Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 78

ርዕስ ማውጫ

1. የሰው ኃይል መጠየቂያ ቅጽ ………………………………………. 49


2. የሙከራ ጊዜ ቅጥር (1) …………………………………………… 50

3. የሙከራ ጊዜ ቅጥር (2) …………………………………………… 51

4. የሙከራ ጊዜ የስራ አፈጻጸም መመዘኛ……………………………… 52

5. የቋሚ ቅጥር ደብዳቤ ……………………………………………….. 54

6. ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆይ (የቋሚ ቅጥር) የሥራ ውል………………… 55

7. የዋትና ውል ………………………………………………………… 58

8. ለተወሰነ ጊዜ የሚቆይ( የኮንትራት ቅጥር) ………………………… 59

9. የህይወት ታሪክ መግለጫ ቅጽ ……………………………………… 61

10 የማህበራዊ ዋስተና ኤጀንሲ ቅጽ …………………………………… 64

1. የቋሚ ሠራተኛ ማሳወቂያ ቅጽ ……………………………………… 66

12. የደመወዝና ልዩ ል ክፍያዎች ውክልና መስጫ ቅጽ………………… 67

13. የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ቅጽ (ተቆጣጣሪ ላልሆኑ) ……………… 68

14. የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ቅጽ (ተቆጣጣሪ ለሆኑ) ………………… 70

15. የትርፍ ሰዓት ሥራ መጠየቂያ ቅጽ ………………………………… 72

16. የመደበኛና የትርፍ ሰዓት ሥራ ማጠቃለያ ቅጽ …………………… 73

17. የሀዘን ፈቃድ መጠየቂያ ቅጽ ……………………………………… 74

18. የዓመት እረፍት ፈቃድ መጠየቂያ ቅጽ …………………………… 75

19. የወሊድ ፈቃድ መጠየቂያ ቅጽ …………………………………….. 76

20. የጋብቻ ፈቃድ መጠየቂያ ቅጽ ……………………………………… 77


ርዕስ ገጽ

21. በስራ ላይ አደጋ ቢደርስ ማሳወቂያ ቅጽ……………………………. 78

22. የህክምና አገልግሎት መጠያቂያ ቅጽ ……………………………… 79

23. ወደ ሌላ የህክምና ተቋ መላኪያ ቅጽ ……………………………… 80

24 የንበረት ማስረከቢያ ቅጽ ……………………………………………. 81

25 የስራ ልምድ ምስክር ወረቀት ………………………………………. 82

ክፍል አንድ
ጠቅላላ
1.1 መግቢያ
ኤም.ዲ.ኢ.ቦትሊንግ ኃ. የተ.የግል ኩባንያ በአራት ባለአክሲዮኖች የተቋቋመ ኩባንያ ነው፡፡ የተቋቋመባቸውም
ዓላማዎች ከጉድጓድ የወጣ ውሃ በፕላስቲክ አሽጎ ማምረት፤ የለስላሳ መጠጥ ማምረት እና በሌሎች
የኢንደስተሪ ሥራዎች መሠማራት ቢሆኑም አሁን ሥራውን የጀመረው ከጉድጓድ የወጣ ውሃ በፕላስቲክ አሽጎ
በማምረት ነው፡፡ ኩባንያው ራሱን ችሎ ህጋዊ ሰውነት ኖሮት የተቋቋመ አንድ አካል ሲሆን ከእናት ድርጅቱ
ከኤልመስ ግሩፕ ማኔጅመንት የፖሊሲ፣ የግብና የአስትራቴጂክ ነክ አቅጣጫዎች ይሠጠዋል፣ አጠቃላይ
ቁጥጥርም ይካሄድበታል፡፡

የሰው ሀብት ሥራ አመራር ፖሊሲዎችና የአሠራር ሥነ-ሥርዓቶች ድርጅቶች ሠራተኛ ለመቅጠር፤ ለማሳደግ፤
ለማሰልጠን፤ ለመያዝ፤ ለማሰናበት፤ ጥቅማጥቅም ለመሥጠት ወዘተ... የሚጠቀሙባቸው መመሪያዎች
ናቸው፡፡ እነኚህ መመሪያዎችና የአሠራር ሥነ- ሥርዓቶች በአግባቡ ሥራ ላይ ሲውሉ በአሠሪና ሠራተኛ
መካከል የሚፈጠሩ የመብትና ግዴታ አለመግባባቶችን አስወግደው ሰላማዊ ግንኙነቶች እንዲሠፍኑ ያደርጋሉ፡፡

ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ ሰዎች ከፍተኛ ጠቀሜታ ያላቸው የአንድ ድርጅት የሰው ሀብት ሥራ
አመራር ሀብቶች መሆናቸውን ስለሚያምን የሰው ሀብት አስተዳደሩ መርህንና ተቀባይነት ያላቸው የአሠራር
ልምዶችን መሠረት ያደረገ፧አግባበነት ያላቸው የመንግስት ሕጎችና ደንቦችን ያከበረ ፤ሠራተኛው መብትና
ግዴታዎችን የሚየውቅበት፤ ምቹ የሆነ የሥራ አባቢንና የሥራ ተነሳሽነትን ሊፈጥር የሚችል መሆን እንዳለበት
ያምናል፡፡ በመሆኑም እነዚህንና ሌሎችንም ጉዳዮች ያካተተ ይህ የሰው ሀብት ሥራ አመራር መመሪያ
እንዲዘጋጅ ተደርጓል፡፡

ይህ መመሪያ በአሥራ አሰባት ክፍሎች የተመደበ ሲሆን ጠቅላላ ጉዳዮችን፤ መብትና ግዴታዎችን፤ የሰው ሀብት
ዕቅድን፤ የአዲስ ሠራተኛ ምልመላን፤መረጣንና ምደባን የውስጥ ሠራተኛ የደረጃ ዕድገትንና ዘውውርን
የውክልና አሠራርን፤ ሥልጠናን፣ የሥራ ቀንና ሰዓትን፤የስራ አፈጻጸም ምዘናን፤ ክፍያዎችንና
ጥቅማጥቅሞችን፣ ልዩ ልዩ ፈቃዶችን፤ጤናና

የሙያ ደህንነትን፣ የሠራተኛ ዲስፕሊንና የሥራ ውል መቋረጥን የመሳሰሉ ቁልፍ ጉዳዮችን አካቷል፡፡

1.2 አጭር ርዕስ

ይህ የአሠራር መመሪያ የኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ የሰው ሀብት ሥራ አመራር መመሪያ ተብሎ
ሊጠቀስ ይችላል፡፡

1.3 ዓላማዎች

የዚህ የሰው ሀብት ሥራ አመራር መመሪያ ዋና ዋና ዓላማዎች የሚከተሉት ናቸው፡


ሀ) ኩባንያው ያለውን የሰው ሀብት ብዛትና ዓይነት በዕቅድ በማደራጀት የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል በቅጥር
በስልጠናና በማብቃት እንዲያሟላና በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከኩባንያው ለሚለቁትም ተተኪ ለማዘጋጀት
የሚያስችል የሰው ኃይል ዕቅድ አሠራር ለመከተል፤

ለ) ከአድልዎ ነጻ የሆነ በግልጽ ወድድር የሚካሄድ የአቀጣጠርና የአመዳደብ ሥርዓት ለመዘርጋት፤

ሐ) ምርታማነትንና ትጋትን ለሚያሳዩ እንዲሁም ለሚገባቸው ሠራተኞች የደረጃ ዕድገት ለመሥጠትና


ተመጣጣኝና መዛባትን የማያስከትል የደመወዝ ጭማሪ ለማድረግ የሚያስችል አሠራር ለመከተል፤

መ) ሕጎችና መመሪያዎችን የተከተለ የፈቃድና የስንብት ሥርዓት ለማውጣት ፤

ሠ) የኩባንያውን የሰው ሀብት ሥራ አመራር ስትራቴጂና ፖሊሲ ትግበራ ውጤታማ እንዲሆን እንደ መመሪያ
እንዲያገለግል፧

ለ) ለሥራ መሪዎች፤ ሱፐርቫይዘሮችና የዕለት ተዕለት ተግባራቸው የሰው ሀብት አስተዳደር ለሆኑ ሠራተኞች
እንደ መመሪያ እንዲያገለግል፤

ሐ) የኩባንያውንና የሠራተኞችን መብትና ግዴታ ለመወሰንና ጤናማ የሆነ የአሠሪና ሠራተኛ ግንኙነት
ለመፍጠር፡፡

1.4 የተፈጻሚነት ወሰን

የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ዐዋጁና በአሠሪውና ሠራተኛው መካከል ያለው የሥራ ውል ቢኖርም ይህ የሰው ሀብት
ሥራ አመራር መመሪያ ከዋና ሥራ አሰኪያጁ በስተቀር በሁሉም ሠራተኞች ላይ የሥራ የውሉ አንድ አካል ሆኖ
ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

1.5 ኃላፊነት

ይህን የሰው ኃይል ሥራ አመራር መመሪያ ዋና ሥራ አስኪያጁ የሰው ኃልና አስተዳደር ዘርፍ ሙሉ በሙሉና
የተለያዩ የሰራ ኃላፊዎች እንደየ አግባብነቱ ሥራ ላይ የማዋል ኃላፊነት አለባቸው፡፡ መመሪያው በአግባቡና
በትክክል ሥራ ላይ መዋሉን የሚቆጣጠረው የኮረፖሬት ማኔጅመንቱ የሰው ኃይል ሥራ አመራር ዠርፍ
ይሆናል፡፡

1.6 ድርጅታዊ መዋቅርና የሥራ መደብ

1.6.1 ድርጅታዊ መዋቅር

ድርጅታዊ መዋቅር የአንድን ድርጅት ዓላማ ከግብ ለማድረስ የመረጃ ልውውጥን፣ ኃላፊነትንና ተጠሪነትን፣
ቅንብርና ቁጥጥርን፣ የዕዝ ሰንሰለትን፣ የሥራ ሂደት አመራርንና የሥራ ክፍፍልን የሚያሳይ ሥዕላዊ መግለጫ
ነው፡፡ የአንድ ድርጅት መዋቅር የሚሠራው ድርጅቱ መጀመሪያ ሲቋቋም ሲሆን ከዚያም በኋላ የመለወጥ
አስፈላጊነቱ ሲታመንበት የሚያስገኘው ጠቀሜታ ተጠንቶ የጥናቱ ውጤት ለበላይ አካል ከቀረበ በኋላ ሲፈቀድ
ተግባራዊ ይሆናል፡፡

1.6.1.1 ድርጅታዊ መዋቅር የሚለወጥበት ሁኔታ

ሀ) በነበረው ድረጅታዊ መዋቅር ያልታቀፉ የሥራ ዘርፎች ሲከሰቱ፤

ለ) ሥራው እየሰፋ ሲመጣ፤

ሐ) አላስፈላጊ ሥራዎች ወይም የሥራ ዘርፎች ወይምየሥራ ክፍሎች

መ) እንዲታጠፉ ሲያስፈልግ፣ አዳዲስ ቴክኖሎጄ/የአሠራር ዘዴ ሥራ ላይ ማዋል ሲውል ለዚሁ አሠራር አመች


የሆነ ድርጅታዊ መዋቅር መዘርጋት ሲያስፈልግ፤

1.6.1.2 የድርጅታዊ መዋቅር ለውጥ አፈጻጸም

ሀ) ከላይ በ 6.1.1 የተገለጹት ሁኔታዎችሲከሰቱ የድርጅታዊ መዋቅር ለውጥ ወይም የመልሶ ማዋቀር ጥናት
ይካሄዳል፡፡

ለ) ጥናቱ በኩባንያው ማኔጅመንትና በኮርፖሬት ማኔጅመንት በየደረጃው እየታየ ሲፈቀድ ተግባር ላይ


ይውላል፡፡

1.6.2 የሥራ መደብ

በድርጅታዊ መዋቅሩ ላይ የተመለከቱትን የስራ ክፍፍሎች ለአንድ ሠራተኛ የከፊል ወይም የሙሉ ጊዜ የጉልበት
ወይም የአዕምሮ አገልግሎት የሚፈልግ የተግባርና ኃላፊነቶች ተወስኖ የሚገለጽበት ስብስብ የሥራ መደብ
ይባላል፡፡ በዚህም ስብስብ ተግባር፤ ግዴታና ኃላፊነት መጠን ይወሰናል፡፡ የስራ መደብ እንደ ሁኔታው ለተወሰነ
ጊዜ የሥራው ዓይነት፤ የአከናዋኙ ወይም ላለተወሰነ ጊዜ ሚቆይ ሊሆን የችላል፡፡ የስራ መደቦች በሚያካትቱት
የተግባር የግዴታና የኃላፊነት መጠን እንዲሁም ከሚኖራቸው ቅለትና ዉስብስብነት አንጻር ሊለዩና ደረጃ
ሊሠጣቸው ይችላል፡፡ የሠራተኛው ቁጥርም እንደ ሥራ መደቦች ብዛት ይወሰናል፡፡

1.6.2.1 የሥራ መደቦች የሚክፈቱበትና የሚታጠፉበት ሁኔታ

ሀ) በነበረው ድርጅታዊ መዋቅር ውስጥ የሥራ መስፋፋት ወይም ዕድገት ሲታይ እንደ ሁኔታው የሥራ መደቦች
እንዲከፈቱ ይደረጋል፣

ለ)መዋቅር እንዲሠፋ ሲደረግና አዳዲስ ሥራዎቸ ሲፈጠሩ አዳዲስ ወይም ተጨማሪ የስራ መደቦች
ይከፈታሉ፤

ሐ)በአለ ድርጅታዊ መዋቅር ውስጥ የሥራ መቀነስ ወይም አላስፈላጊነት ሲታይየስራ መደቦች ይታጠፋሉ፣
መ) የመዋቅር ለውጥ ሲደረግና የሥራ መደቦችን የሚያሳጥፍ ሆኖ ሲገኝ የስራ መደቦች ይታጠፋሉ፣

1.6.2.2 የሥራ መደብ የሚከፈትበት ወይም የሚታጠፍበት አፈጻጸም

ሀ)በአለው ድርጅታዊ መዋቅር መሠረት አዲስ የሥራመደብ ለመክፈት አሰፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ከእነምክንያቱ
የሥራ ክፍሉ ወይም ዘርፉ ጥያቄውን ለዋናው ሥራ አስኪያጅ ያቀርባል፣

ለ)ለዋናው ሥራአስኪያጅ በሃሳቡ ካልተስማማበት ጥያቄውን ይሰርዛል ወይም ተጨማሪ ማብራሪያ በጉዳዩ ላይ
ይጠይቃል፡፡ የሥራ መደቡ እንዲከፈትነበዋና ሥ/አስኪያጅ ከታመነበት ለኮርፖሬት ሥራ አመራር ቀርቦ
ይወሰናል፡፡

ሐ)አዲሱ የስራ መደብ እንዲከፈት ከጸደቀ በኋላ ዋና ስራአስኪያጁ ከኮረፖሬት ሥራ አመራር ጋር በመነጋገር
በሚመጥነው የደመዎዝ ደረጃ ውስጥ እንዲመደብ ይደረጋል፡፡

መ) ከመዋቅር ለውጥ ጋር የሚከፈቱ/የሚታጥፉ የሥራ መደቦች ከአዲሱ መዋቅር ጋር አብረው ይጸድቃሉ፡፡

1.7. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጉም እንዲሠጠው ካላስፈለገ በቀር፡-

1.7.1 ሠራተኛ፡ ማለት በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁጥር 377/96 ወይም በተሻሻለው 1156/2011 መሠረት
በደመዎዝ ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ የጉልበት ወይም የአእምሮ አገልግሎት ለመስጠት ከኩባንያው ጋር
በቅጥር ላይ የተመሰረተ ግዴታ የገባ ሰው ነው፡፡

1.7.2 ኩባንያ/ድርጅት/ፋበሪካ፡ ማለት ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ማለት ነው፡፡

1.7.3 ሥራ አመራር/ማኔጅመንት፡ ማለት ተጠሪነታቸው ለዋና ሥራ በልዩ ሁኔታ የሥራ አመራር ቡድን ውስጥ
እንዲካተቱ የተደረጉ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ የሥራ መሪዎች ስብስብ ማለት ነው፡፡ አስኪያጁ የሆኑ ወይም
የኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ

1.7.4 ኮርፖሬት ማኔጅመንት፡ ማለት የኤልመስ ግሩፕ ኮርፖሬት ማኔጅመንት ማለት ነው፡፡

1.7.5 ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ ማለት የኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ ዋና ሥራ አስኪያጅ ማለት ነው፡፡

1.7.6 አዋጅ፡ ማለት ስለ አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ የወጣው አዋጅ ቁጥር 377/1996 ወይም በተሻሻለው 1156/2011
ከእነ ማሻሻያው ማለት ነው፡፡
1.7.7 የሥራ ውል፡ ማለት ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ ወይም የተወሰነ ሥራ ለመሥራት በኩባንያውና
በሠራተኛው መካከል የሚደረግ የጽሁፍ ስምምነት ማለት ነው፡

1.7.8 ከሥራ ጋር ግንኙነት የሌለው(የተፈጥሮ) ሕመም፡ ማለት ሠራተኛው ሥራውን እያከናወነ ባለበት ወቅት
ወይም ከሥራው ጋር በተገናኘ ሁኔታ በሚፈጠር አደጋ ሣይሆን በሌላ ምክንያት የሚፈጠር ህመም ማለት ነው፡፡

ክፍል ሁለት
መብትና ግዴታዎች
2.1 መሠረተ ሀሳብ
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅና ሌሎች ተመሳሳይ ህጎችና የመንግስት መመሪያዎች እንደተጠበቁ ሆነው
የሁለቱም ወገኖች መብትና ግዴታዎች ከዚህ በታች ተመልክተዋል፡፡

2.2 የካምፓኒው መብትና ግዴታዎች


2.2.1 የካምፓኒው መብቶች
ሀ) የካምፓኒውን ሥራ የማቀድ የማደራጀት፣ የመምራትና የመቆጣጠር
ለ)ህጋዊ ሁኔታዎች እንደተጠበቁ ሆነው ኩባንያውን ለመምራት ያስችላሉ የሚላቸውን ፖሊሲዎችና
መመሪያዎች የማውጣት፣ የመለወጥ፣ የማስተካከል የማሻሻልና የመሠረዝ
ሐ) በኩባንያው መመሪያና አግባብ ባላቸው የመንግስት ህጎች መሠረት ሠራተኛን የመቅጠር፤ የማሠናበት፤
የማገድ! የማሳደግ! የማዛወር፣ ደመወዝና የተለያዩ ክፍያዎችን የመወሰን፣ ከደረጃ ዝቅ የማድረግና የመቅጣት
መ) የሥራ-መርሃግብር የማዘጋጀት፤ የማስተካከልልና የመለዎጥ፤
ሠ) የሠራተኛውን የሥራ ክንውን የመምራት የማስተዳደርና የመቆጣጠር
ረ) በበቂ ምክንያትና በህጉ አግባብ የሠራተኛ ቅነሳ የማድረግ፤
ሰ) የሥራ መደብ የችሎታ መሥፈርት የማዘጋጀት፤ የሠራ መደብ የደረጃ ምደባ እንዲሁም የደመወዝ እስኬልና
ልዩ ልዩ ክፍያዎች የመወሰን፤
ሸ) አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ሁሉ የኩባንያውን ድርጅታዊ መዋቅር የመሥራት የማሻሻል የመለወጥ፧
ቀ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር የመዋዋል በድርጅቱ ሀብትና ንብረት የመወሰን፤
በ) ሌሎች የኩባንያውንና የሠራተኛውን መብትና ጥቅም የሚያስከብሩ አስተዳደራዊ ተግባሮችን የማከናዎን፡፡
2.2.2 የኩባንያው ግዴታዎች
ሀ) መንግስት ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ያወጣውን አዋጅ ደንቦችና መመሪያዎች እንዲሁም የሰው ሀብት ሥራ
አመራር መመሪያውን የማክበር፤
ለ)ለሠራተኛው ሥራ የመስጠት፤ የስራ ማከናዎኛዎችንና ግባቶችን የማቅረብ፤
ሐ) የሥራው ጸባይ በሚጠይቀው መሠረት የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችንና የሥራ ልብሶችን ለሠራተኛው
በወቅቱ የመስጠት፡
መ) የሠራተኛውን ደመዎዝና ሌሎች ጥቅሞች በወቅቱ የመስጠት
ሠ) በሠራተኛው ጉድለት ባልሆነ ምክንያት ሥራ ሳይሠራ ቢቀር በሥራ ውሉ መሠረት የተመለከተውን
ደመወዝ ለሠራተኛው የመክፈል፤
ረ) አግባብ ያለው የመንግስት መስሪያ ቤት በሚያወጣው መመሪያና ደረጃ መሠረት የሠራተኛውን የሙያ
ደህንነትና ጤንነት የማስጠበቅ፤
ሰ) በሠራተኛው ላይ ከህግ ውጭ የሆነ እርምጃ ያለመውሰድ!
ሸ) ሠራተኛው የስራ ውሉ ሲቋረጥ ወይም በሚፈልግበት ጊዜ ስለሚሠራው ሥራ ያገልግሎት ጊዜና ደመወዝ
ማስረጃ የመስጠት፡፡
ቀ) ለሠራተኛው የሚገባውን ሰብአዊ ክብር የመጠበቅ
በ) ከሥራው ጋር በተያያዘ የሠራተኛውን ደህንነትና ጤንነት የመጠበቅና ከአደጋ ለመከላከል የሚያስፈልጉ
እርምጃዎችን ሁሉ የመውሰድ!
2.3 የሠራተኛው መብትና ግዴታዎች
2.3.1 የሠራተኛው መብቶች
ሀ) ህግና መመሪያ ሚፈቅድለትን ደመወዝና ጥቅማጥቅም የማግኘት
ለ) በአዋጁ ላይ የተገለጹ ልዩ ልዩ ፈቃዶችንና ሌሎች መብቶችን የማግኘት፡፡
ሐ) በእድገት፣ በዝውውር፤ በዲስፕሊን እርምጃዎችና በመሳሰሉት ጉደዮች ላይ ቅሬታ ካለው የማቅረብ፤
2.3.2 የሠራተኛው ግዴታዎች
ሀ) የተመደበበትን ሥራ በቅንነትና በታማኝነት በራሱ የመስራት ፤
ለ) ለአሰሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅና ለሌሎች የመንግስት ኅጎች እንዲሁም ለካምፓኒው መመሪያዎችና ደንቦች
ተገዥ የመሆን፤
ሐ) የኩባንያው የሥራ ውጤት እንዲያድግ በትጋትና በጥንቃቄ ሙሉ ኃይሉንና ችሎታውን ተጠቅሞ
የመሥራት ፤
መ) ሳይፈቀድለት ማንኛውንም የካምፓኒውን ወይም የሌላ ሠራተኛ ወይም የሌላ ሦስተኛ ወገን ንብረትና
ገንዘብ ያለመውሰድ፤
ሠ) በካምፓኒው ወይም አግባብ ባለው የሥራ ኃላፊ የሚሠጡትን የቃል ወይም የጽሁፍ መመሪያዎችና
ትዕዛዞችን የማክበር
ረ) በኃላፊነት የተሠጠውን የካምፓኒውን ንብረትና ለሥራ የተሠጡትን መሳሪያዎች በእንክብካቤና በጥንቃቄ
የመያዝ፤
ሰ) በንብረትና በህይዎት ላይ ጉዳት ሊስከትል የሚችል አደጋ ሲፈጠር አስፈላጊውን
እርዳታ የማድረግና ወዲያዉኑ ለሚመለከተው የኩባንያው ኃላፊ የማሳወቅ፣
ሽ) ህይወትና ንብረትን አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል ድርጊት ሆን ብሎ ሥራ ቦታ ላይ አለመፈጸም እንዲሁም
ስለአደጋ መከላከል የሚሠጡ መመሪያዎችን የመተግበር
ቀ) የአደጋ ማስጠንቀቂያ ምልክቶችንና ጽሁፎችን የማየትና የመከተል፤
በ)የሥራ ዩኒፎርሞችን የመልበስና የአደጋ መከላከያ መሳሪያዎችን የማድረግ፡፡
ተ) ዘወትር በሥራ ሰዓት ከስካርና ከአደንዛዥ ዕጽ ነጻ ሆኖ ሥራ ላይ መገኘት፣
ቸ) ህግ ሲያስገድድ ወይም ድርጅቱ በበቂ ምክንያት ሲጠይቅ የጤና ምርመራየማድረግ
ኀ) ከድርጅቱ ጋር ያለው የሥራ ውል ሲቋረጥ በእጁ የሚገኘውን የድርጅቱን ንብረት፣ጅምር ሥራና ሰነድ
በሰባት ቀናት ውስጥ የማስረከብ፣
ነ) በሥራው ምክንያት የማይገባውን ጥቅም ያለማግኘት፣
ኘ) በሥራ ምክንያት የሚያገኛቸውን የድርጅቱን ደንበኞችና እንግዶች በትህትና የማስተናገድ
አ) የድርጅቱ ህጋዊ ማህተም ያረፈበትን ደብዳቤ የመቀበል፣
ከ) አዋጁ በሚያዘው መሠረት የትርፍ ሠዓት ሥራ እንዲሠራ ሲታዘዝ የመሥራት
ኸ) በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሥራው ጋር በተያያዘ ኮሚሺን መማለጃ ወይም ጉቦ ያለመቀበል
ወ) በሥራ አጋጣሚም ይሁን የሥራ ባህሪው ፈቅዶለት በእጁ የገቡተን ማንኛውንም ማስረጃዎችና ሰነዶች
ከድርጅቱ ውጪ ሌላ አካል እንዲገለገልበት አሳልፎ ያለመስጠትና የድርጅቱን ምስጢር የመጠበቅ
ዘ) የድርጅቱን የኢንደስተሪ ሰላም የሚያናጋ የሀሰት ወሬ ወይም ውዥንብር ከመንዛትና ከጠብ አጫሪነት
መቆጠብ

