Professional Documents
Culture Documents
Grade 2-Amharic Fetena Net 27f8
Grade 2-Amharic Fetena Net 27f8
አማርኛ
እንደመጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ
አማርኛ
እንደመጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ
፪ኛ ክፍል
፪ኛ ክፍል
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
አማርኛ
እንደመጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ
፪(2)ኛ ክፍል
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
አዘጋጆች
ሙሉቀን ፈንታ መኮንን
አሻግሬ ግባቱ ገበየሁ
አዲስዓለም አሽኔ ለማ
ገምጋሚና አርታኢዎች
መስፍን ደፈረሱ ወ/መድህን
ትንቢት ግርማ ኃይሉ
ፋሲል ብዙነህ በቀለ
የጥራት ተቆጣጣሪና ገምጋሚ
ፍሬሕይወት አሰፋ ከበደ
አስተባባሪ
ጌታቸው ታለማ አጥናፉ
አቀማመጥ እና ስዕል
እንጦጦ ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ(TMS)
I
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
© የመጽሐፉ ህጋዊ የቅጂ ባለቤት 2014 ዓ.ም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ
ነው፡፡
ምስጋና
ይህን የትምህርት መጽሐፍ ከዝግጅት ጀምሮ በከተማችን በሚያስተምሩ መምህራን እንዲዘጋጅ
በማድረግ፣ አስፈላጊውን በጀት በማስፈቀድ እንዲሁም በጥብቅ ዲስፕሊን እንዲመራ ላደረጉት
ከፍተኛ ሙያዊና አስተዳደራዊ ድጋፍ ላደረጉት ለትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዘላለም ሙላቱ ፣
II
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
ማውጫ
ይዘት ገጽ
መግቢያ...................................................................IV
ምዕራፍ አንድ
ልብስ.......................................................................1
ምዕራፍ ሁለት
ወቅቶች..................................................................12
ምዕራፍ ሶስት
ታሪኮች...................................................................24
ምዕራፍ አራት
የአትክልት ቦታ.......................................................34
ምዕራፍ አምስት
የአካባቢ ንጽህና አጠባበቅ.........................................46
ምዕራፍ ስድስት
ባህላዊ ሙዚቃ........................................................59
ምዕራፍ ሰባት
መልካምሥነምግባር...................................................70
ምዕራፍ ስምንት
የምግብ አዘገጃጀት....................................................80
ምዕራፍ ዘጠኝ
ዲጅታል ቁስ.............................................................89
ምዕራፍ አስር
የዱር እንስሳት........................................................98
ዋቢ ጽሑፎች..........................................................107
አባሪዎች.................................................................108
III
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
መግቢያ
ለተጠቃሚዎች
IV
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
መርህ አንድ
ተማሪዎች ስዕሎችን በመመልከት ተረቶችንና ታሪኮችን የማዳመጥና
የመናገር ክሂላቸውን ያዳብራሉ፡፡
መርህ ሁለት
ተማሪዎች የሚነበብላቸውን ታሪክ (ምንባብ) በሚገባ በማዳመጥ
ያዳመጡትን ታሪክ (ምንባብ) በንግግርም ሆነ በጽሑፍ በግልፅ
ቋንቋ መናገርና መፃፍ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይህንን ተግባር ለማድረግ
ተከታታይነት ያለው የመናገርና የመፃፍ ተደጋጋሚ ልምምድ
ማድረግ አለባቸው፡፡
መርህ ሶስት
ተማሪዎች የቋንቋው ተተኳሪ ፊደላት የሚወክሏቸውን ውስብስብና
ሞክሼ ፊደላትን ተገቢ የሆነ የፊደላት አሰዳደር ሥርዓት በመጠቀም
አዳዲስ ቃላትን ይማራሉ፡፡
V
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
መርህ አራት
ተማሪዎች በውስብስብና ሞክሼ ፊደላት የተመሰረቱ ቃላትንና
ዓረፍተ ነገሮችን ማንበብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
መርህ አምስት
ተማሪዎች ተዘውታሪ ቃላትን ሲያዳምጡና ሲያነቡ የተዘውታሪ
ቃላቱን ፍቺ አብረው መማር አለባቸው፤ በዚህም የሚያዳምጡትንና
የሚያነቡትን ይረዳሉ፤ የቃላት ዕውቀታቸውንም በማሳደግ በንግግርና
በፅሑፍ ሐሳባቸውን በአግባቡ ይገልፃሉ፡፡
መርህ ስድስት
ተማሪዎች የተለያዩ ታሪኮችን(ተረቶችን) እና ሌሎች ፅሑፎችን
አንብበው መረዳት ይችሉ ዘንድ የአንብቦ መረዳት ተግባራትን
በተደጋጋሚ በመስራት ማዳበር ይተበቅባቸዋል፡፡
VI
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
ምክር ለወላጆች
ውድ የተማሪ ወላጆች(አሳዳጊዎች)
VII
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
አማርኛ
ምዕራፍ አንድ
ኛ ክፍል ልብስ
የምዕራፉ አላማዎች
ምዕራፍ አንድ
O ((( ማዳመጥ
ልብስና መስሪያዎቹ
ቅድመ ማዳመጥ
1. ተማሪዎች እናንተ ምን አይነት ልብስ ለብሳችኋል?
2. ከላይ ያሉትን ስዕሎች በማየት ስለምን እንደምታዳምጡ
ገምቱ?
አዳምጦ መናገር
ከዚህ ቀጥሎ የቀረቡትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ
መሰረት በቃል መልሱ፡፡
Ñቃላት
፩. በሚከተሉት ቃላት ውስጥ የጎደሉትን ፊደላት በምሳሌው
መሰረት በጽሑፍ አሟሉ::
ምሳሌ፡- ል ስ = ልብስ
1. ራብ 3. ጠላ
2. ቀሚ 4. ጃ ት
ምዕራፍ አንድ
ምሳሌ፡- ለበሰ = በሰለ፣ሰለበ
1. ቀለበ = 4. በደለ =
2. ቀጠነ = 5. ልብስ =
3. ማለዳ =
C ሞክሼ ፊደላት
ሀ ሐ ኀ
ሠ ሰ
አ ዐ
ጸ ፀ
፩. በምሳሌው መሰረት የሞክሼ ፊደላትን ዝርያዎች ፃፉና አንብቡ፡፡
፩. በምሳሌው መሰረት የሞክሼ ፊደላትን ዝርያዎች ፃፉና አንብቡ፡፡
ሠ ሡ ሢ ሣ ሤ ሥ ሦ አ ኡ ኢ ኣ ኤ እ ኦ
ምሳሌ
ሰ ሱ ሲ ሳ ሴ ስ ሶ ዐ ዑ ዒ ዓ ዔ ዕ ዖ
ሀ ጸ
ሐ ፀ
ኀ
፫ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 3
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
ምዕራፍ አንድ
፪. ከሚከተሉት ዓረፍተ ነገሮች ውስጥ ሞክሼ ፊደላትና ዝርያቸውን
የያዙትን ቃላት ለይታችሁ ጻፉ፡፡
ምዕራፍ አንድ
ቅድመ ንባብ ጥያቄ
የበዓል ልብስ
ዕለቱ የጥምቀት ዋዜማ ነው፡፡ በአካባቢው ልዩ ልዩ
አልባሳትን የለበሱ ሰዎች ይታያሉ፡፡ ሕሊና ያሸበረቀ
የሐበሻ ቀሚስ ከነጫማው ለብሳለች፡፡ አባቷ ደግሞ
ነጭ በነጭ ለብሰው ቀይ ጃኖ በላዩ ላይ አገልድመዋል፡፡
አባትየው ልጃቸው ህሊናን በመያዝ
በዓሉን ለማክበር ወጡ፡፡ ህሊና ድንገት የትምህርት
ቤት ጓደኛዋን አየችው፡፡ ጓደኛዋ መሐመድ ጀለቢያ
ለብሶ በውጭ በር ላይ ቆሟል፡፡ ቆቡን እየነካካ
የበዓሉን ድባብ ይመለከታል፡፡ ሕሊናም መሐመድን
ከአባቷ ጋር በዓይን አስተዋወቀችው፡፡
አንብቦ መረዳት
ምዕራፍ አንድ
አቀላጥፎ ማንበብ
ተማሪዎች ከላይ የቀረበውን ምንባብ በግል ደጋግማችሁ ድምጻችሁን
ሳታሰሙ አንብቡ፡፡ ከዚያም ድምጻችሁን በማሰማት ለክፍል
ጓደኞቻችሁ አንብቡላቸው፡፡
Ñ ቃላት
፩. በ “ሀ” ስር ላሉት ቃላት ከ “ለ” ስር ተመሳሳያቸውን በመፈለግ
አዛምዱ፡፡
ሀ ለ
1. ዕለት ሀ. አየ
2. ዋዜማ ለ. ያጌጠ
3. ያሸበረቀ ሐ. ከዋናው በዓል አስቀድሞ የሚገኝ ቀን
4. ተመለከተ መ. ባልንጀራ
5. ጓደኛ ሠ. ቀን
፪. የሚከተሉትን ምስሎች በሚገባ በመመልከት የምስሎችን
መጠሪያና ያላቸውን ቀለም በምሳሌው መሰረት ጻፉ፡፡
ስዕል-1 ስዕል-2 ስዕል-3 ስዕል-4 ስዕል-5 ስዕል 6
ቀይ ቀለም ስዕል-2
ሰማያዊ ስዕል-3
ወይንጠጅ ስዕል-4
ግራጫ ስዕል-5
አረንጓዴ ስዕል
ጥቁር6
ስዕል-1
ያለው ሹራብ ሰማያዊ
ሸሚዝ ወይንጠጅ
ቀሚስ ግራጫ
ካፖርት አረንጓዴ
ኮት ጥቁር
ሱሪ
ቀይ ቀለም
ምሳሌ G ሸሚዝ ቀሚስ ካፖርት ኮት ሱሪ
መገለጫ ያለው ሹራብ
መገለጫ ምሳሌ
ምሳሌG G
ምሳሌሹራብ
G
መጠሪያ
መጠሪያ ሹራብ
ቀይ
ቀለም
ቀለም ቀይ
ምዕራፍ አንድ
F ውስብስብ ፊደላት
ውስብስብ
ውስብስብ ፊደላት
ፊደላት ማለትማለት
ሁለትሁለት ድምጾችን
ድምጾችን በአንድ ላይ
በአንድ ላይ አጣምረው የያዙ ፊደላት ናቸው፡፡
አጣምረው የያዙ ፊደላት ናቸው፡፡
ምዕራፍ አንድ
1. = 3. =
2. = 4. =
F
F ማጣመርና መነጠል
ማጣመርና መነጠል
ምሳሌ፡- ሟ = ሙ-ዋ
1. ሿ = 4. ጯ =
2. ዟ = 5. ፏ =
3. ቿ =
፪. የሚከተሉትን ፊደላት በማጣመር ውስብስብ ፊደላትን መስርቱ፡
፪. የሚከተሉትን ፊደላት በማጣመር ውስብስብ ፊደላትን
፡ መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- ሱ + ዋ = ሷ
1. ጡ + ዋ = 4. ቡ + ዋ =
2. ሩ + ዋ = 5. ዡ + ዋ =
3. ዱ + ዋ =
@ ጽሕፈት
፩. መምህራችሁ የሚያሳዩዋችሁን ድርጊታዊ ገለጻ በሚገባ
በመመልከት ድርጊቱን በቃላት ጻፉ፡፡
ምዕራፍ አንድ
ለምሳሌ፡- መብላት
፪. መምህራችሁ የሚነግሯችሁን ቃላት በሚገባ አዳምጣችሁ
በትክክል ጻፉ፡፡
፡፡ ?
