Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 24

ሐዋርያት 1 (1-5) እና 1 (8)መግቢያ እና የመንፈስ ቅዱስ ተስፋ)

¹-² ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ኢየሱስ የመረጣቸውን ሐዋርያትን በመንፈስ ቅዱስ ካዘዛቸው በኋላ እስከ ዐረገበት ቀን ድረስ፥ ያደርገውና

ያስተምረው ዘንድ ስለ ጀመረው ሁሉ መጀመሪያውን ነገር ጻፍሁ፤³ ደግሞ አርባ ቀን እየታያቸው ስለ እግዚአብሔርም መንግሥት

ነገር እየነገራቸው፥ በብዙ ማስረጃ ከሕማማቱ በኋላ ሕያው ሆኖ ለእነርሱ ራሱን አሳያቸው።⁴ ከእነርሱም ጋር አብሮ ሳለ

ከኢየሩሳሌም እንዳይወጡ አዘዛቸው፥ ነገር ግን፦ ከእኔ የሰማችሁትን አብ የሰጠውን የተስፋ ቃል ጠብቁ፤⁵ ዮሐንስ በውኃ አጥምቆ

ነበርና፥ እናንተ ግን ከጥቂት ቀን በኃላ በመንፈስ ቅዱስ ትጠመቃላችሁ አለ።

ሐዋርያት 1 (6-12) የኢየሱስ እርገት

⁶ እነርሱም በተሰበሰቡ ጊዜ፦ ጌታ ሆይ፥ በዚህ ወራት ለእስራኤል መንግሥትን ትመልሳለህን? ብለው ጠየቁት።

⁷ እርሱም፦ አብ በገዛ ሥልጣኑ ያደረገውን ወራትንና ዘመናትን ታውቁ ዘንድ ለእናንተ አልተሰጣችሁም፤⁸ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ

በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ

ትሆናላችሁ አለ።⁹ ይህንም ከተናገረ በኋላ እነርሱ እያዩት ከፍ ከፍ አለ፤ ደመናም ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው።¹⁰ እርሱም

ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ እነሆ፥ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች በአጠገባቸው ቆሙ፤¹¹ ደግሞም፦

የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ

ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል አሉአቸው።¹² በዚያን ጊዜ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥

እርሱም ከኢየሩሳሌም የሰንበት መንገድ ያህል የራቀ ነው።

ሐዋርያት 1 (13-26) የጋራ የጸሎት ጊዜ እና በአስቆርቱ ይሁዳ ምትክ ሌላ ሐዋርያት መተካቱ

¹³ በገቡም ጊዜ ወደሚኖሩበት ሰገነት ወጡ፥ ጴጥሮስና ዮሐንስም፥ ያዕቆብም፥ እንድርያስም፥ ፊልጶስም፥ ቶማስም፥

በርተሎሜዎስም፥ ማቴዎስም፥ የእልፍዮስ ልጅ ያዕቆብም፥ ቀናተኛ የሚባለው ስምዖንም፥ የያዕቆብ ልጅ ይሁዳም።¹⁴ እነዚህ

ሁሉ ከሴቶችና ከኢየሱስ እናት ከማርያም ከወንድሞቹም ጋር በአንድ ልብ ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር።¹⁵ በዚህም ወራት ጴጥሮስ

መቶ ሀያ በሚያህል በሰዎች ማኅበር አብረው በነበሩ በወንድሞቹ መካከል ተነሥቶ አለ።¹⁶ ወንድሞች ሆይ፥ ኢየሱስን ለያዙት መሪ

ስለሆናቸው ስለ ይሁዳ መንፈስ ቅዱስ አስቀድሞ በዳዊት አፍ የተናገረው የመጽሐፍ ቃል ይፈጸም ዘንድ ይገባ ነበር፤¹⁷ ከእኛ ጋር

ተቈጥሮ ነበርና፥ ለዚህም አገልግሎት ታድሎ ነበርና።¹⁸ ይህም ሰው በዓመፅ ዋጋ መሬት ገዛ በግንባሩም ተደፍቶ ከመካከሉ ተሰነጠቀ

አንጀቱም ሁሉ ተዘረገፈ፤¹⁹ በኢየሩሳሌምም ለሚኖሩ ሁሉ ታወቀ፤ ስለዚህም ያ መሬት በቋንቋቸው አኬልዳማ ተብሎ ተጠራ፥

እርሱም የደም መሬት ማለት ነው።²⁰ በመዝሙር መጽሐፍ፦ መኖሪያው ምድረ

በዳ ትሁን የሚኖርባትም አይኑር፤ ደግሞም፦ ሹመቱን ሌላ ይውሰዳት ተብሎ ተጽፎአልና።²¹-²² ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ

ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥

ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።²³ ኢዮስጦስም የሚሉትን በርስያን የተባለውን ዮሴፍንና

ማትያስን ሁለቱን አቆሙ።²⁴-²⁵ ሲጸልዩም፦ የሁሉን ልብ የምታውቅ አንተ ጌታ ሆይ፥ ይሁዳ ወደ ገዛ ራሱ ስፍራ ይሄድ ዘንድ
1
በተዋት በዚህች አገልግሎትና ሐዋርያነት ስፍራን እንዲቀበል የመረጥኸውን ከእነዚህ ከሁለቱ አንዱን ሹመው አሉ።²⁶ ዕጣም

ተጣጣሉላቸው፥ ዕጣውም ለማትያስ ወደቀና ከአሥራ አንዱ ሐዋርያት ጋር ተቈጠረ።

ጥናት ሁለት

ጥያቄ 1

AA መመቅ (የተሻሻለው) ጽሑፍ፡ 1፡6-11


6
E ነርሱም በተሰበሰቡ ጊዜ። ጌታ ሆይ፥ በዚህ ወራት ለ E ስራኤል መንግሥትን ትመልሳለህን? ብለው ጠየቁት።
7
E ርሱም፦ A ብ በገዛ ሥልጣኑ ያደረገውን ወራትንና ዘመናትን ታውቁ ዘንድ ለ E ናንተ A ልተሰጣችሁም፤ 8 ነገር ግን
መንፈስ ቅዱስ በ E ናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በ Iየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም Eስከ
ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ A ለ። 9 ይህንም ከተናገረ በኋላ E ነርሱ E ያዩት ከፍ ከፍ A ለ፤ ደመናም
ከዓይናቸው ሰውራ ተቀበለችው። 10E ርሱም ሲሄድ ወደ ሰማይ ትኵር ብለው ሲመለከቱ ሳሉ፥ E ነሆ፥ ነጫጭ ልብስ
የለበሱ ሁለት ሰዎች በ A ጠገባቸው ቆሙ፤ 11 ደግሞም፦ የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደስማይ E የተመለከታችሁ ስለ ምን
ቆማችኋል? ይህ ከ E ናንተ ወደ ሰማይ የወጣው Iየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ Eንዳያችሁት፥ Eንዲሁ ይመጣል
Aሉ Aቸው።

1፡6 “ይጠይቁት ነበር” ያልተጠናቀቀ ጊዜ ሲሆን A ንድም የተደገመ የኃላፊ ጊዜ ድርጊት ወይም
የ A ንድ ድርጊት መነሻ ነው። ባጠቃላይ E ነዚህ ሐዋርያት ይሄንን ብዙ ጊዜ ጠይቀዋል።

🞕 “ጌታ” የግሪኩ ቃል ጌታ (ኩሪዮስ) ጥቅም ላይ ሊውል የሚችለው በ A ጠቃላይ ሁኔታ ወይም


በተሻሻለ ሥነ መለኮታዊ A ግባብ ነው። E ሱም ሊሆን የሚችለው “A ቶ፣” “ጌታው፣” “ጌታ፣” “ባለቤት፣”
“ባል፣” ወይም “ፍጹም የ E ግዚ A ብሔር ሰው” (ዮሐንስ 9፡36፣38)። ብ.ኪ (የ E ብራይስጥ፣ A ዶን)
የዚህ ቃል A ጠቃቀም የመጣው ከ A ይሁድ ሙሉ ፍቃደኛ ካለመሆን የኪዳን ስሙን ለመጥራት
በ E ግዚ A ብሔር፣ ያህዌ፣ ይህም ምክንያት የሆነ የ E ብራይስጥ ግሥ “መሆን” ነው (ዘጸ. 3፡14)። “የጌታ
የ E ግዚ A ብሔርን ስም በከንቱ A ትጥራ” የሚለውን ት E ዛዙን E ንዳይሰብሩ ፈርተዋል (ዘጸ. 20፡7፤
ዘዳ. 5፡11)። ስለሆነም፣ E ነሱ ካልጠሩት፣ በከንቱ E ንዳላነሡት A ስበዋል። ስለሆነም፣ የ E ብራይስጡን
ቃል A ዶንን ቀይረዋል፣ ይህም ከግሪኩ ቃል ኩሪዮስ (ጌታ) ጋር ተመሳሳይ ፍች A ለው። የ A.ኪ ጸሐፍት
ይህን ቃል የሚጠቀሙት የIየሱስን ፍጹም መለኮትነት ለመግለጽ ነው። “Iየሱስ ጌታ ነው”
የሚለው ሐረግ የ Aደባባይ የEምነት መግለጫ E ና የጥንት ቤተ-ክርስቲያን የጥምቀት ቀመር (መግለጫ)
ነው፣ (ሮሜ. 10፡9-13፤ 1 ኛ ቆሮ. 12፡3፤ ፊሊጵ. 2፡11)።

🞕 “‘ በዚህ ጊዜ የ E ስራኤልን መንግሥት የምትመልስበት ነው”’ E ነሱ A ሁንም ቢሆን A ይሁዳዊ


ብሔረተኝነት A ስተሳሰብ A ላቸው (መዝ. 14፡7፤ ኤር. 33፡7፤ ሆሴ. 6፡11፤ ሉቃ. 19፡11፤ 24፡21)። E ነሱ
ምናልባትም ስለ ኃላፊነት ሥልጣናቸው ሳይጠይቁ A ይቀሩም።
ይህ ሥነ መለኮታዊ ጥያቄ A ሁንም ብዙ ውዝግብ E ንደፈጠረ ነው። E ዚህ ላይ ለመጨመር
የምፈልገው በራ E ይ ላይ የጻፍኩትን ሐተታ ከፊሉን ሲሆን E ሱም ር E ሰ- ጉዳዩን ደኅና A ድርጎ
የሚገልጽ ይመስለኛል።