2.4 የኩባንያው ያልሆነ ሥራ ስላለመስራት የሌላ ወገን ወይም ድርጅት


አንድ ሠራተኛ በኩባንያው ተቀጣሪ በሆነበት ጊዜ ውስጥ በእረፍትም ይሁን በትርፍ ጊዜው ከኩባንያው
ሥራ/ንግድ ጋር ተመሳሳይነት ያለው ሥራ መስራት አይፈቀድለትም፤ አንዲሁም በኩባንያው የሥራ ሰዓት
የኩባንያ ያልሆነ ሥራ መስራት የለበትም፡፡
ክፍል ሦስት
የሰው ሀብት ዕቅድ

3.1 መሠረተ ሀሳብ


የሰው ሀብት ዕቅድ አንድ ድርጅት የተቋቋመለትን ዓላማ ዳር ለማድረስ በአንድ የተወሰነ ወቅት የሚያስፈልገው
የሰው ሀብት በዓይነትና በብዛት በትክክለኛው ጊዜና ሥፍራ ለማግኘት
የሚያደርገው የዝግጅት ሂደት ነው፡፡ የዚህ ዝግጅት ዋና ዋና ተግባሮች ድርጅቱ አሁን ያለውን የሰው ሀብት
ዓይነት ለይቶ ማወቅ ወደፊት የሚያስፈልገውን የሰው ሀብት ዓይነትና ብዛት መገመትና በመጨረሻም
የተዘጋጀውን ዕቅድ ከፋይናናስ ዕቅድ ጋር ማቀናጀት ናቸው፡፡ የሰው ሀብት ዕቅድ የሚመሠረተው በድርጅቱ
አጠቃላይ ስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ ነው፡፡

3.2 አጠቃላይ አሠራር


3.2.1 ያለውን የሰው ሀብት ዓይነት ብዛትና ደረጃ /inventory/ለይቶ ማወቅ፤
3.2.2 የእንዳንዱን የሥራ ዘርፍ የሰው ሀብት ፍላጎት መሰብሰብ ፤
3.2.3 ሊኖር የሚገባውን የሰው ሀብት ዓይነት ብዛትና ደረጃ ካለው የሰው ሀብት ዓይነት ብዛትና ደረጃ
ጋር በማነጻጸር ልዩነቱን ማወቅ፣
3.2.4 ወደፊት በጡረታ የሚገለሉትን ሠራተኞች ዓይነት ብዛትና ደረጃ እንዲሁም ጊዜውን በቅድሚያ
ማጠናቀር፣
3.2.5 በዕድገት በስንብት በዝውውር ወዘተ…ምክንያት ክፍት ሊሆኑ የሚችሉትን የስራ መደቦች
በመገመት በሰው ሀብት ዕቅድ ላይ
3.2.6 የሚያመጡትን ለውጥ ማጤን፣ የሰው ሀብት ዕቅድን ከኩባንያው ስትራቴጂክ ዕቅድና የፋይናንስ
ዕቅድ ጋር በማቀናጀት የሰው ሀብት ፍላጎትን ማለትም
ሀ) ተጨማሪ የሰው ሀብት
ለ) ተኪ የሰው ሀብት
ሐ) ያለበቂ ሥራ የሚገኝ የሰው ሀብት
መ) በሥልጠና አማካኝነት ለተኪነት ሊዘጋጁ የሚችሉ ሠራተኞችን ብዛት፤
ሠ) ዕውቀታቸውን በትምሀርት የሚያሻሽሉ ሠራተኞችን
ብዛት ማዘጋጀት ያስፈልጋል፡፡
3.2 7 በተራ ቁጥር 3.2.6 ላይ በተመለከተው መልኩ የተዘጋጀው የሰው ሀብት ዕቅድ በዋና ሥራ አስኪያጅ
ተቀባይነት ካገኘ በኮርፓሬት ሥራ አመራር እንዲጸድቅ ይደረጋል፡፡
3.3 የተተኪ የሰው ሀብት ዕቅድ

የተተኪ የሰው ሀብ ዕቅድ ቁልፍ የሆኑ የሥራ መደቦች ክፍት በሚሆኑበት ጊዜ አቅሙ ያላቸውን የውስጥ
ሠራተኞች ሊተኩ እንዲችሉ አቅም የማሳደግ ተግባር የሚከናወንበት ሂደት ነው፡፡ የቁልፍ የሥራ መደቦች
ተተኪ የሰው ሀብት ዕቅድ የኩባንያው አጠቃላይ የሰው ሀብት ዕቅድ አካል ነው፡፡ ቁልፍ የሥራ መደቦች ማለት
ክፍት ሆነው ቢቆዩ በድርጀቱ ሥራ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የሚያመጡ የሥራ መደቦች ማለት ነው፡፡ ስለዚህ
እነዚህን የሥራ መደቦች ወዲያውኑ ለመሙላት ብቃት ያላቸውን ሠራተኞች ለመተካት ማዘጋጀት አስፈላጊ
ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሠራተኞች ቀጣይ ዕድገታቸውን ለማወቅ እንዲችሉ ስለሚረዳቸው ተነሳሽነታቸው
እንዲጨምር ያደርጋቸዋል፡፡ የአሠራር ሂደቱም እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
ሀ) ቁልፍ የሚባሉ የሥራ መደቦችን መለየት፡

ለ) አቅሙ አላቸው ተብለው የሚታመኑ ሠራተኞችን መምረጥ፡-ይህንን ተግባር ለማከናወን የሠራተኞችን

የትምህርት ደረጃ፣ የሥራ ልምድና የሥራ አፈጻጸማቸውን ከግል ማህደራቸው በማጥናት ብቁ ናቸው

የሚባሉትን መምረጥ፣

ሐ) የተመረጡት ዕጩ ተተኪዎች አስፈላጊውን የብቃት ማሳደጊያ ስልጠናና ልምምድ ሁሉ እንዲወስዱ

ማድረግ፡፡

መ) ከዕጩ ተተኪዎች መካከል የላቀ ብቃት ያሳየው ቁልፍ ቦታው ክፍት በሚሆንበት ጊዜ እንዲመደብ

ማድረግ፡፡

ክፍል አራት
የሰው ሀብት ምልመላ መረጣና ምደባ
4.1. መሠረተ ኃሳብ
በድርጅታዊ መዋቅሩና በሰው ሀብት ዕቅዱ መሠረት ክፍት የሥራ ቦታዎች ሲፈጠሩ በቅድሚያ የሚሞሉት
የውስጥ ሠራተኞችን በማዛወር ወይም በደረጃ ዕድገት ሲሆን በእነዚህ ሁለት መንገዶች መመደብ ሳይቻል
ሲቀር ከውጪ የሠራተኛ ምልመላና መረጣ ተካሂዶ በቅጥር ምደባ ይካሄዳል፡፡ ምልመላና መረጣ በሚካሄድበት
ጊዜ
4.1.1 ለክፍት የሥራ ቦታው ለመወዳደር የሚችል እጩ ሁሉ ከአድልዎ ነጻ ሆኖ ዕድል ማግኘቱ፣
4.1.2 በዕጩዎች መካከል ግልጽ ውድድር መደረጉ፣
4.1.3 የሚመረጠሙ ዕጩ ተወዳዳሪ የሥራ መደቡን ተፈላጊ የችሎታ መሰፈርት ማሟላቱና ለቦታው ብቁ
መሆኑ፣ መረጋገጥ አለበት፡፡
4.2 የምልመላ፣ መረጣና ምደባ አሠራር
4.2.1 ምልመላ
ምልመላ ሥራ ፈላጊዎችን ወይም ዕጩ ተወዳዳሪዎችን የማፈላለግ፣ የመሳብ፣ እንዲያመለክቱ የማድረግና
ለመረጣው ሂደት ብቃት ያላቸው ዕጩዎችን የማዘጋጀት ሂደት ነው፡፡ የምልመላ አሠራር ሂደት
እንደሚከተለው ይሆናል፡፡
ሀ) ክፍት የሥራ መደቡ የሚገኝበት የሥራ ዘርፍ የሰው ሀብት መጠየቂያ ሞልቶ ለሰው ሀብት የሥራ ዘርፍ
ያቀርባል፡፡ ጥያቄው በሰው ሀብት ዘርፍ ኃላፊው ከዕቅድና ከበጀት አኳያ ተመርምሮ ሲታመንበት በደረጃ
ዕድገት ወይም በዝውውር ወይም በቅጥር ሊሞላ የሚችል መሆኑ ተገልጾ ለዋና ሥራ አስኪያጁ ቀርቦ
ይጸድቃል፡፡

ለ) ክፍት የስራ ቦታው በደረጃ ዕድገት ወይም በዝውውር ሊሞላ የማይችል መሆኑ ሲረጋገጥ የክፍት የሥራ ቦታ
ማስታወቂያ ብዙ አመልካቾች ሊደረሱበት በሚችል የብዙሀን መገናኛ ዘዴ የሥራ መደቡ በማስታወቂያ
እንዲወጣ ይደረጋል፡፡ የማስታወቂያውም ይዘት እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

 የሥራ መደቡ መጠሪያ፣


 ለሥራ መደቡ የተወሰነ የደመወዝ መጠን፤ ወይም በስምምነት መሆኑ
 የሚሠራው ሥራ በአጭሩ፤
 ለሥራ መደቡ የሚያስፈልገው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ፣
 ልዩ ሥለጠና የሚፈልግ ከሆነ የሥለጠናው ዓይነትና ደረጃ፣
 የሥራ ቦታው፣
 ማመልከቻ ለማቅረብ የተወሰነው የጊዜ ገደብና የማቅረቢያ ቦታ፤
 ተወዳዳሪዎች ማቅረብ ያለባቸው ማስረጃዎችና ሰነዶች
 የሚቀጠሩት ሠራተኞች ብዛት
 ለሥራ መደቡ አስፈላጊ ከሆነ የዕድሜ ወሰንና ጾታ፣
ሐ) የክፍት የሥራ መደቡ ማስታወቂያ የሚያበቃበት ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ 10 ተከታታይ
ቀናት ይሆናል፡፡
መ) በግንባር የሚቀርብ አመልካች የማመልከቻ ቅጽ ይሞላል፡፡ ቅጹ ስለ አመልካቹ
የሚከተሉትን መረጃዎች ይይዛል፡፡
 ስም
 የትምህርት ደረጃ፣
 የሥራ ልምድ፣
 በሚያመለክትበት ጊዜ የሚያገኘው ደመወዝ ልክና የሥራ መደቡ/በሥራ ላይ ከሆነ/
 እድሜና ጾታ
 የአመልካቹ ትክክለኛ አድራሻ፣
ሠ) አመልካቾች ወይም ዕጩዎች በማስታወቂያው ላይ የተዘረዘሩትን ማስረጃዎች በግንባር በመምጣት፣
በፋክስ ወይም በፖስታ ቤት በኩል ቢልኩ ተቀባይነት ይኖራቸዋል፡፡ የጊዜ ገደቡን አስመልክቶ ቅጥሩ
በኮሚቴ መታየት እስካልጀመረ ድረስ ማመልከቻው በገባበት ቀን ይያዝላቸዋል፡፡
42.3 መረጣ
ከቀረቡት ተወዳዳሪዎች መካከል ለክፍት የሥራ ቦታው ብቁ የሆኑት ዕጩዎች የሚለዩበት የአሠራር ሂደት
መረጣ ይባላል፡፡ መረጣው የሚካሔደው በቅጥርና ዕድገት ኮሚቴአማካኝነት
ይሆናል፡፡የመረጣ የአሠራር ሂደት ማጣራትን የቃል የጽሁፍና የተግባርፈተናን ያካትታል፡፡
ሀ) ማስረጃዎችን ማጠናቀር የሰው ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የአመልካቾችን ስም የትምህርት ዓይነትና
ደረጃ፣የሥራ ልምድ ስልጠናና ሌሎች መረጃዎችን የያዘ ሠንጠረዥ ያዘጋጃል፡
ለ) የአመልካቾችን ሰነዶች/ማስረጃዎች ማጣራት በዚህ ሂደት በማስታወቂያውላይ የተዘረዘሩ ተፈላጊ የችሎታ
መስፈርቶችን የማያሟሉ አመልካቾች እንዲወገዱ ይደረጋል፡፡
ሐ) የብቃት መለያ ፈተና፡- በዚህ ሂደት እንደ ሥራ መደቡ ባህሪ የቃል የጽሁፍ ወይም የተግባር ፈተና አንዱ
ብቻ ወይም ሁለቱ ወይም ሦስቱ ይሠጣል፡፡ የሚሠጠውን የፈተና ዓይነት ኮሚቴው ይወስናል፡፡ ለፈተና
የሚቀርቡት ማጣሪያውን ያለፉት ብቻ ናቸው፡፡
መ) ፈተናዎቹ በውስጥ ባለሙያዎች ወይም በውጭ አካለት ሊዘጋጁ ይችላሉ፡፡
4.2.4 የቅጥርና የደረጃ የዕድገት ኮሚቴ ስለማቋቋም
ከሥራ አመራር አባል በታች የሆኑ አዲስ የሚቀጠሩ ሠራተኞችንና የደረጃ ዕድገት የሚሠጣቸውን የውስጥ
ሠራተኞች አወዳድሮ የሚመርጥ የቅጥርና የደረጃ ዕድገት ኮሚቴ ይቋቋማል፡፡ ኮሚቴው ተጠሪነቱ ለዋናው
ስራ አስኪያጁ ይሆናል፡፡ የኮሚቴው አባላት የሚከተሉት ይሆናሉ፡፡
 የሰው ሀብትና አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ ……………………………... ሰብሳቢ
 የፋይናንስ ኃላፊ …………………………………………………….. አባል
 የሰው ኃይል አንዲመደብለት የጠየቀው ዘርፍ ኃላፊ ……………….. አባል
 በዋና ሥራ አስኪያጁ የሚመረጥ ሰራተኛ /ድምጽ የሌለው/………… ጸሀፊ

42.4.1 የኮሚቴው አሠራር


ሀ) የኮሚቴው ስብሰባ ሰብሳቢውና ሁለት አባላት ከተገኙ የኮሚቴው ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፡፡ ሰብሳቢው
በማይኖርበት ጊዜ የሚወክለው የሥራ ኃላፊ ሰብሳቢ ይሆናል፡፡ ውድድሩ በነጥብ የሚካሄድ ቢሆንም
ድምጽ መስጠት በሚያስፈልግበት ጊዜ በአብላጫ ድምጽ ይወሰናል፡፡ የአባሎች ድምጽ እኩል ሲሆን
ሰብሳቢው የሚገኝበት ወገን ወሳኝ ይሆናል፡፡ ሆኖም በኃሳብ የተለየው አባል የተለየበት ኃሳብ በቃለ
ጉባዔው ውስጥ ይካተታል፡፡
ለ) ኮሚቴው ዕጩዎችን በሚያወዳድርበት ጊዜ እንደ አስፈላጊነቱ የባለሙያ እገዛ ሊጠይቅ ይችላል፡፡
4.2.4.2 የኮሚቴው ተግባርና ኃላፊነት
 እንደአሰፈላጊነቱ የተወዳዳሪዎችን ማስረጃዎች አስቀርቦ ይመረምራል፣ በማስታወቂያው መሠረት
ተፈላጊ መስፈርቶችን ማሟላታቸውን ያረጋግጣል፡፡
 እንደአስፈላጊነቱ ፈተና እንዲሠጥ በማድረግ ያወዳድራል ሠራተኛው የሚቀጠርበት የሥራ መደብ
የጽሑፍ፣ የተግባርና የቃለ-መጠይቅ ፈተና ሊያስጥ የማያስፈልግ ከሆነ ኮሚቴው በጋራ ይወስናል፡፡
በዚህ ላይ ሠራተኛው የሚቀጠርለት የሥራ ኃላፊ አስተያየት ወሳኝነት ይኖረዋል፡፡
 እንደ ሥራ መደቡ ሁኔታ የተግባር ወይም የጽሑፍ ወይም ሁለቱም ዓይነት ፈተናዎች ለዕጩ
ተወዳዳሪዎች አንዲሰጥ ከታመነበት ፋብሪካው ፈተና ለመስጠት በራሱ የሚያስችለው ሁኔታ ካለ
ይሰጣል፡፡ የተመቻቸ ሁኔታ ከሌለው ፈተና ለመስጠት ብቃትና ዕውቅና ያላቸው ተቋማት
እንዲፈትኑ ያደርጋል፡፡
 ኮሚቴው ከላይ በዝርዝር የተቀመጡትን የማወዳደሪያ መስፈርቶች በመጠቀም ለክፍት የሥራ
ቦታው በአጠቃላይ ውጤት ይመጥናሉ ብሎ የመረጣቸውን ሦስት ዕጩዎች በደረጃ ያስቀምጣል፡፡
 የተመረጡት ዕጩዎች ለአዲስ ቅጥር ከሆነ በሰው ሀብትና አስተዳደር ዘርፍ በኩል
ከዋቢዎቻቸው(References) ወይም ከሌላ ምንጭ የቀደምት ችሎታቸውና ባሀሪያቸው እንዲጣራ
ይደረጋል፡፡
 ኮሚቴው የመረጣቸውን ዕጩዎች የራሱን አስተያየት በማከል ለዋናው ሥራ አስኪያጅ የውሳኔ
ሀሳብ ያቀርባል፡፡
4.2.4.3 የሠራተኛ ቅጥር ውሳኔ አሰጣጥ
ሀ) የድርጅቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ ኮሚቴው ባቀረበው የውሳኔ ሀሳብ ከተስማማ ተመራጩ የቅጥር
ሥርዓቱን ጠብቆ እንዲቀጠር ይወስናል፡፡ ካልተስማማ ምክንያቱ በግልጽ በማስቀመጥ ውሳኔ ይሠጣል፡፡
ለ) የተመረጠው ዕጩ ተወዳዳሪ ጥሪ ተደርጎለት ካልቀረበ ወይም በአድራሻው ማግኘት ካልተቻለ
በውድድሩ ሁለተኛ ለወጣው ዕጩ ተወዳዳሪ ጥሪ ይደረግለታል፡፡ የሁለተኛውም ካልተሳካ ሦስተኛው
ይጠራል፡፡
ረ) ለአዲስ ቅጥር የተመረጠው ዕጩ ተወዳዳሪ ከመቀጠሩ በፊት
• ከኩባንያው ጋር ከሚሰራ የህክምና ተቋም ለሥራው ብቁ የሚያደርገው የጤንነት ማረጋገጫና ከፖሊስ
ከወንጀል ነጻ ስለመሆኑ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያቀርባል፡፡
• ቀደም ሲል በሌላ መ/ቤት የሠራ /ያገለገለ ከሆነ በመጨረሻ ከሠራበት መ/ቤት የሥራ መልቀቂያ
ያቀርባል፡፡
• ተመራጩ ለጤንነቱ ማረጋገጫና ከወንጀል ነጻ ስለ መሆኑ ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለማምጣት
ያወጣውን ወጪ ኩባንያው ይተካለታል፡፡
4.2.5 ቅጥርና ምደባ
ሀ) የተመረጠው ዕጩ በተራ ቁጥር 4.2.4.3 ፊደል ተራ “ረ” የተገለጹትን ካሟላ በኋላ የሙከራ ጊዜ ቅጥር
ደብዳቤ ይሠጠዋል፡፡ ደብዳቤውም የሚከተሉተን ነጥቦች መያዝ አለበት፡-
 የሠራተኛውን ስም፣
 የሥራ ቦታ፣
 የሥራ መደብ፣
 የሥራ ክፍል፣
 ለሠራተኛው የሚከፈለው ደመወዝ፣
 ለሠራተኛው የሚከፈለው አበል /ካለው/፣
 የሙከራ ጊዜ መጠን፣
 ለሚመደብበት ክፍል ሰፋይናንስና ለሌሎች ለሚመለከታቸው ግልባጭ፡፡
ለ) የትውውቅ ሥልጠና
አዲስ የተቀጠረው ሠራተኛ ከኩባንያው ከአሠሪዎቹ ከሠራተኞች ከሠራተኛ አስተዳደር መመሪያው
ከአካባቢው ሁኔታና ከመሳሰሉት ጋር እንዲዋሃድ የተውውቅ ሥለጠና ይሠጠዋል፡፡ በትውውቁም
ኩባንያው ስለተቋቋመበት ዓላማና ስለሚሠራውሥራ ስለድርጅታዊ መዋቅሩ
ስለጤናናየሥራደህንነት፣ የሠራተኛውና ድርጅቱ መብትና ግዴታ ስለጥቅማጥቅሞችና የመሳሰሉት
ጉዳዮች ይካተታሉ፡፡