ምዕራፍ አንድ
ሀ. መምህራችሁ በሰሌዳው ላይ የሚጽፉላችሁን ፅሑፍ በጥንድ
ሆናችሁ በጥሞና ደጋግማችሁ አንብቡ፡፡
የማጠቃለያ ተግባራት
1. አ ፣ ዐ _______፣ ________
2. ጸ ፣ ፀ _______፣ ________
ምዕራፍ አንድ
1 2 3 4
ራስን መግለፅ
• ስሜ፡- ሐያት ኢብራሒም እባላለሁ፡፡
• አባቴ፡- ኢብራሂም መሀመድ ይባላል፡፡
• እናቴ፡- ሰዓዳ ሁሴን ትባላለች፡፡
• ዕድሜዬ፡- ስምንት ነው፡፡
• ክፍሌ፡- ሁለተኛ “ለ” ነው፡፡
• ትምህርት ቤቴ፡- አፍላገ ግዮን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት
ቤት ይባላል፡፡
• የምኖረው፡- አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ፣ ቀበሌ 07 ነው፡፡
• ለወደፊት፡- መምህር መሆን እፈልጋለሁ፡፡
• የምወደው፡- መጽሐፍ ማንበብና ሽርሽር መሄድ ነው፡፡
አማርኛ
ምዕራፍ ሁለት
ኛ ክፍል ወቅቶች
የምዕራፉ አላማዎች
ምዕራፍ ሁለት
ኢትዮጵያና ወቅቶቿ
O ((( ማዳመጥ
ስዕል
የኢትዮጵያ ወቅቶችን ከመኸር እስከ ክረምት የሚያሳይ ምስል
ይቀመጥ፡፡ (ስዕሎቹ ከአዲስ አበባ ዐውድ ጋር ይዛመዱ)
በጋ
መኸር በልግ ክረምት
(ፀሐይ/
(ለምለም (ከፊል ዝናብና (ኃይለኛ
ከፍተኛ
ሳርና አበባ) ከፊል ጸሐይ) ዝናብ)
ሙቀት)
ቅድመ ማዳመጥ
1. ተማሪዎች የምታስታውሷቸውን የኢትዮጵያ ወቅቶች
ለመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
2. ስዕሉን አይታችሁ የምታዳምጡት ምንባብ ስለ ምን
እንደሚያነሳ ገምቱ፡፡
አዳምጦ መረዳት
፩. የሚከተሉትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት
ምላሽ ስጡ፡፡
ምዕራፍ ሁለት
Ñቃላት
፩. በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን ወቅቶች ከ’’ለ’’ ስር ካሉት ወራት ጋር
አዛምዱ፡፡
1. መኸር ሀ. ታህሳስ
2. በጋ ለ. ጥቅምት
3. በልግ ሐ. ሐምሌ
፪. 4. ክረምትወራት መካከል ባለ አራት ፌደል
ከአመቱ መ. ግንቦት
የሆኑትን በቻርቱ
፪. ከአመቱ ወራት መካከል ባለ አራት ድምፅ የሆኑትን በቻርቱ
ላይ አሟሉ፡፡
ሚያዚያ
ሚያዚያ
ላይ አሟሉ፡፡ ሚያዚያ
ባለ
ባለ አራት
ባለአራት
አራት
ድምፅ
ድምፅ
ድምፅ
ወራት
ወራት
ወራት
ምዕራፍ ሁለት
የሳምንቱ ቀናት
& ንባብ
ምዕራፍ ሁለት
አበባ አየሁሽ
ሜዳና ተራራው በለምለም ሳርና አበባ አጊጧል፡፡ የጠዋቷ ፀሐይ
ፍንትው ብላ ቀኑን አድምቃዋለች፡፡ የእነበፀሎት ሰፈር ልጆች በጋራ
ተሰብስበው ፀጉራቸውን ተሰርተው ሐበሻ ቀሚሳቸውን ለብስው
ለመጨፈር ተዘጋጅተዋል፡፡ ሔለን ከበሮ ይዛለች፡፡ በፀሎትና ቡጡ
ደግሞ አደይ አበባና ሳር ይዘዋል፡፡ ልጆቹም ወደ አቶ ይታገሱ ቤት
በር ጠጋ ብለው በጭብጨባ የአበባ አየሁሽ ጭፈራን ጀመሩት፡፡
ቡጡ ፈጠን ብላ &አበባ አየሁሽ& ስትል ሁሉም በጋራ &ለምለም&
በማለት ተቀበሏት፡፡
ግቡ በተራ ለምለም
ቤት እስክስራ ለምለም
ምዕራፍ ሁለት
ትቆጣኛለች ለምለም
አንብቦ መረዳት
፩. የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሰረት በፅሑፍ መልሱ፡፡
F መነጠልና ማጣመር
፩. የሚከተሉት ቃላት በሚገባ በማንበብ በቃላቱ ውስጥ ያሉትን
ምዕራፍ ሁለት
ምሳሌ፡- ጳጉሜ = ጳ-ጉ-ሜ
ሀ. ሰኔ፡- መ. ሐምሌ፡-
ለ. ጥር፡- ሠ. ነሐሴ፡-
ሐ. ህዳር፡-
፪. የሚከትሉትን ቃላት በምሳሌው መሰረት አጣምራችሁ ፃፉ፡፡
ምሳሌ፡- ጫማ + ዎች = ጫማዎች
ቃላት የተጣመሩ ቃላት
1. በሬ
2. ሱሪ
ዎች
3. አበባ
4. ኮፍያ
5. ሜዳ
ሰ ጠ ቀ 1. ቀጠረ 6.
ት ረ መ 2. 7.
ለ በ ደ 3. 8.
ተ ሸ ከ 4. 9.
አ ዘ ጀ 5. 10.
