Professional Documents
Culture Documents
!
!
!
መግቢያ
መዲናችን አዲስ አበባ በተለይም ከጥቂት ዓመታት ወዲህ በበርካታ ግንባታዎች የምትታወቅ
ከተማ ሆናለች፡፡ በመንግስት ብሎም በግል ባለሀብቶች በርካታ አዳዲስ ግንባታወች እየተከናወኑ
አገልግሎቱ የተዘጋጋና ውድ በሆነባት አዲስ አበባ መሀል ከተማ በመምጣትና እንደ መርካቶ ባሉ
የምንኖርበት አካባቢ ይህን አይነት ቢዝነስ ከፍቶ የሚሰራ ባለመኖሩ ይህን ቢዝነስ ከፍተን
የቢዝነሱ አላማ
ይህ የቢዝነስ አይነት የእለት ገቢ ቢኖረውም ትርፍና ኪሳራ የሚሰላው በየወሩ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ባደረግነው ዳሰሳ
ከመርካቶና ከተለያዩ አከፋፋዮች የህንጻ መሳሪያዎችን መረከብ፡፡ ለምሳሌ ሲሚንቶ ከአምራቾች በቀጥታ
መረከብ፡፡ ብረትና ፓይፖችም ከዋና አከፋፋዮች በተመጣጣኝ ዋጋ መረከብ፡፡ ሌሎች ቀለምን ጨምሮ
ቢዝነሱን ለመጀመር እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ፓይፕ፣ ጂብሰም፣ ቀለምና ሌሎችን የህን መሳሪያዎችን እና የፊኒሽንግ
አማራጭ አንድ፡- አነስ ያለ የህንጻ መሳሪያ ሱቅ ለመክፈት ባደረግነው ዳሰሳ መሰረት እስከ 1.5 ሚሊዮን የሚወስድ
ይሆናል፡፡
አማራጭ ሁለት፡- መካከለኛ የህንጻ መሳሪያ ሱቅ ለመክፈት ከ 2 እስከ 2.5 ሚሊዮን ብር የሚወስድ ይሆናል፡፡
ማጠቃለያ