ሐ) የሙከራ ጊዜ
 ለሥራ አመራር የስራ መደቦች 90 ተከታታይ ቀናት ሲሆን ለሌሎች የሥራ መደቦች 45 ተከታታይ
ቀናት ነው፡፡
 በሙከራ ጊዜው ውስጥ ማንኛወም ወገን የሥራ ውሉን ማቋረጥ ይችላል፡፡
 እንደገና የተቀጠረ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜ አይኖረውም፡፡
 በሙከራ ጊዜ ውስጥ ያለ ሠራተኛ ቢሰናበት ምንም ዓይነት ካሳ አይከፈለውም፤በሥራ ላይ
ከሚደርስ ጉዳት በስተቀር ህክምናና የህክምና ፈቃድ አያገኝም ለሌሎች ሠራተኞች የሚሠጥ
የበዓል ወይም ሌላ ጉርሻ ካለ አያገኝም፡፡
 ለሙከራ የተቀጠረው ሠራተኛ የስራ ክፍል የሙከራ ጊዜው ከመጠናቀቁ ከሦስት የሥራ ቀናት
በፊት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ለሰው ኃይል የሥራ ዘርፍ ያቀርባል፡፡
 በሙከራ ጊዜው የስራ አፈጻጸም ውጤቱ ከ 3.0 በታች ከሆነ የስንብት ደብዳቤ ይሠጠዋል፡፡ ውጤቱ
3.0 እና በላይ ከሆነ የቋሚነት ደብዳቤ ይሰጠዋል፡፡ ከቋሚነት ደብዳቤው ጋር በሁለቱም ወገን
የተፈረመ የሥራ ውል ይሠጠዋል፡፡
መ) የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ በቋሚነት የተቀጠረ ሠራተኛ የድርጅቱ መታወቂያ ይሠጠዋል፡፡
4.2.6 ለተወሰነ ጊዜ/ ለተወሰነ ሥራ ሠራተኛ ስለመቅጠር

ሀ) ለተወሰነ ጊዜ ለተወሰነ ሥራ ሠራተኛ ስለሚቀጠርበት ሁኔታ፡


ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ሠተኛ የሚቀጠረው
 ዘላቂ ባለሆነ ሥራ ላይ
 ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/96 ወይም በተሻሻለው 1156/2011 መሠረት በፈቃድ በህመም
ወይም በሌላ በማናቸውም ምክንያት ቀሪ የሆነን ሠራተኛ ለመተካት
 የሥራ መብዛት በሚኖርበት ጊዜ ሥራን ለማቃለል
 አልፎ አልፎ ብቻ የሚሠራ ሥራ ሲኖር እና በመሳሠሉት ሁኔታዎች ነው፡፡
ለ) ለተወሰነ ጊዜ ለተወሰነ ሥራ ሠራተኛ ስለሚቀጠር ሠራተኛ የሥራ ውል፡-

ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ ሠራተኛ በሚቀጠርበት ጊዜ የስራ ውል ሊኖር ይገባል፡፡ ውሉም የሥራውን
ዓይነት ቅጥሩ ያስፈለገበትን ምክንያት የተቀጣሪውን ደመወዝ ሌሎች ጥቅሞች ካሉና ውሉ ጸንቶ
የሚቆይበትን ጊዜ ማካተት ይኖርበታለ፡፡
ሐ) ለተወሰነ ጊዜ/ለተወሰነ ሥራ ( ስለተቀጠረ ሠራተኛ የሥራ ውል መቋረጥ፡-
 የውሉ ጊዜ/ለተወሰነ ሥራ ለተቀጠረ ሥራው ሲያልቅ
 በሁለቱ ወገኖች ስምምነት!
 ለተወሰነ ጊዜ የተቀጠረ ሠራተኛ ከሆነ ውሉ ማለቂያ ጊዜ መድረሱን የሰው ኃይልና አስተዳደር ክፍል
ከአንድ ሣምንት በፊት ሠራተኛው ለተመደበበት የሥራ ክፍል ያሳውቃል፣ ሥራው ያላለቀ ከሆነና ውሉ
መታደስ ካለበት ክፍሉ የውል እድሳት ጥያቄ ያቀርባል፣ በዚህም መሠረት ዕድሳት ይደረጋል፡፡
 ለተወሰነ ሥራ የተቀጠረ ሠራተኛ ከሆነ የሥራ ክፍሉ ሥራው ሊጠናቀቅ ሲቃረብ ለሰው ሀብትና
አስተዳደር ሪፖርት ያቀርባል፣
 ሥራው በውሉ መሠረት መጠናቀቁ ለሰው ሀብትናና አስተዳደር ክፍል እንደደረሰው የሥራ ውሉ
መቋረጡን የሚገልጽ ደብዳቤ ለሠራተኛው እንዲደርሰው ይደረጋል፡፡
4.2.7 የውጪ አገር ዜጋ ቅጥር
የውጪ አገር ዜጋ መቅጠር አስፈላጊ በሚሆንበት የአገሪቱ ህግ በሚያዘው መሠረት ይከናወናል፡፡

4.2.8 የሠራተኛ የግል ማኅደር ስለመያዝ


በማንኛውም የቅጥር ሁኔታ ለተቀጠረ ሠራተኛ በሰው ሀብትና አስተደደር ክፍል በኩል የግል ማህደር
ይከፈትለታል፡፡ ግል ማህደር ውስጥ መቀመጥ ያለባቸው ሰነዶች፡-
ሀ) በሥራ ክፍሉ የቀረበው የቅጥር መጠየቂያ ቅጽ፣
ለ) ለክፍት ቦታው የወጣው ማስታወቂያ፣
ሐ) የቅጥር ቃለ-ጉባዔ፣
መ) የትምህርት፣ የሥራ ልምድ፤ የስልጠናና የመሳሰሉ ማስረጃዎች
ሠ) የጤንነትና ከወንጀል ነጻ ማስረጃዎች፤
ረ) የሙከራና የቋሚ ቅጥር ደብዳቤዎችና የሥራ ውል ፣
ሰ) የሕይወት ታሪክ ቅጽ፡

ሸ) የሥራ አፈጻጸም የተሞላባቸው ቅጾች

ቀ) የጡረታ ቅጽ ቅጂ

በ) ሦስት ጉርድ ፎቶግራፎች

ተ) የህመም ፈቃዶችና የህክምና ምስክር ወረቀቶች |

ቸ) የዓመትና ልዩ ልዩ ፈቀዶች

ነ) ሌሎች በሠራተኛው ስም የሚካሄዱ የጽሁፍ ልውውጦችና ሠራተኛውን የሚመለከቱ ሰነዶች፡


ክፍል አምስት

የሠራተኛ የደረጃ ዕድገት


5.1. መሠረተ ሀሳብ
የሠራተኛ የደረጃ ዕድገት ዝቅ ካለ የሥራ መደብ ወደ ከፍ ያለ የሥራ መደብ የሚደረግ ሽግግር ነው፡፡ የደረጃ
ዕድገት ጥሩ የስራ አፈጻጸም ላሳየና ትጉህ ለሆነ ሠራተኛ እንደ ማበረታቻ ስለሚሆን ተነሳሺነትን ይፈጥራል፡፡
የደረጃ ዕድገት የሚሰጠው ክፍት የሥራ መደብ ሲፈጠር ለቋሚ ሠራተኛ ብቻ በቅጥርና ደረጃ ዕድገት ኮሚቴ
አማካኝነት ውድድር ተካሂዶ ነው፡፡

5.2 የደረጃ ዕደገት የአሠራር ሥነ-ሥርዓት


5.2.1 የሰው ኃይል ጥያቄና የማስታወቂያ አወጣጥ
ሀ) ክፍት የሥራ መደቡ የሚገኝበት የሥራ ዘርፍ የሰው ሀብት መጠየቂያ ቅጽ ሞልቶ ለሰው ሀብት የሥራ ዘርፍ
ያቀርባል፡፡ ጥያቄው በዘርፍ ኃላፊው ከዕቅድና ከበጀት አኳያ ተመርምሮና በደረጃ ዕድገት ሊሞላ የሚችል
መሆኑ ሲታመንበት ለዋና ሥራ አስኪያጁ ይቀርባል፡፡

ለ) መጠይቁ በዋናው ሥራ አስኪያጅ ሲጸድቅ የውስጥ የክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ እንዲወጣ ይደረጋል፡፡
የማስታወቂያውም ይዘት እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

 የሥራ መደቡ መጠሪያ፣


 ለሥራ መደቡ የሚያስፈልገው የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ፣
 ልዩ ሥለጠና የሚፈልግ ከሆነ የሥልጠናው ዓይነትና ደረጃ፣
 ማመልከቻ ለማቅረብ የተወሰነው የጊዜ ገደብ
 የሚፈለጉት ሠራተኞች ብዛት፣
 ለሥራ መደቡ አስፈላጊ ከሆነ የዕድሜ ወሰን'
 ፆታ የሚለይ ወይም የማይለይ መሆኑ መጠቀስ አለበት'

ሐ) የክፍት የሥራ መደቡ ማስታወቂያ የሚያበቃበት ቀን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለሦስት


ተከታታይ ቀናት ይሆናል፡፡

መ) የሰው ሀብትና አስተዳደር በወጣው የውስጥ ማስታወቂያ መሠረት የሚቀርቡ ዕጩ መስፈርቱን


ስለማሟላታቸው አጣርቶ መመዝገቡን ተወዳዳሪዎች ያረጋግጣል፡፡ መስፈርቱን ያላሟሉትን
ለመወዳደር ያልቻሉበትን ምክንያት ያሳውቃል፡፡ እንዲሁም ከቀረቡት ተወዳዳሪዎች ውስጥ በትምህርት
ደረጃቸውና በሥራ ልምዳቸው ለቦታው ብቁ የሆኑትን ሠራተኞች መርጦ ከአስፈላጊው ማስረጃ ጋር
በሠንጠረዥ አድርጎ ለኮሚቴው ያስተላልፋል፡፡ ብቁ ያልሆኑትን አመልካቾች በሚመለከትም ብቁ
ያልሆኑበትን ምክንያት በመግለጽ ዝርዝራቸውን ለዕድገት ኮሚቴው ያሳውቃል፡፡

5.2.2 የደረጃ ዕድገት ውድድርና መረጣ

የደረጃ ዕድገት ውድድር የሚካሄደው በኮሚቴ ሲሆን ይህም ኮሚቴ ከፍ ብሎ በተራ ቁጥር 4.2.4 የሚቋቋመው
ነው፡፡የኮሚቴው ተግባር፣ ኃላፊነትና አሠራርም በዚሁ ተራ ቁጥር ቁጥር በተዘረዘረው መሠረት ይሆናል፡፡
ውድድር የሚያካሂደው ግን ከዚህ በታች እንደተመለከተው ነጥብ እየሠጠ ነው፡፡

ሀ) ሙያዊ (professional) እና መለስተኛ ፕሮፌሽናል ለሆኑ የሥራ መደቦች

ተ/ቁ የሚሰጥ ነጥብ(በ%) የሚሰጥ ነጥብ(በ%)


መለኪያ
(ፈተና ከተሰጠ) (ፈተና ካልተሰጠ)
1 የትምህርት ደረጃ ቀጥተኛ 20 30
ቀጥተኛ ያልሆነ 10 20
2 የሥራ ልምድ ቀጥተኛ 25 40
ቀጥተኛ ያልሆነ 15 30
3 ሥራ አፈጻጸም ውጤት 15 20
4 የጽሁፍ /የቃል ፈተና 30
5 የማህደር ጥራት 10 10
ለ) ቴክኒካል ለሆኑ የሥራ መደቦች

ተ/ቁ መለኪያ የሚሰጥ ነጥብ


(ከ%)
1 ትምህርት ቀጥተኛ 20 10
2 የሥራ ልምድ ቀጥተኛ ያልሆነ 35 32
3 ፈተና 20
4 ሥራ አፈጻጸም 15
5 የማህደር ጥራት 10

5.2.3 የማወዳደሪያ መለኪያዎች


ሀ) ትምህርት
ዝቅተኛ የተየቀውን የትምህርት ዓይነትና ደረጃ ላሟላ(ቀጥተኛ ለሆነም ላልሆነም) ከፍተኛው ሙሉ ነጥብ
ይሠጠዋል፡፡ ከዝቅተኛው አንድ ደረጃ ከፍ ያለ የትምህርት ደረጃን መቀበል ይቻላል፣ ቢሆንም በነጥብ አሠጣጡ
ላይ ልዩነት አይኖርም፡፡ የሥራ መደቡ ተጨማሪ የሙያ ሥልጠና የሚጠይቅ ከሆነ ስለነጥብ አሠጣጡ ኮሚቴው
ይወስናል፡፡
ለ) የሥራ ልምድ
የበርካታ ዓመታት የሥራ ልምድን ዋጋ ለመሥጠት ሲባል የስራ ልምድ ነጥብ አሠጣጡ እንደሚከተለው
ይሆናል፡፡
"የተጠየቀውን ዝቅተኛ የሥራ ልምድ ላሟላ ተወዳዳሪ (ቀጥተኛ ለሆነም ላልሆነም) ለሥራ ልምድ
ከተሠጠው ነጥብ አምስት ተቀነሶ የሚሠጠው ሲሆን ከተጠየቀው ዝቅተኛ ልምድ በላይ የስራ ልምድ
ላለው ተወዳዳሪ ደግሞ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ዓመት አንድ አንድ ነጥብ ይሠጠዋል፡፡ ሆኖም ተጨማሪ
ነጥቡ ከአምስት በላይ አይሄድም"፡፡
መ) ሥራ አፈጻጸም
ሥራ አፈጻጸምን በሚመለከት የመጨረሻዎቹ ሁለት 6 ወራት ይወሳዳል፡፡ ሆኖም ለውድድር
የሚቀርበው ሠራተኛ አማካይ ነጥብ መሆን ይገባዋል፡፡ ውድድሩ በሚካሄድበት ጊዜ ለከፍተኛ ሥራ
አፈጻጸም ስለሚገባ 4.5 እና በላይ ላላቸው 151 ከ 45 በታች እስከ 4.0 ላላቸው በታች አስከ 3.5
ላላቸው 5 ነጥብ ይሠጣል፡፡
ሠ) የማኀደር ጥራት
ምንም ዓይነት የዲስፕሊን እርምጃ ላልተወሰደባቸው ተወዳዳሪዎች ሙሉ ነጥብ የሚሠጥ ሲሆን ከመጀመሪያ
የጽሁፍ ማሰጠንቀቂያ ጀምሮ እርምጃ ለተወሰደባቸው ግን ኮሚቴው አየመዘነ ነጥብ እየቀነሰ ይሰጣል፡፡
5.2.4 የደረጃ ዕድገት የውሳኔ አሠጣጥና የደመወዝ ጭማሪ
ሀ) ዋና ሥራ አስኪያጅ በኮሚቴው የቀረበለትን የደረጃ ዕድገት የውሳኔ ሃሳብ ተመልክቶ ውሳኔ ይሰጣል፡፡ ዋና
ሥራ አስኪያጁ በኮሚቴው የውሳኔ ሃሳብ ካልተስማማ ምክንያቱን በግልጽ በማስቀመጥ ኮሚቴው በድጋሚ
እንዲፈትሸው ሊመልሰው ይችላል፡፡
ለ) የደረጃ ዕድገት ያገኘ ተወዳዳሪ ከማደጉ በፊት ያገኝ የነበረው ደመወዝ ዕደገት ካገኘበት የሥራ መደብ መነሻ
ደመወዝ በታች ከሆነ መነሻው፣ እኩል ወይም በልጦ ሲገኝ የአንድ እርከን ጭማሪ ብቻ ይሠጠዋል፡፡
ሐ) የደረጃ ዕድገቱ ተግባራዊ የሚሆነው ሠራተኛው አዲሱን ሥራ ከሚጀምርበት ዕለት ጀምሮ ይሆናል፡፡

ክፍል ስድስት
የሠራተኛ ዝውውር
6.1 መሠረተ ኃሳብ
የሥራ ዝውውር ከአንድ የሥራ መደብ ወደ ሌላ የሥራ መደብ ወይም ከአንድ ፈረቃ ወደ ሌላ ፈረቃ ወይም
ከአንድ ክፍል ወደ ሌላ ክፍል የሚደረግ የጎነዮሽ እንቅስቃሴ ነው፡፡ ዝውውር በጊዜያዊነት ወይም በቋሚነት
ሊሆን ይችላል፡፡
6.2. የሥራ ዝውውር የሚፈጸምባቸው ሁኔታዎች
ሀ) ክፍት የሥራ መደብ ሲፈጠርና በደረጃ አድገት ወይም በቅጥር ከመመደብ ይልቅ በዝውውር መመደብ
የተሻለና የሚቻል ሆኖ ሲገኝ፤
ለ) አንድ የሥራ መደብ ለጊዜው ክፍት ሲሆንና በጊዜያዊነት አዛውሮ ማሠራት ሲያስፈልግ ሠራተኞችን
እያዘዋወሩ በማሠራት ሁለገብ የሆነ እውቀት እንዲኖራቸው ለማድረግ
ሠ) አንድ ሠራተኛ ሲዛወር ደረጃው፣ መብቱና ጥቅሙ መቀነስ ወይም መጓደል የለበትም፣
መ) አንድ ሠራተኛ ሲዛወር በጽሁፍ ሆኖ ሠራተኛው እንዲያውቀው መደረግ አለበት፡

ክፍል ሰባት
ሠራተኛ በውክልና ስለማሠራት
7.1 መሠረተ ሃሳብ
አንድ የሥራ መደብ ክፍት ሲሆንና ሠራተኛ በቋሚነት እስኪመደብ ድረስ ወይም አንድሠራተኛ ወይም ኃላፊ
ለተወሰነ ጊዜ በሥራ ጉዳይ፣ በሕመም፣ በዓመት ዕረፍትና በሌሎች በመሳሰሉት ምክንያቶችከሥራ ቦታው
ሲለይ ሠራተኛው/ኃላፊው ወደ ሥራው እስኪ መለስ የሥራ ቦታውን የመሸፈኑ አስፈላጊነት ሲታመንበት ሌላ
ሠራተኛ/ኃላፊ ተክቶ/ወክሎ እንዲሠራ የማድረግ ሁኔታ በተተኪ ማሠራት ይባላል፡፡
7.2. በተተኪነት ስለሚመደብ ሠራተኛ
ሀ) በተጠባባቂነት በውክልና ወይም በጊዜያዊነት ሚመደበው ሠራተኛ ለሥራ መደቡ ተመጣጣኝ የትምህርት
ደረጃና የሥራ ልምድ ሊኖረው ይገባል፡፡
ለ) በተተኪነት/ውክልና የተመደበ ሠራተኛ የተተኪነት አበል በየወሩ ይከፈለዋል፡፡ የአበሉም መጠን እሱ
በሚያገኘው ደመወዝና በተተካበት/በተወከለበት የሥራ መደብ መነሻ ደመወዝ መካከል ያለው ልዩነት 75%
ወይም የራሱ ደመወዝ 25% ከሁለቱ የተሻለው ደመወዙ ላይ ተጨምሮ ይከፈለዋል፡፡ አበል ለማግኘት
ተተኪው ቢያንስ ለ 30 ተከታታይ ቀናት ተክቶ መሥራት አለበት፡፡
ሐ) አንድ የሥራ ኃላፊ የበታች ሠራተኛን ሥራ ተክቶ እንዲሠራ ሲደረግ የተተኪነት አበል አይከፈለውም፡፡
መ) አንድ የሥራ ኃላፊ በተመሳሳይ የሥራ ደረጃ ወደ ጎን በተፈጠረው ክፍት ቦታ ደርቦ ቢሠራ ተጨማሪ የሥራ
ጫና ስለተደረገበት የውክልና አበል ይከፈለዋል፣

ክፍል ስምንት
ሥልጠና
8.1 መሠረተ ሃሳብ

ሥልጠና ሠራተኛው የተመደበበትን ወይም የሚመደብበትን ሥራ በበለጠ ቅልጥፍና፣ጥራትና ብዛት


ለማከናወን እንዲችል አውቀቱን ክህሎቱንና ችሎታውን እንዲያሻሽልና እንዲያሳድግ በታቀደ በተደራጀና
በተቀነባበረ መርሃ ግብር የሚሠጥ የአጭር ጊዜ ትምህርት ነው፡፡ ሥልጠና ከቅጥር በፊት አዲሱን ሠራተኛ
ከሥራው ጋር ለማስተዋወቅ፣ ክህሎትን ለማዳበር በሥራ ማሻሻያ ለአዲስ ሥራ እንደገና በማሠልጠን እና
ከአዲስ መሳሪያ ጋር በማስተዋወቅ መልክ ሊሠጥ ይችላል፡፡
8.2. ዓለማ
ሀ) የሠራተኞችን ችሎታ አቅምና ምርታማነት በማሻሻል የግለሰቡንና የድርጅቱን የሥራ አፈጻጸም ለማሳደግ፣
ለ) ኋላ ቀር የአሠራር ዘይቤንና ልምድን ለማስወገድ፤
ሐ) ሳይንስና ቴክኖሎጊጂ የሚፈጥራቸውን አዳዲስ የአሠራር ዘዴዎችና እውቀቶችን ሠራተኛው እንዲቀስም
ለማድረግ፣

መ) በዕድገት ወይም በዝውውር ሠራተኛው አዲስ የስራ መደብ ላይ በሚመደብበት ጊዜ ለአዲሱ ሥራ ብቁ


እንዲሆን

8.3 ለሥልጠና የሚያስፈልጉ ዝግጅቶች

ሀ) ሥልጠና በአጠቃላይ የኩባንያው ዕቅድ ላይ የተመረኮዘ ሆኖ የታቀደና በጀት የተተከለለትና መሆን አለበት!