ምዕራፍ ሁለት
Ñቃላት
በሚከተሉት ቃላት ውስጥ ያሉትን የመጀመሪያ ድምፆች በሌላ
ድምፆች ተክታችሁ ፃፉ፡፡ ከዚያም የሁለቱን ቃላት ልዩነት በቃል
ግለፁ፡፡
ምሳሌ፡- ሰኔ = የኔ፣ ቅኔ …
1. ጥር = 4. በጋ =
2. ቀን = 5. በላ =
3. ሰኞ =
አቀላጥፎ ማንበብ
የሚከተለውን ምንባብ በመደጋገም ትክክለኛውን የአነባበብ ሥርዓት
ተከትላችሁ አንብቡ፡፡
ምዕራፍ ሁለት
አካባቢያችንን እንጠብቅ
የምንኖርበትና የምንማርበት አካባቢ ሁልጊዜም ንፁህ መሆን አለበት፡፡
አካባቢያችን ንፁህ ከሆነ በሽታ አይዘንም፡፡ ለዓይናችንም የሚያስደስት
ይሆናል፡፡ ለዓይናችን ደስ የሚል ከሆነ ደግሞ ደስተኞች እንሆናለን፡፡
ይህ እንዲሆን ደግሞ እያንዳንዳችን አካባቢያችንን ማፅዳት፤ ልዩ ልዩ
እፅዋትንና አበባዎችን መትከል አለብን፡፡ ይህን ስናደርግ የመሬታችን
አፈርም አይሸረሸርም፡፡ ስለዚህ አንድ ተክል ስንቆርጥ በምትኩ ሌላ
ችግኝ መትከል ይኖርብናል፡፡ ይህንን ካደረግን ሁልጊዜ ጤናማና
ደስተኛ እንሆናለን፡፡ አካባቢያችንም ውብ ይሆናል፡፡
(አላምረው 2002፣ 91 ለማስተማሪያነት እንዲመች ተደርጎ የተወሰደ)
@ ጽሕፈት
ምዕራፍ ሁለት
፪. ተማሪዎች በቡድን በመሆን የሚከተሉትን ቃላት በዓ.ነገር
ውስጥ በማስገባት የተለያየ ፍቺ እንዲሰጡ አድርጉ፡፡
2. ዓይኖች
3. ውኃ
4. ጠላ
5. ተሾመ
፫. በሚከተለው ፅሑፍ ውስጥ አራት ነጥብ (፡፡) በማካተት
ፅሑፉን የተሟላ አድርጉ፡፡
በጋ እና ክረምት
በጋ የፀሐይ ወቅት ነው ብዙ ጊዜ ዝናብ አይጥልም ወንዞች በጣም
ይቀንሳሉ እህሎች ወደ ጎተራ ይከተታሉ በጋ ለጉዞ በጣም አመቺ
ነው ለከብቶች መጠጥና የግጦሽ ሳር ችግር ይኖራል
ምዕራፍ ሁለት
የማጠቃለያ ተግባራት
፩. ከዚህ በታች የቀረበውን ፅሑፍ በትኩረት አንብቡ፤ ከዚያም
ለጥያቄዎቹ ተገቢ መልስ ስጡ፡፡
እስኪ እወቁኝ
በኢትዮጵያ ብቻ የምገኝ ብርቅዬ ወር ነኝ፡፡ አምስት ወይም ስድስት
ቀናት አሉኝ፡፡ ከአራት ዓመት አንዴ ስድስት ቀን እሆናለሁ፡፡ በሌሎች
ዓመታት ግን አምስት ቀን ነኝ፡፡ ከነሐሴ ወደመስከረም ድልድይ
ሆኜ አሻግራለሁ፡፡ የአዲስ ዓመት ብስራት ተስፋን እሰንቃለሁ፡፡
1. እኔ ማን ነኝ@
ተ ጓ እ በ አ ተ ና
ድ ን ኛ ጫ ች ወ ት
1. ተናደደ 4.
2. 5.
3. 6.
ምዕራፍ ሁለት
፫. በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን ቃላት በ’’ለ’’ ስር ካሉት ተመሳሳያቸው ጋር
አዛምዱ፡፡
‘‘ሀ’’ ‘‘ለ’’
2. ንጹህ ለ. ምርት
3. ጎተራ ሐ. ያማረ
4. ሰብል መ. ጽዱ
5. ውብ ሠ. ቅዝቃዜ
አማርኛ
ምዕራፍ ሶስት
ኛ ክፍል ታሪኮች
የምዕራፉ አላማዎች
ተማሪዎች ከዚህ ምዕራፍ ትምህርት በኋላ፡-
• የአዳመጣችሁትን ምንባብ አጠቃላይ ሐሳብ ለይታችሁ ቃላዊ
ዘገባ ታቀርባላችሁ::
• ካነበባችሁት ፅሁፍ ውስጥ አጠቃላይ ሐሳብ ትፅፋላችሁ::
• በዓረፍተ ነገር ውስጥ አራት ነጥብን ትጠቀማላችሁ::
• ባለአራት ፊደል ቃላትን ትመሰርታላችሁ፡፡
• ቃል አጋኖን እና የጥያቄ ምልክትን በጽሑፍ ውስጥ
ትጠቀማላችሁ፡፡
ምዕራፍ ሶስት
አውራዶሮ እና ቀበሮ
O ( ማዳመጥ
((
ቅድመ ማዳመጥ
1. ከላይ ያለውን ስዕል በመመልከት የምታዳምጡት ምንባብ
ስለ ምን እንደሚያነሳ ገምቱ፡፡
2. ተረት ማለት ምን ማለት ይመስላችኋል@
ቅድመ ማዳመጥ
1. ከላይ ያለውን ስዕል በመመልከት የምታዳምጡት ምንባብ
ስለ ምን እንደሚያነሳ ገምቱ፡፡
2. ተረት ማለት ምን ማለት ይመስላችኋል@
አዳምጦ መናገር
. የሚከተሉትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት
በቃል መልሱ፡፡
ሀ. በታሪኩ ውስጥ የተራበው ማን ነው@
ለ. አውራ ዶሮው በቀበሮ የተያዘው እንዴት ነው@
ሐ. እናንተ በዶሮው ቦታ ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር@
. ያዳመጣችሁትን ምንባብ በማስታወስ ለክፍል ጓደኞቻችሁ
ተናገሩ፡፡
ምዕራፍ ሶስት
Ñቃላት
1. ተጣደፈ ሀ. ዘዴ
2. ፈረጠጠ ለ. ደን
3. ጫካ ሐ. ሮጠ
4. ድርጊት መ. ተግባር
5. ብልሃት ሠ. ቸኮለ
F መነጠልና ማጣመር
. የሚከተሉትን ቃላት በምሳሌው መሰረት በማጣመር ፃፉ፡፡
ምሳሌ፡- ከ - መንደር = ከመንደር
ዶሮ - ው = ዶሮው
1. ጀመረ - ች
2. አፉ - ን
3. ቀበሮ - ው
4. ወደ - ጫካ
5. ለ - መናገር
ምዕራፍ ሶስት
ምሳሌ፡- ተማሪዎች = ተማሪ ደብተሮች = ደብተር
1. ቅርሶች = 4. በሬዎች =
2. መጽሃፎች = 5. ጫማዎች =
3. ገበሬዎች =
& ንባብ
ቅድመ ንባብ
1. የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ማን ናት?
2. ቅርሶችን ጎብኝታችሁ ታውቃላችሁ? መልሳችሁ “አዎ”
ከሆነ ምን ምን ቅርሶችን ጎብኝታችኋል፡፡
ምዕራፍ ሶስት
አዲስ አበባ
ምዕራፍ ሶስት
አንብቦ መረዳት
Ñ ቃላት
ከምንባብ ለወጡ ቃላት በክቡ ውስጥ ከሚገኙ ቃላት ተቃራኒ
ፍቻቸውን በመፈለግ አዛምዱ፡፡
1. በርካታ =
ገጠር
ገጠር
2. ፍቅር =
ጥላቻ ልዩነት
ጥላቻ ልዩነት
3. ሰላም = ጦርነት ጥቂት
ጦርነት ጥቂት
4. ከተማ = ዘንድሮ
ዘንድሮ
5. ድሮ =
ምዕራፍ ሶስት
አቀላጥፎ ማንበብ
የሚከተለውን ምንባብ በመደጋገም ትክክለኛውን የአነባበብ
ሥርዓት ተከትላችሁ አንብቡ።
እናስተዋውቃችሁ!
ቀኝ አዝማች ተስፋ ገብረስላሴ ቢልልኝ ይባላሉ፡፡ አርበኛና መምህር
ምዕራፍ ሶስት
@ ጽሕፈት
. ከላይ ‘‘እናስተዋውቃችሁ’’ በሚል ርዕስ ከቀረበው ምንባብ ባለ
አራት ፊደል ቃላትን ለይታችሁ ፃፉ፡፡
ምሳሌ፡- ህጻናት
. ምንባቡን መሰረት በማድረግ ለሚከተሉትን ቃላት ተመሳሳይ
ፍቺ ስጡ፡፡
ሀ. ብዕር = መ. ወገን =
ለ. ፊደል = ሠ. ጎበዝ =
ሐ. ህጻናት =
ምዕራፍ ሶስት
ታ ር ክ ፋ
ቅ ረ በ ሪ
ምሳሌ፡- ታሪክ
ቃለ አጋኖ (!)
ቃለ አጋኖ የመገረምን፣ የመደሰትን፣ የመከፋትን፣
የመደሰትን… ስሜት የምንገልጽበት ሥርዓተ ነጥብ
ነው፡፡
ምሳሌ፡- ልብሱ እንዴት ያምራል!
አቤት ውሸት!
ምዕራፍ ሶስት
የማጠቃለያ ተግባራት
ንብ ባለጌ አበጠረ
ደ፣ ተ፣ ጠ፣ ር
ች፣ ፈ፣ ብ፣ ስ
ጣ፣ ረ፣ አ፣ ሰ፣ ን፣
ራ፣ በ፣ ጌ፣ ወ
1. ፡፡
2. ?
3. !
አማርኛ
ምዕራፍ አራት
ኛ ክፍል የአትክልት ቦታ
የምዕራፉ አላማዎች
ምዕራፍ አራት
O ( ማዳመጥ
((
የማርታ ማስታወሻ
O ( ማዳመጥ
((
ቅድመ ማዳመጥ
ግምታችሁን ተናገሩ፡፡
ምዕራፍ አራት
አዳምጦ መናገር
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት በቃል
መልሱ፡፡
ሀ. ማርታ ለምን ተሸለመች@
ለ. ማርታ ከአባቷ ጋር ለመዝናናት የሄደችበት ስፍራ ምን
ይባላል@ የትስ ይገኛል?
ሐ. እነማርታ የጎበኙትን መናፈሻ ከሚላት ለማየት
የጓጓችው ለምንድን ነው@
መ. የምንባቡ ዋና ሀሳብ ምንድን ነው?
Ñቃላት
በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን ስዕሎች በ’’ለ’’ ስር ካሉት መግለጫዎቻቸው
ጋር አዛምዱ፡፡
ስዕሎች መልስ መግለጫ
ሀ.ዘር መዝራት
1.
ለ.በጋራ መስራት
2.
ሐ.መቆፈር
3.
መ.አበባ መትከል
4.
ሠ.ውሃ
ማጠጣት
5.
