Professional Documents
Culture Documents
SBD Goods FA Section
SBD Goods FA Section
SBD Goods FA Section
ክፍል 3
ማውጫ
ክፍል 3 III/IX
ምዕራፍ :1 ¡õM 3 : ¾Ú[ታ ´`´` S[Í c”Ö[»
[ማስታወሻ ግዥ ፈፃሚው አካል፤ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መስፈርቶች ለብቻቸው ተጫራቾችን ለመምረጥ
እንደመጨረሻ ተደርገው መቆጠር የለባቸውም]
u}Ý^‹ }ð`V SG}w ¾}Å[Ñuƒ ¾Ú[ታ መልስ መስጫ ክፍል አራት (4) ሰነድ
በተጫራች }ð`V SG}w ¾}Å[Ñuƒ ተጫራች የተወዳደረባቸው እቃዎች እና አገልግሎት ክፍል 6 ዝርዝር
የመወዳደሪያ ሀሳብ
ካታሎግ
¾Ú[ታ ማስከበሪያ (CPO) ለሎት አንድ(01) እና ሎት ሁለት (02)
የተጫራቹ የፋይናንስ አቅም (የተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 15) (ለዚህ ጨረታ ተግባራዊ አይደረግም)
(ሀ) ተጫራቹ ባለፉት ዓመታት [የአመታት ብዛት ይግባ] የነበረው አማካይ የተረጋገጠ
ዓመታዊ ገቢ ቢያንስ ለዚህ ጨረታ ከቀረበው የፋይናንስ መወዳደሪያ ሀሳብ ጊዜ
[አስፈላጊው ጊዜ ይግባ] የሚበልጥ መሆን አለበት፡፡ (ለዚህ ጨረታ ተግባራዊ አይደረግም)
(ለ) ተጨማሪ መስፈርት ካለ ይጠቀስ
በመንግሥት ግዥ አዋጅና መመሪያ መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል ከሚከተሉት ሁለት መሰረታዊ
መምረጫ ዘዴዎች መካከል አንዱን በመጠቀም አሸናፊው ተጫራች የሚመርጠው፤ [ተስማሚ በሆነው
TKKl¾W œ_N §Y "X" ፊደል ምልክት ይደረግ]
ለ. ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ውይም እሴት ሊወስኑ በሚችሉ መመዘኛዎች አነስተኛ የተገመገመ
ጨረታ ሰነድ በነጥብ አሰጣጥ ዘዴ ስለመወሰን
1.7. የተቴክኒካል የጨረታ ማወዳደሪያ ሐሳብን መገምገም
ጨረታው አስገዳጅ የሆኑትን የህግ፣ የፕሮፌሽን፣ የቴክኒክና የፋይናንስ መገምገሚያዎች ማሟላቱን ከተረጋገጠ
በኋላ የሁለት ደረጃ የግምገማና የነጥብ አሰጣጥ ዘዴ ይከናወናል፡፡ በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.4
(ረ) አንቀጽ 38.5 መሠረት የግዥ ፈፃሚው አካል ጨረታዎችን በሚገመግምበት ጊዜ ከአነስተኛ ጨረታ ዋጋ
በተጨማሪ የሚከተሉትን የግምገማ መስፈርቶች በጠቀሜታ ቅደም ተከተል መሠረት ነጥብ በመስጠት
ጨረታውን ይመዝናል፡፡
(ሀ) ተጨማሪ የመገምገሚያ መስፈርቶችና ለእያንዳንዱ የተቀመጠው የምዘና ነጥብ እንደሚከተለው
ተቀምጧል፡፡
ማሳሰብያ፤ለቴክኒክ የተሰጠው ነጥብ ወደ 100% የሚቀየር ሲሆን 70% እና ከዚያ በላይ ያገኙ ተጫራቾች ለፋይናንሻል
ውድድር ያልፋሉ፤አሸናፊ የሚለየው የቴክኒካል ከፍተኛውን ውጤት ከ 50% በመቀየር እና የፋይናንስ ግምገማውን
ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበውን 50% ድምር ከፍተኛ ውጤት ያገኘ ነው።
(ለ) የግዥ ፈፃሚው አካል ማንኛውም ተጨማሪ መስፈርት የሚገመግመው በሚከተለው የነጥብ ምዘና መሠረት
