Professional Documents
Culture Documents
2016 ግዥና ንብረት እቅድ
2016 ግዥና ንብረት እቅድ
1
መግቢያ.............……………………………………………………………………………………..3
ክፍል አንድ….........................................................................................................................................3
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ መነሻ ሁኔታዎች..................................................................................................4
ክፍል ሁለት..........................................................................................................................................6
የኮርፖሬሽኑ ተልዕኮ፤ ዕሴቶች፣ ራዕይ፣ ስትራቴጂክ ግቦች...................................................................................6
ክፍል ሶስት...........……………………………………………………………………………………8
የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ.......................................................................................................................8
ክፍል አራት........................................................................................................................................16
የቡድኑ የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች፣……………….............16
ክፍል አምስት……………………………………………………………………16
ለቡድኑ ለ 2016 እቅድ ማስፈጸሚያ በጀት……………………………………………………16
ክፍል ስድስት......................................................................................................................................17
ስጋቶችና የሚወሰዱ እርምጃዎች …………………………………………………………… 17
ክፍል ሰባት.........……………………………………………………………………………………17
ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ድጋፍ የሚጠይቁ ጉዳዮች.......................................................................................17
ክፍል ስምንት......................................................................................................................................18
የክትትልና ግምገማ ዕቅድ........................................................................................................................18