ምዕራፍ አራት
መነጠልና ማጣመር
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ቃላት፡-
1. የ - ህፃናት የህፃናት
2. አንድ - ነት አንድነት
3. የሚ - ከበር - በት የሚከበርበት
5. ሲ - መለስ ሲመለስ
6. የ - አካባቢ - ው የአካባቢው
ምዕራፍ አራት
፫. በተሰጠው ምሳሌ መሰረት በብዙ ቁጥር የቀረቡትን ቃላት ወደ
ካልሲዎች = ካልሲ
1. ቤቶች = 4. መኪናዎች =
2. ቢራቢሮዎች = 5. መኪናዎች =
3. እርሳሶች = 6. ዶማዎች =
& ንባብ
ምዕራፍ አራት
ቅድመ ንባብ
“አበባማው ግቢ”
የህፃናት ቀን ከ1998 ዓ.ም ጀምሮ በየአመቱ ሰኔ 9 ቀን ይከበራል፡
፡ ይህ እንዲሆን ያደረገው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ነው፡፡
የሚከበርበትም ምክንያት የህፃናትን ደህንነት፣ ጥበቃና መልካም
አስተዳደግ እንዲኖራቸው ማስቻል ነው፡፡ ይህን በማሰብ መምህርት
ትህትና እና መምህር ጀማል ከሰኔ 5 እስከ 9 ድረስ አበቦችና
የተለያዩ ችግኞች በመትከል፤ ልዩ ልዩ ፅሁፎችን በማቅረብ እንዲከበር
ያደርጋሉ፡፡
ምዕራፍ አራት
አንብቦ መረዳት
Ñ ቃላት
፩. በሚከተሉት ፊደላት የሚመሰረቱ ቃላትን ከሳጥኑ ውስጥ
በመምረጥ በፊደላቱ ጎን ፃፉ፡፡
ምዕራፍ አራት
. የሚከተሉትን ምስሎች በትኩረት በመመልከት ስማቸውን
በክፍት ቦታው ላይ ፃፉ፡፡
1. 2. 3. 4. 5.
ለ 1.
መ ካ
ች
2.
ት ድ ዎ
ነ አ ከ 3.
ፋ ን ኮ ተ 4.
ና ል ወ
5.
ቻ ለ ዎ
ና ወ ኮ
አቀላጥፎ ማንበብ
. ከላይ ‘‘አበባማው ግቢ’’ በሚል ርዕስ የቀረበውን ምንባብ ለክፍል
ጓደኞቻችሁ ተራ በተራ እየተነሳችሁ አንብቡላቸው፡፡
ምዕራፍ አራት
በማስገባት አንብቡ፡፡
ምዕራፍ አራት
፪. ቃለ አጋኖ ስርዓተ ነጥብን በመጠቀም ሁለት ዓረፍተ ነገሮችን
በደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡
የማዕዶት አጎት
የማዕዶት አጎት መክብብ ይበልጣል ይባላል፡፡ መክብብ ይበልጣል
የማዕዶት አባት ወንድም ነው፡፡ እድሜው 35 ሲሆን ስራው
አትክልተኛ ነው፡፡ ሙያውን የሚያከብርና ጠንክሮ የሚሰራ ታታሪ
ሰራተኛ ነው፡፡ በዚህ ስራው በጉለሌ የእፅዋት ማዕከል ውስጥ
ያሉትን እፅዋት በአግባቡ በመንከባከቡ ሽልማት ተሰጥቶታል፡፡
ለወደፊት የራሱ የእፅዋት ማዕከል ከፍቶ መስራት ይፈልጋል፡፡
ሀ. ጽሁፉ እንዴት እንደተፃፈ አስተውሉ፡፡
ለ. ከቤተሰቦቻችሁ ወይም ከምታውቋቸው ሰዎች አንዳቸውን
በመምረጥ ባነበባችሁት ጽሁፍ መሰረት የህይወት ታሪካቸውን
በየግል ፃፉ፡፡
ሐ. በየግል የፃፋችሁትን የህይወት ታሪክ ለቡድን አባላቶቻችሁ
አንብቡላቸው፡፡
መ. ከፃፋችኋቸው የህይወት ታሪኮች አንዱን በመምረጥ በጋራ
አዳብራችሁ ፃፉና ለመምህራችሁ አሳዩ፡፡
፬. “የማዕዶት አጎት” የሚለውን ምንባብ መሰረት በማድረግ
ለሚከተሉት ቃላት ተመሳሳይ ፍቺ ስጡ፡፡
ምዕራፍ አራት
ሀ. ታታሪ = መ. ለወደፊት =
ለ. ማዕከል = ሠ. ሙያውን =
ሐ. ጠንክሮ =
የማጠቃለያ ተግባር
. የሚከተሉትን ቃላት በማጣመር ፃፉ፡፡
ቃላት የተጣመሩ ቃላት
ምክር ምክር ቤት
ትምህርት ቤት
ፍርድ
ሻይ
ጎጆ
መስሪያ
ኢ፣ቤ፣ብ፣ን፣ጎ
በ፣የ፣ር፣ጠ፣
ዥ፣ት፣ረ፣አ፣ተ
ሪ፣ም፣ወ፣ክ፣ያ
ል፣ማ፣ጵ፣ህ፣ስ
ምዕራፍ አራት
፫. የሚከተሉትን ምስሎች በትኩረት በመመልከት ስማቸውን
በክፍት ቦታዎች ላይ ፃፉ፡፡
1. 2. 3. 4. 5.
የምዕራፉ አላማዎች
ምዕራፍ አምስት
O ( ማዳመጥ
((
የጤና ቁልፍ
የጤና ቁልፍ
ዛሬ ልጆቹ ምን ሆነዋል?
ቅድመ-ማዳመጥ
1. ወደትምህርት ቤት ከመምጣታችሁ በፊት ምን ምን ተግባራት
ታከናውናላችሁ?
2. ስዕሉን በመመልከት ስለምን እንደምታዳምጡ ገምቱ?
አዳምጦ መናገር
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት ትክክል
የሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት” በማለት
በቃል መልሱ፡፡
ምዕራፍ አምስት
1. ፀጉር ማበጠር ከአካባቢ ንፅህና ይመደባል፡፡
2. ልጆቹ ተረት ለማደመጥ የሄዱት ሰዓት አክብረው ነው፡፡
3. የግል ንፅህናን ብቻ መጠበቅ ለጤና ጠቀሚ ነው፡፡
4. መጥረግ፣ መትከልና መንከባከብ የአካባቢን ንፅህና ለመጠበቅ
የሚያስፈልጉ ተግባራት ናቸው፡፡
Ñቃላት
፩. በ “ሀ” ስር ላሉትን ቃላት ከ “ለ” ስር ተመሳሳያቸውን
ፈልጉ፡፡
“ሀ” መልስ “ለ”
ምሳሌ
ተጣደፈ ረ ሀ. የራስ
1. ተወ ለ. በህብረት
2. አየ ሐ. ይጠቅማል
3. የግል መ. ሁልጊዜ
4. ዘወትር ሠ. ተመለከተ
5. ያስፈልጋል ረ. ተቻኮለ
6. በጋራ ሰ. አቆመ
ምዕራፍ አምስት
፪. በሚከተሉት ቃላት ውስጥ ያሉ ፊደላትን በመጠቀም ሌሎች
ቃላትን መስርቱ፡፡
ማጣመርና መነጠል
1. ታጠበ = አል- -ም =
2. ፋቀች = አል- -ም =
3. ፀዳ = አል- -ም =
4. ቆረጠ = አል- -ም =
5. ሰራች = አል- -ም =
፵፱ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 49
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
ምዕራፍ አምስት
ምዕራፍ አምስት
ቅድመ ንባብ ጥያቄዎች
“ታሞ ከመማቀቅ…”
በአንድ መንደር ውስጥ የሚኖሩ ነጋዴዎች ነበሩ፡፡ ነጋዴዎቹ
የተለያዩ አትክልት፣ ፍራፍሬና ጥራጥሬ እንዲሁም አልባሳትን
በመሸጥ ይተዳደራሉ፡፡ ሁሉም ቤተሰቦቻቸውን የሚያስተዳድሩት
ከንግድ በሚያገኙት ገቢ ነው፡፡ የአካባቢው ሰዎችም የተለያዩ
ነገሮችን ከእነርሱ እየገዙ ይመገባሉ፤ ይለብሳሉ፡፡ ነጋዴዎቹ በንግድ
ቦታቸው የተለያዩ ማስታወቂያዎችን ለጥፈዋል፡፡ “ዱቤ ነገ እንጂ
ዛሬ የለም!”፤ “የአፍ ጭንብል (ማስክ) ካላደረጉ አናስተናግድም!”፤
“ካለ ስራ መቆም ክልክል ነው!”…፡፡ ይሁንና ለንፅህና ብዙ ትኩረት
ስለማይሰጡ የተለያዩ ቆሻሻዎችን በየቦታው ይጥላሉ፡
ተማሪዎች! ነጋዴዎቹ ለአካባቢ ንፅህና ትኩረት ባለመስጠታቸው
ምን የሚከሰት ይመስላችኋል?