ለ) በ "ሀ" ላይ የተጠቀሰው ቢኖርም ሥልጠና በሥልጠና ፍላጎት ትንተና፣ በሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም ምዘና
ሪፖርት በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ሥራ ለይ መዋልና በአሠራር ዘዴዎች መለወጥና ዘመናዊ መሆን ላይ
መመሥረት አለበት

ሐ) ሥልጠና የሚወስዱ ሠራተኞች ቋሚ ሠራተኞች መሆን አለባቸው

መ) ከሀ-ሐ በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት ዓመታዊ የሥልጠና መርሃ-ግብር ይዘጋጃል፡፡ መርሃ-ግብሩ


ኩባንያው ሊሰጥ የሚያቅደውን የሥልጠና ዓይነት የትምህርት ይዘትና አሠጣጥ ዘዴ፣ ጊዜውንና
ቆይታውን፣ሥልጠናው የሚሰጥበትን ቦታ፣ በውስጥ ወይም በውጭ አሠልጣኞች መሆኑን እንዲሁም
የሠልጣኞች ብዛት ሊያካትት ይገባል፡፡

8.4 ለአጭር ጊዜ ሥልጠና /ትምህርት/ ስለሚደረግ ክፍያ

ሀ) የአጭር ጊዜ ሥልጠና የሚከታተል ሠራተኛ ሥልጠናውን ለሚከታተልበት ጊዜ ደመወዙ ይከፈለዋል፡፡

ለ) ሥልጠናው ሠራተኛው በሚኖርበት ከተማ የሚሰጥ ከሆነ የቦታው ርቀት እየታየ እንደአስፈላጊነቱ መጓጓዣ
ይመደብለታል ወይም የትራንስፖርት ወጪ ይከፈለዋል፡፡

ሐ) ሥልጠናው ሠራተኛው ከሚኖርበት ከተማ ውጪ ከሆነ የውሎ አበል ይከፈለዋል፡፡ ይሁን እንጂ ሥልጠናውን
ያዘጋጀው ተቋም የምግቡንና የመኝታውን ወጪ በሙሉ ከቻለ የውሎ አባል አይከፈለውም፡፡ በከፊል
የሚችል ከሆነ ልዩነቱ ለሠራተኛው ይከፈለዋል፡፡

8.5 የውጪ ሀገር ሥልጠና


የውጪ ሀገር ሥልጠና የሚያስፈልገው የተፈለገው ሥልጠና በሃገር ውስጥ የማይገኝና ሠራተኛውን በሀገር
ውስጥ ማሠልጠን የማይቻል ሲሆን በዋና ሥራ አስኪያጁ አቅራቢነት በኮረፖሬት ማኔጅመንቱ ሲወስን ነው።
8.6 የሥልጠና ውል
ለሥልጠና የተመረጠ አንድ ሠራተኛ ሥልጠናውን ከመጀመሩ በፊት የሥልጠና ውል ከድርጅቱ ጋር ይፈርማል፡፡
ውሉም ሠራተኛው ሥልጠናውን ወስዶ ከጨረሰ በኋላ ድርጅቱን ሊያገለግል የሚገባውን ጊዜ ወይም ቢለቅ
ሊከፍል ስለሚገባው ካሳ ግዴታ የሚያስገባ ይሆናል፡፡ ማገልገል የሚገባው ጊዜ ወይም የሚከፍለው ካሳ እንደ
ሥለጠናው ዓይነትና የወጣበት ወጪ መጠን ይወሰናል፡፡ ወጪ ሲባል ለሥልጠናው ቀጥታ የወጣውን ገንዘብና
ማቴሪያል በሥልጠናው ጊዜ የተከፈለውን ደመወዝ አበልና የመሣሠሉ ወጪዎችን የሚጨምር ይሆናል፡፡

8.7 የሥልጠና ግምገማ ሬኮርድ አያያዝ


ሀ) ሠራተኛው ሥልጠናውን ጨርሶ ሲመለስ የገበየውን ዕውቀት በሥራ ላይ ስለማዋሉ የቅርብ አለቃው
ተገቢዉን ክትትል ያደርጋል፡፡ እንደ አስፈላጊነቱ ሌሎች ሠራተኞችንም እንዲያሰለጥን ይደረጋል፡፡
ለ) ሠራተኛው የገበየውን ዕውቀት በሥራ ላይ ማዋሉን ለማረጋገጥ የሥራ አፈጻጸሙን በቅርብ በመከታተል
በሚሠራው ሥራ ላይ ያስከተለውን የምርት፣ የአገልግሎት፣ የቁጠባ ዘዴና የአሰራር ሥርዓት የፈጠራ
ችሎታና የመሳሰሉትን ለውጦች ገምግሞ በሥልጠናው ዘዴና ይዘት ላይ መደረግ ያለባቸውን ማሻሻያዎች
ይጠቁማል ወይም ሥራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፡፡
ሐ) ከሥልጠና በኋላ የሚካሄደው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተከናውኖ ሪፖርቱ በሠራተኛው የግል ማህደር
ውስጥ ይያያዛል፡፡
ክፍል ዘጠኝ
የሥራ ሰዓት
9.1 መሠረተ ሀሳብ
የሥራ ቀንና ሰዓት ሠራተኛው በመደበኛነት የሚሰራባቸው ቀንና ሰዓቶች እንዲሁም የሳምንት የዕረፍት ቀኑን
የሚያመለክት ነው፡፡ የትርፍ ሰዓት ሥራና የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት ቁጥጥርንም ያካትታል፡፡
9.2 የሥራ ሰዓት
9.2.1 መደበኛ የሥራ ሰዓት
የማንኛውም ሠራተኛ መደበኛ የሥራ ሰዓት በቀን ስምንት ሰዓት በሣምንት 48 ሰዓትነው፡፡
9.2.2 የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት
ኩባንያው በምርት ሥራ ላይና ከምርት ሥራው ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያላቸውን ሠራተኞች በፈረቃ ያሠራል፡፡
ሌሎች ሠራተኞች ግን በመደበኛነት ቀን ብቻ ይሠራሉ፡፡ የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓቱ ወደፊት የሚወሰን
ይሆናል፡፡
9.2.3 የሳምንት የዕረፍት ቀን
ማንኛውም ሠራተኛ በሳምንት የአንድ ቀን (24 ሰዓት) ዕረፍት ይኖረዋል፡፡ የዕረፍት ቀኑእንደ አስፋላጊነቱ
ከሳምንቱ ቀናት በአንዱ ሊሆን ይችላል፡፡
9.2.4 የህዝብ በዓላት
በኢትዮጵያ የዘመን አቆጣጠር (ካሌንደር) የህዝብ በዓላት ናቸው ተብለው የተመለከቱት ቀናት ሁሉ ሥራ
የማይሠራባቸው ይሆናሉ፡፡
9.2.5 የትርፍ ሰዓት ሥራ
የትርፍ ሰዓት ሥራ ከተወሰነው የቀኑ መደበኛ ሰዓት በላይ፣ በእረፍት ቀናትና በህዝብ በዓላት የሚሠራ ሥራ
ነው፡፡ ይሁን እንጅ ከአቅም በላይ የሆነ ሑኔታ ካላጋጠመ በስተቀር የትርፍ ሰዓት ሥራ ማሠራት አይበረታታም፡፡
ኩባንያው ሥራውን አቅዶና አደራጅቶ በመደበኛ የሥራ ሰዓቱ እንዲጠናቀቅ ማድረግ ይገባዋል፡፡ የትርፍ ሰዓት
ሥራ ማሠራት አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ግን
ሀ) የትርፍ ሰዓት ማሠራት የፈለገው ክፍል ለዚሁ ጉዳይ የተዘጋጀውን ቅጽ ሞልቶ
ለዋና ሥራ አስኪያጁ አቅርቦ ማስፈቀድ አለበት፡፡
ለ) የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ የሚሰላው በአዋጁ አንቀጽ 68 እንደተደነገገው ይሆናል፡፡
9.2.6 የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት ቁጥጥር
የሰው ሀብትና አስተዳደር ዘርፍ የሠራተኞችን የመደበኛ የሥራ መግቢያና መውጫ ትርፍ ሰዓት ሥራ ቁጥጥር
ያካሂዳል፡፡ ቁጥጥሩም ሰዓትና
ሀ) ለዚሁ ጉዳይ ተብሎ በሚዘጋጅ ቅጽ ወይም በዘመናዊ የቴክኖሎጂ መሳሪያ ይሆናል፡፡
ለ) ወርሀዊው የመደበኛና የትርፍ ሰዓት ሥራ ማጠናቀሪያ በሰዓት ተቆጣጣሪው ተዘጋጅቶና በየሠራተኞች
ክፍል ኃላፊ ተረጋግጦ ለደመወዝ ዝግጅት ይላካል፡፡

ክፍል አሥራ አንድ


የሥራ አፈጻጸም ምዘና
10. መሠረተ ሃሳብ
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ሠራተኛው ያለውን የአእምሮና አካል ብቃቱን በመጠቀም ድርጅቱ ማከናወኑን
ለማወቅና የሥራውን ውጤት ለመመዘን የሰጠውን ሥራ በአጥጋቢ ሁኔታ በተወሰነ ወቅት የሚደረግ ሥርአት
ያለው ግምገማ ነው፡፡
10.1 የሥራ አፈጻጸም ግምገማ አስፈላጊነት
ሀ) ሠራተኛው በተመደበበት የሥራ መደብ አጥጋቢ ውጤት በማስገኘቱ ለሚቀጥለው የሥራ መደብ ብቁ ሆኖ
በዕድገት እንዲመደብ ለማድረግ፣
ለ) የድርጅቱን የሥልጠና ፍላጎት መጠንና ዓይነት በመረዳት የሥልጠና ለማዘጋጀት፡
ሐ)ድክመት የሚታይባቸውን ሠራተኞች ለይቶ ለማወቅና ጉድለታቸውን በወቅቱ እንዲታረም ለማድረግ፣
መ) ለሠራተኛው ተገቢውን ክፍያ ጉርሻና ማበራተቻ ለመወሰን
ሠ) በሠራተኛ ምልመላ፣ ምደባ፣ ዕድገትና ዝውውር ሥርዓት ላይ ሊደረጉ የሚገባቸውን
ማሻሻያዎች ለማድረግ የሚያስችሉ መረጃዎችን ለመያዝ፣
10.2 የሥራ አፈጻጸም ምዘና ሪፖርት አሞላል ሥነ-ሥርዓት
ሀ) የሥራ አፈጻጸም ምዘና ሪፖርት በበጀት ዓመት ሁለት ጊዜ ለዚሁ ጉዳይ በተዘጋጀው ቅጽ ላይ ይሞላል፡፡
ይህም የመጀመሪያው በጀት ዓመት ከሐምሌ 1 ቀን እስከ ታህሳስ 30 ቀን ሲሆን፣ ሁለተኛው በጀት
ዓመት ከጥር 1 ቀን እስከ ሰኔ 30 ቀን ድረስ ያለውን የያዘ ይሆናል፡፡
ለ) የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት በሠራተኛው የቅርብ የሥራ ኃላፊ ተሞልቶ በተገምጋሚው ሠራተኛ
አስተያት ተሠጥቶበትና በበላይ ኃላፊው ተረጋግጦ ለሰው ሀብትና አስተዳደር ክፍል ይተላለፋል፡፡
ሐ) በሥራ አፈጻጸም ግምገማ ከ 4.5 በላይ ለተሰጠው ሠራተኛና ከ 2.5 በታች ለተሞላለት ሠራተኛ የክፍሉ
የበላይ ኃላፊ ማብራሪያ በአባሪነት ከሪፖርቱ ጋር አያይዞ ያቀርባል፡፡
መ) በሰው ሀብትና አስተዳደር በኩል ለከፍተኛው የምስጋና ለዝቅተኛው የማሻሻያ ደብዳቤ እንዲደርሳቸው
ይደረጋል፡፡

10.3 የሥራ አፈጻጸም ምዘና አሞላል


የሥራ አፈጻጸም ምዘና የሚሞሉ ኃላፊዎች
ሀ) የሠራተኛው የሥራ አፈጻጸም ውጤት በግላዊ ግንኙነቶች ሳይመሠረት የሥራ ውጤትን በተጨባጭ ሁኔታ
ለመመዘን ሥራዎችን በመጠን፣በዓይነት፣ በወጪና በጊዜ አጠቃቀም አፈጻጸሙን በየጊዜው በማስታወሻ
መዝግቦ መያዝ
ለ) የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትን በጥንቃቄና በትክክል መሙላት
ሐ) የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተሞልቶ ቢበዛ እስከ ጥርና ሐምሌ 15 ቀን ድረስ ለሰው ሀብትና አስተዳደር ክፍል
መድረስ አለበት፡፡

ክፍል አሥራ አንድ


ልዩ ልዩ ክፍያዎችና
11.1 መሠረተ ሀሳብ
ልዩ ልዩ ክፍያዎችና አገልግሎቶች ደመወዝን የተለያዩ አበሎችን ጥቅማ ጥቅሞችንና የአግልግሎት ክፍያዎችን
ያጠቃልላል፡፡ ክፍያዎችና የሚሠጡ አገልግሎቶች ለሠራተኛው
እንደማነሳሻና ማነቃቂያ መሆናቸው ስለሚታመንበት ኩባንያው የውስጡንም የውጪውንም እንዲሁም
የመክፈል አቅሙን ያገናዘበ ተመጣጣኝ የሆነ የክፍያ ሥርዓት ይዘረጋል፡፡
11.2 ደመወዝ
ደመወዝ ሠራተኛው በተመደበበት የሥራ መደብ መሠረት ለሚሠራው ሥራ የሚከፈለው ወርሃዊ መደበኛ
ክፍያ ነው፡፡ የሠራተኛው ደመወዝ የሚወሰነው በኩባንያው የደመወዝ ስኬል መሠረት ነው፡፡
11.2.1 ስለደመወዝ ክፍያ አፈጻጸም
ሀ) የሠራተኛው ደመወዝ በሰአት መቆጣጠሪያ ሪፖርት መሠረት በየወሩ ተዘጋጅቶ ይከፈላል፡፡
ለ) ደመወዝ የሚከፈለው ለሠራተኛው ለራሱ ወይም ሠራተኛው በጽሁፍ ለሚወክለው ሰው ብቻ ነው፡፡
ሐ) ማንኛውም ሠራተኛ ደመወዙ ሲዘጋጅ የተደረጉትን ቅንስናሾች ዝርዝር መጠየቅና ማየት ይችላል፡፡
መ) በህግ፣ በፍርድ ቤት ትእዛዝ፡ ሠራተኛው በጽሁፍ ካልፈቀደ ወይም የኩባንያው እዳ ኖሮበት ካልሆነ በስተቀር
ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ መቁረጥ አይቻልም፡፡
ሠ) ምንም ዓይነት እዳ ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ ከ 1/3 ኛ በላይ መቁረጥ አይቻልም፡፡
ረ) ደመወዝ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ወር በገባ በ 30 ኛው ቀን ይከፈላል፡፡

11.2.2 የደመወዝ ጭማሪ


11.2.2.2.1 ዓመታዊ ጭማሪ
ለሠራተኛው ዓመታዊ የደመወዝ ጭማሪ የሚደረገው ያለፈው በጀት ዓመት ትርፍ ከታክስ በፊት የዕቅዱን
ሀ) ከ 70 % 85% ሲሆን የሥራ አፈጻጸማቸው
 ከ 2.5 እስከ 3.5 ለሆነ 8%
ከ 3.51 እስከ 4.5 ለሆነ 9%
ከ 4.51 በላይ ለሆነ 10%
ለ) ከ 85% በለይ ሲሆን የሥራ አፈጻጸማቸው
 ከ 2.5 እስከ 3.5 ለሆነ 9%
 ከ 3.51 እስከ 4.5 ለሆነ 10%
 ከ 4.51 በላይ ለሆነ 11%
ይሆናል፡፡
ሐ) ከፍ ብሎ በፊደል ተራ “ሀ” እና “ለ” ከተደነገገው ውጪ ደመወዝ መጨመር አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በልዩ
ሁኔታ በማኔጅመንቱ ሊወሰን ይችላል፡፡
መ) የበጀት ዓመቱ አማካይ የሥራ አፈጻጸም ውጤታቸው ከ 5 ቱ ከ 2.5 በታች የሆነ የደመወዝ ጭማሪ
አያገኙም፡፡
ሠ) በትርፍ ላይ የተመሠረተ የደመወዝ ጭማሪ የሚሠጠው በቀጣዩ በጀት ዓመት ኃምሌ አንድ ቀን ጀምሮ
ነው፡፡
ረ) የደመወዝ ጭማሪ የሚሠጠው ሠራተኛው በተመደበበት ደረጃ የደመወዝስኬል ጣሪያ እስካልደረሰ ድረስ
ብቻ ነው፡፡
ሰ) የደመወዝ ጭማሪ የሚሠጠው ለአዲስ ሠራተኛ 6(ስድስት) ወርና ከዚያ በላይ ካገለገለ ነው፡፡
ሸ) በዓመቱ ውስጥ ያለምንም ፈቃድና ምክንያት 20 ቀንና በላይ ከሥራ የቀረ ሠራተኛ የደመወዝ ጭማሪ
አያገኝም፡፡
11.2.2.2.1 ከደረጃ ዕድገት ጋር የሚደረግ ጭማሪ
በአንቀጽ 5 ተራ ቁጥር 5.2.4 ፊደል ተራ "ለ" አንደተገለጸው የደረጃ ዕድገት ላገኘ ሠራተኛ የደመወዝ ጭማሪ
ይደረጋል፡፡
11.3 የማበረታቻ ክፍያና ጉርሻ
የማበረታቻ ክፍያና ጉርሻ በኩባንያው ትርፋማነትና በሠራተኛው ውጤታማነት መመሥረት ስለሚገባው
በወቅቱ ለዚሁ በሚዘጋጅ መመሪያ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

11.4 ልዩ ልዩ አበሎች
11.4.1 የውሎ አበል
የውሎ አበል አንድ ሠራተኛ ከመደበኛው የሥራ ቦታና ካለበት ከተማ ክልል ውጪ ወደሆነ ሌላ የሥራ ቦታ ሄዶ
ሥራ እንዲያከናውን በኩባንያው ሲታዘዝ በሚሄድበት ቦታ ለሚያጋጥመው የምግብና የመኝታ ወጪዎችን
እንዲሸፍን የሚደረግ ክፍያ ነው፡፡
ሀ) የውሎ አበል የሚከፈለው ሠራተኛው ከመደበኛ የሥራ ቦታው ለሠራ የሚሄድበት ቦታ 50 ኪሎ ሜትር እና
በላይ ርቀት ሄዶ ዕለቱን ለምሳ ለራት ወይም ለአዳር ሳይመለስ ሲቀር ነው፡፡
ለ) ኩባንያው የመኝታ አገልግሎትና ምግብ የሚያቀርብ ከሆነ የውሎ አበል አይከፈልም፡፡
ሐ) ኩባንያው የመኝታ አገልግሎት የሚያቀርብ ከሆነ የምግብ አበል ብቻ ይከፈላል፡፡
መ) ኩባንያው የምግብ አገልግሎት የሚሠጥ ከሆነ የመኝታ አበል ብቻ ይከፈላል፡፡
ሠ) ሠራተኛው ለመስክ ሥራ ሲወጣ ኩባንያው መጓጓዣ ካላቀረበ የትራንስፖርት ወጭውን ይሸፍንለታል፡፡
ረ) የውሎ አበል የሚከፈለው ለቁርስ 10% ለምሳ 25% ለራት 25% ለመኝታ 40% እየታሰበ ነው፡፡
ሰ) የመስክ ሥራ ጉዞው ከጥዋቱ 2፡00 ሰዓት በፊት ከጀመረ የውሎ አበሉ ቁርስንም ይጨምራል
ሸ) የመስክ ሥራ ጉዞው ከጥዋቱ 2፡00 ሰዓት በኋላ ነገር ግን ከ 6፡00 ሰአት በፊት
ከጀመረ ምሳን ያካትታል፡፡
ቀ) ሠራተኛው ከመስክ ሥራው ወደ ሚኖርበት ከተማ ከምሽቱ 2፡00 ሰአት በኋላ ከተመለሰ የቁርስ ምሳና ራት
አበል ብቻ ይከፈለዋለ፡፡
በ) አንድ ሠራተኛ ለሥልጠና፣ ሴሚናርና ተመሳሳይ ጉዳዮች ከሚኖርበት ከተማ ውጪ ከሄደና አዘጋጁ ምግብና
መኝታ ካቀረበ ለትራንስፖርትና አንዳንድ ወጪዎች ኩባንያው የውሎ አበሉን 25% ይከፍለዋል፡፡ አዘጋጁ
የምግብ ወይም የመኝታ አገልግሎት የማይሠጥ ከሆነ ኩባንያው ከላይ በተገለጹት የውሎ አበል አከፋፈል
አሠራሮች መሠረት ክፍያ ይፈጽምለታል፡፡
ተ) የሠራተኛው የውሎ አበል ክፍያ ቀጥሎ እንደተመለከተው ይሆናል፡፡

የዉሎ አበል አከፋፈልን በተመለከተ፦

 አንድ ሰራተኛ በአዋጁ መሰረት የቀን አበሉ ከደምዎዙ 4% መብለጥ የለበትም ነገር ግን አሁን
ካለ ነባራዊ ሁኔታ በቋሚነት የቀን ዉሎ አበል 1000 ብር ሊከፈል ይችላል።
 የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ ወይም ምክትል ስራ አስኪያጅ የደምዎዙ 5% ወይም 2000 (ሁለት
ሺህ ብር) ሲሆን የትራንስፖርት እና የአልጋ በደረሰኝ የሚወራረድ ይሆናል።
 ለማኔጅመንት አባላት የቀን ዉሎ አበል 2500 ብር (ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር) ሲሆን
የመጓጓዣን ወጪ አያካትትም።
ቸ) ጉዞ ከመደረጉ በፊት ለዚሁ በተዘጋጀው ቅጽ የጉዞ አስፈላጊነት፣የጉዞ መነሻና መድረሻ የተጓዦች ቁጥር፣
የቆይታው ጊዜ፣ በቦታው ሊሠራ የታቀደው/የታሰበው/ ሥራ ጭምር በቅድሚያ አግባብነት ባላቸው
ኃላፊዎች መረጋገጥና መፈቀድ አለበት፡፡
ነ) የውሎ አበል ለሚከፈለው ሠራተኛ ትርፍ ሰዓት ቢሠራም የትርፍ ሰዓት ክፍያ አይክፈለውም፡፡
ኘ) ለኩባንያው ሥራ ጉዳይ ወደ ውጪ አገር ለሚላኩ ሠራተኞችና የሥራ መሪዎች አበልና ሌሎች ወጪዎች
ከኮርፖሬት ስራ አመራር በሚሠጥ መመሪያ መሠረት ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅሞች ለሰራተኛው በሙሉ
 በአመት ዉስጥ ሁለት የተመረጡ ባኣላት (ፋሲካ እና ኢድ አልፈጥር) ላይ የጾም መፍቻ ተብሎ
እንደየ ስራ ዉጤቱ የብሩ ልክ ተወስኖ ቢከፈል።
 በየአመቱ የድርጅቱ ትርፍ እና ኪሳራው ታውቆ ለሰራተኛ በስራው ዉጤት መሰረት
ቦነስ(ስጦታ) ቢከፈል።
 በየአመቱ ድርጅቱ ስራ በጀመረበት ቀን ላይ የሰራተኞች ቀን ተብሎ ሰራተኞች
የሚበረታቱበት፣የሚሸለሙበት እና የሚያድጉበት ቀን ተብሎ ቢከበር።
11.4.2 የበረሀ አበል
ሠራተኛው የሚሰራበት አካባቢ በጣም ሞቃት ከመሆኑ የተነሳ በሠራተኛው ኑሮ ላይ ችግር እንዳያስከትል
ሁኔታውን ለመቋቋም የሚያወጣውን ወጪ ለማካካስ የሚሠጥ የደመወዝ መቶኛ ነው፡፡ ይህም መንግስት የቆላ
አበል ሊከፈልባቸው ይገባል ብሎ ለወሰናቸው ቦታዎችና ሌሎች መሰል ድርጅቶች የቆላ አበል የሚከፍሉባቸው
ቦታዎች እየተጠና ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

