to employ his legal knowledge and work
እውቀቱንና የሥራ ልምዱን በስራ ላይ experience to protect the rights and intersts
የማዋል፣ of his client ;

ለ/ የደንበኛውን ጉዳይ በትጋት የመከታተልና b. to follow up his client’s case diligently and
አፋጣኝና ፍትሐዊ ውሳኔ ለማግኘት ሊወሰድ take all the necessary measures carfully and
የሚገባውን እርምጃ ሁሉ በጥንቃቄና በወቅቱ timely so as to obtain a quick and just
የመፈጸም ሙያዊ ግዴታ አለበት፡፡
decision.

A/K Page 347 of 2280


አንቀጽ 9. አስፈላጊውን መረጃ ስለመስጠት Artcle 9. Communication

ማንኛውም ጠበቃ ጉዳዩ የደረሰበትን ደረጃና Any advocate shall have the obligation to keep

የሚገኝበትን ሁኔታ በየጊዜው ለደንበኛው informed his client with the stage the case has reached
and is status. The client has the right to get a quick
የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡ ደንበኛው መረጃ
response when he requests for information.
እንዲሰጠው በጠየቀ ጊዜም አፋጣኝ ምላሽ
የማግኘት መብት አለው፡፡

አንቀጽ10.ሚስጥር ስለመጠበቅ Artcle 10.Confodentiality of Information

1. ማንኛውም ጠበቃ የደንበኛውን ግላዊ 1. Any advocate shall have the obligation to keep in
ወይም ድርጅታዊ መረጃ ወይም በሙያ secret the personal or organizational information
አገልግሎቱ ምክንያት በእጁ የገባውን of his client or any other information he obtained
ማንኛውንም ሌላ መረጃ በሚስጥር የመጠበቅ in the course of his professional service.
ሙያዊ ግዴታ አለበት፡፡
2. The advocate may not, without the consent of the
2. ጠበቃው በውክልናው ምክንያት
client, reveal information relation to his power of
ከደንበኛው የተሰጠውን መረጃና ማንኛውንም
representation and any other information.
ሌላ መረጃ ከደንበኛው ፈቃድ ሳያገኝ ሊገልጽ
አይችልም፡፡ 3. The obligation of professional confidentiality of

3. የጠበቃ ምስጢር የመጠበቅ ሙያዊ professional confidentiality of an advocate may

ግዴታ በእርሱና በደንበኛው መካከል የነበረው not cease because of termination of the contract
with the client.
የስራ ውል በመቋረጡ ምክንያት ቀሪ ሊሆን
አይችልም፡፡
Artcle 11.Condition of Disclosure
አንቀጽ11.ሚስጥር ስለሚገለጽበት ሁኔታ
Without prejudice to the provisions of article 10, an
advocate may,when he reasonably belives appropriate,
የአንቀጽ 10 ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ጠበቃው reveal to the extent necessary the information he
obtained in the course of his professional, reveal to the
ተገቢ ነው ብሎ ሲያምን በሙያ ሥራው
extent necessary the information he obtained in the
አጋጣሚ በእጁ የገባውን መረጃ በሚከተሉት course of his professional duties, in the following
cases.
ምክንያቶች እንደአስፈላጊነቱ መጠን ሊገልጽ
ይችላል፡፡
1. when the information he obtained from the
client is necessary for the task he is represented;
1. ከደንበኛው ያገኘው መረጃ ለተወከለበት
ስራ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ፣ 2. to defend himself or claim his interests in a
2. ከደንበኛው ጋር ክርክር በሚፈጠርበት controversy with the client;
ጊዜ ራሱን ለመከላከል ወይም መብቱን
3. when a controversy arises concerning his power
ለማስከበር፣ of representation ; or
3. የውክልና ስልጣኑን በተመለከተ ክርክር
ሲነሳ፣ ወይም
A/K Page 348 of 2280
4. ሕግ በሌላ ሁኔታ በግልጽ የተጣለበትን 4. to prform his obligation as expressly provided
ግዴታ ለመወጣት፡፡ otherwise by law.

አንቀጽ 12. የጥቅም ግጭት Artcle 12. Conflict of interests

1. Any advocate may not enter into a contract to


1. ማንኛውም ጠበቃ በራሱና በደንበኛው ወይም
በዘመዶቹና በደንበኛው ወይም በሸሪኮቹና render professional service when he knows that
በደንበኛው ወይም በሁለት ደንበኞቹ መካከል there exists conflict of interests between the client
የጥቅም ግጭት መኖሩን እያወቀ የሙያ
and himself, or between his relatives and his
አገልግሎት ለመስጠት መዋዋል አይችልም፡፡
client, or between his partners and his client,or
የጥቅም ግጭት መኖሩ የታወቀው አገልግሎቱ
ከተጀመረ በኋላ ከሆነ ይህንኑ ለደንበኛው between his clients, when the existence of conflict

አስረድቶ አገልግሎቱን ማቋረጥ አለበት፡፡ of interests has been discovered after the service
2. ማንኛውም ጠበቃ ደንበኛው የሚከፍለው
had already begun the advocate shall explain the
ገንዘብ እንዳያመልጠው በማሰብ የጥብቅና
matter to his client and terminate the service.
ደረጃው የማይፈቅድለት ጉዳይ መሆኑን
እያወቀ ተቀብሎ መዋዋል የለበትም፡፡

አንቀጽ 13.ከቀድሞ ደንበኛ ጋር ስለሚኖር


Artcle 13.Conflict of Interests with
የጥቅም ግጭት
Former Client
1. ማንኛውም ጠበቃ ከዚህ ቀደም የጥብቅና
1. Any advocate who has formerly rendered legal
አገልግሎት ከሰጠበት ጉዳይ ወይም
service in amatter or related other matters may
ከደንበኛው ጥቅም ጋር ከሚጻረሩ ከጉዳዩ ጋር
not represent on the same matter a new client
ግንኙነት ባላቸው ሌሎች ጉዳዮች ላይ
whose intersts are adverse to the former client
ከቀድሞ ደንበኛው ጋር ተመካክሮ የጽሁፍ
unless the former client consents, after
ፈቃድ ካላገኘ በስተቀር ለአዲስ ደንበኛ consulation, in writing.
የጥብቅና አገልግሎት ሊሰጥ አይችልም፡፡
2. ማንኛውም ጠበቃ ከዚህ ቀደም ይሠራበት
የነበረው የጥብቅና አገልግሎት ድርጅት 2. Any advocate may not represent a new client
የጥብቅና አገልግሎት ከሰጠው ደንበኛ ጥቅም whose interests are adverse to a client to whom
ጋር የሚጻረር ጥቅም ላለውና ስለደንበኛውም the firm, with which the advocate was formerly
መረጃ ባገኘበት ጉዳይ ከቀድሞው የድርጅቱ
associated, had previously rendered legal service
ደንበኛ ጋር ተመካክሮ የጽሁፍ ፈቃድ ካላገኘ
በስተቀር የአዲሱ ደንበኛው የጥብቅና and about whom the advocate had acquired and
አገልግሎት ሊሰጥ አይችልም፡፡ information, unless the former client consents
after consualtation, in writing.

A/K Page 349 of 2280


አንቀጽ 14. በጠበቃና በደንበኛ መካከል Artcle 14.Contracts BetweenAdvocate
and Client
የሚፈጸሙ ውሎች

ማንኛውም ጠበቃ ከደንበኛው ጋር Any advocate may not enter into with the client,
ማናቸውንም ውል ሊዋዋል የሚችለው ከዚህ any contract unless the following condition are
በታች የተዘረዘሩት ሁኔታዎች ከተሟሉ ብቻ fulfilled.
ነው፡፡

1. በጠበቃውና በደንበኛው መካከል የሚደረገው 1. the contract between the advocate and the client
ውል ከወቅቱና ከሁኔታዎች አንጻር ተገቢና is proper and reasonable in view of the time
and the situations;
ምክንያታዊ ሲሆን፣
2. the advocate clearly explains to the client the
2. ጠበቃው የስምምነቶቹን መስፈርቶችና የውሉን
terms of the agreement and type of the
ዓይነት ለደንበኛው በግልጽ ያስረዳው ከሆነ፣
contract; or
ወይም
3. ደንበኛው በውሉ ላይ ከሌላ ሰው ጋር ተመካክሮ 3. the client consents in writing to the agreement
after consulation with another person.
ስምምነቱን በጽሁፍ ያፀደቀ ሲሆን፣

አንቀጽ 15.ከደንበኛው ስለሚደረግ Artcle 15.Gifts and wills by Client

ስጦታና ኑዛዜ
ማንኛውም ጠበቃ ደንበኛው በመልካም ፈቃድ Any advocate may accept a gift of considerable
value of a will made to him by his client’s free will
የሚያደርገለትን ኑዛዜ ወይም ከፍተኛ ዋጋ
only when the matter is in writing , and the
ያለውን ስጦታ ሊቀበል የሚችለው ጉዳዩ
advocate ascertains that the client had been
በጽሑፍ ከሆነና ድርጊቱ በሚፈጸምበት ጊዜ
represented by an independent advocate andgive
ደንበኛው ተገቢው የምክር አገልግሎት the proper advice concerning the consequences of
የተሰጠው ስለድርጊቱም ውጤት ከገለልተኛ his act.
ጠበቃ የተረዳ መሆኑን ካረጋገጠ ብቻ ነው፡፡

አንቀጽ 16.በጠበቃና በደንበኛ መካከል Artcle 16.Loans Between Advocate and


ስለሚደረግ ብድር Client

ማንኛውም ጠበቃ ከደንበኛው ገንዘብ ሊበደር


Any advocate may not lend money to, or borrow
ወይም ለደንበኛው ገንዘብ ሊያበድር
money form his client.
አይችልም፡፡

አንቀጽ 17.ጠበቃ ሸሪክ በሆነበት የንግድ Artcle 17.Consulancy Service of an


ድርጅት ስለሚሰጠው የምክር Advocate with partnership in Business
አገልግሎት Organization
Any advocate who is a partner in a business
ማንኛውም ጠበቃ ሸሪክ በሆነበት የንግድ ድርጅት organization may render advice regarding the
ውስጥ አጠቃላይ የንግድ ድርጅቱን ወይም ሶስተኛ business organization in general or third partieds;
ወገኖችን በተመለከተ የምክር አገልግሎት ለመስጠት he may not however, render advice in the matter of
ይችላል፤ሆኖም ራሱን በሚመለከት የድርጅቱ ጉዳይ the organization regarding him self.
ላይ የምክር አገልግሎት ለመስጠት አይችልም፡፡

