1ኛ_ክፍል_ሥርዓተ_ቤተ_ክርስቲያን_ማጠቃለያ_ፈተና

You might also like

Download as pdf or txt
Download as pdf or txt
You are on page 1of 2

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን

የጅግጅጋ ም/ፀ/ቅ/ኪዳነ ምህረት እና ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ፈለገ ያሬድ ሰ/ት/ቤት


ሥርዓተ ቤተክርስቲያን የአንደኛ ክፍል ማጠቃለያ ፈተና
ስም__________________________________________________________________________________________ ተቁ______________________
የሚከተሉትን ጥያቄዎች እውነት ወይም ሀሰት በማለት መልሱ

1. ጸሎት ማለት ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ማለት ነው ፡፡


2. ስናማትብ አጋንንትን ከአጠገባችን እናርቃለን ፡፡
3. በግራ እጃችን ማማተብ እንችላለን ፡፡
4. ማማተብ በመስቀል ምልክት በማመሳቀል ራስን መባረክ ነው ፡፡
5. ማዕተበ ክርስትና ማለት የክርስትና ምልክት ማለት ነው ፡፡
6. ጸሎት ልመናም ምስጋናም ነው ፡፡
7. አብ ማለት አባት ማለት ሲሆን መንፈስ ቅዱስ ማለት ደግሞ ልጅ ማለት ነው ፡፡
8. አሐዱ አምላክ ማለት አንድ አምላክ ማለት ነው ፡፡
9. ማንኛውንም የሚያስፈራና የሚያስደነግጥ ነገር ስናይና ስንሰማ ማማተብ አይጠበቅብንም ፡፡
10. ማማተብ ያለብን ወደ ቤተክርስቲያን ስንገባ ብቻ ነው ፡፡
11. ኑዛዜ ማለት ጥፋትን ወይም ሃጢያትን ለካህን መነገር ማለት ነው ፡፡
12. ከእግዚአብሔር ጋር ዘወትር ለመገናኘት መጸለይ ያስፈልጋል፡፡
13. የጸሎት አይነቶች 2 ናቸው ፡፡
14. ጸሎት የማይጸልይ ሰው ከእግዚአብሔር ጋር መገናኘት አይችልም፡፡
15. ጸሎት ማለት ከእግዚአብሔር ጋር መነጋገር ማለት ነው ፡፡
16. የግል ጸሎት ማንኛውም ሰው ለብቻው የሚያደርገው ጸሎት ነው ፡፡
17. ሰይጣን ሐሰትን የሚናገር የሐሰት አባት ነው ፡፡
18. እግዚአብሔር ከሚጠራባቸው ስሞች መካከል ስላሴ የሚለው ስም አንዱ ነው ፡፡
19. የጸሎት ጊዜያት 3 ብቻ ናቸው ፡፡
20. መዝሙር ማለት ምስጋናን በዜማ ማክረብ ማለት ነው ፡፡

ለሚከተሉት ጥያቄዎች ትክክልኛውን መልስ ምረጡ

1. መዝሙር ምንድን ነው ?
ሀ. ምስጋና ለ. ዜማ ሐ. ሁሉም
2. መዝሙር የሚዘመረው በ................................... ነው ፡
ሀ. በትህትና ለ. በእርጋታ ሐ. በተመስጦ መ. ሁሉም
3. የመዝሙር ጥቅም ምንድን ነው ?
ሀ. ትምህርት ነው ለ. በረከት ከአምላክ ማግኛ ነው ሐ. ምስጋና ማቅረቢያ ነው መ. ሁሉም
4. ከሚከተሉት ውስጥ ጥሩ ጓደኝነትን የሚገልጸው የቱ ነው ?
ሀ. ለቤተሰቦቻችን እንታዘዝ ይላል ለ. ቤተክርስቲያን እንሂድ ይላል ሐ. ሁሉም
5. በቀን ውስጥ ስንት ጊዜ መጸለይ አለብን ? ሀ. 1 ጊዜ ለ. 3 ጊዜ ሐ.5 ጊዜ መ. 7 ጊዜ
6. የጸሎት አይነቶች ስንት ናቸው ? ሀ. 3 ለ. 4 ሐ.5 መ. 6
7. በምንጸልይበት ጊዜ ማድረግ ያለብን የቱን ነው ? ሀ. ንጽህና መጠበቅ ለ. ነጠላ መልበስ
ሐ. ቀጥ ብሎ መቆም መ. ፊትን ወደ ቤተክርስቲያን ፣ወደ ካህን፣ ወደ ሥዕለ አድህኖ ወይም ወደ ምስራቅ በመዞር
ጸሎት ማድረግ ሠ.ሁሉም
8. ........................ ከእግዚአብሔር ጋር የምንነጋገርበት ድልድያችን ነው ፡፡
ሀ. ጸሎት ለ. ትምህርት ሐ. ሰንበት ትምህርት ቤት መ. መልስ የለም
9. ........................ የመጀመሪያው ሰው አዳም የተፈጠረበት ሰዓት በመሆኑ ያንን እያሰብን እንጸልያለን
ሀ. ጸሎተ ነግህ ለ. ጸሎተ ሰልስት ሐ. ጸሎተ ሰርክ መ. ሁሉም
10. ጸሎተ ሰልስት ወይም በ ሶስት ሰዓት የምጸልይበት ምክንያት
ሀ.ሔዋን የተፈጠረችበት ምክንያት ስለሆነ
ለ. እመቤታችን ማርያም የቅዱስ ገብርኤልን ብስራት የሰማችበት ሰዓት ስለሆነ
ሐ. ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሲል በጲላጦስ አደባባይ የተገረፈበት ሰዓት ስለሆነ
መ. ሁሉም

የሚከተሉትን ጥያቄዎች በ ‘’ሀ’’ ስር ያሉትን በ ‘’ለ’’ ረድፍ ካሉት ጋር አዛምዱ



1. በስመአብ ሀ. አባት
2. ወወልድ ለ. ልጅ
3. ወመንፈስ ቅዱስ ሐ. ሰራጺ/ መንፈስ ቅዱስ

4. አሐዱ አምላክ መ. ጣት ግንባር ላይ ያርፋል

5. አብ ሠ. ጣት ደረት ላይ ያርፋል
ረ. ጣት ግራ ክንድ ላይ ያርፋል
6. ወልድ
ሰ. ጣት ቀኝ ክንድ ላይ ያርፋል
7. መንፈስ ቅዱስ
ሸ. ሔዋን የተፈጠረችበት ሰዓት መሆኑን አስበን እንጸልያነ
8. ጸሎተ ነግህ
ቀ. አዳም የተፈጠረበት ሰዓት መሆኑን አስበን እንጸልያለን
9. ጸሎተ ሰልስት
በ. እጅን ዘርግቶ መዘመር
10. ማሸብሸብ

You might also like