11.4.3 የመጓጓዣ አበል


መጓጓዣ አበል ማለት የድርጅቱን ተግባር ለማከናወን ለሚደረግ እንቅስቃሴ የሚከፈል አበል ወይም የሚሠጥ
ነዳጅ ነው፡፡ መደበኛ ሥራቸውን በደርጅቱ ተሸከርካሪ ለማያከናውኑት ሠራተኞች የመጓጓዣ አበል ነዳጅ
ይሰጣል፡፡ መጠኑም እንደ ሥራው ድግግሞሽና የሚጓዝባቸው ቦታዎች እርቀት እየታየ ይወሰናል፡፡

11.4.4 ለገንዘብ ያዥና ገንዘብ ሰብሳቢ የሚከፈል መጠባበቂያ ገንዘብ


ለገንዘብ ያዥ የሚከፈል መጠባበቂያ ገንዘብ ማለት ገንዘብ ያዦች ለሚገጥማቸው ጉድለት ማካካሻ እንዲሆን
የሚከፈል ገንዘብ ነው፡፡
ሀ) ኩባንያው ለገንዘብ ያዥ እንዲከፈል የተወሰነውን ወርኃዊ ክፍያ ለአስራ ሁለት ወራት በሠራተኛው ስም
በመጠባበቂያ ገንዘብ መልክ ያጠራቅማል፡፡
ለ) የገንዘብ ያዡ ሂሳብ በዓመቱ መጨረሻ ተመርምሮ የተረጋገጠ የገንዘብ ጉድለት ሲገኝበት በስሙ
ከተጠራቀመው መጠባባቂያ ገንዘብ ተቀናሽ ተደርጎ ጉድለቱ
ይሞላና ቀሪው ይከፈለዋል፡፡ ምንም ጉድለት ከሌለበት የተጠራቀመው በሙሉ ይከፈለዋል፡፡
ሐ) በዓመት ዕረፍትና በተለያየ ምክንያት ከሥራ ቦታው የተለየ ገንዘብ ያዥ ሠራተኛ በሥራው ላይ ላልነበረበት
ጊዜ መጠባበቂያ ገንዘብ አይከፈለውም፡፡
መ) የመጠባበቂያ ገንዘብ መጠን
 በአንድ ወር እስከ ብር 200 000/ሁለት መቶ ሺህ ብር/ ለሚያንቀሳቅስ በወር ብር 200/ሁለት መቶ ብር/
 በአንድ ወር ከብር 200 000/ሁለት መቶ ሺህ ብር/ በላይ ለሚያንቀሳቅሱ በወር ብር 500/አምስት መቶ
ብር/
11.4.5 የተተኪነት/ውክልና አበል
የተተኪነት/ውክልና አበል በዚህ መመሪያ አንቀጽ 7 ንዑስ አንጸቅ 7.2 መሠረት ይፈጸማል፡፡
11.4.6 የትራንስፖርት ሰርቪስ አገልግሎት
ኩባንያው አቅም በፈቀደ መጠን ለሠራተኞች ወደ ሥራ ሲገቡና ከስራ ሲመለሱ የትራንስፖርት ሰርቪስ
አገልግሎት ይሰጣል፡፡ ሰርቪሱ የሚያሳፍረውና የሚያራግፈው ለተጠቃሚዎች አማካይ በሆኑ ቦታዎች ላይ
ነው፡፡
11.4.7 የመኖሪያ ቤት
ኩባንያው በአካባቢው ባለሙያ ባለማግኘቱ ከድሬ ዳዋ ከተማ ውጪ ከሌላ ክልል ወይም ከተማ ባለሙያ ቀጥሮ
ካመጣ ቤት ያቀርባል ወይም ተመጣጣኝ ሆነ የቤት ኪራይ አበል ይከፍላል፡፡ የሚሠጠው ቤት ወይም
የሚከፈለው የቤት ኪራይ አበል አንደ ባለሙያው ደረጃ ይለያያል፡፡

ክፍል አሥራ ሁለት


ልዩ ልዩ ፈቃዶች
12.1 መሠረተ ሀሳብ
ልዩ ልዩ ፈቃዶች ማለት በክፍያ ወይም ያለክፍያ አንድ ሠራተኛ ህጋዊ በሆነና ተፈቅዶለት

ከመደበኛ የሥራ ገበታው ላይ የማይገኝባቸው ቀናት ማለት ነው፡፡ እነዚህም የዓመት ዕረፍት
ፈቃድ፣ የህመም ፈቃድ፣ የወሊድ ፈቃድ የጋብቻ ፈቃድ የሀዘን ፈቃድ የፍርድ ቤት ፈቃድ፣ የፈተና ፈቃድ፣
የሥልጠና ፈቃድና ከክፍያ ነጻ ፈቃድ ናቸው፡፡
12.2 የዓመት ዕረፍት ፈቃድ
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ዓላማ ሠራተኛው በበጀት ዓመቱ ውስጥ ቀደም ሲል ባለፈው በጀት ዓመት ለሠራበት
የተወሰነውን የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በመውሰድ ለሚቀጥለው የሥራ ዘመን ሥራውን በሚገባና ለማከናወንና
ምርታማነቱን ከፍ ለማድረግ እንዲያስችለው ነው፡፡ ኩባንያው ለሠራተኛው የዓመት ዕረፍት ፈቃዱን የበጀት
ዘመነ ካበቃ በኋላ ባለው ጊዜ መርሃ-ግብር በማውጣት ይሠጠዋል፡፡ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በሚከተለው አኳኋን
ይሠጣል፡፡
ሀ) አንድ ሠራተኛ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚያገኘው በተግባር ላይ ባለው አዋጅ ቁጥር 377/96 ወይም
በተሻሻለው 1156/2011 በተደነገገው መሠረት ሆኖ ለሠራተኞች ለመጀመሪያው አንድ ዓመት አገልግሎት
16 ቀናት የሚሰጥ ሲሆን ለእያንዳንዱ ተጨማሪ አንድ ዓመት አንድ የሥራ ቀን በመጨመር ይሆናል፡፡
ለ) ለሥራ መሪዎች ለመጀመሪያው አንድ ዓመት አገልግሎት 20 ቀናት የሚሰጥ ሲሆን ለእያንዳንዱ ተጨማሪ
አንድ ዓመት አንድ የሥራ ቀን በመጨመር ይሆናል፡፡
ሐ) ኩባንያው ሥራውን በማይጎዳና የሠራተኛውን መብት በማይጥስ መልኩ ከሠራተኛው ጋር በመነጋገር
የዓመት ዕረፍት ፈቃድ መርሃ-ግብር ያወጣና በዚሁ መሠረት ይተገብራል፡፡ አስገዳጅ ሁኔታ ካልተከሰተ
በስተቀር ማንኛውም ሠራተኛ በተያዘው መርሃ-ግበር መሠረት ዕረፍቱን በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ወይም
በቀጣዩ በጀት ዓመት ውሰጥ መውሰድ አለበት፡፡
መ) የዓመት ዕረፍት ፈቃድን ማከፋፈልና ወይም ማስተላለፍ አይቻልም፡፡ ሆኖም በተግባር ላይ ባለው አዋጅ
377/96 ወይም በተሻሻለው 1156/2011 የተጠቀሱት ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ በፋብሪካው ዋና ሥራ
አስኪያጅ የጽሁፍ ፈቃድ ለሁለት ዓመታት ብቻ ማስተላለፍ ወይም በአዋጁ መሠረት ለሁለት ከፍሎ
መውሰድ ይቻላል፡፡
ሠ) ሠራተኛው የሥራ ውሉ ሲቋረጥ ያልተጠቀመበት የዓመት ዕረፍት በገንዘብ ተለውጦ ይሠጠዋል፡፡
12.3 ልዩ ልዩ ፈቃዶች
ሀ) የህመም ፈቃድ (በተፈጥሮ ሕመም)
 የህመም ፈቃድ ተቀባይነት የሚኖረው የመንግስት እውቅና ካለው የህክምና ተቋም ሲሰጥ ነው"
 ሠራተኛው ሲታመም 24 ሰአት ባለሞላ ጊዜ ውስጥ ለቅርብ አሠሪው ማሳወቅ አለበት፡፡
 የሀመም ፈቃዶችና የህክምና ሠርቲፊኬቶች በሠራተኛው ማህደር ውስጥ መቀመጥ አለባቸው፡፡
 አንድ ሠራተኛ የሚሠጠው ፈቃድ ህመሙ ከደረስበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው 12 ወራት ጊዜ
ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ ከ 6 ወር አይልጥም፡፡

 በተከታታይም ባይሆን በተለያዩ ጊዜያት የተሠጠው የህመም ፈቃድ እየተደመረ በአንድ ዓመት ውስጥ
በህመም ፈቃድ ለቀረ ሠራተኛ የሚከፈለው ደመወዝ
- ለመጀመሪያው ወር ሙሉ ደመወዝ
- ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት የደመወዙ 50%
- ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት ያለክፍያ
- ሠራተኛው ከበሽታው ካለተፈወሰና ወደሥራ መመለስ ካልቻለ አግባብ ባለው ህግ መሠረት
በጡረታ እንዲገለል ይደረጋል፡፡
ለ) የወሊድ ፈቃድ፣ የጋብቻ ፈቃድ፣ የሀዘን ፈቃድና የፍርድ ቤት ፈቃድ ሠራተኛው ማስረጃ ሢያቀርብ በአዋጁ
መሠረት የሚፈጸሙ ይሆናል፡፡
ሐ) የፈተና ፈቃድ፡- ሠራተኛው ከሚማርበት ት/ቤት ማስረጃ ሲያቀርብ ለሚፈተንበት ቀን ብቻ ፈቃድ
ይሠጠዋል፡፡
መ) ከክፍያ ነጻ ፈቀድ፡- ሠራተኛው የሚያቀርበው ምክንያት አሳማኝ ሆኖ ሲገኝ አስከ አምስት የስራ ቀናት
ከክፍያ ነጻ የሆነ ፈቀድ ሊሠጠው ይችላል
ክፍል አሥራ ሦስት
ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች
13.1.መሠረተ ሀሳብ
ተጨማሪ ጥቅማጥቅሞች ማለት ሠራተኛው እንዲበረታታ ከደመወዝ ሌላ ለሠራተኛው
የሚሠጡ ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ማለት ነው፡፡

13.2 ህክምና
የሠራተኞች በአካልና በአዕምሮ ጤናማ ሆኖ መገኘት ተግባርና ኃላፊነታቸውን በብቃት እንዲወጡና
ለድርጅቱ ዓላማ ስኬትም ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዲያበረክቱ ያስችላቸዋል፡፡ ለዚህም ጤናማ የሥራ አካባቢ
መፍጠር አስተዋጽኦ ያለው ቢሆንም ሲታመሙ የሚታከሙበትን ሁኔታ ማመቻቸት ሌላው አስፈላጊ ጉዳይ
ነው፡፡ ስለሆነም ሠራተኞች አደጋ ወይም ሕመም ሲያጋጥማቸው ኩባንያው የበኩሉን እገዛ ያደርጋል፡፡
ለተፈጥሮ ህመም ድርጁቱ የህክምና እገዛ የሚያደርገው ለቋሚ ሠራተኞች ብቻ ነው፡፡
ሀ) በሥራ ላይ ለሚደርስ አደጋና በሥራ ምክንያት ለሚመጣ በሽታ ስለሚደረግ ህክምናና ስለሚሠጡ
ክፍያዎች በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ መሠረት ይፋጸማል፡፡ ለዚህም ይረዳው ዘንድ ድርጅቱ የመድህን
ዋስትና ይገባል፡፡
ለ) ሠራተኛው የተፈጥሮ ህመም ሲያጋጥመው መጀመሪያ ወደ ፋብሪካው ክሊኒክ ይሄዳል፡፡ ክሊኒኩ ከአቅሙ
በላይ ከሆነ ፋበሪካው በደንበኝነት ወደያዘው የህክምና ተቋም ይልከዋል፡፡ የተላከበት የህክምና ተቋም
ከአቅሙ በላይ ከሆነ ወደ ሌላ ሀኪም ቤት ሊልከው ይችላል፡፡ ሠራተኛው ተኝቶ የሚታከም በሁለተኛ
ማዕረግ አልጋ እንዲተኛ ይደረጋል፡፡
ሐ) በድርጅቱ ክሊኒክ ለሚሠጠው ህክምና ሠራተኛው ምንም ክፍያ አይፈጽምም፡፡
መ) ከድርጅቱ ውጪ በሆነ የህክምና ተቋም ለሚያገኘው ህክምና የህክምና ሠረቲፊኬትና መድሃኒት
የታዘዘበትንና የገዛበትን ህጋዊ ማስረጃ ሲያቀርብ የወጪው 65% በድርጅቱ የሚሸፈኝ ሲሆን
ለማኔጅመንት አባላት 100% የሚሽፈን ይሆናል ይህም ተፈጻሚ የሚሆነው በአንድ ዓመት ውስጥ እስከ
10,000(አስር ሺህ) ብር ድረስ ነው፡፡
ሠ) ኩባንየው ለጥርስ ማሰተከያና ለመነጽር (በአደጋ ካልሆነ በስተቀር) ለኮስሞቲክና ለአባላዘር በሽታ ህክምና
ወጪን አይሸፍንም፡፡
ረ) ኩባንያው እንደአስፈላጊነቱ የጤና/ህክምና ኢንሹራንስ ሊገባ ይችላል፡፡

13.3 የቀብር ሥነ-ሥረዓት ማስፈጸሚያ


የድርጅቱ ባልደረባ በሞት ሲለይ ለቀብር ማስፈጸሚያ ብር 10,000/አስር ሺህ ብር/ ለቤተሰቡ ይሠጣል፡፡
ሠራተኛው ለሞት የተዳረገው በሥራ ላይ በደረሰ አደጋ ከሆነ የሁለት ወር ደሞዎዘ በተጨማሪነት ለቤተሰቡ
ይሠጣል፡፡
13.5 ብድር
ከአንድ ዓመት በላይ በድርጅቱ አገልግሎት የሠጠ ሠራተኛ አሳማኝ የሆነ ችግር ሲያጋጥመውና ለዚህም
የድርጅቱ ባለደረባ የሆነ ዋስ ሲያቀርብ በስድስት ወራት ተከፍሎ የሚያልቅ አስከ ሁለት ወር የሚደርስ
ደመወዙን በብድር ሊሠጠው ይችላል፡፡
ክፍል አሥራ አራት
የሙያ ደህንነትና ንጽህና

14. 1 መሠረተ ሀሳብ


የሙያ ደህንነት፣ ንጽህናና የአካባቢ ጽዳት ዓላማ ሠራተኛው በሥራ ላይ የሚፈጠርን አደጋ ቀድሞ መከላከል
እንዲችልና በንጽህና ጉድለት ከሚመጣ በሽታ የተጠበቀ በማድረግ ጤናማ፣ ምርታማና ስጋት የሌለበት ኃይል
እንዲሆን እንዲሁም ምርቱ በንጽህና ጉድለት ከሚመጣ ብክለት የጸዳ እንዲሆን በማድረግ የገበያ ተፈላጊነቱን
ለመጨመር ነው፡፡
14.2 የሙያ ደህንነት፣ ንጽህናና የአካባቢ ጽዳት አጠባበቅ አፈጻጸም
ሀ) ኩባንያው የሙያ ደህንነት፣ ንጽህናና የአካባቢ ጽዳት አጠባበቅን አስመልክቶ ከሚመለከታቸው የመንግስት
መስሪያ ቤቶች የወጡ ደንቦችንና መመሪያዎችን ሥራ ላይ ያውላል፡፡
ለ) ኩባንያው የራሱን የሙያ ደህንነትና ንጽህና ደንብ ያዘጋጃል፡፡
የተለያዩ ጽሁፎችንና በምስል የተደገፉ ማሰጠንቀቂያዎችንና ማሳሰቢያዎችን በየቦታው ይለጥፋል።
መ) በግዴለሽነት ወይም በጥንቃቄ ጉድለት አደጋዎች ስለሚፈጠሩበት ሁኔታና ስለንጽህና አጠባበቅ በየጊዜው
ትምህርት ይሠጣል፡፡
ክፍል አሥራ አምስት
የሠራተኞች ዲስፕሊን አስተዳደር
15.1 መሠረተ ሀሳብ
የሠራተኛ ዲስፕሊን(ሥነ-ሥርዓት) ማለት መልካም ሥነ-ምግባር፣ ሥርዓትን ማክበር፣ ለህግና ደንብ ተገዥ
መሆን፣ ሥራ በአግባቡ በጥራትና ብዛት ማከናወን ማለት ነው፡፡ ሠራተኛው ሥራውን በአግባቡ ባለማከናወን
የሚጠበቅበትን የሥራ ውጤት፤ ጥራትና ብዛት ሆነ ብሎ ከቀነሰ እንዲሁም በድርጅቱና በሠራተኛው መካከል
በሚኖረው የሥራ ግንኙነት ሥነ-ሥርዓትን ሲተላለፍ ስለጥፋቱ በሕግ ተጠያቂነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ የሥነ-
ሥረዓት እርምጃ ሊወሰድበት ይችላል፡፡
15.2 የሥነ-ሥርዓት እርምጃ መሠረታዊ ዓላማው
ሀ) የሚወሰደው የሥነ-ሥርዓት እርምጃ ሠራተኞችን ከጥፋታቸው እንዲማሩ ማድረግ
ለ)ሠራተኛው ለህግና ደንብ ተገዥ እንዲሆን
ሐ)ሠራተኛው ለምርታማነትና ለትርፋማነት ማደግ አስፈላጊ የሆነውን የሥራ ስነ ሥርዓት እንዲያዳብርና
በዲስፕሊን የታነጸ እንዲሆን ለማድረግ
መ) በአሠሪውና ሠራተኛው መካከል መከባበር እንዲኖር ለማድረግ
ሠ) የኢንደስትሪ ሰላም እንዲሰፍን ለማድረግ
ረ) ሠራተኞች ጥፋት መፈጸምና ኃላፊነትና ተግባርን አለመወጣት የሚያስከትለውን ውጤት እንዲያውቁ
ለማድረግ፡፡

15.3 የዲስፕሊን እርምጃ አወሳሰድ


አንድ ሠራተኛ የዲስፕሊን ግድፈት ሲፈጽም እርምጃ የሚወሰደው ጥፋቱ በበቂና በተጨባጭ
ማስረጃ የተደገፈ መሆኑ የሚወሰደው እርምጃ በዚህ መመሪያ የእርምጃ አወሳሰድ ሠንጠረዥና
በአዋጁ መሠረት መሆኑ እንዲሁም እርምጃው ሚዛናዊና ቀደም ሲል በተመሳሳይ ጥፋት ከተወሰደ እርምጃ ጋር
ያልተለያየ መሆን አለበት፡፡
የሚወስዱት የእርምጃ ዓይነቶች፡-

15.3.1 የቃል ማስጠንቀቂያ


የቃል ማስጠንቀቂያ በጣም ቀላልና የመጀመሪያ ለሆነ ጥፋት በሠራተኛው የቅርብ አሠሪ/ሱፐርቫይዘር
ይሠጣል፡፡ የቃል ማስጠንቀቂያ መስጠቱንም መዝግቦ ይይዛል፡፡

15.3.2 የጽሁፍ ማሰጠንቀቂያ


ከመጀመሪያ ደረጃ እስከ መጨረሻ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የሚሰጠው ሠራተኛው በሚሠራበት መምሪያ ኃላፊ
ነው፡፡ በደብዳቤው ላይ የጥፋቱ ዓይነትና ወደፊት ጥፋቱ ቢደገም ስለሚወሰደው እርምጃ ይገለጻል፡፡ የጽሁፍ
ማስጠንቀቂያ የሚሠጠው በቃል ማስጠንቀቂያ የማይታለፍ ከፍ ያለ ጥፋት ሲፈጸም ወይም ማስጠንቀቂያ
የተሠጠበት ጥፋት ሲደገም ነው፡፡ እነኝህም ጥፋቶች ሲፈጸሙ የቅርብ አለቃው ለመምሪያ ኃላፊው በጽሁፍ
ሪፖርት ያቀርባል፡፡ እንደ ጥፋቱ ዓይነትና ደረጃ ከጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ጋር የደመወዝ ቅጣት ሊወሰን ይችላል፡፡

15.3.3 ከሥራና ከደመወዝ አግዶ ማቆየት


ሀ) ሠራተኛን ከሥራና ከደመወዝ አግዶ ማቆየት የሚቻለው ሠራተኛው በፈጸመው የዲስፕሊን ግድፈት
ተጨማሪ ማስረጃ ማሰባሰብ ሲያስፈልግና ሠራተኛውም በሥራ ገበታው ላይ ቢቆይ ተጨማሪ ጉዳት
ያደርሳል ወይም ከጥፋቱ አኳያ ሥራ ላይ ቢቆይ ለሌላው ሠራተኛ መጥፎ አርዓያ ሊሆን ይችላል ተብሎ
ሲገመት ነው፡፡
ለ) ሠራተኛ ከሥራ የሚያሳግድ ጥፋት ፈጽሞ ሲገኝ በሚሠራበት መምሪያ ኃላፊ አማካኝነት ለሰው ሀብትና
አስተዳደር ዘርፍ ሲቀርብና በዋናው ሥራ አስኪያጅ እገዳው ሲጸድቅ ነው፡፡
ሐ) እገዳው የሚቆየው ከ 30 ተከታታይ የሥራ ቀናት ለማይበልጥ ጊዜ ነው፡፡
መ) ሠራተኛ ለታገደበት ጊዜ ደመወዝ አይከፈለውም፡፡ ሆኖም ከጥፋቱ ነጻ መሆኑ ከተረጋገጥ ወይም ጥፋቱ
የማያሳግደው ሆኖ ከተገኘ ለታገደበት ጊዜ ደመወዙ ይከፈለዋል፡፡