ነው፡፡
ምዘና መግለጫ
1ዐ እጅግ በጣም ከተጠየቀው መሥፈርት በላይ የሆነ፣ በጣም ጠቃሚና በጣም አስፈላጊ
ጥሩ የሆነ
9 በጣም ጥሩ ከመስፈርት በላይ የሆነ፣ ለፍላጐታችን ጠቃሚ የሆነ
7-8 ጥሩ መስፈርቶችን በሙሉ ያሟላ
5-6 አጥጋቢ አብዛኛዎቹ መስፈርቶችን በተሻለ አኳኋን ያሟላ፣ የተወሰኑ ወሳኝ
ያልሆኑ መስፈርቶችን ያላሟላ ሊሆን ይችላል
3-4 ደካማ የተጠየቁትን መስፈርቶች በዝቅተኛ ደረጃ የሚያሟላ
1-2 በጣም ደካማ ሁሉም ሳይሆን የተወሰኑትን መስፈርቶች ብቻ ያሟላ ወይም ወሳኝ
የሆኑትን መስፈርቶች ያላሟላ
የእያንዳንዱ የቴክኒክ መስፈርት ከላይ በተቀመጠው መሠረት የምዘና ነጥብ ይሰጣቸዋል፡፡ የምዘና ውጤት
የሚሰላው የምዘና ነጥቡን ከእያንዳንዱ መስፈርት ጋር በማባዛት ነው፡፡ በዚሁ የአሠራር መንገድ መሠረት
የሚገኘው ውጤት የጨረታዎችን ደረጃ ለማውጣት ያገለግላል፡፡
ሁለት ተጫራቾች እኩል ነጥብ በሚያገኙበት ጊዜ የሀገር ውስጥ ምርቶችን ወይም አገልግሎቶች ለሚያቀርብ
ተጫራች ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
የግዥ ፈፃሚው አካል ተጫራቾች እኩል የግምገማ ውጤት በሚያገኙበት ጊዜ ለመለየት እንዲቻል በተወሰኑ
ነጥቦች ላይ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ተጠይቀው ሳያቀርቡ ቢቀሩ ወይም በድጋሚ ባቀረቡት
የመወዳደሪያ ሀሳብ አሁንም እኩል የግምገማ ነጥብ ቢያገኙና አሸናፊውን ተጫራች መለየት ሳይቻል ሲቀር
እስከተቻለ ድረስ ተጫራቾቹ በተገኙበት አሸናፊው ተጫራች በዕጣ የሚለይ ይሆናል፡፡
2. ልዩ አስተያየት
የግዥ ፈፃሚው አካል በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35 መሠረት በኢትዮጵያ ለሚመረቱ ምርቶች ልዩ
አስተያየት እንዲደረግ የፈቀደ ከሆነ ለጨረታዎች ውድድር ዓላማ ሲባል ብቁ ጨረታዎች በሚከተሉት መልክ
ይመደባሉ፡፡
(ሀ) ምድብ “ሀ” - በተጫራቾች መመሪያ አንቀጽ 35.3 መሰረት በሀገር ውስጥ ለተመረቱ ዕቃዎች
የቀረቡ ጨረታዎች
(ለ) ምድብ “ለ” - ሌሎች ጨረታዎች
በአንቀጽ 35.3 መሠረት ምድብ “ለ” ተብለው በተለዩት ተጫራቾች ዋጋ ላይ 15% ይጨመራል፡፡
በተጫራቾች መመሪያ ንዑስ አንቀጽ 38.6 መሠረት ግዥ ፈፃሚው አካል አንድ ወይም ከአንድ በላይ የሆኑ
ኮንትራቶችን ለተጫራቾች መስጠት ይችላል፡፡ አፈፃፀሙም እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
(ሀ) በተጫራቾች ንዑሰ አንቀጽ 12.10 መሠረት ቢያንስ ተፈላጊውን መቶኛ ፍላጐትና መጠን ያሟሉትን
ኮንትራቶች ወይም የሎት (lot) ግዥዎችን መገምገም፣
(ለ) ግምት ውስጥ የሚገቡ፣
የመገምገሚያ መስፈርቶችን በማሟላት ዝቅተኛ ዋጋ የቀረበበት እያንዳንዱ ሎት (lot) ግዥ፣
በእያንዳንዱ የብዙ ምድብ (lot) ግዥ የቀረበው የዋጋ ቅናሽና የአፈፃፀም ዘዴዎች፣
በአቅርቦትና አፈፃፀም አቅም ዙሪያ ሊኖሩ የሚችሉትን ውስንነቶችና ችግሮች ግምት ውስጥ በማስገባት
የሚኖረው የተሻለና ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ፡፡
4. . አማራጭ ጨረታዎች