“የብ.ኪ ነቢያት የA ይሁድን መንግሥት መመለስ በፍልስጥኤም በIየሩሳሌም ማEከል


Eንደሚሆንና ይህም ሁሉም የምድር ሕዝቦች ተሰብስበው የዳዊትን ገዥ ያመሰግናሉ፣ ዳሩ ግን
የ A.ኪ ሐዋርያት በዚህ (ር E ሰ- ጉዳይ) A ጀንዳ ላይ ፈጽመው A ላተኮሩም። ብ.ኪ
ተመስጦ A ዊ A ይደለምን (ማቲ. 5፡17-19)? የ A.ኪ ጸሐፍት ዋነኛውን የፍጻሜ ሰዓት ሁነት
ይገድፉታልን?
ስለ ዓለም ፍጻሜ በርካታ የመረጃ ምንጮች A ሉ፡
1. የብ.ኪ ነቢያት
2. የብ.ኪ የምጽዓት ጸሐፊዎች (ሕዝ. 37-39፤ ዳን. 7-12)
3. A ዋልዳዊ፣ ከመጽሐፍ ቅዱስ የማይቆጠሩ የ A ይሁድ የትንቢት ጸሐፍት (E ንደ 1 ኛ ሄኖክ)
4. Iየሱስ ራሱ (ማቲ. 24፤ ማርቆስ 13፤ ሉቃስ 21)
2
5. የጳውሎስ ጽሑፎች (1 ኛ ቆሮ. 15፤ 2 ኛ ቆሮ. 5፤ 1 ኛ ተሰ. 4፤ 2 ኛ ተሰ. 2)
6. የዮሐንስ ጽሑፎች (የራ E ይ መጽሐፍ)።
E ነዚህ ሁሉ በግልጽ የመጨረሻውን ዘመን A ጀንዳ (ሁነቶች፣ ቅደም ተከተል፣ ሰዎች)? ካልሆነ፣
ለምን? ሁሉም ተመስጧዊ A ይደሉምን (ከ A ይሁድ A ዋልዳዊ ጽሑፎች በቀር)?
መንፈስ E ውነትን ለብ.ኪ ጸሐፍት የሚገልጸው በቃላትና ሊረዱት በሚችሉት ምድቦች
ነው። ሆኖም፣ ቀጣይነት ባለው መገለጥ መንፈስ E ነዚህን የብ.ኪ ከፍጻሜ ጋር የተያያዙ ጽንሰ-
ሐሳቦች በሁለንተናዊ ደረጃ ቀርበዋል (ኤፌ. 2፡11-3፡13)። E ዚህ ጠቃሚ ምሳሌዎች
ተሰጥተዋል፡
1. የ Iየሩሳሌም ከተማ ለEግዚAብሔር ሕዝብ (ጽዮን) Eንደ ዘይቤ ነው
ጥቅም ላይ የዋለው፣ የሚያመለክተውም ለ A.ኪ ደግሞ ቃሉ የሚገልጸው
E ግዚ A ብሔር ሁሉንም በንስሐ የተመለሱትን፣ Aማኝ ሰዎችን (በራEይ 20-22
Eንደተመለከተው Aዲሲቱን Iየሩሳሌምን) ማሳየቱ ነው። ሥነ- መለኮታዊ
ዳርቻው በጥሬው የተገለጠው፣ ሥጋዊው ከተማ ለ E ግዚ A ብሔር ሕዝብ የሚሆነው
E ንደ ንግር፣ ለ E ግዚ A ብሔር ተስፋ የወደቀውን የሰው ልጅ ለመቤዠት በዘፍ. 3፡
15፣ ይህም A ንድም A ይሁድ ወይም የ A ይሁድ ዋና ከተማ ሳይኖር ነው።
የ A ብርሃምም ጥሪ (ዘፍ. 12፡3) A ሕዛብንም A ካቷል።
2. በብ.ኪ ጠላቶች የነበሩት በዙሪያው ያሉት የጥንታዊው ቅርብ ምስራቅ ሕዝቦች ነበሩ፤ ነገር ግን
በ A.ኪ የተስፋፉት ወደ ሁሉም የማያምኑት፣ ጸረ-E ግዚ A ብሔር (A መጸኞች)
በሰይጣን መንፈስ ሥር ወደ A ሉ ሕዝቦች ነው። ጦርነቱ የቀጠለው ከመልክዓ
ምድራዊ፣ ክልላዊ ግጭት ወደ ዓለም A ቀፍ ግጭት ነው።

3
3. የምድሩ ተስፋ E ሱም ከብ.ኪ ጋር ጽኑ ቅርኝት A ለው (ለ A ባቶች የተሰጠው ተስፋ)
A ሁን ደግሞ ለመላው ዓለም ሆነ። Aዲሲቷ Iየሩሳሌም ዳግም ወደተፈጠረችው
መሬት መጣች፣ ቅርብ ምስራቅ ብቻ ያልሆነ ወይም ያልተወ (ራ E. 20-22)።
4. ሌሎች ተጨማሪ ምሳሌዎች ከብ.ኪ ነቢያታዊ ጽንሰ-ሐሳቦች ተስፋፊ የሚሆኑት (1)
የ A ብርሃም ዘር የሆኑት A ሁን በመንፈስ የተገረዙት ናቸው (ሮሜ 2፡28-29)፤ (2) የቃል
ኪዳኑ ሕዝቦች A ሁን A ሕዛብንም ያካትታል (ሆሴ. 1፡9፤ 2፡23፤ ሮሜ. 9፡24-26፤
E ንዲሁም ሌዋ. 26፡12፤ ዘጸ. 29፡45፤ 2 ኛ ቆሮ. 6፡16-18 E ና ዘጸ. 19፡5፤ ዘዳ. 14፡2፤
ቲቶ 2፡14)፤ (3) ቤተ-መቅደሱ A ሁን የ A ጥቢያ ቤተ-ክርስቲያን ነች (1 ኛ ቆሮ. 3፡16)
ወይም A ማኙ ም E መን (1 ኛ ቆሮ. 6፡19)፤ E ና (4) E ስራኤል E ና ባሕርዩ የገለጻ
ሐረጉ A ሁን የሚያመለክተው ሁሉንም የ E ግዚ A ብሔር ሕዝቦች ነው (ገላ. 6፡16፤
1 ኛ ጴጥ. 2፡5፣ 9-10፤ ራ E. 1፡6)
ትንቢታዊ ማሳያው ተፈጽሟል፣ ተንሰራፍቷልም፣ Aሁንም ብዙ ጨምሯል።
Iየሱስና ሐዋርያዊ ጸሐፊዎች E ንደ ብ.ኪ ነቢያት የመጨረሻው ዘመንን በተመሳሳይ መንገድ
A ላቀረቡትም። (ማርቲን ወይንጋርደን፣ ቀጣዩ መንግሥት በትንቢትና ፍጻሜው)። ዘመናዊ
ተርጓሚዎች የብ.ኪን A ምሳያ በጥሬ ትርጉምም ሆነ በ A ግባቡ ራ E ይን በመጠምዘዝ
የ A ይሁድ መጽሐፍ A ድርገው፣ E ንዲሁም ትርጉሙን በማድቀቅ፣ የ Iየሱስንና የጳውሎስን
ሐረጎች ይጠቀማሉ! የ A.ኪ ጸሐፊዎች የብ.ኪን ነቢያት Aይቃረኑም፣ ነገር ግን የመጨረሻ
ሁለንተናዊ ውጤታቸውን ያሳያሉ E ንጂ።”

1፡7
AA መመቅ “A ብ በገዛ ሥልጣኑ ያደረገውን ወራትንና ዘመናትን ታውቁ ዘንድ ለ E ናንተ
A ልተሰጣችሁም” A ኪጀት “ጊዜያትንና ወቅቶችን ማወቅ ለ E ናንተ A ልተሰጠም”
A የተመት “ጊዜያትንና ወቅቶችን ማወቅ ለ E ናንተ
A ልተሰጠም” AE ት “ጊዜያትንና ወቅቶችን”
AI መቅ “ጊዜያትንና ቀናትን ማወቅ ለ E ናንተ A ልተሰጠም”
“ጊዜያት” (ክሮኖስ) ማለት፣ “ዘመናት” ወይም “ጊዜያት” (ይህም፣ የጊዜ ሂደት) ማለት ሲሆን
“ክፍለ ዘመን” (ካይሮስ) ማለት “የተወሰነ ሁነት ወይም ወቅቶች ጊዜ” ማለት ነው፣ (ቲቶ 1፡2-3)። ሎው
E ና ኒዳ፡ የግሪክ E ንግሊዝኛ ሥርወ-ቃል፣ የሚለው E ነሱ ተመሳሳይ E ንደሆኑና ጊዜያትን E ንደሚገልጹ
ነው (1 ኛ ተሰ. 5፡1)። በግልጽ Eንደሚታወቀው Aማኞች የተለየውን ቀን ለማውጣት መሞከር
Aይኖርባቸውም፤ Iየሱስም የመመለሻውን ጊዜ A ያውቀውም (ማቲ. 24፡36፤ ማርቆስ 13፡32)።
A ማኞች A ጠቃላይ ወቅቶችን ሊያውቁ ይችላሉ፣ ነገር ግን ዝግጁና ንቁ ሆነው መጠበቅ ይኖርባቸዋል፣
ለሁነኛው ሰዓት፣ መቼም ቢሆን (ማቲ. 24፡32-33)። የ A.ኪ መንታ A ጽን O ቶች ለዳግም ምጽዓቱ፣ ንቁ
E ና ዝግጁ ሆኖ መጠበቅ ነው። ቀሪው ነገር የ E ግዚ A ብሔር ነው!

1፡8 “ነገር ግን ኃይልን ትቀበላላችሁ” የመንፈስ ቅዱስ መምጣት ከኃይልና ከምስክርነት ጋር መያያዙን
ልብ በል። ሐዋ. ስለ “ምስክርነት” (ማለት ማርተስ) ነው። ይህ ጭብጥ መጽሐፉን ሸፍኖታል (ዝ.ከ 1፡8፣22፤
2፡32፤ 3፡15፤ 5፡32፤ 10፡39፣41፤ 13፡31፤ 22፡15፣20፤ 26፡16)። ቤተ-ክርስቲያን የተሰጣት ተግባር
ለክርስቶስ ወንጌል ምስክር E ንድትሆን ነው! ሐዋርያት የ Iየሱስ ሕይወትና ትምህርቶች ምስክሮች
ነበሩ፣ Aሁንም ለEሱ ሕይወትና ትምህርቶች መስክሮች ናቸው። ውጤታማ ምስክርነት የሚፈጠረው
በመንፈስ ኃይል ብቻ ነው።

🞕 “I የሩሳሌም… ይሁዳ… ሰማርያ… E ስከ ምድር ዳርቻ ድረስ” ይህ የሐዋ. መልክዓ ምድራዊ መገለጫ
ነው፡ Iየሩሳሌም፣ ምEራፍ 1-7፤ ይሁዳ Eና ሰማርያ፣ ምEራፍ 8-12፤ Eስከ ዓለም ዳርቻ (ያም
ማለት ሮም)፣ ምEራፍ 13- 28። ይህ መግለጫ የሚያሳየው የጸሐፊውን ጽሑፋዊ መዋቅርና ተግባር
ነው። ክርስትና የይሁዲነት ተቀጥያ A ይደለም፣ ነገር ግን ዓለም A ቀፍ ንቅናቄ የ A ንዱ E ውነተኛው
A ምላክ፣ የብ.ኪ ተስፋዎችን መፈጸም E ናም ዓመጸኞቹን የሰው ልጆች ወደ Eሱ ኅብረት የመመለስ
ሥራ ነው፣ (ዘፍ. 12፡3፤ ዘጸ. 19፡5፤ Iሳ. 2፡2-4፤ 56፡7፤ ሉቃስ 19፡46)።
የመጀመሪያዎቹ የ A ይሁድ መሪዎች፣ ሴፕቱዋጂንትንም ሆነ ሌሎቹን በርካታ ትንቢታዊ ተስፋ
ቃሎች፣ ያህዌ Iየሩሳሌምን Eንደሚመልስ፣ Iየሩሳሌምን Eንደሚያነሣ፣ ዓለምን ሁሉ ወደ
Iየሩሳሌም Eንደሚያመጣ፣ Eነዚህ ሁሉ በጥሬው ይፈጸሙ ዘንድ ተስፋ ያደርጋሉ። Iየሩሳሌም
4
ቆይተዋል (ዝ.ከ 8፡1)። ነገር ግን ወንጌል የ A.ኪን ጽንሰ-ሐሳቦች ለወጠው E ንዲሁም A ስፋፋው።
ዓለም A ቀፉ ውክልና (ማቲ. 28፡18-20፤ ሐዋ. 1፡8) A ማኞችን ወደ ዓለም ሁሉ Eንዲሄዱ Eንጂ
ዓለም ወደ Eነሱ Eስኪመጣ ድረስ Eንዲጠብቁ Aላዘዘም። የ A.ኪ Iየሩሳሌም የመንግሥተ-
ሰማያት ተምሳሌት (ዘይቤ) (ራ E. 21፡2) ነች E ንጂ በፍልስጥኤም ያለች ከተማ A ይለችም።