በቆሻሻው መብዛት ምክንያት አካባቢው በመጥፎ ጠረን ታወከ፡
፡ነዋሪዎቹም የቆሻሻው ሽታ ስለረበሻቸው ራቅ ወዳለ ቦታ
እየሔዱ መገበያየት ጀመሩ፡፡ ሩቅ ቦታ ሔደው መገበያየታቸው
ለተለያዩ እንግልት ዳረጋቸው፡፡ በዚህም በጣም መማረር ጀመሩ፡
፡ ነጋዴዎቹም ሰርቶ ማገኘትን ብቻ በማሰብ ደፋ ቀና ሲሉ ተራ
በተራ ታመው ተኙ፡፡ ቤተሰቦቻቸውም እነርሱን በማስታመም
ስለተወጠሩ የዕለት ጉርሻቸውን ማግኘት አቃታቸው፡፡ ነጋዴዎቹም
ምዕራፍ አምስት
ሆኑ ነዋሪዎቹ በጣም ስለተቸገሩ በጋራ ሆነው መወያየት ጀመሩ፡
፡ በውይይታቸውም አንድ የመፍትሔ ሐሳብ ላይ ደረሱ፡፡ “ታሞ
ከመማቀቅ አስቀድሞ መጠንቀቅ” ነው፤ በማለት በጋራ ሆነው
አካባቢያቸውን ለማፅዳትና ለመንከባከብ ተስማሙ፡፡ በቀጣዩ ቀን
በጠዋት ተነስተው አካባቢያቸውን አፀዱ፡፡ ከዚያ ቀን ጀምሮ ሁለም
በደስታና በጤና መኖር ጀመሩ፡፡
አንብቦ መረዳት
ምዕራፍ አምስት
፪. ምንባቡ የሚያስተላልፈውን ዋና መልዕክት በቡድን ሆናችሁ
በመወያየት በሁለት ዓረፍተ ነገር ፅፋችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ
አንብቡላቸው፡፡
አቀላጥፎ ማንበብ
Ñቃላት
፩. በ “ሀ” ስር ላሉት ቃላት ከ “ለ” ስር ካሉት ቃላት ተቃራኒ
ፈልጉላቸው፡፡
“ሀ” “ለ”
1. ቅርብ ሀ. ከፊት
2. ከኋላ ለ. ይበልጣል
3. መጣ ሐ. ወደደ
4. ያንሳል መ. ሔደ
5. ጠላ ሠ. ሩቅ
ምዕራፍ አምስት
መቦረሽ
ማበጠር
መጥረግ
መታጠብ
መቁረጥ
ምዕራፍ አምስት
1. ብሩ 5. ፊ
2. ፀ ር 6. ማበ ሪያ
3. ጥር 7. መ ረግ
4. መ ጠብ
Fማጣመርና መነጠል
በምሳሌው መሰረት በሚከተሉትን ቃላት ውስጥ ያሉ ሆህያትን
በመነጣጠል አንብቡና በማጣመር ፃፉ፡፡
ምዕራፍ አምስት
@ ጽሕፈት
. በክቡ ውስጥ ያሉ ቃላትን በተስማሚው ክፍት ቦታ አስገብታችሁ
ዓረፍተ ነገሩን የተሟላ አድርጉ፡፡
ንፅህና ተማሪዎች ቀን
ግል ፀጉሩን
1. ክፍላቸውን አፀዱ፡፡
2. የሱፍ አበጠረ፡፡
3. ተማሪዎች የፅዳት ሊኖራቸው ይገባል፡፡
4. የግልና የአካባቢ መጠበቅ ያስፈልጋል፡፡
5. ገላን መታጠብ የ ንፅህና ነው፡፡
ምዕራፍ ስድስት
የማጠቃለያ ተግባር
3. 5.
1. 2. 4.
1. ፓስታ በ ይበላል፡፡
2. ወተት ትሰጣለች፡፡
3. ዳንኤል ተገዛለት፡፡
4. ነገ የ ውድድር አለ፡፡
5. ኢትዮጵያ ብዙ አሏት፡፡
ምዕራፍ ስድስት
፫. በሚከተሉትን ቃላት የተለያዩ ዓረፍተ ነገሮችን መስርቱ፡፡
ምዕራፍ ስድስት
አማርኛ
ምዕራፍ ስድስት
ኛ ክፍል ባህላዊ ሙዚቃ
የምዕራፉ አላማዎች
ምዕራፍ ስድስት
O ( ማዳመጥ
((
ባህላዊ
ባህላዊየሙዚቃ
የሙዚቃመሳሪያዎች
መሳሪያዎች
ቅድመ-ማዳመጥ
1. ባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያ ታውቃላችሁ? መልሳችሁ &አዎ&
ከሆነ ምን ምን ታውቃላችሁ? ዘርዝሩ፡፡
2. ባህላዊ ጭፈራ ማለት ምን ማለት ነው?
ምዕራፍ ስድስት
አዳምጦ መናገር
ምዕራፍ ስድስት
Ñቃላት
. የሚከተሉትን የባህላዊ መሳሪያ መጠሪያዎች ከስዕላቸው ጋር
አዛምዱ፡፡
2. ለ. ዋሽንት
3. ሐ. መለከት
4. መ. ማሲንቆ
5. ሠ. ክራር
ምዕራፍ ስድስት
የልጆች መዝሙር
.የሚከተለውን የልጆች መዝሙር በሚገባ
በሚገባ በማንበብ
በማንበብ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ
ፊደልየሚጨርሱ
ፊደል የሚጨርሱቃላትን
ቃላትንለይታችሁ
ለይታችሁአውጡ፡፡
አውጡ፡፡
ጨረቃ ድንቡል ዶቃ
አጤ ቤት ገባች አውቃ
አጤ ቤት ያሉት ልጆች
እንክርዳድ ፈታጊዎች
ፈተጉ ፈታተጉ
በጭልፋ አስቀመጡ
ጭልፋዋ ስትሰበር
በዋንጫ ገለበጡ
አጃ ቆሎ ስንዴ ቆሎ
ይህችን ትተሽ ያችን ቶሎ
ምሳሌ፡- ገባች እና ልጆች
1. እና
2. እና
3. እና
4. እና
5. እና
ምዕራፍ ስድስት
መነጠልና ማጣመር
. የሚከተሉትን ቃላት ፊደላቱን በሚገባ በማንበብ በምሳሌው
መሰረት ነጣጥላችሁ ፃፉ፡፡
ከባህል = ከ-ባህል
1. ከእንጨት፡- 4. ከሸንበቆ፡-
2. የመሳሪያ፡- 5. በከብት፡-
3. የሚሰራ፡-
የሚከተለውን ፅሑፍ
.. የሚከተለውን ፅሑፍ በማንበብ
በማንበብ ፅሑፉን
ፅሑፉን የሚወክለውን
የሚወክለውን ፊደል
ፊደል
ፃፉ፡፡
ፃፉ፡፡
እኔ ማን ነኝ…?
ምዕራፍ ስድስት
& ንባብ
የባህል ቀን
ምዕራፍ ስድስት
የሜሮን እናት በሜሮን ድርጊት የሚደሰቱ ይመስላችኋል?
አንብቦ መረዳት
የሚከተሉትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት ትክክል
የሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች
የሆኑትን “እውነት” ባዳመጣችሁት
ስህተት ምንባብ
ሆኑትን ደግሞ መሰረት
“ሐሰት” ትክክል
በማለት በቃል
መልሱ፡፡ “እውነት” ስህተት ሆኑትን ደግሞ “ሐሰት” በማለት በቃል
የሆኑትን
መልሱ፡፡
አቀላጥፎ ማንበብ
ተማሪዎች “የባህል ቀን” የሚለውን ምንባብ ተራ በተራ እየተነሳችሁ
ለክፍል ጓደኞቻችሁ አንብቡ፡፡
ምዕራፍ ስድስት
Ñቃላት
. ምንባቡን
ምንባቡን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ በበ “ሀ”
“ሀ”ስር
ስርያሉትን
ያሉትንበ በ“ለ”“ለ”
ስርስር
ካሉት
ካሉት ጋር
ጋር እንደአገባባቸው
እንደአገባባቸው አዛምዱ፡፡
አዛምዱ፡፡
ሀ መልስ ለ
1. ውዝዋዜ ሀ.ታዳሚ
2. ጥሩ ለ. መልካም
3. ተመልካች ሐ. እስክስታ
4. ትዝታ መ. ልማድ
5. ባህል ሠ. ትውስታ
፪.፪. ምሳሌውን
ምሳሌውን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ ፊደል
ፊደል የሚጀምሩ
የሚጀምሩ
ቃላትን
ቃላትንመስርቱ፡፡
መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- /ዘ/ ሀ፡- ዘፈነ
ለ፡- ዘመረ
1. /ከ/ ሀ፡- 3. /መ/ ሀ፡-
ለ፡- ለ፡-
2. /በ/ ሀ፡-
ለ፡-
፫.
፫. ምሳሌውን
ምሳሌውን መሰረት መሰረት በማድረግ
በማድረግ በተመሳሳይ
በተመሳሳይ ፊደል
ፊደል የሚጨርሱ
የሚጨርሱ
ቃላትን
ቃላትንመስርቱ፡፡
መስርቱ፡፡
ምሳሌ፡- ክራር እና ብድር
1. ሀ፡- 2. ሀ፡-
ለ፡- ለ፡-
ምዕራፍ ስድስት
3. ሀ፡-
ለ፡-
@ ጽሕፈት
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ሁለት ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ
በማዳመጥ ደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ሁለት ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ
በማዳመጥ ደብተራችሁ ላይ ፃፉ፡፡
. የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች በሚገባ በማንበብ በሳጥኑ
ውስጥ የተቀመጡትን
. የሚከተሉትን ስርዓተበሚገባ
ዓረፍተ ነገሮች ነጥቦችበማንበብ
በመጠቀም አሟሉ፡፡W
በሳጥኑ ውስጥ
የተቀመጡትን ስርዓተ ነጥቦች በመጠቀም አሟሉ፡፡
? !