A/K Page 350 of 2280


አንቀጽ 18.የመንግስት ሠራተኛ የነበረ Artcle 18.Advocate who Formerly was a
ጠበቃ Civil Servant

1. ማንኛውም ከዚህ ቀደም የመንግስት 1. Any advocate who formerly was a public
ሰራተኛ ወይም ባለስልጣን የነበረ ጠበቃ employee or officer may not render professional

በቀጥታ በወሰነባቸው ወይም በጥልቀት service to a client in matters on which he passed

በተሳተፈባቸው ጉዳዮች ላይ ከቀድሞው decision directly or participated in substantially


unless he obtains the written consent of the
አሰሪው ጋር ተመካክሮ የጽሁፍ ፍቃድ
former empoloyer after consultation.
ካልተሰጠው በስተቀር ለአንድ ደንበኛ የሞያ
አገልግሎት መስጠት አይችልም፡፡

2. ሕግ በግልጽ ካልፈቀደ በስተቀር የመንግስት 2. Unless other wise provided by law, an advocate
ሰራተኛ ወይም ባለስልጣን በነበረበት ጊዜ who as acquired information about a person

አንድን ግለሰብ በተመለከተ መረጃ ያገኘ while he has a public employee or officer may

ጠበቃ መረጃው ከሚመለከተው ሰው ጥቅም not represent a client whose intersests are
adverse to that person of whom the information.
ጋር የሚጻረር ጥቅም ላለው ሰው የጥብቅና
አገልግሎት ሊሰጥ አይችልም፡፡

አንቀጽ 19. ዳኛ ወይም የሽምግልና ዳኛ Artcle 19.Former Judge or Arbitrator or

ወይም አስታራቂ Conciliator

1. ማንኛውም ጠበቃ ቀደም ሲል በዳኝነት 1. In no case may and advocate render


ወይም አንድን ወገን በመወከል ሳይሆን advocacy service in amatter in which he had
በግለኝነት በሽምግልና ዳኝነት የተካፈለበትን participated as a judge or arbitrator or
ወይም ለአስታራቂነት ወይም በሕግ ጉዳይ conciliator.
ፀሐፊነት የተሳተፈበትን ጉዳይ በሚመለከት
በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን የጥብቅና
አገልግሎት ሊሰጥ አይችልም፡፡
2. ማንኛውም ጠበቃ በዳኝነት፣በሽምግልና 2. Any advocate may not negotiate for
ዳንነት፣በአስታራቂነት፣በሕግ ጉዳይ employment with any person who was a
ፀሐፊነት ወይም በተመሳሳይ ኃላፊነት
party or a lawyer in amatter in which he had
በሚሠራበት ወቅት በዚሁ ጉዳይ ተካፋይ
የሆነ ባለጉዳይ ወይም የሕግ ባለሙያ served as a judge, arbitrator, conciliator,
በሠራተኛነት እንዲቀጥረው ሊደራደር legal clerk or similar other position.
አይችልም፡፡

A/K Page 351 of 2280


3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ የተከለከለ 3. A legal firm in which an advocate disqualified

ጠበቃ አባል የሆነበት የጥብቅና አገልግሎት by sub -artcle (1) of this article is a member
ድርጅት ጠበቃው አገልግሎት እንዳይሰጥ
may continue representation, through another
በተከለከለበት ጉዳይ ላይ በሌላ ጠበቃ
advocate, I a matter in which the member
አማካይነት አገልግሎት ሊሰጥ የሚችለው፤
advocate is prohibited if
ሀ/ የተከለከለው ጠበቃ በጉዳዩ ላይ ምንም
ዓይነት ተሳትፎ እና ከአገልግሎት a. The disqullified advocate is screened form any
ክፍያው ድርሻ እንዳይኖረው ከተደረገ፣ participation in the matter and is apportinoned on

ለ/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ part of the fee there from;
ለተመለከተው ጉዳዩን ላየው አካል
ይህ ደንብ አለመጣሱን እንዲያረጋግጥ b. Written notice is promptly given to the appropriate body
ይደረግ ዘንድ ተገቢው የጽሁፍ which handled the case as indicated by sub-artcle (1) of
ማስታወሻ በወቅቱ የተላከለት ከሆነ፤
theis article to enable it ascertain compliance with the

ሐ/ ጉዳዩ በእርቅ ሳይፈታ ቢቀር provisions of these regulations.


በየትኛውም ወገን ጥቅም ላይ
መሰረታዊ የሆነ ጉዳት ይደርሳል
ተብሎ የማይጠበቅ ሲሆን እና፣

መ/ ሁለቱን ደንበኞችን በጋራ የመወከል


ኃላፊነት በገለልተኛነት ለመወጣት
የሚችልና በየትኛውም ወገን ላይ
ተገቢ ያልሆነ ተጽዕኖ የማያሳድር
መሆኑን ሲያረጋግጥ፡፡

አንቀጽ 20.የአስታራዊነት ሥራ መስራት፣ Artcle 20. Working as conciliator


1. ማንኛውም ጠበቃ ከዚህ የሚከተሉትን 1. Any advocate may act as a conciliator between
ድንጋጌዎች በመከተል በሁለት ደንበኞች clients in accordance with the following
መካከል የአስታራቂነት ሥራ ሊሰራ
ይችላል፡፡ provisions, if ;
a. the advocate explains the implications of the
ሀ. ጠበቃው ሁለት ደንበኞቹን ለማስታረቅ
መስራቱ የሚኖረውን እንድምታ፣ጥቅምና common representateion, including the
ጉዳቱን ጭምር ካስረዳቸው በ|ላ advantages and disadvantages involved and
ሁለቱም ደንበኞች በጠበቃው አስታራቂነት
both clients consent to the conciliation.
የተስማሙ ሲሆን፣

A/K Page 352 of 2280


ለ. በጠበቃው ሚዛናዊ ግምት ጉዳዩ b. the advocate reasonably believs that the matter
can be resolved on terms compatible with the
ከሁለቱ ወገኖች ጥቅም ጋር
clients’ best interests, especially that each client
በተጣጣመ ሁኔታ ይፈታል ብሎ will be able to make adequate decisions in the
ሲገምት፣ matter.

ሐ. ጉዳዩ በእርቅ ሳይፈታ ቢቀር c. There is no substantial harm likely to happen to


በየትኛውም ወገን ጥቅም ላይ the interests of any of the clients if the

መሰረታዊ የሆነ ጉዳት ይደርሳል contemplated resolution unsuccessful;and

ተብሎ የማይጠበቅ ሲሆን፣ እና

መ. ሁለቱን ደንበኞቹን በጋራ የመወከሉን d. The advocate ensures that the common
ሃላፊነት በገለልተኝነት ለመወጣት representation can be undertaken impartially and
የሚችልና የትኛውም ወገን ላይ without improper effect on either party.

ተገቢ ያልሆነ ተጽዕኖ የማያሳድር


መሆኑን ሲያረጋግጥ፡፡
2. ማንኛውም ጠበቃ የአስታራቂነት 2. While acting as a conciliator, any advocate shall

አገልግሎት በሚሰጥበት ጊዜ ከእያንዳንዱ consult with each client concerning the decisions

ደንበኛ ጋር የሚደርስበትን ውሳኔ to be made and exp;lain the considerations


relevant in making them, to help each client make
በመመካከር እና በጉዳዩ ላይ ውሳኔ
complete and adequate decisions.
ለመስጠት የሚረዱትን ቁም ነገሮች በሙሉ
እንዲገነዘቡ በማድረግ እያንዳንዱ ደንበኛ
የተሟላ እና አጥጋቢ ውሳኔ እንዲሰጥ
መርዳት አለበት፡፡ 3. An advocate shall withdraw as a conciliator when

3. ማንኛውም ጠበቃ ከደንበኛቹ አንዱ any of the clients so requests or if any of the
ያስታራቂነት አገልግሎትን እንዲቋርጥ conditions under sub-article (1) is not satisfied. He
በጠየቀ ጊዜ ወይም በንዑስ አንቀጽ /1/ may, after withdrawal, not represent any of the
ከተመለከቱት ሁኔታዎች አንዱን መሟላት
parties on the matter.
ባልቻለ ጊዜ የአስታራቂነት አገልግሎቱን
ያቋርጣል፡፡ ውክልናውን ካቋረጠም በኋላ
በዚያው ጉዳይ ላይ ለማንኛውም ወገን
የጥብቅና አገልግሎት ለመስጠት
Artcle 21. Advocate to an Organization
አይችልም፡፡

አንቀጽ 21-ለድርጅት ጠበቃ ስለመሆን 1. An advocate representin an organization renders


service acting through the duty authorized
1. ለአንድ ድርጅት የጠበቃ አገልግሎት individuals in accordance with the rules of the
organization.
የሚሰጠው በድርጅቱ ደንብ መሰረት
አግባብ ያላቸውን የድርጅቱን የሥራ
ኃላፊዎች እያማከረ ይሆናል፡፡
A/K Page 353 of 2280
2. ማንኛውም ጠበቃ የድርጅቱ ተወካይ ሆኖ 2. If an advocate on the course of representing
በሚሰራበት ወቅት የድርጅቱን ባለስልጣን an organization believes that an officer,
ተቀጣሪ ወይም ከድርጅቱ ጋር ተባባሪ employee of the organication or other person
ሆነው የሚሰራ ሌላ ሰው ድርጅቱን በሕገ associated with the organization is engaged in
ወጥነት ሊያስጠይቅ በሚችል ሁኔታ an action or refuses to act in a manner that
would be imputed to the organization as
አንድን ድርጊት በመፈጸም ወይም
unlawful, and is likely to result in substantial
ባለመፈጸም በድርጅቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት
injury to the organization, the advocate shall
ሊያስከትል ይችላል ብሎ በገመተ ጊዜ
take the necessary legal measures to prevent
ጉዳቱን ለመከላከል ይቻል ዘንድ the damage.the measures to be taken by
አስፈላጊውን ሕጋዊ እርምጃ መውሰድ advocate may include the following.
አለበት፡፡ በጠበቃው ሊወሰዱ ከሚችሉ
እርምጃዎች የሚከተሉት ይገኙበታል፡፡

ሀ/ ጉዳዩ እንደገና እንዲታይ መጠየቅ፣ a) asking reconsideration of the matttere;

ለ/ በጉዳዩ ላይ የተለየ አስተያየት b) advising that a separate that a separate opinig on


ቀርቦበት ስልጣን ላለው የድርጅቱ the matter be given for presentation to the
አካል እንዲቀርብ ምክር appropriate authority in the organization; or
መስጠት፣ወይም

ሐ/ ጉዳዩን ከፍ ላለው የድርጅቱ አካል c) referring the matter to higher authority in the
ማቅረብ ወይም ጉዳዩ አሳሳቢና ከባድ organization or if the matter is serious, referral
በሆነ ጊዜ ደግሞ ለድርጅቱ to the highest decision making authority in the
የመጨረሻ ውሳኔ ሰጪ አካል
organization.
ማቅረብ፡፡

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ 3. If, despite the efforts in accordance with sub-
በተመለከተው መሰረት ተገቢው ውሳኔ article (2) of this article, the highest authority
እንዲሰጥበት አስፈላጊው ጥረት ተደርጎ insists up on the act that is in violation of the
የመጨረሻ ውሳኔ ሰጪ አካል ሕግን law and is likelyto result in substaital injury
የሚጥሰውና በድርጅቱ ላይ ከፍተኛ ጉዳት
to the organization to contuinue, the advocate
ሊያስከትል የሚችለው እርምጃ
እንዲቀጥል ከወሰነ ጠበቃው አገልግሎቱን is expected to resign from his crevice.
በፈቃዱ መልቀቅ ይጠበቅበታል፡፡

4. ጠበቃው የድርጅቱን መሪ፣ባለሥልጣን፣ 4. In dealing with the cases of the

ሠራተኛ፣ ባለአክሲዮን ወይም በድርጅቱ organization’s director, officers employee,

የታቀፈ ሰው ጉዳይ በሚያይበት ጊዜ የእነዚህ member, shareholder of other person, an

ሰዎች ጥቅም ከድርጅቱ ጥቅም ጋር advocate shall explain the identity of such

የሚጋጭ መሆኑ ከታወቀ የሰውዬውን person when it is known that the interests of

ማንነት ማስረዳት አለበት፡፡ the peson in adverse to those of the


orgaization’s
.