15.3.4 ስንብት
ሠራተኛው የፈጸመው የዲስፕሊን ግድፈት የሥራ ውሉን የሚያቋርጥ ሆኖ ሲገኝ እንዲሰናበት ይደረጋል፡፡
ስንብቱ የሚፈጸመው በዋናው ሥራ አሰኪያጅ ነው፡፡
15.3.5 በወንጀል ወይም በፍታብሄር ስለመጠየቅ
ከለይ በተዘረዘሩት መሠረት የዲስፕሊን ግድፈት በፈጸመ ሠራተኛ ላይ እርምጃ ቢወሰድም እንደ ጥፋቱ ሁኔታ
በፍታብሄር ወይንም በወንጀል ተጠያቂነቱ እንደተጠበቀ ይሆናል፡፡

15.4 የዲስፕሊን ኮሚቴ ስለማቋቋም


በኩባንያው የዲስፕሊን እርምጃ አወሳሰድ ሠንጠረዡና በአዋጁ ላይ በተመለከቱት የጥፋት ዓይነቶች ላይ
በግልጽ ያልሠፈረ ወይም የተወሳሰበና ከበድ ያለ የዲስፕሊን ግድፈት ሲፈጾም አጣርቶ የውሳኔ ሀሳብ
የሚያቀርብ የዲስፕሊን ኮሚቴ በዋና ሥራ አስኪያጁ ይቋቋማል፡፡

15.4.1 የዲስፕሊን ኮሚቴ አወቃቀር


ኮሚቴውም የሚከተሉት አባላት ይኖሩታል፡፡
1. የሰው ሀብትና አስተዳደር ኃላፊ ……………………………….. ሰብሳቢ
2. የፋይናንስ ……………………………………………………… አባል
3. በዋናው ሥራ አስኪያጅ የሚመረጥ …………………………… አባል
4. በዋናው ሥራ አስኪያጅ የሚመረጥ……………………………. ጸሀፊ
የኮሚቴ አባላት የሥራ ዘመን ሦስት ዓመት ይሆናል፡፡

15.4.2 የዲስፕሊን ኮሚቴ አሠራር


ሀ. በዲስፕሊን ኮሚቴ የሚታይ ጉዳይ ሲከሰት በሰው ሃብትና አስተዳደር አማካኝነት ለዋናው ሥራ አስኪያጅ
ቀርቦ ለኮሚቴው ሲመራ ነው፡፡
ለ. ኮሚቴው የሚሰበሰበው እንደ አስፈላጊነቱ ጉዳዮች ሲመሩለት ወይም ያልጨረሳቸው ጉዳዮች ሲኖሩት
ነው፡፡
መ) ኮሚቴው የሚወስነው ውሳኔ በአብላጫ ድምጽ ይሆናል፡፡ የተለየው ወገን ሃሳብ በቃለ- ጉበኤው ላይ በግልጽ
ይሠፍራል፡፡
ሠ) ማንኛውም የስነ-ስርዓት ኮሚቴ አባል ጉዳዩ ከሚታይለት ሠራተኛ ጋር ፀብ፣ የሥጋ ወይም የጋብቻ
ዝምድና ያለው መሆኑ ከተረጋገጠ ለዚያ ጉዳይ ብቻ ከኮሚቴው ጋር ተቀምጦ ጉዳዩን እንዳያይ ያደረጋል፡፡
15.4.3 ማንኛውም የዲስፕሊን ኮሚቴ አባል
ሀ) በመታየት ላይ ያለውን ጉዳይ ወይም የታዩትን የስነ-ስርዓት ጉዳዮች ምስጢር ያባከነ እንደሆነ ከአባልነት
ይሰረዛል፣ ተጠያቂም ይሆናል፡፡
ለ) የኮሚቴውን ሥራ በተለያየ ሁኔታ ያደናቀፈ ሊያደናቅፍ የሞከረ፤ ከአባልነት ይሰረዛል፣ እርምጃም
ይወሰድበታል፡፡

15.5 ስለ ይርጋ
ሀ) የስነ-ስርዓት ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ ሠራተኛ የፈጸመው ጥፋት ከታወቀበት ቀን ጀምሮ እስከ
ሦስት ወራት ክስ ካልተመሰረተበትና ክስ ከተመሰረተበት ቀን ጀምሮ እስከ ሁለት ወራት የስነ-ስርዓት
እርምጃ ካልተወሰደበት በጥፋቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡ ሆኖም ክስ ያልመሠረተው ኃላፊ ወይም የስነ-
ሥርዓት እርምጃውን በቸልተኝነት ያልወሰደ ኃላፊ ተጠያቂ ይሆናል፡፡
ለ) በሠራተኛው ላይ የተወሰደ የስነ-ስርዓት እርምጃ ሠራተኛው ከተቀጣበት ቀን ጀምሮ ከአንድ ዓመት በኋላ
ለፋይል ጥራትና ለደረጃ ዕድገት እያገለግልም፡፡ ሆኖም በሠራተኛው ማሕደር ውስጥ በሪኮርድነት
ይቀመጣል፡፡

15.6 የቅሬታ አቀራረብ ሂደት


ሀ) በቅጣት ውሳኔ ቅር የተሠኘ ሠራተኛ ውሳኔው ከደረሰው ቀን ማግስት ጀምሮ ባሉትአምስት ቀናት ውስጥ
ውሳኔውን ከወሰነው ኃላፊ ቀጥሎ ላለው ኃላፊ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል፡፡
ለ) ቅሬታ የቀረበለት ኃላፊ በሰባት ቀናት ውስጥ ውሳኔ መሥጠት አለበት፡፡ ሆኖም ኃላፊው በማይኖርበት
ወይም ለውሳኔው አስፈላጊ ማስረጃ ማሰባሰብ በሚያስፈልግበት ጊዜ እስከ 15 ቀናት ድረስ ሊራዘም
ይችላል፡፡ ይህ ኃላፊ የሚሠጠው ውሳኔም የመጨረሻው ይሆናል፡፡

15.7 የዲስፕሊን ግድፈት ዓይነቶችና የሚወሰዱ እርምጃዎች

ተ/ቁ የሚወሰዱ እርምጃዎች


የዲሲፕሊን ግድፈት
የመጀመሪያ
ዓይነቶች ሁለተኛ ጥፋት ሦስተኛ ጥፋት አራተኛ ጥፋት
ጥፋት
1 ያለበቂ ምክንያትና ሳይፈቀድለት የቃል የጽሁፍ የ 3 ቀን ደመወዝ ከሥራ ስንብት
ወደ ሥራ ዘግይቶ መግባት ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያ ቅጣትና መጨረሻ
በመሀልና ቀድሞ መውጣት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ
2 በሥራ መግቢያና የቃል የጽሁፍ የ 3 ቀን ደመወዝ ከሥራ ስንብት
መውጫ መቆጣጠሪያ ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያ ቅጣትና የመጨረሻ
ላይ አለመፈረም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ

3 ያለ ፈቃድ ከግማሽ ቀን እስከ የቃል የጽሁፍ ያልሰራበት ጊዜ ከሥራ ስንብት


አንድ ቀን ከስራ መቅረት ማስጠንቀቂያና ማስጠንቀቂጣና ደመወዝና የ 3 ቀን
ያልሰራበት ጊዜ ያልሰራበት ጊዜ ደመወዝ ቅጣት
ደመወዝ መቁጥ ደመወዝ መቁረጥ የመጨረሻ የጽሁፍ
ማስጠንቀቂያ
4 የስራ ልብስ ወይም የአደጋ የቃል የጽሁፍ የመጨረሻ የጽሁፍ ከሥራ ስንብት
መከላከያ አለማድረግ ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያና ማስጠንቀቂያና የ 5 ቀን
የ 3 ቀን ደመወዝ ደመወዝ ቅጣት
ቅጣት
5 በስሙ/ሟ የተጻፈ ደብዳቤ የቃል የጽሁፍ የመጨረሻ የጸሁፍ ከሥራ ስንብት
አለመቀበል ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያ የ 3 ማስጠንቀቂያና የ 5 ቀን
ቀን ደመወዝ ደመዝ ቅጣት
ቅጣት
6 የሌሎች ሰራተኞችን ሰራተኞች የቃል የጽሁፍ የመጨረሻ የጽኁፍ ከሥራ ስንብት
የሚያውክ ድርጊት መፈጸም ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያና ማስጠንቀቂያና የ 5 ቀን
የ 3 ቀን ደመወዝ ደመወዝ ቅጣት
ቅጣት
7 ከአንድ ቀን በላይ ያለፈቃ ከስራ የጽሁፍ የጽሁፍ ከሥራ ስንብት
መቅረት ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያ
ያልሰት ቀናት ያልሰራበት
ደመወዝ መቁረጥ ቀናትና 5 ቀን
ደመዝ ቅጣት
8 በስራ ሰአት ተኝቶ መገኘት የጽሁፍ የመጨረሻ ከሥራ ስንብት
ማስጠንቀቂያ ማስጠንቀቂያና
የ 5 ቀናት
ደመወዝ ቅጣት
9 ለንብረት ብክነት የሚዳረግ ጥራቱ የጽኁፍ የመጨረሻ ከሥራ ስንብት
የተጓደለ ስራ በግዴለሽነት ማስጠንቀቂያና የጽኁፍ
መስራትና ያባከነው ንብረት ማስጠንቀቂያና
ዋጋ ማስከፈል የባከነው ንረት
ዋጋ ማስከፈል

10 የአልኮል መጠጥ ጠጥቶ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ የጽኁፍ ከሥራ ስንብት


ወይንም አደንዛዥ እጽ ወስዶ የ 5 ቀናት ደመወዝ ማስጠንቀቂያና የ 10
በስራ ገበታ ላይ መገኘት ቅጣት ቀናት ደመዝ ቅጣት
11 በፋብሪካው ጊቢ ውስጥ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ ከሥራ ስንብት
ቁማር መጫወት የ 5 ቀናት ደመዝ ቅጣት የጽሁፍማስተንቀቂያና
የ 10 ቀናት የደወዝ
ቅጣት
12 የተሰጠውን ስራ አለመስራት የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ የጽኁፍ ከሥራ ስንብት
ወይም የስራ ውጤቱ ማስጠንቀቂያና የ 5
እያሽቆለቆለ መምጣት ቀናት የደመዝ ቅጣት
13 በአያያዝ ወይም በአጠቃቀም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያና የመጨረሻ የጽሁፍ ከሥራ ስንብት
ችግር በማሽን ተሸከርካሪ የጥገናውን ወጪ ማስጠንቀቂያና
ወይም መገልያ መሳሪያ ላይ ማስከፈል የጥገናውን ወጪ
መጠነኛ ጉዳት ማድረስ መስከፈል
14 በሚሰራበት ማሽን፣ ተሸርካሪ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ የጽሁፍ ከሥራ ስንብት
ወይም መገልገያ መሳሪያ ላይ ማስጠንቀቂያና
የቴክኒክ ችግር ሲፈጠር
ፈጥኖ አለማሳወቅ
15 በስራ ቦታ በስራ ባልደረቦች የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ የጽሁፍ ከሥራ ስንብት
ላይ፣ ማስፈራሪያ ዛቻና ማስጠንቀቂያና
የሚያዋርድ ተግባር መፈጸም
16 የሥራ አፈጻጸሙ ውጤቱ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ የጽሁፍ ከሥራ ስንብት
በአማካይ በላይ ሲሆን ማስጠንቀቂያና
17 በሥራ ሰአት የግል ሥራ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመጨረሻ የጽሁፍ ከሥራ ስንብት
መስራ ማስጠንቀቂያና
18 የአሰሪውን የስራ ትዕዛዝ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያና ከሥራ ስንብት
አለማክበር የ 5 ቀን ደመዎዝ ቅጣት
19 የኩባንያው መሳሪያ ወይም የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ከሥራ ስንብት
ተሸከርካሪ ሳይፈቀድለት መሳሪያው/ተሸርካሪው
ለሌላ አገልግሎት ማዋል አገልግሎት የሰጠበትን
ዋጋ ማስከፈል

20 በኩባንያው ንብረት ወይም በሰራተኞ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ከሥራ ስንብት


ላይ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ሁኔታ
መኖሩን እያወቀ ወይም ሰርቆት
ሲፈጸም እያየ አለማደረግ
21 ኩባንያወ ሲፈልግ ህግ ያዘዘዉን የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ከሥራ ስንብት
የህክምና ምርመራ አለማድግ
22 በሰራተኛውና በማኔጅመንቱ መካከል የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ከሥራ ስንብት
መቃቃርን የሚፈጥር የሀሰት ወሬና
አሉባልታ ማሰራጨት
23 ኩባንያው ምርት ጋር ተወዳዳሪነት ከሥራ ስንብት
ባለው በሌላ የስራ ላይ መሰማራት
24 በመደዳው ለ 5 የስራ ቀናት በድምሩ ከሥራ ስንብት
በአንድ ወር ለ 10 የስ ቀናት ወይም
በአንድ አመት በድምሩ ለ 30 የስራ
ቀንት ከስራ መቅረት
25 ራስን ለከመላላል ካልሆነ በስተቀር ከሥራ ስንብት
በስራ ላይ ሌላ ሰራተኛን መደብደብ
ወይም የአካል ጉዳት ማድረስ
26 የወሲብ ፣ የዘር ወይም የጾታ ጥቃት ከሥራ ስንብት
ማድረስ
27 የኩባንያው ወይም ከኩባንያው ጋር ከሥራ ስንብትና ለደረሰው
ግንኙነት ባለው ንብረት ላይ ሆን ብሎ ጉዳት ተጠያቂ መሆን
ወይም በግዴለሽነት ጉዳት ማድረስ
28 የኩባንያው ንብረት ወይም ገንዘብ ከሥራ ስንብትና ለንብረቱ
በመስረቅ ወይም ለግል ጥቅም ማዋል ተጠያቂ መሆን
ወይም ለራስ ጥቅም ሲባል አላግባብ
መጠቀም ወይም ለ 3 ኛ ወገን አሳልፎ
መስጠት
29 የግል ጥቅም ለማግኘት ሲባል ከሥራ ስንብት
ስልጣንን አለአግባብ መጠቀም

30 ሰነዶች መሰረዝና መደለዝ ወይም ከሥራ ስንብት


የተሳሳተ ማስረጃ ወይም አስመስሎ
መፈረም ወይም ሰነዶን መደበቅ ወይም
የሀሰት ደረሰኞችንና የግል ሰነዶችን
ማቅረብ
31 በድርጅቱ አርማና ማህተመ እዲሁም ከሥራ ስንብት
አርማው ባለበት ወረቀት በሀሰት መጠቀም
32 ከስራው ጋር በተያያዘ ጉቦ ወይም መማለጃ ከሥራ ስንብት
መቀበል
33 በኮምፒተር የተጠራቀሙ ማስረጃዎችን ከሥራ ስንብት
ወይም ዳታዎችን በሀሰት መቀየር
ማጥፋት ወይም በሌላ ወገን አሳልፎ
መስጠት
34 በጠንቃቄ ባለመያዝና በመጠቀመ ወይም ለጉዳ ተጠያቂ ሆኖ ከሥራ
በግዴለሽ አነዳድ በተሸርካሪ ላይ ከባደ ስንብት
ጉዳት ማድረስ
35 በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ የኩባንያውንና ከሥራ ስንብት
ምርቱ ስምና ዝና ማጥፋት ወይም
በሚያጠፋ ተግባር ላይ መሳተፍ
36 ሆን ብሎ የኩባያውን ስራ የሚያደናቀፍ ከሥራ ስንብት
ወይም ምርታማነቱን የሚቀንስ ተግባር
መፈጸም
37 የኩባንያውን የስራ ምስጢር ከሥራ ስንብት
ላልተፈቀደለት ሰው ይፋ ማድረግ
38 በህገወጥ የስራ ማቆም አድማ ላይ ከሥራ ስንብት
መሳተፍ
39 በእስራት ከ 30 ቀናት በላይ ከስራ ሲቀር ከሥራ ስንብት

ክፍል አሥራ ስድስት


የሥራ ውል መቋረጥ
16.1 መሠረተ ሀሳብ
የሠራተኞች የሥራ ውል መቋረጥ ማለት ሠራተኞች ከኩባንያው ጋር ያላቸው የቅጥር የሥራ ግንኙነት
መቋረጥ ማለት ነው፡፡ የሥራ ውል መቋረጥ የሚከሰተው በሠራተኛው በራሱ ፈቃድ በሀግ፣ በሞትና በመስሉት
ነው፡፡ የሥራ ውል ሲቋረጥ በሠራተኛውና ከአባንያው መካክል የነበረው የሥራ ግንኙነት በሰላማዊ ሁኔታ
መቋጨት ይኖርበታል፡ ምክንያቱም የኩባንያው ጥሩ ገጽታ እንዲጠበቅ፣ ሠራተኛው መብቱ እንዲከበርና ወደ
ፍርድ ቤት የሚያደርሱ ጉዳዮችም እንዳይፈጠሩ ለማድረግ ነው፡፡

16.2 የሥራ ውል መቋረጥ ዓይነቶች


16.2.1 በህግ መሠረት የሚቋረጡ የሥራ ውሎች
ሀ) በውሉ መሠረት የተወሰነው የሥራ ጊዜ ወይም ሥራው ሲያልቅ
ለ) ሠራተኛው በሞት ሲለይ፡
ሐ) አግባብ ባለው ህግ መሠረት ሠራተኛው በዕድሜ፣ በጤና ምክንያት 1 በብቃት ማነስ ወይም በቋሚ የአካል
ጉዳት ምክንያት በጡረታ ሲገለል፣
መ) ድረጅቱ በኪሳራ ወይም በመሰል ምክንያት ለዘለቄታው ሲዘጋና በአዋጁ አንቀጽ 28 እና በሌሎችም
አንቀጾች በተጠቀሱት ምክንያቶች የሥራ ውልን የሚያቋርጡ ሁኔታዎች ሲከሰቱ፡፡

16.2.2 በስምምነት የሚቋረጥ የሥራ ውል


በአዋጁ አንቀጽ 25 መሠረት የስራ ውል በሁለቱ ወገኖች ስምምነት ሊቋረጥ ይችላል፡፡

16.2.3 በሠራተኛው በራሱ ፈቃድ የሚቋረጥ የሥራ ውል


ሀ) ሠራተኛው በራሱ ፈቃድ የስራ ውሉን ማቋረጥ ሲፈልግ ቢያንስ 30(ሰላሳ) ቀናት ቀድሞ በጽሁፍ ለድርጅቱ
ያቀርባል።
ለ) ኩባንያው የሠራተኛው የመልቀቂያ ጥያቄ እንደደረሰው መልቀቂያው መፈቀዱን በደብዳቤ ይገልጽለታል፡፡
6.2.4 በጥፋት ወይም በዲስፕሊን ግደፈት የሚቋረጥ የሥራ ውል
በዚህ መመሪያ በተገለጹት የጥፋት ዓይነቶችና በአዋጁ መሰረት አንድ ሠራተኛ ከሥራ የሚያሰናብት ጥፋት
ሲፈጽም የሥራ ውሉ ይቋረጣል፡፡

16.3 የሥራ ውል ሲቋረጥ የሚፈጸሙ ክፍያዎች


የሥራ ውል ሲቋረጥ የሚደረጉ ክፍያዎች እንደየሥራ ውሉ የተቋረጠበት ሁኔታ በአዋጅ ቁጥር 377/96 ወይም
በተሻሻለው 1156/2011 መሠረት ይፈጸማሉ፡፡

ክፍል አስራ ሰባት


ይህን መመሪያ ስለማሻሻል
በዚህ መመሪያ ውስጥ ያልተካተቱና መካተት የሚገባቸው ሁኔታዎች ሲያጋጥሙ ወይም መመሪያውን ከወቅቱ
ሁኔታ ጋር ማዋሀድ ሲያስፈልግ ሊለወጥ ወይም በከፊል ሊሻሻል ይችላል፡፡
ቅጾች

ኤም.ዲ. ኢ ቦትሊንግ ኃ.የተ.የግል ኩባንያ


የሰው ኃይል መጠየቂያ ቅጽ
ቁጥር ------------------
ቀን --------------------
1. ለሰው ሀብትና አስተዳደር ክፍል
ከ ----------------------------------------------------------መምሪያ
2. የሥራ መደቡ መጠሪያ ----------------------------------------------
3. የትምህርተ ደረጃ -------------------------------------------------------------
የሥራ ልምድ -------------------------------------------------- -------------------------------------
4. ብዛት ------------------------------------------------
5. ጾታ -------------------------------
6. የቅጥር ሁኔታ ---------------------------------------
7. የሚቆይበት ጊዜ ------------------------------------
8. ያስፈለገበት ምክንያት ------------------------------------

የጠየቀው ክፍል የጸደቀው መምሪያ ኃላፊ


ስም ------------------------------------ ስም ----------------------------------
ፊርማ --------------------- ፊርማ ---------------------

9. የሰው ሀብትና የአስተዳደር ክፍል አስተያየት፡


በሰው ኃይል ዕቅዱ መሠረት መሆን አለመሆኑን ያረጋግጣል፡፡ ወይም በሌላ ምክንያት
ከሆነ አስተያየቱን ከሠጠ በኋላ የሰው ኃይል የሚመደብበትን ሁኔታ እንደሚከተለው
ይገልጻል፡፡ ---------------------------------------------------------------------------------------------
-----------------------------------------------------------------------------------------------

ሀ) በዝውውር መመደብ ይቻላል

ለ) በዕድገት መመደብ ይቻላል

ሐ) በቀጥር መመደብ ይቻላል

ስም ---------------------------------- ፊርማ --------------- ቀን ------------


10. የዋና ሥራ አስኪያጅ ውሣኔ ------------------------------------------------------------------------
--------------------------------------------------------------------------------------------------------
ስም ---------------------------------- ፊርማ ------------- ቀን ---------------

1. (በቀጥታ ያለውድድር ለሚቀጠሩ)

ለአቶ ወ/……………………………………………………………….