1፡9 “Eሱም ከፍ Aለ” ይህ ሁነት Eርገት ይባላል። ከሙታን የተነሣው Iየሱስ ከፍጥረት በፊት
ወደነበረው የክብር ቦታው ተመልሷል (ሉቃስ 24፡50-51፤ ዮሐንስ 6፡22፤ 20፡17፤ ኤፌ. 4፡10፤ 1 ኛ
ጢሞ. 3፡16፤ E ብ. 4፡14፤ E ና 1 ኛ ጴጥ. 3፡22)። ያልተጠበቀው ወኪል በተገብሮ ድምጸት A ብ ነው።

🞕 “ደመናው” ደመናት ለመለኮት ትንቢት ምልክት የመሆን ጠቀሜታ A ላቸው። ደመናት በብ.ኪ
በሦስት የተለያዩ መንገዶች ጥቅም ላይ ይውላሉ፡
1. የ E ግዚ A ብሔርን A ካላዊ መገኘት፣ የሼኪናህ የክብር ደመና (ዘጸ. 13፡21፤ 16፡10፤ ዘኍ. 11፡25)፤
2. የ Eሱን ቅድስና ለመሸፈን፣ ይህም ሰው EግዚAብሔርን Aይቶ Eንዳይሞት (ዘጸ. 33፡20፤
መዝ. 18፡9፤ Iሳ. 6፡5)፤ E ና
3. መለኮትን ለማጓጓዝ (መዝ. 104፡3፤ Iሳ. 19፡1)። በዳንኤል 7፡13 ደመናት መለኮታዊውን
መሲሕ ለማጓጓዝ ጥቅም ላይ ውለዋል።

5
የዳንኤል ትንቢት በ 30 ጊዜ በላይ በብ.ኪ ተጠቅሷል። ተመሳሳይ የመሲሑ ከሰማይ ደመናት ጋር
የተያያዘው የሚገኘው፣ በማቲ. 26፡64፤ ማርቆስ 13፡26፤ 14፡62፤ ሐዋ. 1፡9፣11 E ና 1 ኛ ተሰ. 4፡
17።

ልዩ ር E ስ፡ በዳመና መምጣቱ
ይህ በደመና የመምጣቱ ነገር ለዳግም ምፅ A ት በጣም ጠቃሚና ወሳኝ ነገር ነው፡፡ በብሉይ ኪዳን ውስጥ
በተለያዩ በሦስት መንገዶች ጥቅም ላይ ውሏል፡፡
I. የ E ግዚ A ብሔርን በ A ካል መገኘት ለማሳየት የ E ግዚ A ብሔር የክብሩ ደመና (ዘፀ 13፡12፣ 16፡10፣
ዘኀ 11፡25)
II. የሰው ልጅ E ርሱን A ይቶ E ንዳይሞት ቅድስናውን የሸፈነበት (ዘፀ 33፡20፣ Iሳ 6፡5)
III. መለኮትን ለማሸጋገር (Iሳ 19፡1)
በዳንኤል 7፡13 ደመና መሲሁን ለማጓጓዝ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ይህ በዳንኤል ላይ የተጠቀሰው ነገር በ A ዲስ
ኪዳን ውስጥ ለ 30 ጊዜ ያህል ሀሳቡን ተጠቅሞበታል፡፡ ከመሲሁ ጋር የተያያዘው ይህ ነገር በማቴ 24፡30፣

1፡10 “Aተኩረው Eየተመለከቱ ሳለ” ይህ ያልተጠናቀቀ ቅድመ-ሐረግ ነው። Eነሱ በተቻላቸው


መጠን Iየሱስን A ተኩረው መመልከታቸውን ቀጥለዋል። ከ E ይታቸው ከወጣ በኋላ መመልከታቸውን
ቀጥለዋል።
ቃሉ በሉቃስ ጽሑፎች ባሕርይ ነው (ሉቃስ 4፡20፤ 22፡56፤ ሐዋ. 1፡10፤ 3፡4፣12፤ 6፡15፤ 7፡
55፤ 10፡4፤ 11፡6፤ 13፡9፤ 14፡9፤ 23፡1፣ ከሉቃስና ከሐዋ. ውጭ የሚገኘው ሁለት ጊዜ በ 2 ኛ ቆሮ. 3 ላይ
ብቻ ነው)። “A ተኩሮ መመልከት” የሚያሳየው “ወደ ላይ ማተኮርን” ወይም “A ንዱ ዓይኑን ወደ ላይ
ማተኮርን ነው።”

🞕 “ወደ ሰማይ” የጥንቶቹ፣ ሰማይ ወደ ላይ E ንደሆነ ያምኑ ነበር፣ በ E ኛ ጊዜ ግን ወደ ላይ A ንጻራዊ


ነው። በሉቃስ 24፡31፣ Iየሱስ ተሰወረ። ለEኛ ባህል ይህ ጥሩ ማሳያ ይሆናል። መንግሥተ-
ሰማያት ወደላይ Eንዲሁን ውጭ A ይደለም፣ ሊሆን የሚችለው በሌላ ገጽታ ጊዜና ቦታ ነው።
መንግሥተ-ሰማያት A ቅጣጫ A ይደለም፣ A ካል E ንጂ!

🞕 “ሁለት ሰዎች ነጫጭ ለብሰው” A.ኪ ዘወትር መላ E ክትን የሚገልጸው በብሩኅ ነጭ ልብስ ነው፣
(ሉቃስ 24፡4፤ ዮሐንስ 20፡12)። መላ E ክት በልደቱ ተገኝተዋል፣ በፈተናው ሰዓት፣ በጌቴሴማኒ፣
በመቃብሩ፣ E ንዲሁም E ዚህ በ E ርገቱ ላይ።

1፡11 “የገሊላ ሰዎች” በሐዋ. በርካታ ጊዜ ሉቃስ የሐዋርያትን ገሊላዊ መነሻ A ስፍሯል (ዝ.ከ 2፡7፤
13፡31)። A ስራ ሁለቱ ሁሉ፣ ከ A ስቆሮቱ ይሁዳ በቀር ሁሉም ከገሊላ ናቸው። ይህ A ካባቢ ደግሞ በይሁዳ
ነዋሪዎች ዝቅ ተደርጎ ነው የሚታየው፣ ምክንያቱም በርካታ የ A ሕዛብ ቁጥር ስላለውና “ሕጋዊ” (ማለት
ቀጥተኛ) ስላልሆነ፣ በባህላዊው (ሥነ- ቃላዊው) (ታልሙድ) A ፈጻጸም።

🞕 “Iየሱስ… ይመጣል” Aንዳንድ የሥነ-መለኮት ሊቃውንት በIየሱስና በክርስቶስ መካከል


ልዩነት ለማድረግ ይሞክራሉ። Eነዚህ መላEክት የሚያረጋግጡት ይህ የሚያውቁት Iየሱስ
ተመልሶ Eንደሚመጣ ነው። የከበረው፣ ያረገው ክርስቶስ Eሱ ራሱ የናዝሬቱ Iየሱስ ነው። Eሱ
EግዚAብሔር)ሰው Eንደሆነ ይቀራል።
Iየሱስ Eንደሄደ ተመልሶ ይመጣል፣ በሰማይ ደመናት (ማቲ. 10፡23፤ 16፡27፤ 24፡
3፣27፣37፣39፤ 26፡64፤ ማርቆስ 8፡38-39፤ 13፡26፤ ሉቃስ 21፡27፤ ዮሐንስ 21፡22፤ 1 ኛ ቆሮ. 15፡
23፤ 1 ኛ ተሰ. 1፡10፣ 4፡16፤ 2 ኛ ተሰ. 1፡7፣ 10፤ 2፡1፣8፤ ያEቆብ 5፡7-8፤ 2ኛ ጴጥ. 1፡16፤ 3፡
4፣12፤ 1ኛ ዮሐንስ 2፡28፤ ራE. 1፡7)። የ Iየሱስ ዳግም ምጽዓት ወቅታዊና ዋነኛው የ A ኪ
ጭብጥ ነው። ወንጌል በጽሑፍ መልክ ለመዘጋጀት ረዘም ያለ ጊዜ የወሰደበት ምክንያት የጥንት ቤተ-
ክርስቲያን የ Iየሱስን ያኔውኑ መመለስ ስለምትጠባበቅ ነው። የ Eሱ Aስገራሚ መዘግየት፣
የሐዋርያት ሞት፣ Eና የመናፍቃን መነሣት ሁሉም ተጠቃሎ ቤተ-ክርስቲያን የ Iየሱስን
6
ሕይወትና ትምህርቶቹን በጽሑፍ መልክ E ንድትመዘግብ A ስገደዳት።

AA መመቅ (የተሻሻለው) ጽሑፍ፡ 1፡12-14


12
በዚያን ጊዜ ደብረ ዘይት ከሚባለው ተራራ ወደ I የሩሳሌም ተመለሱ፥ Eርሱም ከI የሩሳሌም የሰንበት መንገድ
ያህል የራቀ ነው። 13 በገቡም ጊዜ ወደሚኖሩበት ሰገነት ወጡ፥ ጴጥሮስና ዮሐንስም፥ ያ E ቆብም፥ E ንድርያስም፥ ፊልጶስም፥
ቶማስም፥ በርተሎሜዎስም፥ ማቴዎስም፥ የ E ልፍዮስ ልጅ ያ E ቆብም፥ ቀናተኛ የሚባለው ስምOንም፥ የያEቆብ ልጅ
ይሁዳም። 14Eነዚህ ሁሉ ከሴቶችና ከIየሱስ Eናት ከማርያም ከወንድሞቹም ጋር በ A ንድ ልብ ሆነው ለጸሎት ይተጉ ነበር።

1፡12 “ተመለሱ” ሉቃስ 24፡52 “በታላቅ ደስታ”ን ይጨምራል።

🞕 “ደብረ-ዘይት በተባለው ተራራ” ይህ ሉቃስ 24፡50 (ማለት ቢታንያ) ጋር የሚቃረን ይመስላል፤ ሆኖም፣
ሉቃስ
19፡29 E ና 21፡37 ከማርቆስ 11፡11-12 E ና 14፡3 ጋር A ነጻጽር። የደብረ ዘይት ተራራ በመባል የሚታወቀው
ኮረብታ

5 ማይል ያለው ኮረብታ ሲሆን 300-400 ጫማ ከIየሩሳሌም በላይ፣ ይህም ከቢታንያ


Aፍዛዣ (በተቃራኒው) ከቄድሮን ሸለቆ፣ ከቤተ-መቅደሱ Aግድም ነው። Eሱም በብ.ኪ ከፍጻሜው
ትንቢት ተጠቅሷል (ዘካ. 14፡4)። Iየሱስ ደቀ መዛሙርቱን ብዙ ጊዜ ለጸሎትና ገለል ብሎ ለመስፈር
ተሰብስበውበታል።