ክፍል ዘጠኝ
የ 2016 በጀት ዓመት እቅድ ድርጊት መርሀ ግብር …………………………………… 20
2
መግቢያ
የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ለቅርንጫፍ አንድ ጽ/ቤት ተጠሪ ከሆኑ ቡድኖች አንዱ ሲሆን የተሰጠውን ተልኮ
ለመወጣት ቡድኑ ከቅርንጫፍ አንድ ጽ/ቤት የተሰጡት ተግባርና ሃላፊነቶች በስሩ የሚገኙ ሠራተኞች በማሰተባበር
ለቅርንጫፉ የሚያስፈልገውን የዕቃና አገልግሎት በሚሰጠው ውክልእና በመንግስት የግዢ መመሪያ ለስራው
የሚያሰፈልገውን በጀት እና እቅድ አዘጋጅቶ በማፀደቅ መግዛት አና የኮርፖሪሽኑ ግዥና ንብረት አስተዳደሪያ መመሪያ
መሰረት ቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሚያስፈልጉ የማሟላት፣የማስተዳደር እና የማሰራጨት ኃላፊነቶች ያሉበት ሲሆን የግዥና
ንብረት አስተዳደር ስራዎች በመንግስት አሰራር መሰረት ይፈጽማል፡፡
ቡድኑ ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የተሠጠውን ኃላፊነት ለመወጣት የ 2016 በጀት ዓመት የውጤት ተኮር ዕቅድ ከቅርንጫፍ
አንድ ጽ/ቤት ከተዘጋጀው መነሻ ዓመታዊ የውጤት ተኮር እቅድ ካስኬድ በማድረግ የ 2016 በጀት ዓመት
የቅርንጫፉን የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ውጤት ተኮር ዕቅድ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ብቻ በማተኮር የተዘጋጀ
ነው፡፡
የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ዘጠኝ ክፍሎች ያሉት ሲሆን በክፍል አንድ የዕቅዱ
መነሻ ሁኔታዎች፣ በክፍል ሁለት የኮርፖሬሽኑ ተልዕኮ፣ ራዕይና ዓላማ፣ የእቅዱ አፈፃፀም አቅጣጫዎች፣
ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስኮችና ውጤቶች እንዲሁም ስትራቴጂያዊ ግቦች ተቀምጠዋል፡፡ በክፍል ሦስት
የ 2016 በጀት ዓመት የውጤት ተኮር ዕቅድ ታሳቢዎችና ምቹ ሁኔታዎች፣ስትራቴጂክና ኦፕሬሽናል ግቦች እና ዋና
ዋና ተግባራት፤ በክፍል አራት የቅርንጫፍ አንድ ጽ/ቤት የ 2016 በጀት ዓመት የአፈፃፀም አቅጣጫዎች፣ በክፍል
አምስት ለቡድኑ የታቀደ በጀት፣ በክፍል ስድስት የዕቅዱ ስጋቶችና ለመከላከል የሚወሰዱ እርምጃዎች፣ በክፍል
ሰባት ከቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ የሚጠበቁ ድጋፎች እና በክፍል ስምንት የክትትልና ግምገማ ዕቅድ ክፍል ዘጠኝ የቡድኑ
እቅድ መርሃ ግብር ተካተው ቀርቧል፡፡
ክፍል አንድ
የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ መነሻ ሁኔታዎች
1.1 የ 2016 ግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ተግባርና ኃላፊነት እንደመነሻ
የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን ከቅርንጫፍ አንድ ጽ/ቤት የተሰጡት ተግባርና ኃላፊነቶች በስሩ የሚገኙ
ሠራተኞች የማሰተባበር ለቅርንጫፉ የሚያስፈልገውን የዕቃና አገልግሎት በሚሰጠው ውክልና በመንግስት
3
የግዢ መመሪያ ለስራው የሚያሰፈልገውን በጀት እና እቅድ አዘጋጅቶ በማፀደቅ አና የኮርፖሪሽኑ ግዥና
ንብረት አስተዳደሪያ መመሪያ መሰረት የማሟላት ኃላፊነቶች ያሉበት ሲሆን የግዥና ንብረት አስተዳደር