A/K Page 354 of 2280


5. የጥቅም ግጭትን በተመለከተ የዚህ ደንብ 5. Without prejudice to the provision of these

ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው፤አንድን regulations, an advocate representing an


organization may also represent the directors,
ድርጅት ወክሎ የሚሰራ ጠበቃ የድርጅቱን
officers, employees, members, shareholders
መሪዎች፣ባለስልጣኖች፣ሰራተኞች፣
or other constituents of the organization.
ባለአክሲዮኖች ወይም ሌሎች ሰዎችን
በመወከል ሊሰራ ይችላል፡፡
Artcle 22.Advocate to Aperson Under
አንቀጽ 22.ችሎታ ለሌለው ሰው ጠበቃ
a Dsability
ስለመሆን
1. ደንበኛው ለአካለ መጠን 1. When a client is not able to make adequate
ባለመድረሱ፣የአእምሮ መታወክ የገጠመው
decisions on matters connected with the
በመሆኑ ወይም በሌላ በማናቸውም
ምክንያት ከውክልናው ጋር በተያያዙ representation due to minority, mental
ጉዳዮች ላይ ተገቢውን ውሳኔ ለመስጠት disability or for any other reason the advocate
ባልቻለ ጊዜ ጠበቃው የጠበቃና የደንበኛውን shall act maintaining client- advocate
መደበኛ ግንኙነት በመጠበቅ መስራት relationship.
አለበት፡፡
2. ጠበቃው ደንበኛው የራሱን ጥቅም በአግባቡ 2. An advocate shall seek the appointement of a
ለማስጠበቅ የማይችል መሆኑን በተረዳ ጊዜ guardian or take other actions for the
ሞግዚት እንዲመደብለት ማድረግ ወይም protection of the interests of the client when

ጥቅሙን ለማስጠበቅ የሚረዱ ሌሎች the advocate thinks that the client can not

እርምጃዎችን መውሰድ ይኖርበታል፡፡ adequately act in line with his own interest.

አንቀጽ 23.የሕግ ሙያ ያልሆኑ ተደራቢ


Artcle 23.Non -professional subsidiary
ሥራዎች activities
1. When an advocate engages in subsidiary
1. ማንኛውም ጠበቃ በሕግ ሙያ አገልግሎት
commercial or other social, economic, political
በተሰማራበት ወቅት ተደራቢ የንግድ ወይም ሌላ
activities while renderling professional legal
ማህበራዊ፣ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ ስራ service,he is required to take the necessary care
የሚከናውን በሆነ ጊዜ በተደራቢነት የሚሰራው so that such subsidinary activities may not affect
ስራ የሙያውን ታማኝነት፣ነጻነት፣ብቃትናክብር the loyalty, independence, competence and honor
እንዳይቀንሰው ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ of his advocacy profession.
ይጠበቅበታል፡፡ 2. Any advocate shall have the responsibility to
notify to his client the subsidiary activities he
2. ማንኛውም ጠበቃ ከሙያው ውጭ
performs outside his profession and the extent of
የሚያከናውነውን ተደራቢ ስራውንና
የተሳትፎውን መጠን ለደንበኛው የማስታወቅ his participation.
ኃላፊነት አለበት፡፡

A/K Page 355 of 2280


3. ማንኛውም ጠበቃ ከሙያው ውጭ የሆነ 3. Anyadvocate is required to explain clearly to
ተደራቢ ስራ በሚሰራበት ወቅት ከደንበኞቹ his clients that he is not acting in his
ጋር የሚያደርገው ግንኙነት ከጥብቅና professional capacity when he deals with them
ሙያው ውጭ መሆኑን በግልጽ in his subsidiary non professional activities.
እንዲረዱለት ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡
4. ማንኛውም ጠበቃ ከጥብቅና ሙያው ውጭ 4. Any advocate shall keep books account which

በሆነ ስራ ተሰማርቶ የሚያገኘውን ገቢ shows separately the income he collects form


activites outside his advocacy profession
በጥብቅና ሙያው ካገኘው ገቢ ለይቶ
from that he collects from his professional
የሚያሳይ የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ
legal service.
አለበት፡፡

አንቀጽ 24 -የደንበኛን ንብረት ስለመጠበቅ


Artcle 24.Keeping Cliens Property
1. ማንኛውም ጠበቃ ከውክልናው ጋር በተያያዘ
1. When an advocate deeps on trust or
የደንበኛን ንብረት በአደራ በሚጠብቅበት administers the propetty of aclient in
ወይም በሚያስተዳድርበት ጊዜ በኢትዮጵያ connection with a representation, he shall
ሕግ የታዘዙትን የጥንቃቄ እርምጃዎች respect all the cautionary measures that are
በሙሉ የማክበር፣አግባብነት ያለው ሕግ provided under the Ethiopian law; he shall
በሌለ ጊዜ ደግሞ ጠንቃቃ ባለንብረት have the obligation to take the measures of

የሚወስዳቸውን የጥንቃቄ እርምጃዎች care that are taken by agood owner.

የመውሰድ ግዴታ አለበት፡፡


2. ማንኛውም ጠበቃ ደንበኛው በስሙ ንብረት 2. Upon receiving the property of the client any
የሚረከብ መሆኑን በግልጽ የሚያውቅ advocate shall have the obligation to notify
ካልሆነ በስተቀር የደንበኛውን ንብረት the client with same unless the client knows
እንደተረከበ መረከቡን የማስታወቅ ግዴታ clearly that the advocate is receiving the
አለበት፡፡ property on his behalf.
3. ማንኛውም ጠበቃ የደንበኛውን ንብረት
በአደራ በሚጠብቅበት ወይም 3. When any advocate keeps on trust or
በሚያስተዳድርበት ወቅት ንብረቱን administers the property of his client he shall
ለመተሳሰብና ለባለመብቱ ለማስረከብ
በሚያመች ሁኔታ መዝግቦ የመያዝ ግዴታ have the obligation to maintain a record in a
አለበት፡፡ በባንክ መቀመጥ ያለበት ገንዘብ manner that is suitable for accounting and
ካለም ለብቻው የተለየ የባንክ ሂሳብ መክፈት
delivery of the property to the owner.
አለበት፡፡
4. ጠባቂው የያዘውን ንብረትና መረጃዎች
ለማየት ስልጣኑ የሌላቸው ሰዎች 4. The advocate shall have the responsibility to
እንዳይመረምሩት ተገቢውን ጥንቃቄ take the necessary care so that the property
የማድረግ ኃላፊነት አለበት፡፡ and documents in his possession may not be
inspected by persons having on authority.

A/K Page 356 of 2280


5. ማንኛውም ጠበቃ ደንበኛው ንብረቱን 5. Anyadvocate shall have the responibliity to
ለመረከብ በጠየቀ ጊዜ ወይም ንብረቱን deliver to the client the property in his
ለባለቤቱ ማስረከብ ተገቢ በሆነ ጊዜ possession when the client so requests or when
የማስረከብ ኃላፊነት አለበት፡፡ it is the right time to do so.
6. ጠበቃው የደንበኛው ንብረት ባላደራ እና 6. When the advocate deeps and administers his
አስተዳዳሪ በሆነበት ጊዜ በሶስተኛ ወገኖች client’s property he has the right to reclaim
properties under possession of third parties,
የተያዘን ንብረት የማስመለስ፣የደንበኛውን
inspect his client’s records of ownership title
የባለንብረትነት የማረጋገጫ መዛግብትና
and other documents.
ሌሎች መረጃዎች የማየት መብት አለው፡፡

አንቀጽ 25.የደንበኛን ልዩ ፍቃድ Artcle 25. Obtaining Client’s Special


ስለማግኘት Consent

ጠበቃ ለደንበኛው በሕግ የተፈቀደለትን An advocate may decline to raise, as an objection in


የይርጋና ሌሎች ተመሳሳይ መብቶችን a procedding,period of limitation and similar other
በተቃውሞነት በክርክር ወቅት ላያቀርብ rights provided by the law to the client only when
he explanins the matter to the client and the client
የሚችለው ሁኔታውን ለደንበኛው ካስረዳ በኋላ
consents there to in writing.
ደንበኛው በጽሁፍ ከፈቀደለት ብቻ ነው፡፡

አንቀጽ 26.ጉዳዩ በስምምነት እንዲያልቅ Artcle 26.Encouraging the Consideration


ስለመገፋፋት of a case by Settlement

ጠበቃው የደንበኛው ጉዳይ በፍርድ ቤት ቀርቦ When an advocate finds that the desired result can
ከሚወሰን ይልቅ በእርቅ ቢያልቅ ተገቢውን beobtained if his client’s case can be resolved by
ውጤት የሚያስገኝ ሆኖ ባገኘው ጊዜ ጉዳዩ settlement rather that in court he may encourage the
በእርቅ እንዲያልቅ ሊገፋፋ ይችላል፡፡ consideration of the case by settlement.