🞕 “የ A ንድ ሰንበት ጉዞ ርቀት” A ይሁዳዊ በሰንበት መጓዝ ያለበትን ርቀት ራቢዎች ወስነውለታል


(ዘጸ. 16፡29፤ ዘኍ. 35፡5)። ይህም ርቀት 2000 ኵቢት (ደረጃዎች)፣ ይህም ራቢዎች ከፍ ሲል A ንዱ መጓዝ
ያለበትን ነው፣ የሙሴን ሕግ E ንዳትሰብር።

1፡13 “የደርቡ ክፍል” ይህ ምናልባት የመጨረሻው ራት (ቅዱስ ቁርባን) የተካሄደበት ስፍራ ይችላል (ሉቃስ
22፡12፤ ማርቆስ 14፡14-15)። ከባህል A ኳያ ላይኛው ወለል (2 ኛ ወይም 3 ኛ ወለል) ይህም የዮሐንስ
ማርቆስ ቤት (ሐዋ. 12፡12)፣ E ሱም የጴጥሮስን ማስታወሻ ወደ ማርቆስ ወንጌል የጻፈው። ይህም 120
ሰዎችን ለመሰብሰብ ትልቅ ክፍል መሆን A ለበት።

🞕 “E ነሱ” ይህ ከ A ራቱ የሐዋርያት ዝርዝሮች A ንደኛው ነው (ማቲ. 10፡2-4፤ ማርቆስ 3፡16-19፤


E ና ሉቃስ 6፡14- 16)። ዝርዝሮቹ መንታዌ A ይደሉም። ስሞቹና ቅደም ተከተላቸው ተለውጧል።
ሆኖም፣ ከ A ራቱ ምድቦች በሦስቱ ዘወትር ተመሳሳይ ስሞች ናቸው የተጠቀሱት። ጴጥሮስ ሁልጊዜ
ቀዳሚ ሲሆን ይሁዳ ደግሞ ዘወትር መጨረሻ ነው። E ነዚህ ሦስት ምድቦች ከ A ራቱ ምናልባት ሰዎቹን
ለመፍቀድ፣ በየቤታቸውም በየጊዜው ለመመለስ፣ ለመቆጣጠር E ና ለቤተሰባቸውም ለመስጠት ጠቀሜታ
ታስቦ ነው።

የሐዋርያት ስም ዝርዝር

ማቲዎስ 10፡2-4 ማርቆስ 3፡16-19 ሉቃስ 6፡14-16 ሐዋ. 1፡12-18


የመጀመሪያ ስም O ን (ጴጥሮስ) ስም O ን ስም O ን (ጴጥሮስ) ጴጥሮስ
ው (ጴጥሮስ)
ምድብ E ንድርያስ (የጴጥሮስ ያ E ቆብ E ንድርያስ (የጴጥሮስ ዮሐንስ
ወንድም) (የዘብዴዎስ ልጅ) ወንድም) ያ E ቆብ
ያ E ቆብ (የዘብዴዎስ ዮሐንስ ያE E ንድርያስ
ልጅ) ዮሐንስ (የያ E ቆብ ቆብ
ሁለተኛው
(የያ E ቆብ ወንድም) ወንድም) ዮሐን
E ንድርያስ ስ
ምድብ ፊሊጶስ ፊሊጶስ ፊሊጶስ ፊሊጶ

7
በርተሎሜዎስ በርተሎሜ በርተሎሜ ስ
ቶማስ ዎስ ዎስ ቶማ
ማቲዎስ (ቀራጭ) ማቲዎስ ማቲዎስ ስ
ቶማስ ቶማስ በርተሎሜዎ
ስ ማቲዎስ
ምድብ ሦስት ያ E ቆብ ያEቆብ ያ E ቆብ (የ E ልፍዮስ ያ E ቆብ
(የ E ልፍዮስ ልጅ) (የ E ልፍዮስ ልጅ) ስም O ን (የ E ልፍዮ
ታዲዮስ ልጅ) (ቀናተኛው) ይሁዳ ስ ልጅ)
ስምOን (ቀነናዊው) ታዲዮስ (የያ E ቆብ ልጅ) ስም O ን
ይሁዳ (A ስቆሮቱ) ስምOን ይሁዳ (A ስቆሮቱ) (ቀናተኛ
(ቀነናዊው)
ይሁዳ ው) ይሁዳ
(A ስቆሮቱ) (የያ E ቆ
ብ ልጅ)

“ጴጥሮስ” A ብዛኞቹ የገሊላ A ይሁዶች A ይሁዳዊ ስም A ላቸው (ምሳ. ሲሞን ወይም ስም O ን፣


ፍችውም “ማዳመጥ”) Eናም የግሪክ ስም ፈጽሞ የማይሰየም)። Iየሱስ “ዓለቱ” የሚል ቅጽል ስም
Aውጥቶለታል። በግሪክ ጴጥሮስ ነው፣ E ንዲሁም በ A ራምኛ ኬፋ (ዮሐንስ 1፡42፤ ማቲ. 16፡16)።

🞕 “E ንድርያስ” የግሪክ ቃል ትርጉሙም “ወንዳዊ” ነው። ከዮሐንስ 1፡29-42 የምንረዳው E ንድርያስ


የዮሐንስ መጥምቁ ደቀ መዝሙር ነበር፣ ወንድሙን ጴጥሮስን ከIየሱስ ጋር Aስተዋውቋል።

🞕 “ፊሊጶስ” የግሪክ ቃል የሚለው “ፈረስ ወዳድ” ማለት ነው። ስሙ በዮሐንስ 1፡43-51 ተሻሽሏል።

“ቶማስ” የ E ብራይስጥ ቃል ትርጉሙም “መንትዮች” ወይም ዲዲሞስ ነው (ዮሐንስ 11፡16፤ 20፡24፤ 21፡2)።

🞕 “በርተሎሜዎስ” የቃሉ ትርጉም “የፖቶሎሚ ልጅ” ነው። E ሱ ምናልባት የዮሐንስ ወንጌሉ


ናትናኤል ሊሆን ይችላል (ዮሐንስ 1፡45-49፤ 21፡20)።

8
🞕 “ማቲዎስ” የ E ብራይስጥ ቃል ትርጉሙም “የያህዌ ስጦታ” ነው። ይህ የሚያመለክተው ሌዊን
ነው (ዝ.ከ 2፡13- 17)።

🞕 “ጀምስ” ይህ የ E ብራይስጥ ስም “ያ E ቆብ” ነው። ከ A ስራ ሁለቱ ዝርዝር ውስጥ ሁለት ሰዎች


ያ E ቆብ ተብለው ተሰይመዋል። A ንደኛው የዮሐንስ ወንድም ነው (ማርቆስ 3፡17) ከዋነኞቹ ዙሪያ
ምድብ ነው (ማለት ጴጥሮስ፣ ያ E ቆብ፣ E ና ዮሐንስ)። ይሄኛው የሚታወቀው ያ E ቆብ ትንሹ ነው።

🞕 “ስም O ን ቀናተኛው” የግሪኩ የማርቆስ ጽሑፍ “ቀነናዊ” የሚል A ለው (ማቲ. 10፡4 ም)።
ማርቆስ፣ ወንጌሉ ለሮማውያን የተጻፈው፣ ምናልባት ፖለቲካዊ “E ሳት ጫሪ” የሆነውን “ቀናተኛ”
የሚለውን ቃል ላለመጠቀም ፈልጎ ይሆናል፣ ይህም የሚጠቅሰው የ A ይሁድ ጸረ-ሮማ የደፈጣ ንቅናቄ
ነው። ሉቃስ በዚህ ቃል ጠርቶታል (ሉቃስ 6፡15 E ና ሐዋ. 1፡13)። ቀነናዊ የሚለው ቃል በርካታ
መገለጫዎች ይኖሩታል።
1. የገሊላ ክፍል ቃና የሚባል
2. ከብ.ኪ ከነ A ናውያንን E ንደ ነጋዴ
3. ከ A ጠቃላይ መታወቂያ E ንደ ከነ A ን ተወላጅ
የሉቃስ ገለጻ ትክክል ከሆነ፣ E ናም “ቀናተኛ” ከ A ራምኛ ቃል “የጋለ ፍላጎት” ነው (ሉቃስ 6፡15፤
ሐዋ. 1፡17)። Iየሱስ ጠራሾቹ Aስራ ሁለት ደቀ መዛሙርት ከተለያዩ በርካታ ተቀናቃኝ ወገኖች
ነው። ስምOን ከብሔረተኛ ቡድን፣ E ሱም የሮሜን ባለሥልጣናት በ A መጽ ለማስወገድ የሚሻ ነው።
ይህ ስም O ንና ሌዊ (ማለት ማቲዎስ ቀራጩ) ከሌሎቹ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ምድብ A ልነበረውም።

🞕 “ታዲዮስ” E ሱም “ሌቢዮስ” ተብሎ ይጠራል (ማቲ. 10፡3) ወይም “ይሁዳ” (ሉቃስ 6፡16፤ ዮሐንስ
14፡22፤ ሐዋ. 1፡13)። ሁለቱም፣ ታዲዮስም ሆነ ሌቢዮስ ፍችው “ተወዳጅ ልጅ” ማለት ነው።

🞕 “የ A ስቆሮቱ ይሁዳ” ሁለት ስም O ኖች፣ ሁለት ያ E ቆቦች፣ E ና ሁለት ይሁዳዎች A ሉ። “A ስቆሮቱ”


ሁለት መለያዎች ሊኖሩት ይችላሉ፡ (1) በይሁዳ የኬሮይዝ ሰው ነው (I ያሱ 15፡23) ወይም (2) “ባለ ሰይፍ
ሰው” ወይም ገዳይ፣ ይህም ማለት ደግሞ ቀናተኛ ነበር ማለት ነው፣ E ንደ ስም O ን።

1፡14 “E ነዚህ ሁሉ በ A ንድ ልብ” ቃሉ “የዚህ ዓይነት” ድብልቅ ነው፣ (ሆሞ) E ና “የሐሳብ ስሜት”
(ቱሞስ)። ቅድመ መስፈርት ሳይሆን በተስፋ የመጠባበቅ ድባብ ነው። ይህ A ቋም በሐዋ. በተደጋጋሚ
ተጠቅሷል (ለ A ማኞች፣ ዝ.ከ 1፡14፤ 2፡46፤ 4፡24፤ 5፡12፤ E ንዲሁም ሌሎችም በ 7፡57፤ 8፡6፤ 12፡20፤
18፡12፤ 19፡29)።

🞕
AA መመቅ “በቀጣይነት
በመትጋት” A ኪጀት
“በቀጣይነት”
A የተመት “በጽናት በመትጋት”
AE ት “በተከታታይ በመሰብሰብ”
AI መቅ “በቋሚነት በመገናኘት”
ይህ ቃል (ፕሮስ E ና ካፕቴሮ) ማለት ሆን ብሎ፣ በጽናት ወይም ሆን ብሎ በመጠመድ (በመሰጠት)
ማለት ነው። ሉቃስ E ሱን ዘወትር ይጠቀምበታል (ዝ.ከ 1፡14፤ 2፡42፣46፤ 6፡4፤ 8፡13፤ 10፡7)።
E ሱም ጥርት ያላለና ያልተጠናቀቀ ነው።

