Professional Documents
Culture Documents
የአጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_መዝሙራት
የአጋእዝተ_ዓለም_ቅድስት_ሥላሴ_መዝሙራት
1:እንዘ ይብሉ
2:ኃይልየ ሥላሴ
3:ይረድአነ
4:ወፅአ (ዘሐምሌ)
5:(ዓዲ)
6:ነአምን
7:ኵሎ ዘፈቀደ
8:ሥላሴ ትትረመም
9.በስመ አብ ወወልድ
10፡የእግዚአብሔር አብ ሰላም
የእግዚአብሔር አብ ሰላም የእግዚአብሔር ወልድ ፍቅር የእግዚአብሔር መንፈስ
ቅዱስ ሃይማኖት ይደርባችሁ፤
11፡ስብሐት ለሥላሴ
12፡ጸግዉኒ
13፦ወበዐይኑ
ወበዐይኑ ይኔጽር፤
ይኔጽር ቀላያተ፡፡
ትርጉም፦በኪሩቤል ጀርባ ላይ ጸንቶ የሚኖር ውቂያኖሶችንም በዐይኑ የሚመለከት
ነውና ፍጥረት ሁሉ ለሥላሴ ይሰግዳል፡፡
14፦አጋእዝትየ
አጋእዝትየ (4)
አዝ...
ሥላሴን አመስግኑ( 2)
ዓለማትን ሁሉ ለፈጠረ ጌታ
እኔስ እዘምራለሁ
እኔስ እዘምራለሁ ለሥላሴ/ 2/
ኃይሌ ብርታቴ
ኃይሌ ብርታቴ ክብሬ ሞገሴ(2)
ይለመነናል
የሕይወታችን ቤዛ መድኃኔዓለም
የምስጋና መሥዋዕት
እንዘምራለን ስለ ጌትነቱ(2)
የሥላሴ ጸጋ ልዩ በረከት ነው
የደግነት ፍሬ የመጨረሻው
መተማመኛ ሆነኸኛል
የታመነ ነው የተፈራ
የማያልፍ ነው የማይረታ
አብርሃም አምኖ ተሰደደ
የተስፋውን ቃል ፈጸመለት