ስራዎች በመንግስት አሰራር መሰረት ይፈፅማል በስሩ ያሉትን ፈሚዎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት
ይገመግማል፣ድጋፍና ክትትል በማድረግ ግብረመልስ የመስጠት ሲሆን ይህን ተግባርና ኃላፊነት የቅርንጫፉ
የ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ ዝግጅት እንደመነሻ ተወስዷል፡፡
4
የቋሚና አላቂ እቃዎች ንብረት ቆጠራ ያከናውናል፣
የሚወገዱ ንብረቶችን ያስወግዳል፣
አፈፃፀሙን ይገመግማል፣ የአፈፃፀም ሪፖርት ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ያቀርባል፣
1.5 የውስጥ አሰራር ዕይታ አፈጻጸም፣
ከግዥ አኳያ በማእከል እና በቅርንጫፍ ግዥዎች ተፈጽመው ለስራ እንዲውሉ ሲደረግ የንብረት አስተዳደር
ስራዎችም ያከናውናል፡፡
ከ 2015 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ትምህርት ሊወሰድባቸው የሚገቡ ጉዳዮች/Lessons Learnt/፣
ሁሉም ለጋራ አላማ እንዲቆም የማድረግ ስራ በበላይ አመራሩ ቀዳሚ ትኩረት ተሰጥቶት በመሰራ በቅርንጫፉም ውጤታማ
የኢንዱስትሪ ሰላም ማስፈን መቻሉ፡፡
ጠንካራ የክትትል እና የድጋፍ ስርአት በመዘርጋት እና ስራ ላይ በማዋሉ በእቅዱ እና ከእቅዱ በላይ እንዲፈጽሙ ማድረግ
መቻሉ፣
በኮርፖሬሽኑ እጅ ያልነበሩ እና ከኮርፖሬሽኑ እጅ የወጡ በርካታ ቤቶችን እና ይዞታዎችን ወደ ኮርፖሬሽኑ በመመለስ
የቅርንጫፉን ሀብት ከብክነት እንዲጠበቅ መደረጉና በፍርድ ቤት የማሸነፍ አቅም እየጎለበተ መሆኑ ፣
በደንበኞች ተሳትፎ የጥገና ስራ በስፋት መሰራቱ
ከደንበኞች ጋር በተቀናጀ ሁኔታ የመስራት ባህል እየጎለበተ መሆኑ፣
ክፍል ሁለት
የኮርፖሬሽኑ ተልዕኮ፤ ዕሴቶች፣ ራዕይ፣ ስትራቴጂክ ግቦች
2.1 ተልዕኮ፣
ለኮርፖሬሽኑ ደንበኞች ደረጃቸውን የጠበቁ ቤቶችን በተመጣጣኝ የኪራይ ዋጋ በማቅረብና በማስተዳደር በቤት ፍላጎትና
አቅርቦት መካከል የሚታየውን የገበያ ጉድለት በማሟላት ሂደት አስተዋጽዖ ማድረግና ተወዳዳሪና አትራፊ መሆን፡፡
2.2 ዕሴቶች
ታማኝነት (Integrity) ኃላፊነታችንን በመወጣት ሂደት ወጥና ተቀባይነት ያለው አቀራረብ ይኖረናል
5
ፕሮፌሽናሊዝም (Professionalism) ስራዎቻችንን ግብረገብነት በተሞላውና ጥራትና ስታንዳርድ የጠበቀ እንዲሆን
እናደርጋለን
2.3 ራዕይ
በ 2030 በቤት ልማትና አስተዳደር ዘርፍ በምስራቅ አፍሪካ ተወዳዳሪ ኮርፖሬት ተቋም ሆኖ ማየት፡፡
6
በቡድኑ ያለውን የሰው ኃይል በአግባቡ እና ስነምግባራዊ እሴትን በጠበቀ ሁኔታ ስራ ላይ እንዲውል
ማድረግ
7
ክፍል ሶስት
የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም አቅጣጫዎች
3.1 ታሳቢዎች
ለቅርንጫፉ የሚያስፈልጉ ልዩ ልዩ ግብአቶች በወቅቱ ተሟልቶ የሚቀርብ መሆኑ፣
ሠራተኛው በሙሉ ተነሳሽት እና አቅም የተሰጠውን ተልእኮ የሚፈጽ መሆኑ፣
የበላይ አመራ እና የዘርፍ አመራር የቅርብ ድጋፍ እና ክትትል እንደሚኖር፣
የኮንስትራክሽን ግብዓት ዋጋ በአንጻራዊ እየተረጋጋ እንደሚሄድ፣
የኮንስትራክሽን ግብዓት አቅርቦት እንደሚሻሻል
የጥሬ ዕቃ አቅርቦት በተጠበቀው ልክ ሊሆን እንደሚችል፣
የፋይናንስ አቅርቦት በተጠበቀው ልክ ሊሆን እንደሚችል፣
ገበያው እየተረጋጋ እንደሚሄድ፣
የገበያው የግንባታ ጥሬ ዕቃዎች አቅርቦት እንደሚሻሻል፣
የሰው ሀይል አቅርቦት እንደሚጠበቀው እንደሚሆን፣
IFMIS ወደ ሙሉ ትግበራ እንደሚገባ፣
ወዘተ.