🞕 “ከሴቶች ጋር” Aብረው የሄዱ የሴቶች ቡድን ነበሩ፣ ለIየሱስ Eና ለሐዋርያት ጋር


የሆኑ (ማቲ. 27፡55-56፤ ማርቆስ 15፡40-41፤ ሉቃስ 8፡2፤ 23፡49፤ E ና ዮሐንስ 19፡25)።

ልዩ ርEስ፡ ከIየሱስና ከደቀመዛሙርቱ ጋር የተጓዙት ሴቶች

ማቲ. 27፡55-56 ማርቆስ 15፡40-41 ሉቃስ 8፡2፤ 23፡49 ዮሐንስ 19፡75

መግደላዊት መግደላዊት ማርያም መግደላዊት ማርያም ማርያም፣ የI የሱስ


9
ማርያም Eናት
ማርያም፣ ማርያም፣ የያ E ቆብ ዮና፣ የኩዛ ሚስት E ኅት
የያ E ቆብና
የ E ናቱ
የዮሴፍ E ናት ትንሹ፣ ጆሴ E ናት (የሄሮድስ ባለሟል) ማርያም፣
የቅሊ O ጳ
ሚስት
የዘብዴዎስ ልጆች ሰሎሜ ሱሳና መግደላዊት ማርያም
(የያ E ቆብና E ና ሌሎች
ዮሐንስ)
E ናት

10
“E ንደዚሁም ሌሎች ሴቶች በርቀት የሚከተሉ ነበሩ” ሐዋርያዊው ወገን በገንዘብም ሆነ
በጉልበት በበርካታ ሴቶች ይገለገል ነበር (ማለትም ምግብ በማዘጋጀት፣ በማጠብ፣
ወዘተ… ዝከ ቁ. 41፤ ማቲ. 27፡55፤ ሉቃስ 8፡3)።

“መግደላዊት ማርያም” መግዳላ በገሊላ ባሕር ዳር የምትገኝ ትንሽ ከተማ ነች፣ ከጥብርያዶስ
በስተሰሜን ሦስት ማይል ርቀት ላይ። ማርያም ከገሊላ Aንሥታ፣ ብዙ Aጋንንት
ያወጣላትን I የሱስን ተከትላለች (ሉቃስ 8፡2)። E ሷም ያላግባብ በዝሙት A ዳሪነት
ብትኮነነም በብኪ ምንም ዓይነት ማስረጃ A ልተገኘም፣ ለዚህ።

“ማርያም የትንሹ ያ E ቆብ E ና የጆሰስ E ናት” በማቲ. 27፡56 “የያ E ቆብና የዮሴፍ


E ናት” ተብላ ተጠርታለች። በማቲ. 28፡1 “ሌላዋ ማርያም” ተብላ ተጠርታለች። ተገቢው
ጥያቄ፣ ማንን ነው ያገባችው? የሚል ነው። በዮሐንስ 19፡25 ቅሊ O ጳን E ንዳገባችና፣
ልጇም ያ E ቆብ “የ E ልፍዮስ ልጅ” ተብሏል (ማቲ. 10፡3፤ ማርቆስ 3፡18፤ ሉቃስ 6፡15)።

“ሰሎሜ” ይህቺ የያEቆብና የዮሐንስ Eናት ስትሆን፣ ከIየሱስ ደቀ-መዛሙርት ይበልጥ የሚቀርቡት
(የውስጠኛው ክበብ A ባላት)፣ የዘብዴዎስ ሚስት ነች (ማቲ. 27፡56፤ ማርቆስ 15፡40፤

16፡1-2)። የሚከተሉት ደግሞ ከ E ኔ የዮሐንስ 19፡25 ሐተታ ስለነዚህ ሴቶች ከተደረገው ላይ

ማስታወሻ ነው፡

“ከIየሱስ መስቀል Aጠገብ Eናቱ ማርያም፣ Eንዲሁም የEናቱ Eኅት ማርያም፣ የክኤ Oጳ
ሚስት፣ Eና መግደላዊት ማርያም ነበሩ።” E ዚህጋ A ራት ወይም ሦስት ስሞች
ለመጠቀሳቸው ብዙ ክርክር A ለ። A ራት ስሞች ናቸው ብሎ መውሰድ ይቻላል፣
ምክንያቱም ሁለት ማርያም ተብለው የሚጠሩ E ኅትማማቾች ስለማይኖሩ ነው።
የማርያም E ኅት፣ ሰሎሜ፣ በማርቆስ 15፡40 E ንዲሁም በማቲ. 27፡56 ላይ ተጠቅሷል።
ይህ Eውነት ከሆነ፣ ሊሆን የሚችለው ያEቆብ፣ ዮሐንስ Eና I የሱስ የኅትማማች
ልጆች ናቸው ማለት ነው። በሁለተኛው ክፍለ ዘመን ባህል (ሄጂሲፐስ) ክሎ O ጳ የዮሴፍ
ወንድም ነው ይላል። መግደላዊት ማርያም Iየሱስ ሰባት Aጋንንት ያወጣላት ስትሆን፣
ከትንሣኤው በኋላ በመጀመሪያ E ንድትገኝ የመረጣት ነች (ዝከ 20፡1-2፤ 11-18፤
ማርቆስ 16፡1፤ ሉቃስ 24፡1-10)።

🞕 “ወንድሞቹም” የ Iየሱስ ያንድ ወገን ወንድሞች የሆኑ ብዙዎችን Eናውቃለን፡ ይሁዲ፣ ያ Eቆብ (ልዩ
ር E ስ 12፡17 ተመልከት)፣ E ና ስም O ን (ማቲ. 13፡55፤ ማርቆስ 6፡3 E ና ሉቃስ 2፡7)። ቀደም
ሲል የማያምኑ ነበሩ (ዮሐንስ 7፡5)፣ ነገር ግን A ሁን የሐዋርያት የውስጠኛው ክበብ A ካል ሆነዋል።
ስለ ማርያም “ዘላለማዊ ድንግልና” ታሪክ፣ A ጠር ያለውን ማብራሪያ፣ ኤፍ. ኤፍ. ብሩስ፣ A ዲሱ
ዓለም A ቀፍ ሐተታ፣ ሐዋ፣ ገጽ 44፣ የግርጌ ማስታወሻ
47 ተመልከት።

AA መመቅ (የተሻሻለው) ጽሑፍ፡ 1፡15-26


15
በዚህም ወራት ጴጥሮስ መቶ ሀያ በሚያህል በሰዎች ማኅበር A ብረው በነበሩ በወንድሞቹ መካከል ተነሥቶ Aለ።
16
ወንድሞች ሆይ፥ Iየሱስን ለያዙት መሪ ስለሆናቸው ስለ ይሁዳ መንፈስ ቅዱስ Aስቀድሞ በዳዊት A ፍ የተናገረው
የመጽሐፍ ቃል ይፈጸም ዘንድ ይገባ ነበር፤ 17 ከ E ኛ ጋር ተቈጥሮ ነበርና፥ ለዚህም A ገልግሎት ታድሎ ነበርና። 18 ይህም ሰው
በዓመፅ ዋጋ መሬት ገዛ በግንባሩም ተደፍቶ ከመካከሉ ተሰነጠቀ Aንጀቱም ሁሉ ተዘረገፈ፤ 19 በ I የሩሳሌምም ለሚኖሩ
ሁሉ ታወቀ፤ ስለዚህም ያ መሬት በቋንቋቸው A ኬልዳማ ተብሎ ተጠራ፥ E ርሱም የደም መሬት ማለት ነው።
20
በመዝሙር መጽሐፍ። መኖሪያው ምድረ
በዳ ትሁን የሚኖርባትም A ይኑር፤ ደግሞም፦ ሹመቱን ሌላ ይውሰዳት ተብሎ ተጽፎ A ልና። 21-22
ስለዚህ
ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከEኛ ዘንድ Eስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ I የሱስ በ Eኛ መካከል በገባበትና በወጣበት
ዘመን ሁሉ ከ E ኛ ጋር A ብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከ E ነዚህ A ንዱ ከ E ኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።
23
I ዮስጦስም የሚሉትን በርስያን የተባለውን ዮሴፍንና ማትያስን ሁለቱን Aቆሙ። 24- 25 ሲጸልዩም። የሁሉን ልብ
የምታውቅ A ንተ ጌታ ሆይ፥ ይሁዳ ወደ ገዛ ራሱ ስፍራ 11 ይሄድ ዘንድ በተዋት በዚህች A ገልግሎትና ሐዋርያነት ስፍራን
E ንዲቀበል የመረጥኸውን ከ E ነዚህ ከሁለቱ A ንዱን ሹመው A ሉ። 26E ጣም ተጣጣሉላቸው፥ E ጣውም ለማትያስ
ወደቀና ከ A ሥራ A ንዱ ሐዋርያት ጋር ተቈጠረ።
1፡15 “በዚህ ጊዜ” ይህ በጥሬው፣ “በ E ነዚህ ጊዜያት” (en tais hē merais) ማለት ነው። ይህ ሐረግ ዘወትር
ጥቅም ላይ የሚውለው ለም E ራፎች መክፈቻ ነው (ማለትም፣ 1-15) የሐዋ. (ዝከ 1፡15፤ 2፡18፤ 5፡37፤ 11፡
27፤ 13፡41)። ሉቃስ በተጨማሪም ሌላ የዓይን ምስክሮች ምንጮችም ተጠቅሟል። E ሱም በተጨማሪ
“ከቀን ወደ ቀን” (kath hē meran) E ንደ ተለመደው፣ A ሻሚ ጊዜ A መላካች ቀደም ባሉት የሐዋ.
ም E ራፎች ተጠቅሟል (ዝከ 2፡46፣47፤ 3፡2፤ 16፡5፤ 17፡11፣31፤ 19፡9)። ከም E ራፍ 15 በኋላ ሉቃስ
ስለሚጽፋቸው በርካታ ሁነቶች በቂ ግንዛቤ ይዟል። A ሁንም “ቀን” የሚለውን A ዘውትሮ ይጠቀማል፣
ነገር ግን E ንደነዚህ A ሻሚና፣ ዘይቤ A ዊ ሐረጋት ያይደለ።

12
🞕 “ጴጥሮስም ተነሥቶ ቆመ” ጴጥሮስ ለሐዋርያት ቃል A ቀባይ መሆኑ ግልጽ ነው (ማቲ. 16)።
E ሱም የመጀመሪያውን የቤተ ክርስቲያን ስብከት፣ ከመንፈስ መውረድ በኋላ A ቅርቧል (ሐዋ. 2)
E ንዲሁም ሁለተኛውን ስብከት በሐዋ. 3። ከዳግም ትንሣኤ መገለጥ በኋላ Iየሱስ በቅድሚያ
የተገለጠው ለEሱ ነው (ዮሐንስ 21 Eና 1ኛ ቆሮ. 15፡5)። ስሙም በ E ብራይስጥ “ስም O ን” ነው፣
(ሐዋ. 15፡14፤ 2 ኛ ጴጥ. 1፡1)። ይህ ስም በግሪክኛ ሲነገር “ሲሞን” ይባላል። “ጴጥሮስ” የሚለው ቃል
የግሪክ ቃል ሲሆን (ጴጥሮስ) “ብቸኛ A ለት” ማለት ነው። በ A ራምኛ “ኬፋ” ወይም “ድንጋይ” ነው
(ማቲ. 16፡18)።