አንቀጽ 27. የተከላካይ ጠበቃ ኃላፊነት Artcle 27.Responibities of a Defense


Advocate

1. ማንኛውም ተከላካይ ጠበቃ በደንበኛው ላይ 1. Any defense advocate shall have the
ስልጣን ባለው ፍርድ ቤት የጥፋተኝነት obligation to defend his client unless he is
ውሳኔ ሊያሰጥ የሚያበቃ በቂ ማስረጃ certain that adequate evidence has been
መቅረቡን ካላረጋገጠ በስተቀር ደንበኛው produced to establish the guilt of the client
በጥፋተኝነት እንዳይቀጣ የመከራከር ግዴታ by the court which has the authority.
አለበት፡፡
2. ማንኛውም ጠበቃ ደንበኛው በተከሰሰበት ወንጀል 2. Any advocate is required to warn his client
ሙሉ በሙሉ ጥፋተኛ መሆኑን ማወቁ ወይም beforehand the fact that to the advocater’s
በማስረጃነት የሚያቀርባቸው ነገሮች የሚያዋጡ
knowledge that the client is guilty or that the
መሆናቸው ማወቁ ለደንበኛው ተገቢውን የክርክር
አገልግሎት እንዳይሰጥ ተጽዕኖ ሊያሳድር things to be produced as evidences are not
እንደሚችል በመግለጽ ደንበኛውን አስቀድሞ reliable may affect the advocate in giving the
ማስጠንቀቅ ይጠበቅበታል፡፡ proper defense service to the client.

A/K Page 357 of 2280


3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ ድንጋጌ 3. The provisions of sub-article(2) of this article
የወንጀል ተከሳሽ በቀረበበት ክስ ጥፋተኛ shalle not affect the inquiry and defense to

ከመባሉ በፊት እያንዳንዱን የጉዳዩን ነጥብ be made by an advocate to ascertain that

ትክክለኛነት ለማረጋገጥ ጠበቃው every element of the case be established


before an accused in a criminal proceeding is
የሚያደርገውን ማጣራትና ክርክር
held responsible .
አይመለከትም፡፡

አንቀጽ 28.አከራካሪ ጉዳይ በሌለበት ክስና Artcle 28.Claims and contentions without
ክርክር ስለአለማቅረብ cause of action
Any advocate may not bring a case and defend a
ማንኛውም ጠበቃ ተከራካሪን ለማጉላላት ክስ
proceeding to harass an opposing party, especially
ማቅረብና መከራከር በተለይም አከራካሪ የሆነ
when it is clear that there is noissue in controversy
ጭብጥ በሌለበትና የክርክሩ ውጤት በተከራካሪ
and the result of the procedding will not have any
ወገኖች መብት ላይ ለውጥ የማያመጣ መሆኑ effect of the rights of both parties
በግልጽ በሚታይበት ጉዳይ ክስ ማቅረብና
መከራከር አይችልም፡፡

አንቀጽ 29. ለተቃራኒ ወገን ቅን ስለመሆን


Artcle 29.Fairness to opposing party

ማንኛውም ጠበቃ የሚከተሉትን ድርጊቶች Any advocate shall not;

መፈጸም የለበትም፡፡

1. ተቃራኒ ወገን ማስረጃ እንዳያገኝ ማናቸውም 1. Create any obstruction on opposing party’s

እንቅፋት መፍጠር ወይም ሌሎች ሰዎች access to evidence or assist or counsel


others to do any such act;
ይህን መሰል አድራጎት እንዲፈጽሙ
መምከር ወይም መርዳት፣
2. Falisify evidence, councel or assist others
2. ማስረጃን ማሳሳት ወይም ሌሎች ሰዎች
to do any such act;
ይህን መሰል አድራጉት እንዲፈጽሙ
መምከር ወይም መርዳት፣
3. ከጉዳዩ ጋር ግንኙነት የሌለው ወይም 3. Present a matter that is irrelevant to the
በማስረጃ ሊደገፍ የማይችል ነገር case, or that will not besupported by
ማቅረብ፣በምስክርነት ካልቀረበ በስተቀር
evidence, assert personal knowledge of
በግሉ የሚያውቀውን የጭብጥ ፍሬ ነገሮች
መሰንዘር፣ወይም የጉዳዩን ፍትሐዊነት፣ facts in issue except when testifying as a
የአንድን ምስክር ተአማኒነት፣የተከሳሽን witness of thematter, the credibility of a
ጥፋተኛ ወይም ተጠያቂ መሆንና አለመሆን witness, the guilt or liability of an accused;
አስመልክቶ የግል አስተያየቱን መስጠት፡፡

A/K Page 358 of 2280


.
4. ደንበኛው ወይም ምስክርነታቸውን እንዲሰጡ 4. Encourage any othere person, exept the client

የማይገደዱ ሰዎችን በተመለከተ ካልሆነ or persons not compelled by law to testify,

በስተቀር ሌላ ማንኛውንም ሰው ለተቃራኒ to refrain from testifying or giving other


relevant information to anopposing party.
ወገን የምስክርነት ቃሉን ወይም ሌላ
አግባብነት ያለው መረጃ እንዳይሰጥ
መገፋፋት፡፡
Artcle 30.Dealing with Unrepresented
አንቀጽ 30.በጠበቃ ያልተወከለ ተከራካሪ person
ሲያጋጥም
When an advocate is dealing with an opposing
ማንኛውም ጠበቃ በጠበቃ ያልተወከለ
party who is not represented by an advocate the
ተከራካሪ ባጋጠመው ጊዜ ጠበቃው ሆን ብሎ opponent shall be told by the advocate what the
ይህንኑ ተከራካሪ ወገን ሊያሳስቱ የሚችሉ role of the advocate is in the matter; hence, the
ድርጊቶች ከመፈጸም መቆጠብ አለበት፡፡ advocate shall refrain from deliberate acts that
ከተቻለም ጠበቃ ላልያዘው ተከራካሪ ጉዳዩን would mislead his opponent.
በተመለከተ የጠበቃ ሚና ምን እንደሆነ [

ማስረዳት አለበት፡፡ Artcle 31.Respect for rights of third


parties
አንቀጽ 31.የሦስተኛ ወገኖችን መብት
In representin a client, an advocate may not use
ስለማስከበር
means that have no sustintilal purpose other than to
ማንኛውም ጠበቃ ለደንበኛው በሚሰጠው delay, embarrass or burden third parties, or use
የጥብቅና አገልግሎት ሶስተኛ ወገኖችን methods of obtaining evidence that violate that legal
ማጉላላት፣ማዋረድ ወይም በእነዚሁ ወገኖች rights of such persons.
ላይ ተገቢ ያልሆነ ጫና መፍጠር፣ሌላ
መሰረታዊ ግብ በሌለው ወይም የሶስተኛው
ወገኖችን ሕጋዊ መብት በሚጋፋ መንገድ
ማስረጃ የማግኘት ዘዴ መጠቀም የለበትም፡፡
Artcle 32.Publicity on mass media
አንቀጽ 32.ጉዳዩን በመገናኛ ብዙኃን ስመግለጽ
1. Any advocate may disclose information he
1. ማንኛውም ጠበቃ በሕግ ሙያ obtained in the course of his legal service to
አገልግሎት ምክንያት ያወቀውን መረጃ
the mass media unless it is reasonably
ለመገናኛ ብዙኃን ሊገልጽ የሚችለው
በሚዛናዊ የህሊና ግምት መረጃውን believed that the disclosure of information
መግለጽ የፍትህ ሂደትን የማያደናቅፍና would be prejudicaial to the trial proceeding
የደንበኛውን ጥቅም የማይጎዳ ከሆነ ብቻ and the interest of client.
ነው፡፡

A/K Page 359 of 2280


2. Notwithstanding the restriction imposed by
2. በንዑስ ቁጥር/1/ የተመለከተው ክልከላ
sub- article (1) an advocate may without
ቢኖርም ዝርዝር ጉዳይ ውስጥ ሳይገባ
elaboration provide information to the media
ጠበቃው በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ለመገናኛ
on the following matters.
ብዙኃን መረጃ ለመስጠት ይችላል፡፡
ሀ. የክሱን ወይም የመከላከያውን ጠቅላላ a. the generale nature of the claim or defense; and
ሁኔታ ወይም ዓይነት እንዲሁም in a criminal case; except where prohibited by
የወንጀል ጉዳይ ከሆነ የክሱን ዓይነት
law, the nature of the charged offense or the
በሕግ ካልተከለከለ በስተቀር የወንጀል
defense and the identity of the persons
ክሱን ወይም የመከላከያውን ዓይነት፣
ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ሰዎች involved;
ማንነት፣
ለ. በሕዝብ መዝገብ ውስጥ የሰፈረን መረጃ፣ b. the information contained in a public record;

ሐ. በጉዳዩ ላይ የተሰጠውን ቀነ ቀጠሮ c. the scheduling or the stage of the matter in


ወይም ጉዳዩ የደረሰበትን ደረጃ፣ litigation;

መ. መረጃ ለመሰብሰብ የቀረበን የእርዳታ d. a request for assistance in obtaining evidence


ጥያቄ እና የተፈላጊውን መረጃ ዓይነት፣ and the type of evidence needed there to;
ሠ. ጉዳዩ የሚመለከተው ሰው በግለሰቦች e. warning of danger concerning the behavior of a
ወይም በሕዝብ ላይ ከፍተኛ አደጋ person involved, when there is reason to
ሊያስከትል ይችላል የሚል ግምት ካለ believe that there exists the likelihood of

ስለዚሁ ሰው ባህሪይ አደገኛነት substantial harm to an individual or the public;

ማስጠንቀቂያ፡፡
3. ጠበቃ በደንበኛው ላይ የተሠራጩትን አሉታዊ 3. when it is found necessary to protect the

ዜናዎች እና መግለጫዎች በማስተባበል interest and reputation of the client by


countering disseminated prejudicial news and
የደንበኛውን ጥቅምና መልካም ስም
declarations about the client, the advocate
የማስጠበቅ አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሚዛናዊ የሆነ
may provide reasonable discrediting or
የማስተባበያ ወይም የማለዘቢያ መግለጫ
mitigating declartions to the media.
ለመገናኛ ብዙኃን ለመስጠት ይችላል፡፡

አንቀጽ33.የጥብቅና አገልግሎት ስለማቋረጥ Artcle 33.Terminating advocacy


service
1. ማንኛውም ጠበቃ ለደንበኛው ሊሰጥ 1. Unless there is sufficient and convincing
የገባውን የጥብቅና አገልግሎት ውል reason to terminate the conrtact of advocacy
ለማቋረጥ የሚያስችል በቂና አሳማኝ service an advocate shall have the oligation
ምክንያት ከሌለው በስተቀር በገባው የውል to follow his clients’ case up to the end in
ግዴታ መሰረት የደንበኛውን ጉዳይ accordance with his obligation in the
እስከመጨረሻው የመከታተል ግዴታ contract.
አለበት፡፡