3.2 ምቹ ሁኔታዎች
8
ዘመናዊ የአሰራር ሥርዓት ለመዘርጋት የተጀመረው ሥራ በተሻለ
ኦፕ.ግብ- 3.5 ኦዲት በተደረጉ በግዥና ንብረት አስተዳደር ላይ የተሰጡ አሉታዊ አስተያየቶችን
II.የተገልጋይ ዕይታ(20%)
9
ተግባር፡-4.1.1 በውስጥ ደንበኞች የሚቀርቡ ቅሬታዎችን በመቀበል በወቅቱ ምላሽ መስጠት
መላክ፤
መሆኑን ማረጋገጥ ፣
ኦፕ.ግብ 4.3. የውስጥ ደንበኞች እርካታን በ 2016 በጀት ዓመት ከ 85% ወደ 93% ማድረስ፤(8%)
10
ተግባር 8.2.1፣ የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን የ 2016 የለውጥና መልካም አስተዳደር ዕቅድ
ማዘጋጀት፣
ተግባር 8.2.2፣ የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን የለውጥ መሣሪያዎችን አቀናጅቶ በመተግበር ቀልጣፋና
ውጤታማ አገልግሎት መስጠት፣
ተግባር 8.7.1 የሥርዓተ-ፆታና ሌሎች የባለ ብዙ ዘርፍ ጉዳዮችን በ በተሟላ ሁኔታ ተፈፃሚ እንዲሆኑ
ማድረግ፣
ተግባር 8.7.2 በኮርፖሬሽኑ የሚወጡ መመሪያዎችና ማንዋሎች የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን
በቅርንጫፉ ደረጃ የሴቶችንና ለአካል ጉዳተኞች አውንታዊ ድጋፍ ያካተቱ እንዲሆኑ
በተግባር ማዋል፣
ተግባር 8.7.4 በቅርንጫፉ ይዞታዎች ቢሮዎች እና የመኖሪያ መንደሮች እንዲሁም በተመረጡ የዕፅዋት
ማዕከላት ችግኞችን መትከል፣
ተግባር 8.8.1 ፣ ከስነምግባር መከታተያ ጽ/ቤት ታትመው የሚመጡ ብሮሸሮች ለቡድኑ ማሰራጨት፣
ተግባር 8.8.2 በቅርንጫፉ ጽ/ቤት ላይ በውጭ ወይም በውስጥ ኦዲተሮች እርምጃ እንዲወሰድባቸው
ወይም እንዲስተካከሉ ሪፖርት በቀረበባቸው ጉዳዮች ማስተካከያ ማድረግ፣
ተግባር 8.8.3 ከሙስናና ከብልሹ አሰራር ጋር በተያያዘ የሚቀርቡ ጥቆማዎችን በመቀበል ማጣራትና ተገቢ
እርምጃ እንዲወሰድ ክትትል ማድረግ፣
ተግባር 8.9.1 የግዥና ንብረት አስተዳደር ቡድን የ 2015 ዓመታዊ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ማዘጋጀት
በቡድኑ በማስገምገም ለጽ/ቤት መላክ፤
11
ተግባር 8.9.4 የቡድኑን የየወሩ፣ የሩብ አመት፣ የስድስት ወር እና የዘጠኝ ወር የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ
አፈፃፀም ሪፖርቶች ማዘጋጀትና እና ማቅረብ፤
ኦፕ.ግብ 8.10 ፡- በ 2016 በቅርንጫፍ 1 ጽ/ቤት የሚካሄዱ የዕቃ፣ የአገልግሎት፣ የጥገናና ሌሎች የካፒታል
ዕቃዎች ግዥዎች፣(21%)
ተግባር 8.10.1 በቅርንጫፉ ስቶሮች በሙሉ ያሉትን እና በስቶክ የተመዘገቡ ንብረቶችን ከቡድኖች መረጃ
ማሰባሰብ እና ማደራጀት፣
ተግባር 8.10.2 ከቡድኖች ከተሰበሰቡ እና ከስቶክ በተገኙ መረጃዎች መሰረት የ 2016 ን የቅርንጫፉን
ዓመታዊ የግዥ ዕቅድ ማዘጋጀት ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ማቅረብ፣