🞕 “A ንድ መቶ ሃያ የሚሆኑ ሰዎች E ንደተሰበሰቡ” ይህ ሐረግ በተመቅሶ 4 የግሪኩ ጽሑፍ በቅንፍ


የተቀመጠ ነው (ነገር ግን በቁ. 18-19 Aይደለም)። ይህ ቡድን Aስራ Aንዱን ሐዋርያት፣ Iየሱስን
የተጎዳኙት ሴቶች፣ Eና በIየሱስ የስብከት E ና ፈውስ A ገልግሎት ያካተተ መሆን A ለበት። ይህ ቁጥር
ምናልባት ተምሳሌታዊ ሊሆን ይችላል፣ ከራቢያዊ ትንተና የመሪዎችና ተከታዮች የቁጥር A ንጻር
(ማለትም ከ 1-10፣ ሳንሄድሪን 1፡6)።

1፡16 “ቅዱስ ጽሑፍ” ሁሉም ማጣቀሻዎች “ለቅዱስ ቃል” በ A ኪ (ከ 2 ኛ ጴጥ. 3፡15-16 በቀር)
የሚያመለክቱት ብኪ ነው (ከማቲ. 5፡17-20፤ 2 ኛ ጢሞ. 3፡15-17 በቀር)። ይህ ምንባብ በተጨማሪም
የመንፈስ ቅዱስ ተመስጧዊነትን ያስረዳል (2 ኛ 1፡21) በዳዊት በኩል። E ሱም ደግሞ ‘ጽሑፎቹን”
ቅዱስነት ያመለክታል፣ የ E ብራይስጥ መጽሐፍ ቅዱስ ክፍል።

🞕 “መሆን የሚገባው” ይህ dei ሲሆን መሻትን ያሳያል። E ሱም ያልተጠናቀቀ የ A ሁን ድርጊት A መላካች


ነው፣ የሚያመለክተውም በቁ. 20 ያለውን ጥቅስ ነው።
ቃሉ የ Iየሱስን ሕይወትና የጥንታዊቷ ቤተ ክርስቲያን የብኪ ጽሑፎች ተቀጥላ
መሆንዋን የሉቃስ መረዳት ባሕርይ ነው (ሉቃስ 18፡31-34፤ 22፡37፤ 24፡44)። ሉቃስ ቃሉን
A ዘውትሮ ይጠቀማል (ሉቃስ 2፡49፤ 4፡43፤ 9፡22፤ 11፡42፤ 12፡12፤ 13፡14፣16፣33፤ 15፡32፤
17፡25፤ 18፡1፤ 19፡5፤ 21፡9፤ 22፡7፣37፤ 24፡7፣26፣44፤ ሐዋ.
1፡16፣21፤ 3፡21፤ 4፡12፤ 5፡29፤ 9፡6፣16፤ 14፡27፤ 15፡5፤ 16፡30፤ 17፡3፤ 19፡21፣36፤ 20፡35፤ 23፡11፤ 24፡
19፤
25፡10፣24፤ 26፡9፤ 27፡21፣24፣26)። ቃሉ የሚለው “A ሳሪ ነው” “A ስፈላጊ ነው” “ተገቢ ነው” ማለት
ነው። ወንጌልና E ድገቱ በ E ድል የፈጠረ A ይደለም፣ ነገር ግን የ E ግዚ A ብሔር ቀደም ሲል የታቀደበት
E ና፣ በብኪ ቅዱሳን መጻሕፍትን ፍጻሜ ያገኙበት ነው። (የሰባው A ጠቃቀም)።

🞕 “ተፈጽሟል” A ንዱ E ነዚህን የብኪ ጥቅሶች ሲያነብ (ቁ. 20)፣ የይሁዳ ክህደት የመዝሙራት ጸሐፊ
የልብ ሐሳብ Aይደለም። ሐዋርያት ብኪን የሚተረጉሙት በዚህ ዓይነቱ ልምዳቸው ነው፣ ከIየሱስ
ጋር በማያያዝ። ይህም ጥቅልዮሽ ትርጓሜ ይባላል። Iየሱስ ራሱ ይሄንን ዓይነቱን Aግባብ
ተጠቅሟል፣ ከሁለቱ የ IማOስ መንገደኞች ጋር ሲራመድና ሲነጋገር (ሉቃስ 24፡13-35፣ በተለይም
ቁ. 25-27)። የቀድሞ ክርስቲያን ተርጓሚዎች የብኪን ሁነቶች Eና የ Iየሱስን ሕይወትና
ትምህርት በንጽጽሮሽ ያቀርባሉ። Iየሱስንም የሁሉም የብኪ ትንቢቶች ፍጻሜ
Aድርገው ነው የሚመለከቱት። A ማኞች ዛሬ ይህንን A ግባብ ሊጠነቀቁ ይገባል! E ነዚህ ተመስጧዊ
የ A ኪ ጸሐፍት በተመስጦ ሥር E ና በIየሱስ ሕይወትና ትምህርት ላይ በግለሰብ ደረጃም ቅርርቦሽ
ነበራቸው። የ Eነሱን Eውነትና፣ የምስክርነታቸውን ሥልጣን E ናጸናለን፣ ነገር ግን ስልታቸውን
ልናፈልቅ A ንችልም።

🞕 “ይሁዳ” የይሁዳ መካድ E ንጂ ሞቱ A ይደለም ተቀያሪ ሐዋርያ E ንዲኖር ያስደረገው። በቁ.


20 ለ፣ የይሁዳ ድርጊቶች የትንቢቱ ፍጻሜ ተደርገው ነው የሚወሰዱት። A ኪ ሌላ የሐዋርያት ምርጫ
ከያ E ቆብ ሞት በኋላ መካሄዱን A ይጠቅስም (ሐዋ. 12፡2)። E ዚህጋ በርካታ ምሥጢራትና A ሳዛኝ
ሁኔታ በይሁዳ ሕይወት ይታያል። ከገሊላ ያልሆነው ብቸኛ ደቀ መዝሙር ነው። የሐዋርያዊው ቡድን
ገንዘብ ያዥ ተደርጓል (ዮሐንስ 12፡6)። Iየሱስ ከ Eሱ ጋር በነበረበት ጊዜ ሁሉ ገንዘብ በመስረቅ
ይከሰስ ነበር። E ሱም በትንቢት የተነገረው የሰይጣን ጥቃት ፍጻሜ ነው። የውስጥ ሐሳቡ ፈጽሞ
A ልተገለጸም፣ ነገር ግን የጉቦ ገንዘቡን ከመለሰ በኋላ የራሱን ሕይወት ማጥፋቱ በፈጸመው ድርጊት
መጸጸቱን ያመላክታል።
13
በይሁዳ E ና በውስጣዊ ፍላጎቱ በርካታ ክርክር A ለ። በዮሐንስ ወንጌል ዘወትር ተጠቅሷል፣
ተብራርቷልም (6፡71፤ 12፡4፤ 13፡2፣26፣39፤ 18፡2፣3፣5)። ዘመናዊው ቲያትር “I የሱስ ክርስቶስ
ል E ለ ኮከቡ”፣ E ንደ ታማኝ፣ ነገር ግን ጥርት ያለ፣ ተከታይ Iየሱስን Aስገድዶ የAይሁድን
መሲሕ ተግባር Eንዲፈጸም የሚሻ ነው— ይህም ሮማውያንን ለመገልበጥ፣ በደለኞችን
ለመቅጣት፣ Eንዲሁም Iየሩሳሌምን የዓለም ከተማ ለማድረግ ነው። ሆኖም፣ ዮሐንስ
የሚያመለክተው የልቡ ሐሳብ ስስትና ክፋትን የተሞላ መሆኑን ነው።
ዋነኛው ችግር የሥነ-መለኮታዊው፣ የ E ግዚ A ብሔር ሊዓላዊነትና የሰዎች ነጻ ፍቃድ ነው።
E ግዚ A ብሔር ወይም Iየሱስ ይሁዳን ተጭነውት ይሆን? ይሁዳ በሰይጣን ቁጥጥር ሥር Eንዲሆን
ላደረገው ድርጊት ራሱ ተጠያቂ ይሆን ወይስ EግዚAብሔር ቀደም ብሎ በተነበየው ምክንያት
Iየሱስን Eንዲክድ Aደረገው? መጽሐፍ ቅዱስ Eነዚህን ጥያቄዎች በቀጥታ A ይመልስም።
E ግዚ A ብሔር ታሪክን ይቆጣጠራል፤ ቀጣይ ሁነቶችን ያውቃል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ
ለሚያደርገው ምርጫ E ና ድርጊት ተጠያቂ ነው። E ግዚ A ብሔር ፍትሐዊ ነው E ንጂ ተጽ E ኖኛ
A ይደለም።
ይሁዳን ለመከላከል የሚሞክር Aዲስ መጽሐፍ Aለ— ይሁዳ ከሐዲ ወይስ የ Iየሱስ ወዳጅ?
በዊሊየም ክላሰን፣ ፎርትረስ A ሳታሚ፣ 1996። E ኔ በዚህ መጽሐፍ A ልስማማም፣ ግን በጣም
ማራኪና ሐሳብ ጫሪ ነው።

“I የሱስን ላሰሩት መሪ የሆነው” ቀጥሎ ከ E ኔ ሐተታ ከማቲዎስ 26፡47-50 የተጠቀሰ ነው።


“ስለ ይሁዳ የልብ ሐሳብ በርካታ ውይይቶች A ሉ። ሊባል የሚችለው ይህ ርግጠኛ ሳይሆን
E ንደሚቀር ነው። የ Eሱ Iየሱስን መሳም ቁ. 49 ላይ Aንድም (1) ለወታደሮቹ
ምልክት ነው፣ የሚታሰረውን ሰው

14
ለማሳየት (ዝከ. ቁ. 48)፤ ወይም (2) በዘመናዊው ንድፈ ሐሳብ የ Iየሱስን Eጅ
ለማንቀሳቀስ ለማስገደድ ነው፣ (ዝከ. 27፡4)። ሌሎች የወንጌል ምንባቦች E ንደሚያመላክቱት
E ሱ ቀማኛና ከመነሻውም የማያምን ነበር (ዮሐንስ 12፡6)።
ከሉቃስ 22፡52 የተሰበሰቡትን ሰዎች ማንነት E ንረዳለን። የሮሜ ወታደሮች ነበሩ፣
ምክንያቱም በሕጋዊ መንገድ ሰይፍ መታጠቅ የሚችሉ E ነሱ ብቻ ናቸው። E ንዲሁም የመቅደስ
ጠባቂዎች ነበሩ፣ ምክንያቱም A ዘውትረው ዱላ የሚይዙት E ነሱ በመሆናቸው። ከ A ይሁድ
የፍርድ ችሎት ተወካዮችም ደግሞ ነበሩ፣ በ E ስሩ ላይ (ዝከ ቁ. 47፡51)።”

1፡17 ይሁዳ የተመረጠው በIየሱስ ነው፣ የ Iየሱስን ንግግር Aድምጧል፣ የIየሱስን


ተ Aምራት ተመልክቷል፣ ለተልEኮ ተሰማርቷል በIየሱስ ለIየሱስ፣ በደርቡ ክፍል ተገኝቶ
በEነዚህ ሁነቶች ተካፍሏል፣ Eናም Iየሱስን ክዷል!