A/K Page 360 of 2280


2. ጠበቃው ለደንበኛው በገባው የውል ግዴታ 2. When the advocate is not able, as the
መሰረት የደንበኛውን ጉዳይ እስከ contract obliges him to follow his client’s
መጨረሻው ለመከታተል ባልቻለ ጊዜ case up to the end, he shall explain the
ሁኔታውን ለደንበኛው የመግለጽና matter to his client and shall have the
አገልግሎቱን በማቋረጥ ምክንያት obligation to make the necessary effort to
minimize the cost and inconvence that
በደንበኛው ላይ ሊደርስ የሚችለውን
would be caused as a result of the
ወጪና መጉላላት ለመቀነስ እንዲሁም
termination and to get the matter be
ጉዳዩ በተቃራኒ ሁኔታ በሌላ ጠበቃ
successfully covered by another advocate.
ሊሸፈን የሚችልበትን ሁኔታ የማመቻቸት
ግዴታ አለበት፡፡

አንቀጽ 34.አገልግሎት ለማቋረጥ በቂ Artcle 34.Sufficient Grounds for


ምክንያቶች Termination

ጠበቃ ለደንበኛው የሚሰጠውን አገልግሎት Sufficient grounds to terminate representation


ለማቋረጥ የሚያስገድዱ በቂ ምክንያቶች include, among other, the following when;

የሚከተሉትን ይጨምራል፡፡
1. ይህን ደንብ ወይም ሌላ ሕግ የሚጥስ 1. the clients’s required advocacy service is in
ከሆነ፣ violation of these regulations or other law;

2. ጠበቃው የተወከለበት ጉዳይ በመታየት 2. while in the course of trial of the matter for
ላይ ባለበት ወቅት ደንበኛው በጉዳዩ which the advocate is represented the client

አካሄድ ላይ አስነዋሪ እርምጃ የወሰደ commits an act which is repugnant to the

ከሆነና ከጠበቃው የሚያገኘውን procceeeding, the client has used the


advocate’s service to perpetriate a crime or
አገልግሎት ለወንጀል ወይም ለማታለል
fraud or the client has used the proceeding
ድርጊት ከተጠቀመበት ወይም ክርክሩን
to cause inconvenicnce or cause damage on
በሌላ ሰው ላይ መጉላላትን ለማስከተል
other person.
ወይም ጉዳት ለማድረስ የተጠቀመበት
ከሆነ፣
3. ጠበቃው ጉዳዩን በአግባቡ ለመምራት 3. the advocate lacks the competence and
ችሎታና ብቃት ያነሰው እንደሆነ ወይም ability to propetly manage the case or he is

ከጥብቅና ስራው ከተወገደ፣ discharged from his profession;

4. ደንበኛው ውክልውን በተመለከተ 4. the client fails to fulfill an obligation to the


ከጠበቃው የሚፈለግበትን ግዴታ ሳይወጣ advocate regarding the representation and
ሲቀርና ግዴታውን ካልፈጸመ አገልግሎት has been given notice by the advocate that

የሚያቋርጥ መሆኑን ጠበቃው will terminate the service unless the


obligation is fulfilled;
ካሰጠነቀቀው፣

A/K Page 361 of 2280


5. በጠበቃውና በደንበኛው መካከል ሊኖር 5. the mutual trust that should have been present
የሚገባው መተማመን አንዱ ወገን between the advocate and the client has been
greatly damaged due to fraud or deceit
የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት
committed on the part of either part;
በመፈጸሙ የተነሳ በከፍተኛ ሁኔታ የተናጋ
ከሆነ፣
6. የጉዳዩን ሂደት በሚመለከት ጠበቃው ወሳኝ 6. the mutual trust that should have been present
between the two parties has been weakened
በሆኑ ነገሮች ላይ የሚሰጠውን የሕግ ምክር
because the client denounces the advice given
ደንበኛው ውድቅ በማድረጉ የተነሳ በሁለቱ by his advocate on matters that are decisive to
ወገኖች መካከል ሊኖር የሚገባው the case;

መተማመን ከጠፋ፣
7. ደንበኛው ለጠበቃው መክፈል ያለበትን 7. the client shows clearly that he is not willing to
የአገልግሎት ክፍያ እንዲከፈል ሌሎችንም fulfill his obligation to pay fees and reimburse
other expenses to the advocate, after he has
ወጪዎች እንዲተካ ተገቢው ማሳሰቢያ
been given the proper notice.
ተሰጥቶት ኃላፊነቱን ለመወጣት ፈቃደኛ
አለመሆኑን በግልጽ ካሳየ፡፡

አንቀጽ 35.አገልግሎት የሚያቋርጥ ጠበቃ Artcle 35.Obligations of an Advocate


ግዴታዎች on Termination
Any advocate termination contract of advocacy
ማንኛውም ጠበቃ ውል ሲያቋርጥ
service shall fulfill the following obligations.
የሚከተሉትን ግዴታዎች መወጣት አለበት፡፡

1. ለደንበኛው ከ10 ቀን ያላነሰ በቂ ማስታወቂያ 1.Give reasonable notice not less than 10 days to

መስጠት እና ደንበኛው ሌላ ጠበቃ the client and reasonable time not less than 15

እንዲወክል ከ15 ቀን ያላነሰ በቂ ጊዜ days to allow the client represent other


advocate;
መስጠት፡፡
2. Properly surrender the property and records of
2. የደንበኛውን ንብረትና ሰነዶች ስርዓት ባለው
the clilent immediately;
መንገድ ወዲያውኑ ማስረከብ፡፡
3. Give any information the client requests
3. ስለጉዳዩ ደንበኛው የሚጠይቀውን
regarding the case;
ማንኛውንም መረጃ መስጠት፣
4. በደንበኛው እጅ የሚገኝ ማንኛውንም ሂሳብ 4. Audit any account found in the client’s hands,
return the money left from payment received
መተሳሰብ፣ ወደፊት ለሚሰራ ስራ
for a future work.
የተቀበለውን ገንዘብ ከወጪ ቀሪውን ተመላሽ
ማድረግ፣

A/K Page 362 of 2280


5. ለስራ ማስኬጃ የተረከባቸውን ሂሳቦች 5. Audit the accounts he received in
መተሳሰብና ከወጪ ቀሪ መመለስ፣ advance for the management of the case
and return the money left;
6. ከተተኪው ጠበቃ ጋር በመተባበር በጉዳዩ 6. In cooperation with the replacing
መጓተት፣መቋረጥ ወይም አላስፈላጊ advocate, protect the case against delay,
interruption of unnccessary expenses.
ወጪ እንዳያጋጥመው መከላከል፡፡

አንቀጽ 36.የተተኪ ጠበቃ ግዴታዎች Artcle 36.Obligations of Replacing


Advocate
1. ተተኪ ጠበቃ ደንበኛውን ከቀድሞው
1. The replacing advocate is required
ጠበቃው ጋር ያለውን ማንኛውም ሂሳብ to inform his client to audit any
እንዲያወራርድ ማስገንዘብ ይጠበቅበታል፡፡ account the client has with the
former advocate.
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/
የተመለከተው ደንበኛው ለቀድሞው ጠበቃው 2. The provision of sub-article(1) of
theis article that the client has not
መክፈል ያለበትን የአገልግሎት ክፍያ
completed the fee to paid to the
ያለማጠናቀቁ አዲሱ ጠበቃ በቀጠሮ ቀን
former advocate shall not prohibit
በፍርድ ቤት ተገኝቶ ተገቢውን አገልግሎት
the new advocate from rendeing the
ለመስጠት ሊያግደው አይችልም፡፡
proper service on the fixed date, in
አንቀጽ 37. በሸሪክ ወይም በተቆጣጣሪ ጠበቃ court.

ስለሚሰጥ የጥብቅና አገልግሎት


Artcle 37.AdvocacyService Rendered
1. የጥብቅና ድርጅት ሸሪክ የሆነ ጠበቃ
by a partner or Supervisory Lawyer.
በድርጅቱ ውስጥ የሚሰራ ማንኛውም የሕግ
1. An advocate who is a partner in a law
ባለሙያ ይህን የሥነ ምግባር ደንብ
firm shall these regulations.
መከበሩን ማረጋገጥ ይጠበቅበታል፡፡
2. ማንኛውም ሌላውን ጠበቃ በቀጥታ
የመቆጣጠር ስልጣን ያለው ጠበቃ በእርሱ
2. Any advocate who has supervisory
ስር የሚያገለግል ጠበቃ የሙያውን የስነ
authority overanother advocate shall have
ምግባር ደንብ ማክበሩን የመቆጣጠር
the responsibilitity to supervise that the
ኃላፊነት አለበት፡፡
other advocate conforms to these
3. ማንኛውም ጠበቃ ለሌላ ጠበቃ የስነ ምግባር
regulations.
ጉድለት ተጠያቂ የሚሆነው በሚከተሉት
ምክንያቶች ነው፡፡
3. An advocate shall be responsible for
another advocate’s violation of these
regulation if;

A/K Page 363 of 2280


ሀ. ጥፋት የፈጸመው ሰው ድርጊቱን a. The lawyer orders or, with knowledge of the
የፈጸመው በጠበቃው ታዞ ሲሆን ወይም conduct, ratifiles it ,
ጉድለት እየተፈጸመ መሆኑን እያወቀ
ድርጊቱን ያጸደቀው ሲሆን፣
ለ. ጥፋት የፈጸመው ሰው ጠበቃው b. While the person at fault is apartner of the advocate
በሚሰራበት የጥብቅና አገልግሎት or works under the direct supervision of the
ድርጅት ሸሪክ ከሆነ ወይም በጠበቃው
ቀጥተኛ ቁጥጥር ስር የሚሰራ ከሆነ እና advocate, the advocate knows of the punishable
ግለሰቡ በስነ ምግባር ደንብ የሚያስቀጣ conduct at a time when its consequences can be
ድርጊት እየፈጸመ መሆኑን እያወቀ
ድርጊቱ የሚያስከትለውን ውጤት avoided or mitigated but fails to take reasonable
ለማስቀረት የማስተካከያ እርምጃ remedial action.
ያልወሰደ ሲሆን፡፡

አንቀጽ 38. ክልከላ Artcle 38. Disqualification

1. በማንኛውም የጥብቅና አገልግሎት 1. Any advocate who is working in an advocacy


ድርጅት ውስጥ የሚሰራ ጠበቃ በድርጅቱ firm may not render service when he downs that

ውስጥ ከሚሰሩት ሌሎች ጠበቃዎች አንዱ there is a reason, in accordance with these

በዚህ ደንብ መሰረት አንድን ጉዳይ regulations. that would prohibit any of the other
advocates in the firm to handle the matter alone.
በጥብቅና ለብቻው ከመያዝ የሚያግደው
ምክንያት መኖሩን እያወቀ የጥብቅና 2. The firm is not prohibited from thereafter
representing a person with interest adverse to
አገልግሎት ለመስጠት አይችልም፡፡
those of aclient represented by the formerly
2. የሚከተሉት ሁኔታዎች ካላጋጠመው associate advocate unless the following
በስተቀር የጥብቅና አገልግሎት ድርጅትን conditions are present;
የለቀቀ ጠበቃ በድርጅቱ ውስጥ በነበረበት
ጊዜ ወክሎት ከነበረ ደንበኛ ጥቅም ጋር
የሚጋጭ ጥቅም ያለው ደንበኛን ድርጅቱ
ከመወከል አያግደውም፡፡
[