ድሬዳዋ

ጉዳዩ፡ የሙከራ ጊዜ ቅጥር

በኩባንያችን ውስጥ ለመቀጠር ባመለከቱት መሠረት ያለወት የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ ታይቶ ተቀባይነትን
አግኝቷል፡፡ ስለሆነም የኩባንያችን ባልደረባ በመሆንዎ በቅድሚያ የተሰማንን ደስታ እየገለጽን
ከ………………………............. ቀን 200- ዓ.ም ጀምሮ በ ------------------------------- መምሪያ ውስጥ
በ……………………….................................. የስራ መደብ በወር ደመወዝ ብር ……………..
(……………………………………………) ለአርባ አምስት ቀናት የሙከራ ጊዜ የተቀጠሩ መሆንዎን እየገለጽሁ
ተግባርና ኃላፊነትዎን በትጋት፤ ቅልጥፍናና ተነሳሽነት እንዲወጡ ከአደራ ጭምር አስታውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ
 ለፋይናንስ
ኤም. ዲ ኢ ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

2. ( በውድድር ለሚቀጠሩ)

ለአቶ ወ/……………………………………………………………….

ድርዳዋ

ጉዳዩ፡ የሙከራ ጊዜ ቅጥር

በወጣው ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ መሠረት በኩባንያችን ውስጥ ለመቀጠር በማመልከትዎ ................. ........ ቀን
2008 ዓ.ም የቃል ፈተና መውሰድዎ ይታወሳል፡፡ በዚሁ የቃል ፈተናም አጥጋቢ ውጤት ስላመጡ እንዲቀጠሩ ተወስኗል፡፡
ስለሆነም የኩባንያችን ባልደረባ በመሆንዎ በቅድሚያ የተሰማንን ደስታ እየገለጽን ......................... ......... ቀን 200-
ዓ.ም ጀምሮ በ-------------------------------------- መምሪያ ውስጥ በ………………………..................................
የስራ መደብ በወር ደመወዝ ብር ……………... (……………………………………………..........) ለአርባ
አምስት ቀናት የሙከራ ጊዜ የተቀጠሩ መሆንዎን እየገለጽሁ ተግባርና ኃላፊነትዎን በትጋት፤ ቅልጥፍናና ተነሳሽነት
እንዲወጡ ከአደራ ጭምር አስታውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር
ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ
 ለፋይናንስ

ኤም.ዲ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ


የሙከራ ጊዜ የሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ቅጽ
የሠራተኛው ስም ---------------------------------------------- የሥራ መደቡ ------------------------
ክፍል ------------------------------------------------------------ የቅጥር ጊዜ ---------------------------
1. በተመደቡበት የሥራ መስክ ያከናወኗቸው ሥራዎች፡

1 2 3 4 5
ተ/ቁ የመመዘኛ መስፈርት አነስተኛ መካከለኛ ጥሩ በጣም ጥሩ እጅግ
በ/ጥሩ አስተያት
1 የሥራ ሰዓት አክባሪነት፡
የሥራ ሰዓቱን አክብሮ ይገባል /ይወጣል/
2 ሥነ-ሥራዓት አክባሪነት፡
በሥነ-ምግባር የታነጸ፤የሥነ-ሥርዓት
ተገዥና መመሪያና ተዕዛዝ አክባሪነት፡
3 የሥራ ዕውቀትና ችሎታ፡
የተቀጠረበትን ሥራ በበቂ ማወቁና
ሥራውንም የማከናወን ችሎታው፡
4 ተባባሪነት
ከሥራ ባልደረቦቹ ጋር ተባብሮ የመስራት
ሁኔታው
5 የመገልገያ መሣሪያ አያያዝና አጠቃቀም
ለሥራ የተሰጠውን መሣሪያ በአግባቡ
የመያዝና በጥንቃቄ የመጠቀም ሁኔታው
6 የሥራ ጥራት
ሥራውን በተፈለገው ደረጃ መሠረት
አሟልቶ ይሠራል
7 የሥራ ብዛት
በአንድ የተወሰነ ጊዜ ውስጥ
የሚጠበቅበትን ያህል ሥራ የማከናወን
አቅሙ፡
ድምር

አማካይ ውጤት፡- ጠቅላላ ድምር ÷ 7 = …….


2. ሌሎች ተጨማሪ ሥራዎች ካሉ ይገለጽ፡
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------------------------------------
3. ከዚህ በታች በሠንጠረዡ የተዘረዘሩትን የሥራ መለኪያዎች መሠረት በማድረግ በሙከራ ላይ ያለውን ሠራተኛ
ውጤት / x / ምልክት በማድረግ ይገለጽ፡፡

4. ተጨማሪ አስተያየት ካለ ------------------------------------------------------------------------------

--------------------------------------------------------------------------------

የመዛኙ ኃላፊ ስም --------------------------------------------- ፊርማ --------------------- ቀን-------

ያጸደቀው ኃላፊ ስም ------------------------------------------ ፊርማ -----------------------ቀን ------


ለአቶ ወ/………………………………………………………

ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

ጉዳዩ፡ በቋሚነት ስለመቀጠርዎ

ከ …………………… ........ ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በ……………………………………………………


የሥራ መደብ ለ 45 ቀናት የሙከራ ጊዜ መቀጠርዎ ይታወሳል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ ያሳዩት የስራ አፈጻጸም አጥጋቢ ሆኖ
በመገኘቱ በያዙት የስራ መደብና ደመወዝ የድርጅቱ ቋሚ ሠራተኛ እንዲሆኑ መወሰኑን ከደስታ ጋር እየገልጽሁ
ለወደፊቱም ተግባርና ኃላፊነትዎን ከዚህ በበለጠ ትጋት፤ ቅልጥፍናና ተነሳሽነት እንዲወጡ ከአደራ ጭምር
አስታውቃለሁ፡፡

ከሰላምታ ጋር

ግልባጭ
 ለምርትና ቴክኒክ
 ለፋይናንስ
ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባን
ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

ላልተወሰነ ጊዜ የሚቆይ የሥራ ውል

ይህ ውል በአንድ በኩል ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ፡ኣድራሻ ድሬዳዋ አስተዳደር፤ ቀበሌ 03፤ የቤት
ቁጥር 741፤ ስልክ ቁጥር፡ ............................... (ከዚህ በኋላ አሠሪው ተብሎ በሚጠራው)

እና
በሌላ በኩል አቶ/ወ/--------------------------------------------፡ አድራሻ፤ ድርዳዋ አስተዳደር፤ ቀበሌ ......... የቤት
ቁጥር --------- ስልክ ቁጥር --------------------------(ከዚህ በኋላ ሠራተኛው ተብሎ በሚጠራው) መካከል
የተፈረመ የሥራ ውል ስምምነት ነው፡፡
1. አጠቃላይ
1.1. የሠራተኛው ስም፡............................................................. የትውልድ ቀን፡ ...........................
1.2. የትውልድ ቦታ፡ ክልል ................... ወረዳ................................. ከተማ. ................................
1.3. አድራሻ፡ ክልል ............................. ወረዳ................................. ከተማ. .................................
1.4. ሠራተኛው የተቀጠረበት የሥራ መደብ መጠሪያ፡ ----------------------------------------
1.5. ሥራ የጀመረበት ቀን፡------------ወር--------------ዓ.ም. --------.
1.6. የሥራ ቦታው፡ ድሬዳዋ
1. 7. የተቀጠረበት ደመዎዝ፡------------------(------------------------------------------------)
2. የሠራተኛው ግዴታዎች፡
2.1. የሥራ ጊዜውን፤ ዕውቀቱን፤ ችሎታውንና አቅሙን ሁሉ በቅን ልቦና በትጋትና በቅልጥፍና
ለድርጅቱ ሥራ የማዋልና ሥራውን በራሱ የማከናወን፤
2.2. የአሠሪውን ፖሊሲዎች፤ የአሠራር ሥርዓቶች፤ ኅጎችና የሥራና የሥነምግባር ደንቦችን የማክበር፤
2.3. ከአሠሪና ሠራተኛ ጋር ግንኙነት ላላቸው የመንግስት ህጎችና ደንቦች እንዲሁም ከሙያው ጋር
ለተገናኙ የስነ ምግባር ደንቦች ተገዥ የመሆን፤
2.4. ከአሠሪው በጽሁፍም ሆነ በቃል የሚሰጡ የሥራ መመሪያዎችንና ትዕዛዞቸን የመቀበልና ሥራ
ላይ የማዋል፤
2.5. የሚገለገልባቸውን መሳሪያዎች፤ ጥሬ ዕቃና ምርት በጥንቃቄ የመያዝ፤
2.6. በሥራ ቦታ ላይ የአልኮል መጠጥ ጠጥቶና አደንዛዝ ዕጽ ወስዶ ያለመገኘት፤
2.7. በራሱ፤ በሥራ ባልደረቦቹና በድርጅቱ ንብረት ላይ ጉዳት ወይም አደጋ የሚያደርስ ድርጊት
ከመፈጸም የመታቀብ፤
2.8. በአሠሪውና በሠራተኛ ንብረት ላይ አደጋ ሲፈጠር ተገቢ የሆነ እገዛና አርዳታ የማደረግ፤
2.9. ሥልጣን ባለው ኃላፊ ካልተፈቀደለት በስተቀር ማንኛውንም የአሠሪን ንብረት ያለመውሰድ
ወይም ከግቢ ይዞ ያለመውጣት ወይም ለሦስተኛ ወገን አሳልፎ ያለመስጠት፤
2.11. አሠሪው ከሚሠራው ሥራ ጋር የሚገናኝ ወይም ጥቅምና ፍላጎቱን የሚጻረር የሌላ
ተወዳዳሪን ሥራ ያለመሥራት፡፡
2.12. የአሠሪውን ጥቅምና ፍላጎቱን በሚጎዳ በማንኛውም እንቅስቃሴ ውስጥ ያለመሳተፍ፤
2.13. በራሱ ፈቃድ የሥራ ውሉን የሚያቋርጥ ከሆነ የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ በጽሁፍ
ለአሠሪው የመስጠት፤
2.14. የሥራ ውሉ ሲቋረጥ በእጁ/በኃላፊነቱ ሥር የሚገኘውን ንብረት፤ ሰነድ፤ ጅምር ሥራዎችና
ሥራው ያለበትን ደረጃ ሁኔታ ላሠሪው የማስረከብ፡፡
3. ምስጢር ስለመጠበቅ
ሠራተኛው በስራው አጋጣሚ የሚያውቃቸውን የድርጅቱን ምስጢራዊ መረጃዎችና ማስረጃዎች ለሶስተኛ ወገን
አሳልፎ ላለመስጠት ቃል ገብቷል፡፡
4. የአሠሪው ግዴታዎች
4.1. በውሉ መሠረት ለሠራተኛው ሥራ የመስጠትና የሥራ መሣሪያዎችንና ጥሬ እቃዎችን የማቅረብ፡
4.2. የአደጋ መከላከያዎችን የማቅረብ፤
4.3. በውሉ መሠረት የሠራተኛውን ደመዎዝ የመክፈል፤
4.4. የደርጀቱ ፖሊሲው የሚፈቀደውን ጥቅማጥቅም የመሥጠት፤
4.5. ከሠራተኘው ደመወዝ ላይ የመንግስት ግብርና የጡረታ መዋጮ እየቆረጠ ለሚመለከተው የመንግስት
መ/ቤት የማስገባት፡፡
5. የሥራ ሰአትና የእረፍት ጊዜ
የሠራተኛው የሥራ ሰአት በቀን ስምንት ሰአት በሳምንት አርባ ስምንት ሰአት ነው፡፡ በሳምንት አንድ ቀን
የእረፍት ጊዜ ይኖረዋል፡፡ ለመጀመሪያ አንድ ዓመት አገልግሎት 14 ቀናትና ከአንድ ዓመት አገልግሎት በኋላ
ለእያንዳንዱ ዓመት እንድ ቀን እየተጨመረ የዓመት ፈቃድ ይሠጠዋል፡፡

6. የሥራ ውል ስለሚቋረጥበት ሁኔታ


6.1. የሥራ ውል ዘመኑ ሲያልቅ፤
6.2. ሁለቱ ወገኖች ሲስማሙ፤
6.3. አንደኛው ወገን ውሉን ለማቋረጥ ሲፈልግ፤
6.4. ሠራተኛው በውሉ መሠረት ግዴታውን ሳይወጣ ሲቀር፤
6.5. ከ 6.1-6.4 ከተዘረዘሩት ሌላ በሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያውና በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጁ
የተገለጹት ምክንያቶች የስራ ውሉን ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ፡፡

7. ተፈጻሚነት ያላቸው ሕጎች


የድርጅቱ የሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያና የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ 377/1996 ወይም በተሻሻለው
አዋጅ ቁጥር 1156/2011 መሰረት ከእነማሻሻያው እንደየ አግባብነታቸው ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡

የሠራተኛው ፊርማ ስለ ድርጅቱ/ስምና ፊርማ


---------------------- -------------------------------
እማኞች
1. ስም ------------------------------------- ፊርማ-------------------
2. ስም ------------------------------------- ፊርማ-------------------

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የሠራተኛ ቅጥር የዋስትና ውል

እኔአቶ/ወ/ሮ/ሪት________________________________________________________በኤም.ዲ.ኢ.ቦትሊንግ
ኃ.የተ.የግል ኩባንያ ሠራተኛ ሆኜ በተቀጠርሁበት በ______________________________________የሥራ
መደብ ስሠራ በኩባንያው ንብረት/ገንዘብ ላይ ጉዳት ባደርስ፤ ባጎድል ወይም የኩባንያውን ንብረት ለሦስተኛ
ወገን አሳልፌ ብሠጥ ለደረሠው ጉዳት ወይም ጉድለት ወይም ዋጋ ተጠያቂ ነኝ፡፡ ለተጠያቂነቴም ከዚህ በታች
የተገለጹትን ሰው ተያዥ አድርጌ አቅርቤያለሁ፡፡

አቶ/ወ/ሮ/ሪት/_________________________የቀበሌመታወቂያቁጥር________________

አድራሻ፡ድሬዳዋ አስተዳደር፤ ቀበሌ __________ የቤት ቁጥር _______________. የስልክ ቁጥር____________


የሚሠሩበት ድርጅት መጠሪያ ______________________
እኔ አቶ/ወ/ሮ/ሪት_______________________________________________ከላይ ስማቸው የተገለጸው
ሠራተኛ በኩባንያው ውስጥ ተቀጥረው ሲሰሩ ንብረት ወይም ገንዘብ ቢያጎድሉ፤ በንብረት ላይ ጉዳት ቢያደርሱ ወይም
ለሦስተኛ ወገን አሳልፈው ቢሠጡ ኃላፊነት ለመውሰድና ተጠያቂ ለመሆን ተያዥ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

____________________ _______________ _____________ ________________

የሠራተኛው ፊርማ ቀን የተያዥ ፊርማ ቀን

የኩባንያው ተጠሪ ስም፡_____________ፊርማ፡________________ቀን፡_____________

በወቅቱ የ ነ በ ሩ እ ማ ኞ ች

1.ስም፡_____________________ ፊርማ ___________ ቀን __________________

2.ስም፡_____________- ፊርማ______________ ቀን፡____________________

3.ስም፡_________________ ፊርማ፡ _________________ ቀን፡ ____________

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

ለተወሰነ ጊዜ የሚቆይ የሥራ ውል

ይህ ውል በአንድ በኩል ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ፡ኣድራሻ ድሬዳዋ አስተዳደር፤ ቀበሌ 03፤ የቤት
ቁጥር 741፤ ስልክ ቁጥር፡ ............................... (ከዚህ በኋላ አሠሪው ተብሎ በሚጠራው)

እና
በሌላ በኩል አቶ/ወ/--------------------------------------------፡ አድራሻ፤ ድርዳዋ አስተዳደር፤ ቀበሌ ......... የቤት
ቁጥር --------- ስልክ ቁጥር --------------------------(ከዚህ በኋላ ሠራተኛው ተብሎ በሚጠራው) መካከል
የተፈረመ የሥራ ውል ስምምነት ነው፡፡

1) የሠራተኛው ስም ……………………...………………………......................................

2) የትውልድ ቀን………………………... የትውልድ ቦታ ፡ ......................................................

3) የሠራተኛው አድራሻ፡ ክልል፡................................................................. ዞን፡...........................


ወረዳ፡........................ ቀበሌ፡ .............................. የቤት ቁጥር ....... ስልክ ……………………….

4) የስራው ቦታ፡ ድሬዳዋ


5) ክፍያ በወር፡ ብር ........................... /............................................................................./

6) ውሉ የሚቆይበት ጊዜ፡ ..........................................ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ ለ.............. ወራት

7) የስራ መደብ፡ .....................................................................

8) የተዋዋይ ወገኖች መብትና ግዴታ፡

የተዋዋይ ወገኖች መብትና ግዴታ በሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያው ላይ ተቀምጧል፡፡የውሉም አንድ አካል ሆኖ
ይቆጠራል፡፡

9) ተፈጻሚነት ያላቸው ሕጎች

የድርጅቱ የሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያና የአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/1996 ወይም 1156/2011 መሰረት
ከነማሻሻያው እንደየአግባብነታቸው ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡

10) የውሉ መቋረጥ

በአንቀጽ 6 ላይ የተገለጸው የውሉ ጊዜ ሲጠናቀቅ ውሉ ይቋረጣል፡፡

በሰው ሀብት አስተዳደር መመሪያው እና በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/1996 ወይም 1156/2011 መሰረት
በተደነገጉት አንቀጾች መሠረት ይቋረጣል፡፡

11) ስለ ውሉ ተፈጻሚነት

ይህ ውል ከ ----------- ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

አሰሪ ሠራተኛ

……………………… ………………………
ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የሠራተኞች የህይዎት ታሪክ መግለጫ ቅጽ

1.የሠራተኛው ሙሉ ስም--------------------------------------------------------------- 2. ጾታ---------

3.የአባት ሙሉ ሥም ------------------------------ 4. የእናት ሙሉ ስም----------------------------

5.የሠራተኛው የትውልድ ዘመን (በኢትዮጵያ አቆጣጠር) ----------ቀን--------ወር-----------ዓ. ም

6. የሠራተኛው የትውልድ ሥፍራ፡


6.1. ክልል -------------------------------------- 6.3. ከተማ----------------------------------------------
6.2. ዞን (ክ/ከተማ) ----------------------------- 6.4. ቀበሌ/ወረዳ --------------------------------------

7.የመኖሪያ አድራሻ፡
7.1. ክልል -------------------------------------- 7.4. ቀበሌ/ወረዳ ------------------------------------
7.2. ዞን (ክ/ከተማ) ----------------------------- 7.5. የቤት ቁጥር --------------------------------
7.3. ከተማ -------------------------------------- 7.6. ስልክ ቁጥር --------------------------------

8. የጋብቻ ሁኔታ፡
8.1. ያገባ 8.2. ያላገባ 8.3.የተለያየ

8.4. ያገቡ ከሆነ


8.4.1. የባለቤትዎ ስም---------------------------------------------------
8.4.2. የባለቤት የመኖሪያ አድራሻ፡
ክልል -------------------------------------- ወረዳ/ቀበሌ -------------------------------
ዞን (ክ/ከተማ) ----------------------------- የቤት ቁጥር -----------------------------
ከተማ--------------------------------------- ስልክ ቁጥር -----------------------------

9.ልጆች (ካሉዎት)
ተራ ጾታ የትውልድ
ቁጥር ስም ወንድ ሴት ዘመን/ ዕድሜ
1
2
3
4
5
6
ቦታ ካልበቃ በስተጀርባ ይጠቀሙ

10.የትምህርት ሁኔታ

የትምህርት ዘመን የትምህርት ቤቱ ያገኙት ማስረጃ


ያጠናቀቁት (ሠርቲፊኬት፡
የትምህርት የሚገኝበት የትምህርት ዲፕሎማ፤ዲግሪ
ደረጃ ስም ከተማ ዓይነት
ከ እስከ
1-6

6-8

9 - 10

10 - 12

10+1
10+2
10+3
ኮሌጅ

ዩኒቨርሲቲ

ሌላ

11.የሥራ ልምድ
ያገልግሎት ዘመን የለቀቁበት
የሥራ መደብ ከ ------ እስከ ---- የሠሩበት ድርጅት ስም ምክንያት
12.የቋንቋ ችሎታዎን በጣም ጥሩ፤ ጥሩ፤ደህና በማለት ይመልሱ
ተራ
ቁጥር የቋንቋ ዓይነት መናገር መስማት መጻፍ

13.የቅርብ ተጠሪ
አድራሻ
የተጠሪ ስም ክልል ዞን/ክ/ ከተማ ወረዳ/ቀበሌ የቤ.ቁ. ስልክ
1.
2.