1፡18
AA መመቅ፣ A ኪጀት፣
A የተመት፣ AI መቅ፣
AI ት “በፊት ለፊቱ ተደፍቶ ሆዱ
ተዘረገፈ” AE ት “ወድቆ ሞተ፣ ሆዱም ተዘረገፈ”
“በፊት ለፊቱ መውደቅ” የሕክምናዊ ቃል ነው “ማበጥ” (ሞልቶንና ሚሊጋን፣ የግሪክ ኪዳን መዝገበ
ቃላት፣ ገጽ 535-536)፣ በ A ንዳንድ የ E ንግሊዝኛ መዝገበ ቃላት ላይ የሚገኝ (ምሳ. ፊሊፕስ፣ ሞፋት
E ና ጉድ ስፒድ)። ለመልካም ማብራሪያ የተለያዩ ትርጉሞች፣ በይሁዳ ሞት ላይ፣ (ማቲ. 27፡5 ወይም
ሐዋ. 1፡18) የመጽሐፍ ቅዱስን ጠንካራ A ባባሎች፣ ገጽ 511-512 ተመልከት።

🞕 “ይህም ሰው መሬትን ወስዶ” ቁጥር 18-19 በቅንፍ የተቀመጡ ናቸው (AA መመቅ፣ A ኪጀት፣
A የተመት፣ AI መቅ፣ AI ት)። ጸሐፊው ይህን መረጃ የሚሰጠው ለ A ንባቢው መረዳት ነው። ከማቲ.
27፡6-8 የምንማረው ካህናቱ ይህንን መሬት ገዝተዋል፣ የብኪ ትንቢት ቃል ይፈጸም ዘንድ፣ (ማቲ. 27፡
9)። E ሱም የይሁዳ ገንዘብ ነበር፣ ካህናቱ ርኩስ E ንደሆነ የቆጠሩትና ላልታወቁ ሰዎች የቀብር ስፍራ
የተገዛበት። ቁጥር 18-19 የሚነግረን ይሄው ቦታ ራሱ ይሁዳ የሞተበት ነው። ይህ መረጃ ስለ ይሁዳ
ሞት ሌላ ስፍራ A ልተደገመም።

1፡19
AA መመቅ፣ A የተመት “A ኬልዳማ፣ ያም የደም
መሬት” A ኪጀት “A ኬል ዳማ፣ ያም፣ የደም
መሬት”
AE ት “A ኬልዳማ፣ ይህም ማለት የደም መሬት”
AI መቅ “የደም ቀርጥ… A ኬል-ዳማ”
ይህ የግሪክ ትርጉም የሆነ A ራምኛ ቃል ነው። E ሱም ዘወትር በወጥነት ለመግለጽ ያስቸግራል፣
ከ A ንድ ቋንቋ ወደ ሌላው። ከግሪኩ የሆሄያት ልዩነት በላይ በ A ራምኛ “የደም መሬት” ማለት ነው።
ይህም ሊሆን የሚችለው (1) በደም ገንዘብ የተገዛ መሬት (ማቲ. 27፡7 ሀ፤ (2) ደም የፈሰሰበት
መሬት (ሐዋ. 1፡18)፤ ወይም (3) ነፍሰ ገዳዮች ወይም ባ E ዳን የተቀበሩበት መሬት (ማቲ. 27፡7 ለ)።

1፡20 E ነዚህ ከመዝሙራት ሁለት ጥቅሶች ናቸው። A ንደኛው መዝ. 69፡25። በዋናው ላይ ድርብ (የብዙ
ቁጥር) የሆነ። E ሱም ከይሁዳ ጋር የተያያዘ የርግማን ቃል ነው። ሁለተኛው ጥቅስ ከመዝ. 109፡8 (LXX)።
E ሱም የሚሆነው ያለፈ ትንቢትን ሆኖ የይሁዳን መተካት በቁ. 21-26 የተብራራውን ነው።

🞕
AA መመቅ፣ A ኪጀት
AI መቅ “ሹመት”
A የተመት “የ E ረኝነት ሥልጣን”
AE ት “ያገልግሎት ቦታ”
በሴፕዩዋጂንት ኤጲስቆጶስ የሚለው ቃል በ A ንድ ሹመት ያለ ኃላፊነትን ወይም A ገልግሎትን
የሚያመላክት ነው፣ ዘኁ. 4፡16፤ መዝ. 109፡8)። በሮሜ ካቶሊክ የጽሕፈት ሥርዓት መለያን
ያመለክታል፣ ነገር ግን፣ በግሪክ የግሪክ የከተማ A ስተዳደር ለመሪ የሚሰጥ ነው፣ (ዝከ AI ት)፣ E ንደ

15
ሽማግሌ (ፕሬስቤተሮስ) በ A ይሁድ ቃል ለመሪ ነበር (ዘፍ. 50፡7፤ ዘጸ. 3፡16፣18፤ ዘኁ. 11፡
16፣24፣25፣39፤ ዘዳ. 21፡2፣3፣4፣6፣19፣20 E ና ሌሎችም)። ስለሆነም ከያ E ቆብ የተለየ መሆን
በስተቀር፣ “E ረኛ” E ና “ሽማግሌ” ከሐዋርያት ሞት በኋላ መጋቢን የሚጠቅስ (ሐዋ. 20፡17፣28፤
ቲቶ 1፡5፣7፤ ፊሊጵ. 1፡1)።

1፡21 “A ስፈላጊ ነው” ይህ ቃል ዳይ ነው (ዝከ ቁ. 16)። ባጠቃላይ ጴጥሮስ የሚሰማው A ስራ ሁለቱ


ሐዋርያት የሚወክሉት A ስራ ሁለቱን ነገዶች ወይም ሌላ ተምሳሌት፣ ያም መጥፋት የሌለበት ነው።

1፡21-22 ለሐዋርያነት የሚያበቁ መስፈርቶች Aሉ። ሌሎች Aማኞች ከ Aስራ ሁለቱ ውጭ


Iየሱስን በዚህ ዓለም A ገልግሎቱ ሁሉ የተከተሉት E ንዳሉ A ስተውል። E ነዚህ መስፈርቶች ኋላ
ላይ A ንዳንዶች የጳውሎስን ሐዋርያነት E ንዳይቀበሉ A ድርጓቸዋል።

16
ሉቃስ E ነዚህን ሁለት ቁጥሮች በ A ጠቃላይ በማካተት የሐዋርያዊ ምስክሮች ቅደም ተከተልን
ለማሳየት ተጠቅሞባቸዋል፣ ለማትያስ መመረጥ ሳይሆን፣ ከዛም በኋላ ብዙም ስለ E ሱ ስላልሰማነው።
ቤተክርስቲያንና የ A ኪ ቅዱስ ጽሑፎች መገንባት ያለባቸው በIየሱስ ሕይወት፣ Eና ትምህርቶች
ላይ ሆኖ፣ የሚተያየውም በዓይን ምስክሮች፣ ሥልጣን ባላቸው ምስክሮች፣ በተመረጡ ሥነመለኮታዊ
ምስክሮች ነው፣ የ A ኪ። ይህ የሥነ መለኮት ጉዳይ ነው E ንጂ “የ A ስራ ሁለቱ” ተምሳሌት A ይደለም!

ልዩ ር E ስ፡ ቁጥር A ስራ ሁለት

A ስራ ሁለት ዘወትር የድርጅት ተምሳሌታዊ ቁጥር ነው


1.ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ
ሀ. የዞዲክ A ስራ ሁለቱ
ምልክቶች ለ. የዓመቱ A ስራ
ሁለት ወራት
2.በብኪ
ሀ. የያ E ቆብ ልጆች (የ A ይሁድ
ነገዶች) ለ. የሚመላከቱትም
(1) A ስራ ሁለቱ የመቅደሱ A ምዶች፣ በዘጸ. 24፡4
(2) A ስራ ሁለት ጌጦች በሊቀ ካህኑ ልብስ ላይ ያሉት (ነገዶቹን የሚወክሉ) በዘጸ. 28፡21
(3) A ስራ ሁለት ሙልሙል ዳቦዎች በመቅደሱ ቅዱስ ስፍራ በሌዋ. 24፡5
(4) A ስራ ሁለት ሰላዮች ወደ ከነ A ን የተላኩት በዘኁ. 13 (ከየነገዱ A ንድ)
(5) A ስራ ሁለት በትሮች (የነገድ መስፈርቶች) በቆሬ A መጽ በዘኁ. 17፡2
(6) Aስራ ሁለት ድንጋዮች የIያሱ፣ በI ያ. 4፡3፣9፣20
(7) A ስራ ሁለት ያስተዳደር A ውራጃዎች በሰሎሞን A ስተዳደር በ 1 ኛ ነገሥ. 4፡7
(8) A ስራ ሁለት ድንጋዮች የኤልያስ መሠዊያ ለያህዌ በ 1 ኛ ነገሥ. 18፡31
3.በ A ኪ
ሀ. A ስራ ሁለት ሐዋርያት ተመረጡ
ለ. A ስራ ሁለት ቅርጫት ዳቦ (A ንድ ለ E ያንዳንዱ ሐዋርያ) በማቲ. 14፡20
ሐ. A ስራ ሁለት ዙፋኖች፣ በ E ነሱም የ A ኪ ደቀ መዛሙርት የሚቀመጡባቸው
(A ስራ ሁለቱን የ E ስራኤል ነገዶች የሚያመላክቱ) በማቲ 19፡28
መ. Aስራ ሁለት የመላ Eክት ጥፍራ Iየሱስን የሚታደጉ በማቲ. 26፡53
ሠ. የራ E ይ ተምሳሌታዊነት
(1) 24 ሽማግሌዎች በ 24 ዙፋኖች ላይ
በ 4፡4 (2) 144000 (12X12) በ 7፡4፤ 14፡
1፣3
(3) A ስራ ሁለት ከዋክብት በሴቲቱ A ክሊል ላይ በ 12፡1
(4) A ስራ ሁለት ደጆች፣ A ስራ ሁለት መላ E ክት A ስራ ሁለቱን ነገዶች ያመላክታሉ በ 21፡
14
(5) Aስራ ሁለት የመሠረት ድንጋዮች፣ ለIዲሲቷ Iየሩሳሌም Eና በEነሱም
ላይ የ Aስራ ሁለቱ ሐዋርያት ስሞች በ 21፡14
(6) Aስራ ሁለት ሺህ Aደባባይ በ21፡16 (የ Aዲሲቷ ከተማ መጠን፣ Aዲሲቷ
Iየሩሳሌም)
(7) ግድግዳው 144 ኩብ ነው በ 21፡7
(8) A ስራ ሁለት የ E ንቁ (ሉል) በሮች በ 21፡21
(9) ዛፎች በIየሩሳሌም ከ Aስራ ሁለት ዓይነት ፍሬዎች ጋር (በየወሩ Aንድ) በ22፡2

1፡23 “ሁለቱን መደቡ” በዚህ ሐረግ ላይ ካለው የሥነ መለኮት ጉዳይ የተለየ የያዘ የግሪክ የ E ጅ ጽሑፍ A ለ፡
1. estē san (“E ነሱ መደቡ”) በኤም ኤስ ኤስ N፣ ኤ፣ ቢ፣ ሲ፣ ዲ 1፣ I
2. estesen (“E ሱ መደበ”) በ ኤም ዲ 2 E ና A ውግስጢኖስ
ቁጥር A ንድ ከሆነ፣ የዚህ ምሳነቱ የሁሉም ምድብ ደቀ መዛሙርት የይሁዳን መተካት ያሳዩበት ድምጽ ነው
(የማኅበረ ም E መናን ውሳኔ ዓይነት (ዝከ 15፡22)፣ ነገር ግን ቁጥር 2 ከሆነ፣ ለጰጥሮስ ል E ለ ሥልጣን
ማስረጃ ነው (ዝከ 15፡7- 11፣14)። E ንደ ግሪክ የ E ጅ ጽሑፍ ማስረጃ የቁጥር A ንድ ቃል ርግጠኛ