1. ስንት ሰዓት ነው
2. የሜዳው ሳር በጣም ደስ ላል
3. የባህላዊ የሙዚቃ መሳሪያው ድምፅ ይማርካል
4. ባህል ማለት ምን ማለት ነው
፷፰ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 68
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
ምዕራፍ ስድስት
. ተማሪዎች የሚከተሉትን ተግባራት በጋራ ሆናችሁ ስሩ፡፡
ሀ. በቡድን በቡድን ሆናችሁ ተቀመጡ፡፡
ለ. ባህላዊ ሙዚቃን በተመለከተ ሁላችሁም የየራሳችሁን ሶስት
ሶስት ጥያቄዎች ፃፉና እርስ በርስ ተቀያየሩ፡፡
ሐ. ላወጣችኋቸው ጥያቄዎች በጋራ በመሆን በፅሁፍ ምላሽ
ስጡ፡፡
መ. በጋራ በመሆን ላወጣችኋቸው ጥያቄዎች የተሰጠው መልስ
ላይ ተነጋገሩ፡፡
የማጠቃለያ ተግባር
. የሚከተሉትን ቃላት ፊደላቱን በሚገባ በማንበብ የመጀመሪያ
ፊደላቸውን ከቃሉ በመነጠል ጻፉ፡፡
ሀ. የጭፈራ መ. ከሰርግ
ለ. ለሙዚቃ ሠ. በእንቢልታ
ሐ. በሥርዓት ረ. የነጋሪት
. የሚከተለውን ተግባር በአጠያየቁ መሰረት መልሱ፡፡
እስኪ አወቁኝ…?
አማርኛ
ምዕራፍ ሰባት
ኛ ክፍል መልካም ስነ ምግባር
የምዕራፉ አላማዎች
ምዕራፍ ሰባት
O ( ማዳመጥ
((
ትክክለኛ ዳኛ
ትክክለኛ ዳኛ
ቅድመ-ማዳመጥ
1. በምትማሩበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሲጣሉ ምን
ታደርጋላችሁ@
2. ከላይ የቀረበውን ምስል በትኩረት በመመልከት የተረዳችሁትን
ሐሳብ ለመምህራችሁ ተናገሩ፡፡
ምዕራፍ ሰባት
አዳምጦ መናገር
. የሚከተሉትን ጥያቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት
ትክክል የሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ “ሐሰት”
በማለት በቃል መልሱ፡፡
Ñቃላት
. የአዳመጣችሁትን ምንባብ መሰረት በማድረግ በ’’ሀ’’ ስር
የቀረቡትን ቃላት ከ’’ለ’’ ስር ካሉት ቃላት ተቃራኒያቸውን
በመፈለግ አዛምዱ፡፡
ሀ ለ
1. እውነተኛ ሀ. ጠላት
2. ማዳላት ለ. ሐሰተኛ
3. ወዳጅ ሐ. ጽድቅ
4. ሐጢአት መ. ሚዛናዊነት
5. ክብር ሠ. ውርደት
ምዕራፍ ሰባት
፪. በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን ቃላት በትኩረት በማንበብ ተመሳሳይ
፪. የመድረሻ ፊደል ያላቸውን
በሳጥኑ ውስጥ ቃላት በትኩረት
ያሉትን ቃላት በተሰጡት በማንበብ
ምድቦች አስቀምጡ፡
ተመሳሳይ
፡
የመድረሻ ፊደል ያላቸውን ቃላት በተሰጡት ምድቦች አስቀምጡ፡
በላች የዋህነት አየች ጫማዎች ተማሪዎች
በላች የዋህነት አየች ጫማዎች ተማሪዎች
ገበሬዎች
ገበሬዎች ደግነት
ደግነት ቸርነትቸርነት ሰራችሰራች
በምሳሌው
መነጠልና መሰረት በክቡ ውስጥ ያለውን ቃል ከሌሎቹ ቃላት
ማጠመር
ጋር አጣምሩ፡፡
በምሳሌው መሰረት በክቡ ውስጥ ያለውን ቃል ከሌሎቹ ቃላት ጋ
ሀ. መልካም ሰው
ለ. መልካም
ምግባር
ሐ. መልካም ስራ
መ.
ሠ.
ረ.
ሰ.
ሸ.
ምዕራፍ ሰባት
& ንባብ
ቅድመ ምንባብ ጥያቄዎች
ምን ሆነህ ነው የምታለቅሰው?”
ሲሉ ይጠይቁታል፡፡
ምዕራፍ ሰባት
ልጅ፡- “የኔታ ተቆጡኝ!”
ልጅ፡-
አባት፡-“መነሻውማ ‘ሀ’ በል ዝም
“መቼም ሳታጠፋ ሲሉኝብለው
ዝም አይቆጡህም፤
ስላልኳቸው ነው!”
በል አለ፡፡
አባት፡-
እውነቱንተናደደና
ንገረኝ!“አንተ
ከዋሸህእንዴት
እኔም ዝም ትላለህ? አሉት፡፡
እቀጣሃለሁ!” ‘ሀ’ ማለት አቅቶህ
ነው?”
አባት፡- “እና ብለው
ምንድን ነውበንዴት ጠየቁት፡፡
የሚጠይቁህ?”
ልጅ፡- ‘ሀ’
ልጅ፡- “አይስትል
አባዬ‘ሁ’
አላቃተኝም፤ ግን እሱን
በል ይሉሃል፡፡ ብቻ አይጠይቁም፡፡”
‘ሁ’ ብዬ ተገላገልኩ ስትል
አባት፡-‘ሂ’“እና
በል ምንድን
ይሉሃል፡፡
ነውእንዲህ እያሉ እስከ ‘ፐ’ ያስለፈልፉሃል!
የሚጠይቁህ?”
አያድርስብህ አባዬ!” አለና መለሰ፡፡
ልጅ፡- ‘’ ‘ሀ’ ስትል ‘ሁ’ በል ይሉሃል፡፡ ‘ሁ’ ብዬ ተገላገልኩ ስትል
አባት በልጁ
‘ሂ’ በል ይሉሃል፡፡ ስንፍና
እንዲህ ደነገጠ፡፡
እያሉ እስከ ‘ፐ’ ያስለፈልፉሃል!
የሚያስተምሩህ
አባት፡- ጥሩደነገጡ!
በልጁ ስንፍና እውቀት“ልጄ
እንዲኖርህ
ያንተኮ ነው፤ ስለዚህ ነው፤
ስራ መማር ከነገ
ጀምሮ
የኔታ በርትተህ
ደጋግመው መማር አለብህ፡፡” ጥሩ
የሚያስተምሩህ ብሎእውቀት
መከረው፡፡ልጁም
እንዲኖርህ
የአባቱን ምክርናከነገ
ነው፤ ስለዚህ የመምህሩን ትምህርትመማር
ጀምሮ በርትተህ ተቀብሎ ጎበዝ ተማሪ
አለብህ፡፡” ብለው
ሆነ፡፡
መከሩት፡፡ ልጁም የአባቱን ምክርና የመምህሩን ትምህርት
ምዕራፍ ሰባት
አንብቦ መረዳት
. ለሚከተሉት ጥያቄዎች ምንባቡን መሰረት በማድረግ ትክክለኛውን
መልስ ምረጡ፡፡
1. ትንሹ ልጅ የኔታ ጋር እንዲሄድ የተደረገው ለምንድን ነው?
ሀ. እንዲረብሽ ለ. እንዲማር ሐ. እንዲሰለች
2. ልጁ ከተመከረ በኋላ ምን ሆነ?
ሀ. ሰነፍ ተማሪ ለ. ስልቹ ተማሪ ሐ. ጎበዝ ተማሪ
3. በምንባቡ ውስጥ “ተገላገልኩ” የሚለው ቃል አገባባዊ ፍቺ
ምንድን ነው?