ከዚህ በላይ የገለጽሁት ሁሉ እውነተኛና ትክክለኛ መሆኑን አረጋግጣለሁ፤ ወደፊትም የመረጃ ለውጥ እንዲሁም
የሚቀነስ ወይም የሚጨመር መረጃ ሲኖር ድርጅቱን ለማሳዎቅ ቃል ገብቻለሁ፡፡

የሠራተኛው ስም ፊርማ ቀን

----------------------------------------- --------------------------- -----------------


ኤም. ዲ ኢ. በትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ
የደመወዝ ልዩ ልዩ ክፍያዎች የውክልና መስጫ ቅጽ

የውክልና ሠጪው ሠራተኛ፡-


ሥም ----------------------------------------
የሥራ መደብ ---------------------------------------------
የወር ደመወዝ --------------------------------------------
መለያ ቁጥር ----------------------------------------------
ውክልና የተሰጠበት ምክንያት ባጭሩ ------------------------------------------------------------------
------------------------------------------------------------------------------------------
ውክልና የሚሠጠው ደመወዝ/ ሌላ ጥቅማ ጥቅም መጠኑ ይገለጽ
--------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------

ከላይ የገለጽሁት ደመወዝ/ጥቅማጥቅም በየወሩ (ለ-----------------------ጊዜ) ለአቶ/ወ/--/ወ/---


-------------------------------------------------እንዲሰጥልኝ የወከልኋቸው መሆኑን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

የወካይ ሠራተኛ ፊርማ ---------------------- ቀን ----------------------

ውክልና ሲሰጥ የነበረ ሠራተኛ ሥም ----------------------------------------------


ፊርማ ---------------------- ቀን -----------------------

ውክልና ያፀደቀው ኃላፊ ሥም ------------------------------------------------------


ፊርማ -------------------- ቀን -------------------------
ግልባጭ፣
 ለፋይናንስ ክፍል
 ለግል ማህደር
 ለተወካይ
ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል. ኩባንያ
የሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ቅጽ
/የቁጥጥር ተግባር ለሌለባቸው የሥራ መደቦች/
የሠራተኛው ስም ------------------------------------------
የሥራ መደቡ --------------------------------------------- ክፍሉ ------------------------------------
የምዘና ጊዜ፡ ከ --------------- እሰከ -----------------

የመመዘኛ ነጥብ
1 2 3 4 5
ተ/ቁ የመመዘኛ አርዕስት (የሚጠበቀ (ከሚጠበ (ከሚጠበቀ
(በጣም ውንያህል) ቀው ው በጣም
ዝቅተኛ) (ዝቅተኛ) የላቀ) የላቀ)
1 የሥራ ዕውቀት
ለተመደበበት ሥራ፤ ለሥራው መመሪያዎች፤የአሠራር
ሂደቶችና ዘዴዎች፤ቴክኒኮች፤ ጥበቦች፤ሥራውን
ለማከናወን ስለሚያስፈልጉ መሳሪያዎችና ማቴሪያሎች
ያለው ዕውቀት፡
2 ምርታማነት
በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የሚያከናውነው የሥራ መጠን፤

3 የሥራ ጥራት
የአሠራር ሂደቱን ተከትሎ በጥንቃቄና በትክክል የጥራት
ደረጃውን የጠበቀ የሥራ ውጤት የማስመዝገብ ብቃቱ፡

4 በሥራ ገበታ ላይ የመገኘት ልምዱ


የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት አከባበሩ፤በሥራ ሰዓት
መሀል የማይወጣ መሆኑ፤የተለያዩ ሰበቦችን እየፈጠረ
ከሥራ የመይቀር መሆኑና የሥራ ሰዓቱን ለድርጅቱ ሥራ
ብቻ የሚያውል መሆኑ፡

5 ትብብር
ከሥራ ባለደረቦቹና ከአሠሪዎቹ ጋር የመተባበር፤ አብሮ
የመሥራትና መልካም የሥራ ግንኙነት የመፍጠር
ፈቃደኝነቱ፡
6 አስተማማኝነት
ሥራውን በቁጥጥር ወይም ያለ ቁጥጥር፤ ዘወትር መመሪያ
እየተሠጠው ወይም አልፎ አልፎ በሚሠጥ መመሪያ
የሚያከናውን መሆኑ፡፡
7 ሀሳብ የማፍለቅ ችሎታው
አዳዲስና የተሻሉ የአሠራር ዘዴዎችን የማፍለቅ፤ ብክነትን
ለማስወገድ መላ የመፈለግና ሥራዎችን በፈጠነ ሁኔታ
ለማከናወን ቀልጣፋ መንገዶችን የመፍጠር ችሎታው፤

8 የመሣሪያ አያያዝና አጠቃቀም


ለሥራ መገልገያዎች፤ ማሽኖችና ግብዓቶች የሚያደርገው
ክብካቤና የሚወስደው ጥንቃቄ፤

9 መመሪያ አክባሪነትና ጥንቃቄ


የካምፓኒውን ፖሊሲ፤ ሥነ-ሥርዓቶችና የሥራ ደንቦች
የማክበር እንዲሁም የጤና ጠንቅን፤ ብክለትንና የአደጋ
የጥንቃቄ ደንቦችንና ምልክቶችን የመከተልና የአደጋና
የብክለት መከላከያዎችን የመልበስና የመጠቀም ልምዱ፡

ድምር =
አማካይ ውጤት = ድምር =

የሥራ አፈጻጸሙን የሞላው ኃላፊ ስም፡ ----------------------------------------------


የሥራ መደብ፡ --------------------------------------- ፊርማ፡ ------------------- ቀን፡ --------------

ተመዛኙ ስለምዘናው ያለው አስተያየት እንደሚከተለው ሰፍሯል፡፡


____________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________
______________

ስም፡ ----------------------------------------------- ፊርማ፡ ----------------- ቀን፡---------------------


የሥራ አፈጻጸሙን የመረመረው ኃላፊ አሰተያየት፡
____________________________________________________________________________________
____________________________________________________________________________________
_____________________________

ስም፡ ---------------------------------------- የሥራ መደብ፡ ---------------------------------------------ፊረማ፡


----------------- ቀን፡ ---------------------

ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል. ኩባንያ


የሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ቅጽ
/የቁጥጥር ተግባር ላለባቸው የሥራ መደቦች/

የሥራ ኃላፊው ስም ------------------------------------------


የሥራ መደቡ ------------------------------------------- ክፍሉ --------------------------------------
የምዘና ጊዜ፡ ከ --------------- እሰከ -----------------
የመመዘኛ ነጥብ
ተ/ቁ የመመዘኛ አርዕስት 1 2 3 4 5
(አነስተኛ) (መካከለኛ) (ጥሩ) (በ. ጥሩ) (አ.በ. ጥሩ)
1 ሥራ አመራር
የማቀድ፤የማደራጀትና መርሀ ግብር አጥቶ
የማሠራት ብቃቱ፡
የሥራ ዕውቀት
ለተመደበበት ሥራ፤ ለሥራው
2 መመሪያዎች፤የአሠራር ሂደቶችና ዘዴዎች፤ቴክኒኮች፤
ጥበቦች፤ሥራውን ለማከናወን ስለሚያስፈልጉ
መሳሪያዎችና ማቴሪያሎች ያለው ዕውቀት፡
3 ምርታማነት
በተወሰነ ጊዜ ውስጥ የሚያከናውነው የሥራ መጠን፤
4 የሥራ ጥራት
የአሠራር ሂደቱን ተከትሎ በጥንቃቄና በትክክል
ስህተቶችንና ጉድለቶችን ሳያደርስ የጥራት ደረጃውን
የጠበቀ የሥራ ውጤት የማስመዝገብ ብቃቱ፡
5 የሥራ ጊዜ አክባሪነት
የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት አከባበሩ፤በሥራ
ሰዓት መሀል የማይወጣ፤የተለያዩ ሰበቦችን እየፈጠረ
ከሥራ የመይቀር፤ የሥራ ሰዓቱን ለድርጅቱ ሥራ ብቻ
የሚያውል መሆኑና በአነዚህም ሰርአቶች በሥሩ
ላሉት ሠራተኞች አርዓያ የመሆን ልምዱ፡
6 ግንኙነት
የማዳመጥ፤ሀሳቡን የመግለጽና ሪፖርቶችንና
መረጃዎችን ለሚመለከተው በወቅቱ የማቅረብ
ችሎታው፡
7 ውሳኔ የመስጠት ችሎታው
ችግሮችን ተረድቶ አማራጮችን አመዛዝኖ፤በወቅቱና
በጥንቃቄ የመወሰን ችሎታው፡
8 የሰው ሀብት አመራር
በሥሩ ያሉ ሠራተኞችን የሥራ አፈጻጸም
የመከታተል፤ጠንካራና ደካማ ጎናቸውን
የመለየት፤በእኩል ዐይን የማየትና የመምራት
ችሎታው፡
9 የመሪነት ችሎታ
ሠራተኞችን የማሠራት፤የማስተባበር፤ የማቀናጀት፤
የማበረታታት፤ የማነቃቃትና ለሥራ የማነሳሳት
ችሎታው፤እንዲሁም በሠራተኞቹ ዘንድ ያለው
ተቀባይነትና ተደማጭነት፡
10 የወጪ አስተዳደር
የወጪ ቁጥጥር ስልቶችን በመዘርጋት በአነስተኛ
ወጪ የማሠራትና በበጀት ተገድቦ የመሥራትና
የማሠራት ችሎታው፡
11 አስተማማኝነት
ሥራውን በቁጥጥር ወይም ያለ ቁጥጥር፤ ዘወትር
መመሪያ እየተሠጠው ወይም አልፎ አልፎ በሚሠጥ
መመሪያ የሚያከናውን ወይም እምነት የሚጣልበት
መሆኑ፡
12 ሀሳብ የማፍለቅ ችሎታው
አዳዲስና የተሻሉ የአሠራር ዘዴዎችን የማፍለቅ፤
ብክነትን ለማስወገድ መላ የመፈለግና ሥራዎችን
በፈጠነ ሁኔታ ለማከናወን ቀልጣፋ መንገዶችን
የመፍጠር ችሎታው፤
ድምር =
አማካይ ውጤት = ድምር =
9
የሥራ አፈጻጸሙን የሞላው ኃላፊ ስም፡ ----------------------------------------------
የሥራ መደብ፡ --------------------------------------- ፊርማ፡ ------------------- ቀን፡ --------------
ተመዛኙ ስለምዘናው ያለው አስተያየት እንደሚከተለው ሰፍሯል፡፡
____________________________________________________________________________________
________________________________________________________________

ስም፡ ----------------------------------------------- ፊርማ፡ ----------------- ቀን፡--------------------


የሥራ አፈጻጸሙን የመረመረው ኃላፊ አሰተያየት፡
____________________________________________________________________________________
________________________________________________________________
ስም፡ ---------------------------------------- የሥራ መደብ፡ --------------------------------------------
ፊረማ፡ ----------------- ቀን፡ --------------------
ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ
የትርፍ ሰዓት ሥራ መጠየቂያና መፍቀጃ ቅፅ

ቀን ---------------
1. የትርፍ ሰዓት ሥራ የተጠየቀላቸው ሠራተኞች
ስም የስራ መደብ
1.1 ----------------------------------- -------------------------------------
1.2 --------------------------------- -------------------------------------
1.3 -------------------------------- -----------------------------------
1.4 -------------------------------- ------------------------------------
1.5 ---------------------------------- -------------------------------------
1.6 ---------------------------------- ------------------------------------
1.7 ---------------------------------- -----------------------------------
1.8 ----------------------------------- -----------------------------------
1.9 ---------------------------------- -----------------------------------
1.10 --------------------------------- ------------------------------------
2. ሥራው የሚሠራበት ጊዜ፡- ቀን: ከ-----------------እስከ-------------------
ሰዓት፡ ከ---------------- እስከ-------------------

4. በትርፍ ሰዓት የሚሠራው ሥራ፡- -------------------------------------------------------------------


---------------------------------------------------------------------------------------------------------

5. ትርፍ ሰዓት መሥራት ያስፈለገበት ምክንያት፡-


-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
-----------------------------------

6. የትርፍ ሰዓት ሥራ ጠያቂው ክፍል ኃላፊ፡ ---------------------------- ------------- ----------


ስም ፊርማ ቀን
7. ያፀደቀው፡ ስራ አስኪያጅ/ተወካይ ፡ ፊርማ፡ ---------------------------- ቀን፡---------------

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የመደበኛና የትርፍ ሰዓት ሥራ ማጠቃለያ ቅጽ


ቀን፡---------
በወሩ ውስጥ በወሩ ጠቅላላ የሠራው የትርፍ ሰዓት መጠን
የሠራባቸው
ቀናት ከሰኞ- ከምሽቱ 4፡00 የህዝብ አስተያየት
ሰዓት በኋላ
ተ.ቁ የሠራተኛው ሥም ቅዳሜ እሑድ በዓላት

8
9

10

11

12

ያዘጋጀው ያረጋገጠው ያፀደቀው


ስም--------------------- ስም------------------ ስም------------------
ፊርማ----------------- ፊርማ---------------- ፊርማ----------------
ቀን------------------- -- ቀን------------------- ቀን------------------

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የሠራተኞች የሀዘን ፈቃድ መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ

የሠራተኛው ስም------------------------------------------------------------------------------------

የስራ መደብ ---------------------------------------- የሚሠራበት ክፍል-------------------------

የሠራተኛው ሟች ዘመድ ስም ከእነአያት፡ --- -------------------------------------------------

ከሠራተኛው ጋር ያላቸው ዝምድና፡ ------------------------------------------------

የሀዘን ፈቃድ የሚወስድባቸው ቀናት፡ ከ-------------- እስከ------------------------

ስሜ ከላይ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሠራተኛ ከላይ በጠቀስሁት እክል ምክንያት የሀዘን ፈቃድ እንዲሠጠኝ
አመለክታለሁ፡፡

ፊርማ፡--------------------

ቀን፡------------------------

የቅርብ አሠሪው አስተያየት፡ ------------------------------------------------------------------

ሥም፡ --------------------------------------- ፊርማ፡-------------------- ቀን፡------------------


--------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
--------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የሠራተኞች የሀዘን ፈቃድ መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ


የሠራተኛው ስም------------------------------------------------------------------------------------

የስራ መደብ ---------------------------------------- የሚሠራበት ክፍል-------------------------

የሠራተኛው ሟች ዘመድ ስም ከእነአያት፡ --- -------------------------------------------------

ከሠራተኛው ጋር ያላቸው ዝምድና፡ ------------------------------------------------

የሀዘን ፈቃድ የሚወስድባቸው ቀናት፡ ከ-------------- እስከ------------------------

ስሜ ከላይ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሠራተኛ ከላይ በጠቀስሁት እክል ምክንያት የሀዘን ፈቃድ እንዲሠጠኝ
አመለክታለሁ፡፡

ፊርማ፡--------------------

ቀን፡------------------------

የቅርብ አሠሪው አስተያየት፡ ------------------------------------------------------------------

ሥም፡ --------------------------------------- ፊርማ፡-------------------- ቀን፡-----------------

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የሠራተኞች የዓመት ዕረፍት መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ

የሠራተኛው ስም---------------------------------------------------------------------------------------------
የስራ መደብ ---------------------------------------- የሚሠራበት ክፍል---------------------------------
ስሜ ከላይ የተጠቀሰው የድርጅቱ ባልደረባ ------ቀናት የዓመት ፈቃድ ከ ------ቀን-----ወር ----ዓ. ም ጀምሮ
እንዲሰጠኝ እጠይቃለሁ፡፡
የጠያቂው ፊርማ--------------------------
ቀን -----------------------------------------

የሠራተኛው የቅርብ አሠሪ አስተያየት

 የጠየቀው ዕረፍት በሙሉ ተፈቅዷል


 አልተፈቀደም

 የተፈቀደው -----------ቀናት ብቻ ነው

የማይፈቀድ ከሆነ ምክንያቱ ይገለጽ -----------------------------------------------------------

የቅርብ አሠሪው ስም ፡---------------------------------------------- ፊርማ -------------- ቀን

በሰው ሀብትና አስተዳደር ክፍል የሚሞላ

ሠራተኛው የ ---------------ዓ. ም ---------------ቀናት


በድምሩ -----------ቀናት እረፍት አላቸው፡፡

ከ ------------- እስከ --------------- ድረስ -------- ቀናት ፈቃድ ተሠጥቷቸዋል፡፡

በምድብ ሥራቸው ላይ መገኘት ያለባቸው በ ------ ቀን ---------------- ወር -------------ዓ.ም ነው፡፡

ያዘጋጀው ሠራተኛ ሥም ------------------------------------ ፊርማ ------------ ቀን------

ያጸደቀው ኀላፊ ስም --------------------------------------- ፊርማ---------------ቀን--------

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የሠራተኞች የወሊድ ፈቃድ መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ

የሠራተኛዋ ስም----------------------------------------------------------------------------------------------

የስራ መደብ ---------------------------------------- የምትሠራበት ክፍል-----------------------------

የወሊድ ፈቃድ የምትወስድባቸው ቀናት፡ ከ-------------------------እስከ----------------------------

ስሜ ከላይ የተጠቀሰው የድርጅቱ ሠራተኛ የወሊድ ፈቃድ እንዲሠጠኝ አመለክታለሁ፡፡

ፊርማ፡-------------------------

ቀን፡----------------------------

የቅርብ አሠሪው አስተያየት፡ ---------------------------------------------------------------------------

ሥም፡ --------------------------------------- ፊርማ፡-------------------- ቀን፡---------------------------

በሰው ሀብት አስተዳደር ክፍል የሚሞላ

ከ ------------- እስከ --------------- ድረስ -------- ቀናት ፈቃድ ተሠጥቷቸዋል፡፡


በምድብ ሥራቸው ላይ መገኘት ያለባቸው በ ------ ቀን ---------------- ወር -------------ዓ.ም ነው፡፡

ያዘጋጀው ሠራተኛ ሥም ------------------------------------ ፊርማ ------------ ቀን----------------

ያጸደቀው ኀላፊ ስም ----------------------------------------- ፊርማ---------------ቀን------------------

ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ


የሠራተኞች የጋብቻ ፈቃድ መጠየቂያና መፍቀጃ ቅጽ

የሠራተኛው ስም---------------------------------------------------------------------------------------------

የስራ መደብ ---------------------------------------- ክፍል---------------------------------------

ስሜ ከላይ የተጠቀሰው የድርጅቱ ባልደረባ የጋብቻ ፈቃድ ከ ---------------- እስከ---------------- ድረስ


እንዲሰጠኝ እጠይቃለሁ፡፡

የጠያቂው ስምና ፊርማ--------------------------

ቀን -------------------------

የቅርብ አሠሪው አስተያየት፡


-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------

ሥም፡ --------------------------------------- ፊርማ፡-------------------- ቀን፡---------------------------

የሰው ሀብት አስተዳደር ኃላፊ


አስተያየት፡-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
-----------------------------------------------------------

ሥም፡ --------------------------------------- ፊርማ፡-------------------- ቀን፡----------------------------


ኤም.ዲ. ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

በስራ ላይ አደጋ ሲደርስ ማሳወቂያ ቅጽ

አደጋው የደረሰበት ሠራተኛ ስም…………………………………………………………………………

የሚሠራበት ክፍል፡ ……………………………………………………………….

አደጋው የደረሰበት ቀን ፡ ……………………………………… ሰዓት፡…………………………. ቦታ፡


……………………………………….

አደጋው የደረሰበት ምክንያት ፡


……………………………………………………………………………………………………

………………………………………………………………………………………………………………
………………………………………………………….

አደጋው ሲደርስ ያዩ ሠራተኞች ስም፡ 1………………………………………………………………


ፊረማ፡………………………

2.…………………………………………………………………

ፊረማ፡…………………………

3 …………………………………………………………………

ፊረማ፡…………………………

ያረጋገጠው የቅርብ አሠሪ ስም ፡ …………………………………………………………… ፊረማ፡


…………………………

በሰው ሀብት አስተዳደር የተሠጠ ውሳኔ፡ …………………………………………………………………….


………………………………………………………………………………………………………………
…………………… ፊረማ፡……………………….
ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

የህክምና አገልግሎት መጠየቂያ ቅጽ

ለሰው ሀብትና አስተዳደር


ከ ................................................... ክፍል
የታካሚው ሠራተኛ ስም፡........................................ የሥራ መደብ፡..................
ስማቸው ከላይ የተገለጸው የክፍላችን ባልደረባ ህክምና እንዲያገኙ ተፈቅዶላቸዋል፡፡
የፈቀደው ኃላፊ ስም፡............................... ፊርማ፡ .................... ቀን፡...................

(ሰው ሀብትና አስተዳደር የሚሞላ)


ለፋብሪካው ክሊኒክ
ሠራተኛው እንዲታከሙ ተፈቅዶላቸዋል፡፡
የፈቀደው ኃላፊ ስም፡............................... ፊርማ፡ .................... ቀን፡...................

በክሊኒኩ የተሠጠ ህክምና ወይም የታዘዘ መድሃኒት ወይም ወደ ሌላ ሀኪም ቤት ተልኮ ከሆነ
ይገለጽ፡................................................................................................................................ .............................
.............. ........................................... ........................................... ........................................... ......................
..................... ...........................................
የነርስ ስም፡........................................... ፊረማ፡................. ቀን፡ ...................
ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ

ታካሚን ወደ ውጪ የህክምና ተቋም መላኪያ ቅጽ

ለ፡.......................................... ከፍተኛ ክሊኒክ/ሆስፒታል

የታካሚው ስም፡ .......................................... የመታወቂያ ቁጥር፡....................................

ከላይ ስማቸው የተጠቀሰው የኩባንያችን ባልደረባ ከህክምና ተቋማችሁ ጋር ባለን ስምምነት መሠረት ህክምና
እንዲያገኙ የላክናቸው መሆናችንን እንገልጻለን፡፡

ስም፡.......................................... ፊርማ፡.................. ቀን፡ ..............

ማህተም
ኤም.ዲ.ኢ. ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ
የሠራተኞች ንብረት ማስረከቢያ ቅጽ

ቁጥር -----------------------
ቀን --------------------------
የሠራተኛው ሥም ------------------------------------- የሥራ ክፍል --------------- ፊርማ ---------

የሠራበት ጊዜ ከ -------------------------------- እስከ --------------------------

የተሰናበተበት ቀን -------------------------------

የተሰናበተበት ምክንያት፡

በዲስፕሊን  በራሰስ ፈቃድ  በጡረታ  በዝውውር  በሞት 

ከዚህ በላይ የተጠቀሰው ሠራተኛ ከሥራ ክፍልዎ የመሥሪያ እቃ፤ገንዘብ ወይም ሌላ እዳ ቢኖርበት በምርመራ

ሠንጠረዥ ውስጥ በገንዘብ ተመን ወይም የወሰዱት እቃ አይነት እንዲገለጽልን እንጠይቃለን፡፡

ተ/ቁ የሥራ ክፍል ያለባቸው ዕዳ ያረጋገጠው ሥም ፊርማ


1 ሠራተኛው የሚሠራበት ክፍል
2 ስቶር/ ዕቃ ግ/ቤት
3 ሽያጭ ክፍል
4 ምርትና ቴክኒክ መምሪያ
5 ካፍቴሪያ
6 ፋይናንስ መምሪያ
7 የሰው ኃይልና አስተዳደር
8 ዋና ሥራ ስራአስኪያጅ

ኤም.ዲ. ኢ ቦትሊንግ ኃ.የተ. የግል ኩባንያ


M.D.E. BOTTLING Plc
የሥራ ልምድ የምስክር ወረቀት
WORK EXPERIENCE CERTIFICATE
ለሚመለከተው ሁሉ
TO WHOM IT MAY CONCERN
ድሬዳዋ / Dire Dawa

I. የሠራተኛው ሙሉ ስም፡----------------------------------------------------
Full Name: -------------------------------------------------------
II. ያገለገለባቸው የሥራ መደቦች
Has Served in the Following Positions:
1.ከ ----------------- እስከ ---------------- በ ---------------------------------------- የሥራ መደብ
From ------------ to ------------------ As a --------------------------------------------------
2.ከ ----------------- እስከ ---------------- በ --------------------------------------- የሥራ መደብ
From ------------ to ------------------ As a --------------------------------------------------
III. የቅጥር ሁኔታ፡---------------------------
Nautre of Employment: --------------------------
V. ደመዎዝ፡------------------/----------------------------------------------------
Salary (Monthly): ----------/----------------------------------------------
VI.አሁን የሚሰራበት የስራ መደብ፡____________________________________
Current Job Title_______________________________
VII. የሥራ ዉሉ የተቋረጠበት ምክንያት፡-------------------------------------------------------
Reason for Termination: ------------------------------------------------------
በሥራ ላይ በቆዩበት ጊዜ ከወር ገቢያቸው ላይ የሥራ ግብር እየተቆረጠ ለአገር ውስጥ ገቢ መ/ቤት ገቢ ተደርጓል፡፡
During his/her employment period income tax has been deducted from the employee’s monthly earnings
and paid to the Inland Revenue Office.

Best Wishes ከመልካም ምኞት ጋር

You might also like