ሀ. ጉዳዩ ከዚህ ቀደም ለድርጅቱ የቀረበ a. The matter has been presented to the
firm before or is substantially related to
ወይም ከቀድሞው ጉዳይ ጋር
the formerly dealt matter by the firm;
መሰረታዊ በሆነ መንገድ የተያያዘ
ከሆነ፣
b. An advocate remaining in the firm has
ለ. በጥብቅና አገልግሎት ሰጪ ድርጅቱ information in has hands that can be
ውስጥ ያለ ጠበቃ በቀረበው ጉዳይ used as evidence on the matter.
ላይ በማስረጃነት ሊያገለግል የሚችል
መረጃ በእጁ የሚገኝ ከሆነ፣

A/K Page 364 of 2280


3. በዚህ አንቀጽ የተጣለው ክልከላ ጉዳዩ 3. The disqualification imposed by this article
የሚመለከተው ደንበኛ ክልከላው ተፈጻሚ may be waived when the client involved in

እንዳይሆን በጽሁፍ በተስማማ ጊዜ ቀሪ the matter consents to its application, in


writing.
ይሆናል፡፡

አንቀጽ 39.የበታች ጠበቃ ግዴታ Artcle 39.Obligations of a Subordinate


Advocate

1. በሌላ ጠበቃ አመራር ስር የሚሰራ 1. Any advocate who is acting at the order of
ማንኛውም ጠበቃ ይህን የስነ ምግባር another advocate shall respect these
ደንብ ማክበር አለበት፡፡ regulations.

2. የበታች ጠበቃ አከራካሪ በሆነ የስነ 2. A subordinate advocate shall be freee from
ምግባር ጥያቄ ላይ የበላዩን ትዕዛዝ being responsible when he proves that he
acted in accordance with the direction of his
በመቀበል የሰራ መሆኑን ለማስረዳት superior on arguable ethical questions.
በቻለ ጊዜ ከተጠያቂነት ነጻ ይሆናል፡፡

አንቀጽ 40- የሕግ ሙያተኛ ያልሆኑ ድጋፍ Artcle 40.Supervision of Non Lawyer
ሰጪ ሰራተኞችን ስለመቆጣጠር Assistants to Advocate

የህግ ባለሙያ ያልሆነን ሰው በተቀጣሪነት


An advocate or advocacy firm who employs, or
ወይም ለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ክፍያ
retains or associated with, a person who is a non
በመስጠት ወይም በተባባሪነት የሚያሰራ lawyer shall
ጠበቃ ወይም ጥብቅና አገልግሎት ድርጅት፤

1. ተገቢውን የጥንቃቄ እርምጃ እና 1. Supervise that the peson’s conduct is compatible


ተፈላጊውን ቁጥጥር በማድረግ የግለሰቡ with these regulations by taking the appropriate
ምግባር ይህን የስነ ምግባር ደንብ measures and making the necessary supervision.

እንዳይጥስ ይቆጣጠራል፤
2. የህግ ሙያተኛ ያልሆነ ባልደረባ 2. Be responsible for unethical conduct committed
በፈጸመው የስነ ምግባር ጉድለት ጠበቃው by the no lawyer when:

ተጠያቂ የሚሆነው፤

ሀ. ድርጊቱን እንዲፈጽም ያዘዘው ከሆነ a. The advocate orders the commission


of the act or with the knowledge of
ወይም የተፈጸመውን ድርጊት
the act, ratifies or allows the act,
የሚያውቅ ከሆነና አፈጻጸሙን
የፈቀደ ወይም ያጸደቀ ከሆነ፣

A/K Page 365 of 2280


ለ. ሙያተኛ ባሆነው ሰው ላይ የቁጥጥር b. While having a supervisory authority over

ስልጣን ኖሮት የስነ ምግባር ጉድለት the non lawyer and with the knowledge of the

የሆነውን ድርጊት መፈጸሙን እያወቀና commission of the act, he fails to take the
appropriate remedial action to avoid or
ድርጊቱ የሚያስከትለውን ውጤት
mitigate the consequences of the act.
ለማስቀረት ወይም ለመቀነስ እየቻለ
ተገቢውን የማስተካከያ እርምጃ
ያልወሰደ ከሆነ ነው፡፡
Artcle 41.Professiona Independence
አንቀጽ 41- ሙያዊ ነጻነት
1. An adovocate or law firm may not share legal
1. ማንኛውም ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት
fees with a person who is not an advocate
በሚከተሉት ሁኔታዎች ካልሆነ በስተቀር except:
የጥብቅና አገልግሎት ክፍያን ጠበቃ ካልሆነ
ሰው ጋር መካፈል አይችልም፤ a. An agreement by the advocate with the
ሀ. ጠበቃው ከጥብቅና ድርጅቱ፣ ከሸሪኩ advocates’s with the advocate’s firm ,
ወይም ተባባሪው ጋር በሚያደርጉት partner or associate may provide for the
ስምምነት መሰረት በሚሞትበት ጊዜ payment of money, after the advocate’s
ወደሟቹ ጠበቃ ሀብት ወይም death, to the lawyers estate or to persons
ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለይቶ specified in the agreement as
ላስታወቃቸው ሰዎች የሚደረግ beneficiaries;
ክፍያ፣ b. An advocate who purchases the legal
firm of a deceased, disabled or
ለ. ከሟች፣ችሎታ ካጣ ወይም ከጠፋ ጠበቃ disappeared advocate may pay to the
ላይ የጥብቅና አገልግሎት ድርጅት የገዛ estateor representative of that lawyer the
ሰው ለሟች ጠበቃ ሀብት ወይም agreed-up on purchase price;
ለተወካዩ የሚፈጽመው የግዥ ክፍያ፣
c. A payment made because an advocate or
legal firm has entered in to an agreement

ሐ. ጠበቃ ወይም የጥብቅና ድርጅት የሕግ that would make nonlawyer employees
ባለሙያ ያልሆኑ ሰራተኞች beneficiaries of compensation or retirement
የአገልግሎት ወይም የጡረታ ዋስትና plan.
ተጠቃሚ ከሚያደርገው ስምምነት 2. An advocate may not form a partnership with a
ውስጥ በመግባቱ የሚደረግ ክፍያ፣ non lawyer if any of the activities of the
partnership consists of the practice of law or
2. ማንኛውም ጠበቃ የሕግ ሙያተኛ ካልሆነ
work under a condition where a non-lawyer
ሰው ጋር የጥብቅና አገልግሎትን የሚያካትት
የሽርክና ግንኙነት መመስረት ወይም ሙያዊ directs or controls the activites of ana advocate in
ግዴታውን በመወጣት ረገድ የሕግ ሙያተኛ carrying out his professional duties.
ላልሆነ ሰው የመምራትና የመቆጣጠር
ስልጣንን በሚሰጥ ሁኔታ መስራት
አይችልም፡፡

A/K Page 366 of 2280 b. The advocate orders the commission of


አንቀጽ 42. የአገልግሎት ክፍያ አተማመን Artcle 42.Fixing Fees

ማንኛውም ጠበቃ ከደንበኛው የሚጠይቀው The fee any advocate requires from his client
shall be fair and reasonable. The following
የአገልግሎት ክፍያ ተገቢ እና ሚዛናዊ actors must be considered in determining the
መሆን አለበት፡፡ የክፍያውን መጠን amount of the fee;
ለመወሰን የሚከተሉት መመዘኛዎች ግምት
ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል፡፡
1. The time and labor required of the service
given to the client
1. ለደንበኛው የሚሰጠው አገልግሎት
የሚወስደው ጊዜ እና የሚጠይቀው ድካም፣ 2. The skill required to perform the service
properly. The novelty and difficulty of the
2. ጉዳዩን በሚገባ ለማከናወን የሚያስፈልገው
case;
ችሎታ፣ የጉዳዩ አዲስነትና አስቸጋሪነት፣
3. The likehood that the particular agreement
3. ከደንበኛው ጋር የሚደረገው የጥብቅና ስራ with a client will preclude the advocate from
dealing with other clients cases;
ስምምነት የሌሎች ደንበኞችን ጉዳይ
ተቀብሎ ለመስራት የሚያስችል መሆን
አለመሆኑን፣ 4. The fee customarity charged for similar legal
4. ተመሳሳይ ጉዳዮች በተለምዶ servives;

የሚያስከፍሉትን የጥብቅና አገልግሎት ክፍያ


5. The amount the claim involved and the
መጠን፣
results obtained;
5. ለክርክሩ መነሻ የሆነው የሀብት ግምት እና
የሚገኘው ውጤት፣ 6. The length of the professiona relationship

6. በጠበቃውና በደንበኛው መካከል ያለው with the client;

የሙያ ግንኙነት እርዝመት፣ 7. The experience, reputation and ability of the

7. የጠበቃው የስራ ልምድ፣ ጥሩ ዝናና የሞያ advocate; and

ችሎታ፣እና 8. Similar other factors.

8. ሌሎች መሰል መመዘኛዎች፡፡

Artcle 43. Fee Agreement


አንቀጽ 43. የአገልግሎት ክፍያ ስምምነት 1. An agereement of fee is alegal document to be
made in writing and signed by the parties to the
1. የአገልግሎት ክፍያ ስምምነት በጽሑፍ agreement or their representatives.
የሚደረግና በተዋዋይ ወገኖች ወይም
በወኪሎቻቸው የሚፈረም ሕጋዊ ሰነድ
ነው፡፡

A/K Page 367 of 2280


2. A fee agreement to be made between advocate and
2. በጠበቃና በደንበኛ መካከል የሚፈጸም
client determines the following basic matters;
የአገልግሎት ክፍያ ስምምነት የሚከተሉትን
መሰረታዊ ጉዳዮች ይወስናል፤
ሀ.ደንበኛው ለጠበቃው የሚከፍለውን a. Total amount of money, salary , reimbursement,
አጠቃላይ ገንዘብ፣ደመወዝ፣ የማካካሻ reserve payment or other mode of payment to be
made by the client and the method and time of
ክፍያ፣የመጠባበቂያ ክፍያ ወይም ሌላ
payment,
የክፍያ ስርዓት በመግለጽ
የአከፋፈሉን ስልትና ጊዜ፣
ለ. ጠበቃው በጉዳዩ ላይ የሚያስገኘውን b. The kind of result or results to be obtained from

የውጤት ዓይነት ወይም ዓይነቶች፤ the case by the advocate.