Ñቃላት
. ለሚከተሉት ቃላት በምንባቡ መሰረት ፍቺ ስጡ፡፡
1. መማር
2. ጥበቃ 4. እውቀት
3. መንገድ 5. ምክር
. በ“ሀ” ስር ያሉትን ምልክቶች ከ“ለ” ስር ካሉት ስያሜያዎቻቸው
(መጠሪያዎቻቸው) ጋር አዛምዱ፡፡
ሀ ለ
1. X ሀ. ማካፈል
2. $ ለ. ማባዛት
3. + ሐ. መቀነስ
4. - መ. እኩል ይሆናል
5. = ሠ. መደመር
ምዕራፍ ሰባት
. የሚከተሉትን ምልክቶች ከዓረፍተ ነገሮቹ ጋር በማጣጣም
አገናኙ፡፡
x + - $ =
አብዛ (ጨምር) (ቀንስ) (አካፍል) (እኩል)
1. መልካምነትህን አብዛ።
2. ያለህን ለሌለው ።
3. ደግነትና የዋህነትን ።
4. ስንፍናን ።
አቅርቡላቸው፡፡
@ጽሕፈት
. ለሚከተሉት ቃላት ተቃራኒያቸውን በመፈለግ ጻፉ፡፡
1. ደግ፡-
2. ሰነፍ፡-
3. ጥሩ፡-
4. ውሸት፡-
5. ምርቃት፡-
፸፯ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 77
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
ምዕራፍ ሰባት
. በተሰጣችሁ ሰንጠረዝ መልካም ምግባር እና መጥፎ ምግባር
1. ፍርድ ቤት፡-
2. መከባበር፡-
3. ትህትና፡-
4. መታዘዝ፡-
5. ደግነት፡-
የማጠቃለያ ተግባር
. . በሳጥኑ ውስጥያሉትን
በሳጥኑ ውስጥ ያሉትን
ቃላት ቃላት
በትኩረትበትኩረት በማንበብ
በማንበብ ተመሳሳይ
ተመሳሳይየመድረሻ
የመድረሻ ፊደልቃላት
ፊደል ያላቸውን ያላቸውን ቃላትምድቦች
በተሰጡት በተሰጡት ምድቦች
አስቀምጡ፡፡
አስቀምጡ፡፡
መጣን
መጣን አነበብን
አነበብን በላህበላህገዛህ ገዛህ
ተኛህ
መልካምነት ልጅነት
ተኛህ በጎነት ሰጠን
መልካምነት ልጅነት በጎነት ሰጠን
ምዕራፍ ሰባት
በ’’ን’’ የሚጨርሱ በ’’ህ’’ የሚጨርሱ በ ‘’ነት’’ የሚጨርሱ
1. መርዳት፡-
2. አረጋውያን፡-
3. ምግባር፡-
4. መተባበር፡-
5. ጥላቻ፡-
የምዕራፉ አላማዎች
ታደራጃላችሁ፡፡
ትሰጣላችሁ፡፡
ምዕራፍ ስምንት
O ( ማዳመጥ
((
ተጋቢኖ
ተጋቢኖ
ቅድመ-ማዳመጥ
ምዕራፍ ስምንት
. የምንባቡን ታሪክ በቅደም ተከተል በማምጣት በዓ.ነገር አስቀምጡ።
ከዚያ
በመቀጠል
በመጨረሻ ብሩክ ምሳውን ከእናቱ ጋር በላ፡፡
Ñቃላት
. ለሚከተሉት ቃላት ምንባቡን መሰረት በማድረግ ተመሳሳይ
ፍቺ ስጡ፡፡
ቃላት ተመሳሳይ ፍቺ
1. ጠዋት
2. በልቶ
3. አይቼ
4. መጠነኛ
5. ከለሰ
1. እንደፃፈ፡- 4. ስለጠጣ፡-
2. የተቀባ፡- 5. ለእናት፡-
3. ከሰራ፡-
ምዕራፍ ስምንት
. የሚከተሉትን ስዕሎች ከመጠሪያቸው (ከስማቸው) ጋር አዛምዱ።
ሀ. ቆስጣ
1
ለ. ድንች
2
ሐ. ሙዝ
3
መ. ፓፓዬ
4
c. በቆሎ
5
ምዕራፍ ስምንት
& ንባብ
ቅድመ ንባብ
ምዕራፍ ስምንት
ጎመን፣ ቆስጣ… ይገኛሉ፡፡ ከፍራፍሬ ውጤቶች ደግሞ ብርቱካን፣
ሙዝ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ…ይመደባሉ፡፡ ከአዝእርት ምርቶች ስንዴ፣
ጤፍ፣ በቆሎ፣ ገብስ…ይጠቀሳሉ፡፡ ከእነዚህ ግብኣቶች የምናገኘው
ምግብ ለሰውነታችን ኃይልና ሙቀት ይሰጣል፤ በሽታም ይከላከላል፤
ሰውነታችንን ይገነባል፡፡ ስለዚህ እነዚህን ምግቦች በአግባቡና በንፅህና
በማዘጋጀት መመገብ ያስፈልጋል፡፡
አንብቦ መረዳት
. £ሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት
ትክክል የሆኑትን “እውነት” ስህተት የሆኑትን ደግሞ
“ሐሰት” በማለት በቃል መልሱ፡፡
Ñቃላት
. የሚከተሉትን ቃላት በየመደባቸው አስቀምጡ፡፡
ጎረሰች ረጅም ተጋቢኖ ወጥ በላ ቀጭን
ዳቦ እንጀራ ወፍራም ጠጣ ሰራች አጭር
ምዕራፍ ስምንት
. በ’’ሀ’’ ስር ያሉትን በ’’ለ’’ ስር ከሚገኙት ተስማሚ ቃላት ጋር
አዛምዱ፡፡
ሀ ለ
1. ምጣድ
2. ማማሰያ
3. ጭልፋ ሀ. ለእንጀራ
4. ድስት ለ. ለወጥ
5. መሶብ
6. ሰፌድ
. በሰንጠረዡ ውስጥ ያሉትን የድርጊቶች ምስሎች ከመጠሪያቸው
ጋር አዛምዱ፡፡
ምዕራፍ ስምንት
@ጽሕፈት
. የተመጣጠነ ምግብ ከሚለው ምንባብ ውስጥ ሶስት አጫጭር
ዓረፍተ ነገሮችን መስርቱ፡፡
. በሚከተሉት ቃላት ዓረፍተ ነገር ስሩባቸው፡፡
1. መክተፊያ፡-
2. ማንቆርቆሪያ፡-
3. ቢላዋ፡-
. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ታሪክ መሰረት በማድረግ አንድ
የምታስታውሱትን በዓል መርጣችሁ ታሪክ ፃፉ፡፡
• ስትፅፉ የሚከተሉትን ጉዳዮች አካቱ፡-
ሀ. የበዓሉ ስም፣ ቦታ እና ጊዜ
ለ. በበዓሉ ላይ ያጋጠማችሁ ገጠመ
ሐ. በዓሉ የተጠናቀቀበት ሁኔታ…
ምዕራፍ ስምንት
የማጠቃለያ ተግባራት
. የቀረቡትን ምሳሌዎች መሰረት በማድረግ ተስማሚ የሆኑ ቃላትን
በመፈለግ አጣምሩ፡፡
ምሳሌ፡- ልብስ፡- ልብስ ሰፊ
1. ፀጉር፡- 4. ቀለም፡-
2. ዶሮ፡- 5. ዜና፡-
3. መዝሙር፡-
. በሰንጠረዡ ውስጥ የተለያዩ ፊደላት ቀርበዋል፤ ፊደሎችን
ወደላይ፣ ወደታች፣ ወደጎን እንዲሁም አግድም በማገናኘት
ቃላትን መስርቱ፡፡
መ ጋ ዝ ቅ ጂ
ጥ ዘ ን ባ እ
ረ ሃ ብ ት ህ
ጊ ታ ር ጉ ል
ያ ቤ ተ ሰ ጠ
አማርኛ
ምዕራፍ ዘጠኝ
ኛ ክፍል ዲጅታል ቁስ
የምዕራፉ አላማዎች
ታደራጃላችሁ፡፡
ፍቺ ትሰጣላችሁ፡፡
ምዕራፍ ዘጠኝ
O ( ማዳመጥ
((
ቅድመ-ማዳመጥ
ምዕራፍ ዘጠኝ
. የመረጃ ማግኛ ቁሶችን ጥቅምና ጉዳት በተመለከተ ቡድን
መስርታችሁ ተወያዩ፡፡ የተወያያችሁትን ሀሳብ በቡድን
መሪያችሁ አማካኝነት ለክፍል ጓደኞቻችሁ አቅርቡ፡፡
Ñቃላት
፩. የሚከተሉትን
የሚከተሉትን ቃላት
ቃላትያዳመጣችሁትን
ያዳመጣችሁትንምንባብ
ምንባብመሰረት
መሰረትበማድረግ
በማድረግ
ፍቺ ስጡ፡፡ፍቺ ስጡ፡፡
1. ቁስ፡- 4. መረጃ፡-
2. ማስተሳሰር፡- 5. ልውውጥ፡-
3. ማዳረስ፡-
ሀ. ካሜራ
1.
ለ. ቴሌቪዥን
2.
ሐ. ላፕቶፕ
3.
መ. ሞባይል
4.
ሠ. ራዲዮ
5.
ምዕራፍ ዘጠኝ
& ንባብ
ምዕራፍ ዘጠኝ
የጊዜ ብክነት
የጊዜ ብክነት
ውሎ መመርመር ጀመረ፡፡
ምዕራፍ ዘጠኝ
በተጨማሪም የተማርከውን የምታነብበት፣ የቤት ሥራም
አንብቦ መረዳት
የሚከተሉትን ጥያቄዎች
. የሚከተሉትን
. ጥያቄዎች ምንባቡን
ምንባቡን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ በጽሑፍ
በጽሑፍ መልስ ስጡ፡፡
መልስ ስጡ፡፡
1. በምንባቡ ውስጥ ያሉ ሰዎች ብዛት ስንት ነው? ማንነታቸውን
ግለጹ፡፡
2. አባትና እናት ልጁን የመከሩት መቼ ነው?
3. መንክር የእናትና አባቱን ምክር ከሰማ በኋላ ምን አደረገ?