17
ነው (ዩመቅሶ 4 የሚመርጠው “ኤ”ን ነው)።

🞕 “ዮሴፍ… ማትያስ” ስለ E ነዚህ ሰዎች በ A ኪ የሚታወቅ ነገር የለም። ማስታወስ የሚገባን


ወንጌላትና ሐዋ. የምEራባውያን ታሪክ Aለመሆናቸውን ነው፣ ነገር ግን የተመረጡ
ሥነ-መለኮታዊ ጽሑፎች፣ Iየሱስን የሚያስተዋውቁ፣ E ንዲሁም መል E ክቶቹ በዓለም ተጽ E ኖ
E ንደሚያደርጉ E ንጂ።

1፡24
AA መመቅ “የሁሉንም ሰው ልብ የሚያውቀው”
A ኪጀት “የሁሉንም ልብ የሚያውቀው”
A የተመት “A ንተ የ E ያንዳንዱን ልብ
ታውቃለህ”

18
AE ት “A ንተ የ E ያንዳንዱን ሐሳብ
ታውቃለህ” AI መቅ “የ E ያንዳንዱን ልብ
መረዳት ትችላለህ”
ይህ ድብልቅ ቃል ነው፣ “ልቦች E ና መታወቅ” (ዝከ 15፡8)። ይህ የሚያንጸባርቀው የብኪ
E ውነትን ነው (1 ኛ ሳሙ. 2፡7፤ 16፡7፤ 1 ኛ ነገሥ. 8፡39፤ 1 ኛ ዜና. 28፡9፤ 2 ኛ ዜና. 6፡30፤
መዝ. 7፡9፤ 44፡21፤ ምሳ. 15፡11፤ 21፡2፤ ኤር. 11፡20፤ 17፡9-10፤ 20፡12፤ ሉቃስ 16፡15፤ ሐዋ. 1፡
24፤ 15፡8፤ ሮሜ 8፡27)። E ግዚ A ብሔር E ኛን ሙሉ ለሙሉ ያውቀናል E ንዲሁም ይወደናል
(ሮሜ. 8፡27)።
ደቀ መዛሙርት የሚያጸኑት፣ ያህዌ የ E ነሱን የልብ ሐሳብ E ንደሚያውቅ ነው፣ E ንዲሁም
የሁለቱን E ጩዎች የልብ ሐሳብና ሕይወት። በምርጫው ላይ የEግዚAብሔርን ፍቃድ ፈልገዋል
(የድርጊት መካከለኛ)። Iየሱስ Aስራ ሁለቱን መርጧል፣ A ሁን ግን ከ A ብ ጋር ነው።

ልዩ ር E ስ፡ ልብ

የግሪኩ ቃል ካርዲያ በሴፕቱዋጂንት E ና በ A ኪ ጥቅም ላይ የዋለው ሌብ የሚለውን


የ E ብራይስጥ ቃል ለማንጸባረቅ ነው። በተለያየ መንገድ ጥቅም ላይ ይውላል (ባዩር፣ A ርንድት፣
ጊንግሪች E ና ዳንከር፣ መልካም የ E ንግሊዝኛ ሥርወ ቃል፣ ገጽ 403-404)።
1. የሥጋዊ ሕይወት ማ E ከል፣ ለሰው በዘይቤ A ዊ (ሐዋ. 14፡17፤ 2 ኛ ቆሮንቶስ 3፡2-3፤ ያ E ቆብ 5፡5)
2. የመንፈሳዊ (የግብረገብነት) ሕይወት ማ E ከል
ሀ. E ግዚ A ብሔር ልብን ያውቃል (ሉቃስ 16፡15፤ ሮሜ 8፡27፤ 1 ኛ ቆሮ. 14፡25፤ 1 ኛ ተሰ. 2፡
4፤ ራ E.
2፡23)
ለ. ለሰው ልጅ መንፈሳዊ ሕይወት ጥቅም ላይ ይውላል (ማቲ. 15፡18-19፤ 18፡35፤ ሮሜ
6፡17፤ 1 ኛ ጢሞ. 1፡5፤ 2 ኛ ጢሞ. 2፡22፤ 1 ኛ ጴጥ. 1፡22)
3. የ A ስተሳሰብ ሕይወት ማ E ከል (ማለትም፣ E ውቀት፣ ማቲ. 13፡15፤ 24፡48፤ ሐዋ. 7፡
23፤ 16፡14፤ 28፡27፤ ሮሜ 1፡21፤ 10፡6፤ 16፡18፤ 2 ኛ ቆሮ. 4፡6፤ ኤፌ. 1፡18፤ 4፡18፤
ያ E ቆብ 1፡26፤ 2 ኛ ጴጥ. 1፡19፤ ራ E. 18፡7፤ ልብ ከ AE ምሮ ጋር የመሳሳይ ነው፣
2 ኛ ቆሮ. 3፡14-15 E ና ፊሊጵ. 4፡7)።
4. የምርጫ ሐሳብ ማ E ከል (ማለትም፣ ፍቃድ፣ ሐዋ. 5፡4፤ 11፡23፤ 1 ኛ ቆሮ. 4፡5፤ 7፡37፤ 2 ኛ ቆሮ.
9፡7
5. የስሜት ማ E ከል (ማቲ. 5፡28፤ ሐዋ. 2፡26፣37፤ 7፡54፤ 21፡13፤ ሮሜ 1፡24፤ 2 ኛ ቆሮ.
2፡4፤ 7፡3፤ ኤፌ. 6፡22፤ ፊሊጵ. 1፡7)
6. ለመንፈስ E ንቅስቃሴ የተለየ ስፍራ (ሮሜ. 5፡5፤ 2 ኛ ቆሮ. 1፡22፤ ገላ. 4፡6 (ማለትም፣
ክርስቶስ በልባችን፣ ኤፌ. 3፡17))
7. ልብ ለሞላው ስብ E ና በዘይቤ A ዊነት ይጠቀሳል (ማቲ. 22፡37፣ ከዘዳ. 6፡5 በመጥቀስ)።
ሐሳቦች፣ የውስጥ ፍላጎቶች፣ E ና ድርጊቶች ከልብ ሲፈልቁ የሰውየውን ማንነት በምላት
ይገልጻሉ። ብኪ ጥቂት A ስገራሚ A ጠቃቀም A ለው፣ ስለ ቃሉ
ሀ. ዘፍ. 6፡6፤ 8፡21፣ (E ግዚ A ብሔር በልቡ ተከፋ” (E ንዲሁም ሆሴ E 11፡
8-9 ተመልከት) ለ. ዘዳ. 4፡29፤ 6፡5፣ “በፍጹም ልብህና በፍጹም ነፍስህ”
ሐ. ዘዳ. 10፡16፣ “ያልተገረዘ ልብ” E ና ሮሜ 2፡29
መ. ሕዝ. 18፡31-32፣ “A ዲስ ልብ”
ሠ. ሕዝ. 36፡26፣ “A ዲስ ልብ” ወይም “የድንጋይ ልብ”

1፡25 “ወደ ራሱ ስፍራ” ይህ “ለርጉም” ሥራ የተሰጠ ስያሜ ነው። ሰይጣን E ሱን ለራሱ ዓላማ ተጠቅሞበታል
(ሉቃስ
22፡3፤ ዮሐንስ 13፡2፤ 27)፣ ነገር ግን ይሁዳ ለራሱ ምርጫና ድርጊት ተጠያቂ ነው (ገላ. 6፡7)።

1፡26 “ለ E ነሱም E ጣ ጣሉላቸው” ይህ የብኪ የኋላ ታሪክ A ለው፣ ከሊቀ ካህኑ የ U ሪምና ቱሚም
A ጠቃቀም ጋር በተያያዘ፣ በሌዋ. 16፡8፣ ወይም ተመሳሳይ በሆነ ዘዴ ለሚጠቀሙ ግለሰቦች (ምሳ. 16፡
33፤ 18፡18)። የሮሜ ወታደሮች ለIየሱስ ልብሶች Eጣ ተጣጥለዋል፣ ሉቃስ 23፡34)። ሆኖም፣

19
ይህ በAኪ የመጨረሻ ጊዜ ነው፣ የ EግዚAብሔርን ፍቃድ ለማወቅ የተጠቀሰው። ማንም ጽሑፉን
ለመፈተሽ ቢፈልግ ዘዴው መንፈሳዊ ውሳኔ ለመወሰን ይሆናል በሚል፣ ምናልባትም ጥሩ ላይሆን
ይችላል፣ (ምሳ. መጽሐፍ ቅዱስን በመክፈት ጣትን ቁጥሮቹጋ በማኖር የ E ግዚ A ብሔርን ፍቃድ
መወሰን)። A ማኞች በ E ምነት መኖር ይገባቸዋል E ንጂ ስልታዊ በሆነ A ግባብ የ E ግዚ A ብሔርን
ፍቃድ ለማወቅ በመሞከር A ይደለም (ምሳ. ማሟረት (ማታለል)፣ መሳ. 6፡17፣ 36፡40)።

🞕 “ማትያስ” Iዩሲቢዩስ Eንደሚለው፣ Eሱ በሰባው ተልEኮ ውስጥ ነበረበት (ሉቃስ 10)። ኋላ ላይ በመጣ
ባህል Eሱ
Iትዮጵያ ውስጥ

ተሰውቷል። የውይይት

ጥያቄዎች

20
ይህ የጥናት መመሪያ ትርጓሜ ሲሆን፣ ያም ማለት ግን መጽሐፍ ቅዱስን በግል ለምትተረጕመው
ኃላፊነቱን ትወስዳለህ ማለት ነው፡፡ E ያንዳንዳችን በተሰጠን ብርሃን መጓዝ ይኖርብናል፡፡ ቀዳሚዎቹ
ተርጓሚዎች A ንተ፣ መጽሐፍ ቅዱስና መንፈስ ቅዱስ ናችሁ፡፡ ይህንንም መልሰህ በተርጓሚው ላይ
በሌላ A ባባል E ንዳትወስደው፡፡

E ነዚህ የውይይት ጥያቄዎች ለመርዳት ነው የተሰናዱት የዚህን መጽሐፍ ክፍል ዋነኞቹን ጉዳዮች
ለማጤን
E ንዲረዳ ነው። ሐሳብ ለማጫር E ንጂ መደምደሚያ A ይደሉም።

1. Iየሱስ ከሐዋርያት ጋር ለምን 40 ቀናት ቆየ?


2. “የመንፈስ ጥምቀት” ምን ማለት ነው?
3. ቁጥር 7 በጣም ጠቃሚ የሆነው ለምንድን ነው?
4. E ርገት ለምን ይጠቅማል?
5. ጴጥሮስ የይሁዳን ቦታ ለመሙላት A ስፈላጊነት ለምን ፈለገ?
6. ጳውሎስ E ንዴት ሐዋርያ ሊሆን ይችላል፣ መስፈርቱን ሳያሟላ? (1፡21-22)

21
22
23

You might also like