አንቀጽ 44- መጠኑ ያልተወሰነ የአገልግሎት Artcle 44.Contingent Fee Agreement


ክፍያ ስምምነት
When the fee is contingent on the amount of the
የአገልግሎት ክፍያው ክርክሩ በሚያስገኘው money obtained from the litigation, the agreement
shall be determined based on the following basic
የገንዘብ መጠን ላይ የተመሰረተ በሆነ ጊዜ matters.
ስምምነቱ የሚከተሉትን መሰረታዊ ጉዳዮች
1. The percentage that shall be paid to the advocate
የያዘ ይሆናል፤
in each individual event if the case is rersolved

1. ጉዳዩ በስምምነት፣በይግባኝ ወይም በሌላ by settlement, appeal or other maans.

መንገድ ቢያልቅ ከእነዚህ ሁኔታዎች ባንዱ


ደንበኛው ከሚያገኘው ገንዘብ ላይ ለጠበቃው
2. Whether the amount that has to accrue to the
በመቶኛ ስሌት ሊከፈለው የሚገባውን
advocate is calculated after court fees and other
የገንዘብ መጠን፣
expenses are deducted or from the gross amont.
2. ለጠበቃው የሚደርሰው ሂሳብ የዳኝነት
ክፍያ እና ሌሎች ወጭዎች ከተቀናነሱ
በኋላ የሚታሰብ ወይም ከአጠቃላዩ ገንዘብ Artcle 45.Cases of Prohibition of Contingent
Fee
የሚታሰብ መሆኑን፡፡
An advocate may not enter into an agreement for
አንቀጽ 45. መጠኑ ያልተወሰነ የአገልግሎት ክፍያ
contingent feee on the following matters;
የሚጠየቅባቸው ጉዳዮች፣

ጠበቃ በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ያልተወሰነ


የአገልግሎት ክፍያ ስምምነት ሊያደርግ
አይችልም፡፡

A/K Page 368 of 2280


1. በመደበኛ ፍርድ ቤት በባልና ሚስት ክርክር
1. In a family matter, contingent upon the securing of
ፍቺን በማስገኘት ላይ ተመስርቶ ወይም a divorce or upon the decision on the amount of
በሚያስወስነው የቀለብ ወይም የልጆች alimony or support for the up keep of the children,
ማሳደጊያ ገንዘብ ወይም በሚያስገኘው or property settlement, in a court of law;

የንብረት መጠን፣
2. በወንጀል በተከሰሰ ሰው ላይ ፍርድ ቤት 2. A Fee contingent up-on the decision and penality

በሚሰጠው ውሳኔና ቅጣት ላይ ተመርኩዞ፡፡ given by the court in acriminal case.

አንቀጽ 46.በደንበኞች መካከል የጥብቅና Artcle 46.Division of Fee AmongClients


አገልግሎት ክፍያን በድርሻቸው
ስለማከፋፈል
Unless there exists an express agreement to the
በአንድ ጉዳይ ከአንድ በላይ የሆኑ ሰዎችን
contrary an advocate who represents more than one
ወክሎ የሚከራከር ጠበቃ በተቃራኒው person in a case shall arrange for a just payment of the
ግልጽ የሆነ ስምምነት ከሌለ በስተቀር fee by each client, according to his share.
የአገልግሎት ክፍያውን ፍትሐዊ በሆነ
መንገድ እያንዳንዱ ደንበኛ ድርሻውን
እንዲከፋል ያደርጋል፡፡

አንቀጽ 47- የአገልግሎት ክፍያን ከሌላ ጠበቃ Artcle 47.Division of Fee BetweenAdvocates
ጋር ስለመካፈል
Any advocate may share a fee with other advocate who

ማንኛም ጠበቃ የአገልግሎት ክፍያን የሙያ is not a partner in profession only if;

ሸሪኩ ካልሆነ ሌላ ጠበቃ ጋር ለመካፈል


የሚችለው፤

1. ሌላው ጠበቃ በጉዳዩ ላይ አገልግሎት 1. The client consents directly or indirectly to the
involvement of the other advocate in the matter; and
እንዲሰጥ ደንበኛው ቀጥተኛ በሆነ ወይም
ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ የፈቀደ ሲሆን እና

2. The division of the fee is in proportion to the


2. የገንዘብ አከፋፈሉ እያንዳንዱ ጠበቃ services preformed and responsibility assumed by
ከሥራው ሥራና ከተቀበለው ኃላፊነት ጋር each advocate.

ተመጣጣኝ ሲሆን ብቻ ነው፡፡

A/K Page 369 of 2280


አንቀጽ 48. የሕግ የአገልግሎት ሰጭ Artcle 48.Membership In Legal
Services Organization
ድርጅቶች አባል ስለመሆን
Any advocate may be a member in alegal service
ማንኛውም ጠበቃ የጥብቅና አገልግሎት ሰጪ organization. the advocate may not participate in
ድርጅቶች አባል ለመሆን ይችላል፡፡ ጠበቃው አባል decisions or actions of the organization where he is a
የሆነበት ድርጅት በሚሰጣቸው ውሳኔዎች ወይም member if;
በሚወስዳቸው እርምጃዎች ላይ መካፈል
የማይችለው፤

1. በውሳኔው ተካፋይ መሆኑ ከደንበኛው 1. his participation in the decision or action would
ጥቅም ጋር የሚጋጭ ሲሆን፣ conflict with the interests of his client;

2. አገልግሎት የሚሰጠው ሰው ወይም 2. the person or community which receives service

ማህበረሰብ ከጠበቃው ወይም ከጠበቃው has interests that are not compable with the
interest of the advocate or his client.
ደንበኛ ጋር የማይጣጣም ጥቅምና ፍላጎት
ያላቸው ሲሆን፣

አንቀጽ 49. ነፃ የሕግ አገልግሎት Artcle 49.Rendering Fee Legel Services (Pro
Bono Publco Service)
ስለመስጠት
Any advocate shall render at least 50 hours of legal
ማንኛውም ጠበቃ በነፃወይም በአነስተኛ ክፍያ
service, in year, free of charge or upon minimum
በዓመት ቢያንስ የ50 ሰዓት የሕግ አገልግሎት payment. The service shall be rendered to;
መስጠት አለበት፡፡አገልግሎት የሚሰጠውም፣

1. የመክፈል አቅም ለሌላቸው ሰዎች፣ 1. persons who can not afford to pay;
2. ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች፣ለሲቪክ 2. charity organizations, civic orgaizations,
ድርጅቶች፣ለማህበረሰብ ተቋማት፣ community institutions;
3. ፍርድ ቤት የጥብቅና አገልግሎት 3. persons to whom court requests legal service;
እንዲያገኙ ለሚጠይቃቸው ሰዎች፣ 4. Committees and institutions that word for
4. ሕግን፣ የሕግ ሙያንና የፍትህ ስርዓቱን improving the law, the legal profession and the
ለማሻሻል ለሚሰሩ ኮሚቴዎችና ድርጅቶች justice system.
ነው፡፡

አንቀጽ 50- አገልግሎትን አስመልክቶ Artcle 50.Communications Concerning


ስለሚሰጥ መግለጫ Services
ማንኛውም ጠበቃ ስለ እራሱ ወይም Any advocate may not give false or misleding
ስለሚሰጠው አገልግሎት ሀሰተኛ ወይም communication about himself or his services. A
የሚያሳስት መግለጫ መስጠት የለበትም፡፡ communication give by any advocate is false or
ከጠበቃ የሚሰጥ መግለጫ ሀሰተኛ ወይም misleading if it.
የሚያሳስት ነው ሊባል የሚችለው፣

A/K Page 370 of 2280


1. ፍሬ ነገሩ ወይም ሕግ ያልሆነውን እንደሆነ 1. Contains a material misrepresentation of fact
አድርጎ ካቀረበ ወይም አንድን ፍሬ ነገር or law, or omits a fact to make a statement
considered true;
በመደበቅ አንድን አባባል እውነት አስመስሎ
ካቀረበ፣
2. ጠበቃ በክርክር ሊያስገኘው የሚችለውን 2. Create an unjustified expectaition about the
results the advocate can achieve by
ውጤት አጋኖ በማቅረብ ተገቢ ያልሆነ exaggeration the possible results or the
ተስፋ እንዲፈጠር ከገፋፋ ወይም ይህን advocate promises that he can achieve results
by means that violate these regulations;
የሥነ ምግባር ደንብ የሚጥስ ዘዴን
በመጠቀም ለጉዳዩ ውጤት ለማስገኘት ቃል
የገባ ሲሆን፣
3. በተጨባጭ ማረጋገጥ የሚቻል ካልሆነ 3. Compares the services he renders with other
በስተቀር አንድ ጠበቃ የራሱን የጥብቅና advocates services unless the comparision

አገልግሎት ከሌሎች ጠበቆች አገልግሎት can be factually substantiated.

ጋር በማነጻጸር የራሱን አጉልቶ የሚያሳይ


መግለጫ ከሰጠ ነው፡፡

አንቀጽ 51.ደንበኛን አስመልክቶ ስለሚሰጥ Artcle 51.Truthfullness in Statement to


መግለጫ Others

ማንኛውም ጠበቃ የደንበኛውን ጉዳይ አስመልክቶ Any advocate may not give a false statement of
ለሶስተኛ ወገኖች በፍሬ ጉዳዩም ሆነ በሕግ material fact or law to a third person concerning his
ረገድ ሃሰተኛ የሆነ መረጃ መስጠት client.
አይችልም፡፡

አንቀጽ 52. ማስታወቂያ ስለማስወጣት Artcle 52. Advertising


1. ማንኛውም ጠበቃ የሚሰጠውን የሕግ 1. Any advocate may advertise the legal services
አገልግሎት በሚለጠፍ ማስታወቂያና he renders through outdoor advertising or other
በሌሎች መገናኛ ብዙሀን ዘዴዎች mass media. The advertisement shall be brief,
ማስተዋወቅ ይችላል፡፡ ማስታወቂያው clear and correct and shall contain the name and
አጭር፣ ግልጽና ትክክል ሆኖ የጠበቃውን address of the advocate and, the service he

ስም፣ አድራሻ፣የሚሰጠውን አገልግሎትና renders and work experience.

የስራ ልምድ መግለጽ ይኖርበታል፡፡

A/K Page 371 of 2280


2. ማንኛውም ጠበቃ ማስታወቂያውን 2. Any advocate shall give a copy of the
ለመገናኛ ብዙሃን ከመላኩ ከሰላሳ ቀናት advertisement to the body that issues advocacy
በፊት ለጥብቅና ፍቃድ ሰጭው አካል አንድ license 30 days before the advertisement is sent
ኮፒ እንዲደርሰው ማድረግ አለበት፡፡ to mass media.