ምዕራፍ ዘጠኝ
Ñቃላት
. በምንባቡ መሰረት በ’’ሀ’’ ስር ላሉት ቃላት ከ’’ለ’’ ስር ካሉት
ተቃራኒ ፍቻቸው ጋር አዛምዱ፡፡
‘‘ሀ'' መልስ ‘‘ለ''
1. ነቃ ሀ. ጠዋት
2. ምሽት ለ. ቀነሰ
3. ጨመረ ሐ. ተኛ
4. አፍጥጦ መ. ብዙ
5. ጥቂት ሠ. ጨፍኖ
. በምንባቡ
. በምንባቡ መሰረት
መሰረት ለሚከተሉት
ለሚከተሉት ቃላት
ቃላት ፍቺ
ፍቺ ስጡ፡፡
ስጡ፡፡
1. ቀማምሶ 4. ጎጂ
2. ተመለከተ 5. በአግባቡ
3. ቀድሞ
መነጠልና ማጠመር
. የሚከተሉትን ቃላት በምሳሌው መሰረት አጣማራችሁ ፃፉ፡፡ከዚያም
የተነጣጠለውንና የተጣመረውን ጥንድ ሆናችሁ በመቀባበል
አንብቡ፡፡
ምሳሌ፡- ስነ-ስርዓት ሙከራ
ስነ
ውበት
ስርዓት
ምሳሌ፡- ልበ-ደንዳና ብርሃን
ልበ ከርስትያን
ምግባር
ምሳሌ፡- ቤተ-ሙከራ መጻሕፍት
ቤተ ደንዳና
ቢስ
፺፭ የ ፪ኛ ክፍል አማርኛ የተማሪ መፅሐፍ 95
Fetena.net : Ethiopian No#1 Educational Resource
ምዕራፍ ዘጠኝ
፪. ከዚህ በታች ተነጣጥለው የተጻፉትን ቃላት አጣምራችሁ በመጻፍ
አንብቧቸው፡፡
1. የ-ዜና፡- 4. እንደ-ሄደ፡-
2. ለ-መዝናኛ፡- 5. ተ-ገነባ፡-
3. እየ-ተናገረ፡- 6. ከ-መገናኛ፡-
አቀላጥፎ ማንበብ
“የጊዜ ብክነት”
፩. “የጊዜ ብክነት” የሚለውን
የሚለውን ምንባብ
ምንባብ በሚከተለው
በሚከተለውመንገድ
መንገድአንብቡ፡
፡አንብቡ፡፡
ሀ. ደቂቃ በመያዝ በፍጥነት ደጋግማችሁ አንብቡ፡፡
ለ. ምንባቡን እየተከፋፈላችሁ በመቀባበል አንብቡ፡፡
ሐ. ስታነቡ ለማንበብ የጨረሰባችሁን ጊዜና የተፈጠረውን ስህተት
በመከታተያ ቅጽ መዝግቡ፡፡
፪. የሚከተሉትን ዓረፍተ ነገሮች ሥርዓተ ነጥቦችን ግንዛቤ ውስጥ
በማስገባት በትክክል አንብቡ፡፡
ሀ. ኤች አይ ቪ ኤድስ በደም ንክኪ ይተላለፋል፡፡
ለ. የቤት ሥራ ሳትሰራ እንዳትመጣ!
ሐ. ህጻናት ትምህርት ቤት የሚገቡት በስንት ዓመታቸው ነው?
@ጽሕፈት
፩. መምህራችሁ የሚያነቡላችሁን ዓረፍተ ነገሮች በማዳመጥ
በትክክል ደብተራችሁ ላይ ጻፉ፡፡
ምዕራፍ ዘጠኝ
የማጠቃለያ ተግባር
የሚከተለውን ፅሑፍ በትኩረት ካነበባችሁ በኋላ በተመሳሳይ ፊደል
የሚጀምሩ እና የሚጨርሱ ቃላትን ለይታችሁ አውጡ፡፡
እቴሜቴ ሎሚ ሽታ፣ አይወስድሽም ትዳሩን ፈትቶ፣
ያ ሰውዬ ምን አለሽ ማታ፣ ምሎልሻል ጋሻ ጦር ደፍቶ፣
ምንም ምንም ምንም ማላ ማላ የጎበዝ ማላ፣
አላለኝ፣ ፉት ይላታል እንደ ጉሽ ጠላ፡፡
ትዳሩን ፈትቶ ልውሰድሽ
አለኝ፣
1. 1.
2. 2.
3. 3.
4. 4.
5. 5.
አማርኛ
ምዕራፍ አስር
ኛ ክፍል የዱር እንስሳት
የምዕራፉ አላማዎች
ምዕራፍ አስር
O ( ማዳመጥ
((
ብልኋ ዝንጀሮ
ብልኋ ዝንጀሮ
ቅድመ ማዳመጥ
ብትመለከቱ ምን ታደርጋላችሁ@
የምታደርገው ይመስላችኋል@
ምዕራፍ አስር
. ‘‘ብልኋ ዝንጀሮ’’ በሚል ርዕስ ያዳመጣችሁትን ምንባብ አጠቃላይ
ሐሳብ በቃላችሁ ለክፍል ጓደኞቻችሁ ተናገሩ፡፡
Ñቃላት
ለሚከተሉት ቃላት
. ለሚከተሉት
. ቃላት ምንባቡን
ምንባቡን መሰረት
መሰረት በማድረግ
በማድረግ
አገባባዊ(አውዳዊ) ፍቺ
አገባባዊ(አውዳዊ) ፍቺ ስጡ፡፡
ስጡ፡፡
ቃላት ዐውዳዊ ፍቺ
3. ወላጆች
4. መደናገጥ
5. ወጥታ
6. ወተት
ምሳሌ፡- ጦጣ ፡- መጣ
ነብር ፡- ክብር
1. ጅብ፡- 4. ጉሬዛ፡-
2. በሬ፡- 5. ግመል፡-
3. ቀበሮ፡-
ምዕራፍ አስር
. በ”ሀ” ስር ያሉትን የእንስሳት ምስሎች በ”ለ” ስር ካለው
መጠሪያቸው ጋር አዛምዱ፡፡
1. ቀጭኔ
1.
1.
2. ዝንጀሮ
2.
3. የሜዳ አህያ
3.
4. 4. ዝሆን
5. 5. አንበሳ
ምዕራፍ አስር
& ንባብ
ቅድመ ንባብ
ተናገሩ@
ጦጣ
ጦጣ
ምዕራፍ አስር
ርዝመታቸው ጅራታቸውን ሳይጨምር ከ45 እስከ 83 ሴንቲ ሜትር
ምዕራፍ አስር
አንብቦ መረዳት
£ሚከተሉትን ጥ¦ቄዎች በአዳመጣችሁት ምንባብ መሰረት
Ñቃላት
. በሰንጠረዡ ውስጥ ያሉትን ፊደላት በመጠቀም የተለያዩ የዱር
እንስሳትን ስሞች ፃፉ፡፡
የተዘበራረቁ ፊደላት የተመሰረቱ ቃላት
ድ ዝ ል ጣ ሮ ጦጣ
ብ ን በ ሆ ጦ
ዋ ር ላ ቀ ጅ
ኩ ጀ ኔ ነ ዝ
ያ ጭ
ምዕራፍ አስር
አቀላጥፎ ማንበብ
‘‘ጦጣ’’ የሚለውን ምንባብ ተራ በተራ እየተነሳችሁ ለክፍል
ጓደኞቻችሁ ድምፅ በማሰማት አንብቡላቸው፡፡
@ጽሕፈት
መምህራችሁ በሰሌዳ ላይ የፃፉላችሁን ዓረፍተ ነገሮች ተገቢ
ስርዓተ ነጥቦችን በማካተት ጻፉ፡፡
ምዕራፍ አስር
የማጠቃለያ ተግባር
እኔ ማን ነኝ?
በጣም ጠንካራ ነኝ፡፡ ጥንካሬዬን የማገኘው በተወለድኩ
በሶስተኛው ቀን የአባቴን ድምፅ ስሰማ ነው፡፡ የእንስሳት
ንጉስም እባላለው፡፡ ኩሩ እንስሳ ነኝ፡፡ በእርጅና ዘመኔ
ጉልበቴ ይደክማል፡፡ በአመጋገብ ስርዓቴ ግን ጥንቁቅ
ነኝ፡፡ የሞተ ነገርና ህፃናትን አልመገብም፡፡ ስተኛ ዓይኔን
የማልጨፍን የዱር እንስሳ ነኝ፡፡ እኔ ማን ነኝ…?
ዋቢ ጽሑፎች
ሰለሞን ይርጋ፡፡ (2000)፡፡ አጥቢዎቹ፡፡ አዲስ አበባ፣ Limited
Printers::
በላይነሽ ወርቁ፡፡ (2011)፡፡ ብልኋ ዝንጀሮ፡፡ አዲስ አበባ፣ USAID-
RED II Project
በላይነሽ የሻው እና ቢረሳው ታደሰ፡፡ (2010)፡፡ Comet
Supplementary Books Series: አማርኛ 3ኛ እና 4ኛ፡፡
አዲስ አበባ፣ አስቴር ነጋ አሳታሚ ድርጅት፡፡
በጽሐ ዓለሙ (መ/ር)፡፡ (2011)፡፡ ምዕላደ ጥበብ፡፡ ደብረ ታቦር፣
ከኑ ማተሚያ ቤት፡፡
ባህሩ ዘርጋው፡፡ (2010)፡፡ ዘርጋው መለስተኛ የአማርኛ መዝገበ
ቃላት፡፡ አዲስ አበባ፣ ርኆቦት አታሚዎች፡፡
አላምረው ገ/ማርያም፡፡ (2002)፡፡ የአማርኛ መማሪያ አጋዥ መጽሐፍ
(ከ1ኛ-4ኛ ክፍሎች)፡፡ አዲስ አበባ፣ አልታ ማተሚያ ቤት፡፡
አዲስ አድማስ ጋዜጣ፡፡ (2011)፡፡ ግንቦት፣2011፡፡
ከበደ ሚካኤል፡፡ (1999)፡፡ ታሪክና ምሳሌ፡፡ ኢትዮጵያ፣ ሜጋ አታሚ
ድርጅት፡፡
የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል (አዲስ አበባ
ዩኒቨርሲቲ)፡፡ (1993)፡፡ አማርኛ መዝገበ ቃላት፡፡ አዲስ
አበባ፣ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት፡፡
GPS My City. (2021). Hamle 19 Public park. Retrieved July 28, 2021. From፡ https://
www.gpsmycity.com/attractions/hamle-19-public-park-44452.
የቃላትሙዳዬ
ፍቺ ቃላት
የፊደል ገበታ
የኢትዮጵያ ቁጥሮች
አማርኛ
እንደመጀመሪያ ቋንቋ
የተማሪ መጽሐፍ 2ኛ ክፍል