3. በዚህ አንቀጽ መሠረት ለሚዘጋጅ 3. An advertisement prepared pursuant to this

ማስታወቂያ ይዘት ተጠያቂ የሚሆን ቢያንስ article shall include the name of at least one
advocate responsible for its content.
የአንድ ጠበቃ ስም መጨመር አለበት፡፡

አንቀጽ 53- የሙያ ዘርፍን ስለማስተዋወቅ፣ Artcle 53. Advertising Felds of Profession
1. ማንኛውም ጠበቃ በተወሰነ የሕግ ዘርፍ 1. Any advocate may communicate the fact that
አገልግሎት የሚሰጥ ወይም የማይሰጥ he does or does not render service in a

መሆኑን ማስታወቅ ይችላል፡፡ particular field of law.


2. An advocate may communicate that he is a
2. ጠበቃ በተወሰነ የሕግ ዘርፍ ልዩ ዕውቀት
ወይም ጠበብትነት አለኝ ብሎ ለማስታወቅ specialist in a particular filed of law when he
የሚችለው የልዩ ዕውቀት ወይም is certified by the organ authorized by law to
የጠበብትነት ማዕረግ ለመስጠት በሕግ
do so and the certification is acknowledged
ስልጣን የተሰጠው አካል የምስክር ወረቀት
by the body issuing advocacy license.
ሲሰጠውና ምስክርነቱ በጥብቅና ፈቃድ
ሰጪው አካል ሲታወቅ ነው፡፡

አንቀጽ 54- በድርጅት ስም ስለመጠቀም Artcle 54. Using Firm Name

1. ማንኛውም ጠበቃ የሚጠቀምበት የጥብቅና 1. Any advocate may publicize his legal

አገልግሎት ድርጅት ስያሜ ከመንግስት፣ service by a particular name, letters or


other professional designation unless the
ከሕዝብ ወይም ከበጎ አድራጎት ድርጅት
name he uses is similar to the name of a
ስም ጋር የሚመሳሰል አስካልሆነ ድረስ
government, public or charitable
የጥብቅና አገልግሎቱን በተወሰነ ስም፣
organization.
ፊደላት ወይም ሌላ የሙያ ስያሜ
ማስተዋወቅ ይችላል፡፡

A/K Page 372 of 2280


2. ከአንድ ክልል በላይ ወይም በተለያየ 2. A law firm which renders services in
more than one region or in different
የስልጣን እርከን ደረጃዎች አገልግሎት
hierarchies of jurisdictions may publicize
የሚሰጥ የጥብቅና ድርጅት በሚሰራባቸው
it self in a single name; however , the
ስፍራዎች እራሱን በአንድ ስም ማስተዋወቅ
advertisement shall indicate the region
ይችላል፡፡ በሚያወጣው ማስታወቂያ ግን
where the firm practices and the
የሚሰራበትን ክልልና በእያንዳንዱ ክልል
jurisdictional hierarchy licensed to
እንዲሰራ የተፈቀደለትን የስልጣን እርከን practice.
መግለጽ አለበት፡፡
3. የጥብቅና ድርጅት አባል የነበረ ጠበቃ 3. The name of advocate who formerly was
በመንግስት ኃላፊነት ላይ ሲሆን የዚህን a member in firm and now holding a

ሰው ስም በድርጅቱ መጠሪያነት መገልገል public office, may not be used in the

ወይም ከድርጅቱ አባላት አንዱ የነበረ name of a law firm or it may not be
expressed that he was a member of the
መሆኑን መግለጽ የተከለከለ ነው፡፡
firm.

አንቀጽ55. የሙያ ባልደረባን ስለማክበር Artcle 55. Respect for Colleagues

1. ማንኛውም ጠበቃ ከሌሎች የሙያ 1. Any advocate shall make sure that his relation
ባልደረቦቹ ጋር የሚኖረው ግንኙነት በቅን with the other professional colleagues is based
ልቦና፣በመከባበርና በመግባባት ላይ on good faith, respect and understanding.

የተመሰረተ እንዲሆን ማድረግ አለበት፡፡


2. It is prohibited to insult, be little or in any
2. በፍትህ መድረክ የሙያ ባልደረባን
other way attack the reputation of a fellow
መዝለፍ፣ማንቋሸሽ ወይም በሌላ
advocate in the justice forum.
በማንኛውም መንገድ ክብሩን ለመቀነስ
መሞከር የተከለከለ ነው፡፡
3. ማንኛውም ጠበቃ ከደንበኛው ወይም 3. Any advocate may not record the dialogue he
ከሌላ ጠበቃ ጋር የሚያደርገውን ንግግር holds with his client or other advocate without
ለመቅረጽ የሚፈልግ መሆኑን አስቀድሞ notifying them of his intention to do so.
ሳያሳውቅ መቅረጽ የለበትም፡፡
4. ማንኛውም ጠበቃ ከሙያ ባልደረባው
4. Any advocate shall reply to letters of
ለሚደርሱት የስራ ግንኙነት ደብዳቤዎች
ተገቢውን ምላሽ የመስጠትና ይህን correspondence from his colleague and
ግንኙነት አስመልክቶ የተደረገውን respect the agreement he entered into on this
ስምምነት የማክበር ግዴታ አለበት፡፡ matter.

A/K Page 373 of 2280


5. የተለየ ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር 5. Any advocate may not sit for settlement in the
አንድ ጠበቃ የተከራካሪው ወገን ጠበቃ absence of the opposing party’s advocate

ሳያውቀው ወይም እርሱ በሌለበት without the knowledge of the said advocate,
unless otherwise agreed.
ከተከራካሪው ጋር መደራደር የለበትም፡፡

አንቀጽ 56.በክርክር ወቅት የጠበቃ ግዴታዎች Artcle 56. Obligations of Advocate in


Proceedings
ማንኛውም ጠበቃ በክርክር ወቅት
Any advocate shall refrain form the following
የሚከተሉትን ድርጊቶች ከመፈጸም acts, in proceeding;
መቆጠብ አለበት፤

1. በምቀኝነት ወይም በክፉ ልቦና ተነሳስቶ 1. Institute a case or forward a litigation

ሌላውን ወገን የሚጉዳ ክስ ወይም ክርክር motivated by envy or bad faith to injure the

ማቅረብ፣ other party.


2. Encourage or allow a client to commit a
2. ደንበኛው የወራዳነት ወይም የማጭበርበር
repugnant or fraudulent act,
ድርጊት እንዲፈጽም ማበረታታት ወይም
መፍቀድ፣
3. Attempt to influence a judge or other official
3. ዳኛን ወይም ሌላ የፍርድ ቤት ሰራተኛን
by means not acceptable other than to
በሕግ መሰረት ከማሳመን ውጪ ሌላ ተገቢ
convince according to the law or seek the act
ያልሆነ ማንኛውም ዓይነት ዘዴ በመጠቀም to be done by another person.
ተጽዕኖ ለማሳደር መሞከር ወይም በሌላ
ሰው እንዲሞክር ማድረግ፣
4. ሆን ብሎ ፍርድ ቤትን የሚያሳስት ወይም 4. Intentionally make papers and statements
which are exaggerated, mislead the court; or
የተጋነነ ጽሑፎችና ንግግር ማድረግ፣
5. በምስክርነት ቃል ወይም የሠነድ ይዘት ላይ 5. Internationally mislead the court by

የሀሰት ድርጊት በመፈጸም ፍርድ ቤትን falsifying the testimonies of witnesses or the
contents of a document.
ለማሳሳት መሞከር፣
6. በግልጽ ለጉዳዩ አግባብነት የሌለውን ማስረጃ 6. Produce to court as though relevant on
evidence which is clearly irrelevant to the
አግባብነት ያለው አስመስሎ ለፍርድ ቤት
matter.
ማቅረብ፣
7. ለጉዳዩ በምስክርነት መቅረብ የሚገባው 7. Council or induce a person who is required

ሰው ፍርድ ቤት እንዳይቀርብ ማባበል as a witness, not to appear before court.

ወይም መምከር፣
8. አንድን ምስክር ተገቢ ባልሆነ መንገድ 8. Nag, traumatize or threaten a witness in

ማመናጨቅ፣ማስጨነቅ ወይም ማስፈራራት፣ methods that are inappropriate.

A/K Page 374 of 2280


አንቀጽ 57.አሰነዋሪ ከሆኑ ሥነ ምግባሮች Article 57. Refraining from Repugnant
Acts
ስለመራቅ
Any advocate shall, in his life, refrain from any
ማንኛውም ጠበቃ በሕይወቱ ውስጥ የሙያውን repugnant behavior which would harm the horror
ክብር ሊያጎድፍ ከሚችል ማንኛውም ዓይነት or his profession.
አስዋሪ ባህሪ የራቀ መሆን አለበት፡፡

አንቀጽ 58. የስነ ምግባር ጉድለት Artcle 58. Notifying Unethical


Conduct
መፈጸሙን ስለማሳወቅ
Any person on knowledge of the following
ማንኛውም ሰው ከዚህ በታች የተመለከቱት
violation shall have the obligation to notify to the
መፈጸማቸውን እንዳወቀ ድርጊቱን የፈጸመውን
body issuing advocacy license or to the local
ጠበቃ ስምና የጥፋቱን ዓይነት በመግለጽ ለፈቃድ
justice administration authority or to the name of
ሰጪው አካል ወይም በአካባቢው ለሚገኘው
the acocate and the type violation.
የፍትህ አስተዳደር ባለስልጣን የማስታወቅ ግዴታ
አለበት፡፡
1. When an advocate violates these regulations,
1. አንድ ጠበቃ ይህን ደንብ ጥሶ
2. Where person renders legal service without
ከተገኘ፣
having advocacy license ;
2. አንድ ሰው የጥብቅና ፈቃድ ሳይኖረው
የጥብቅና አገልግሎት ሲሰጥ ከተገኘ፣ 3. Where an advocate is found rendering
ወይም advocacy service in violation of the
3. አንድ ጠበቃ በጥብቅና ፈቃዱ conditions attached to the license.
ከተፈቀደለት ውጭ ሲሰራ ከተገኘ፡፡

Article 59 .Effective Date


አንቀጽ 59. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ This regulation shall enter into force as of the
10th day of March 2005.
ይህ ደንብ ከመጋቢት 1 ቀን 1997 ዓ/ም
ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡
Done at Awassa this 10th
March day of 2005
መጋቢት 1 ቀን 1997 ዓ/ም
አዋሳ Hailemariam Desalegn

ኃይለማርያም ደሣለኝ Chief – Executive of the Southern Nations,


Nationalities and People Regional State
የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መ/ ርዕሰ መስተዳድር

A/K Page 375 of 2280

You might also like