ተግባር 8.10.3 በቅርንጫፉ ግዥ ሲከናወን የገበያ ጥናት በሚያስፈልጋቸው ግዥዎች ላይ ጥናት ማከናወንና
ለግዥው አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን አደራጅቶ መያዝ፣
ተግባር 8.10.4 ከግዥ ጠያቂ ቡድኖች የግዢ ፍላጎት መግለጫ ዝርዝር (Specification) እንዲዘጋጅ
ማድረግና የግዥ ማስፈጸሚ ሰነድ ማዘጋጀት፣
ተግባር 8.10.6 በቅርንጫፉ በግዥ እቅዱ መሰረት በተለያዩ የግዥ አማራጮች ሂደቱን እና የሚፈለግበትን
ወቅት የጠበቀ የብር 6 ሚሊዮን የአቃዎች፣ የጥገና የማማከር እና ሌሎች ግዥዎችን
ፈጽሞ ስራ ላይ ማዋል፡፡
ተግባር 8.11.2 በሚወጣው ሪፖርት መሰረት በንብረት ቆጠራ ወቅት በጉድለት የተለዩ ንብረቶች ካሉ
በወቅቱ አስፈላጊውን የማስተካከያ ስራ መስራት፣
ተግባር 8.11.3 ግዥዎች ከመፈጸማቸው በፊት አስፈላጊ መረጃዎችን ከሁሉም ግምጃ ቤቶች
በማሰባሰብ ለግዥው ግብአት እንዲውል ለግዥ ፈጻሚ ክፍል ማስተላለፍ፣
12
ተግባር 8.11.4 በቅርንጫፉ በተፈቀደው ግዢ መሠረት በተለያዩ የግዥ ዘዴዎች በሮፍርማ፣
በማእቀፍ እና በፒቲ ካሽ እቃዎችን በመግዛት በባለሙያ እየተረጋገጠ
ንብረቶች በአግባቡ ወደ ንብረት ክፍል እንዲገቡ ማድረግ፣
ተግባር 8.11.5 በዋናው መ/ቤት በተለያዩ የግዥ ዘዴዎች ተገዝተው የሚመጡ ንብረቶችን
በእስፔስፍኬሽኑ መሰረት ትክክለኛ መሆኑን በባለሙያ ከተረጋገጡ በኋላ
የገቢ ሰነድ በማዘጋጀት ገቢ ማድረግ ፤ ቢን ካርድና እስቶክ ካርድ ላይ
በመመዝገብ
ተግባር 8.11.6 በበጀት አመቱ የተፈጸሙ የቋሚ እና አላቂ ንብረቶችን ግዥ በስፔሲፊኬሽኑ መሰረት
መሆኑን በማረጋገጥ መረከብ እና መዝግቦ መያዝ እና በወቅቱ ማሰራጨት
ተግባር 8.11.7 ከየስራ ክፍሉ የሚመጡ የንብረት ጥያቄዎች ትክክለኛ መሆናቸውን በማረጋ
ገጥ በወቅቱ የወጪ ሰነድ በማዘጋጀት በወቅቱ ማሰራጨት እና እስቶክ እና
ቢን ካርድ ላይ ማቀናነስ፤ ወጪና ገቢ የተደረጉባቸውን ሰነዶችን በመመዝገብ
ማጠቃለያ ሪፖርት በመስራት ለፋይናንስና ገቢ አሰባሰብ ቡድን መላክ ፣
13
ተግባር፡-9.1.2 ከሌሎች ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶችና ስራ ክፍሎች ጋርሥራዎችን ለማከናወን የጋራ ዕቅድ
በማዘጋጀት መፈፀም፡
ኦፕ.ግብ 9.2፡- ከውስጥ የስራ ከክፍሎች ጋር የግንኙነት መድረክና የዳበረ በቅንጅት የመስራት ባህል (1%)
ተግባር፡-9.2.1 ከተለያዩ የሥራ ክፍሎች እና በቡድኖች መካከል የእርስ በእርስ ግንኙነት እና የትስስር
ስምምነት ሰነድ ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ፤
ተግባር፡-9.2.2 ከውስጥ የሥራ ክፍሎች ጋር በየሩብ ዓመቱ በጋራ መድረክ በመገናኘት ሥራዎችን
በመገምገም ቀጣይ አቅጣጫ ማስቀመጥ፣
ስትራቴጂክ ግብ 10፡- የሰው ሀብት አቅም ግንባታና አስተዳደርን ማሻሻል፤/የመፈጸም ዐቅም ማሳደግ፣
ተግባር 10.4.4፣ የሠራተኞች ምዘና የአፈጻጸም ውጤትን መሠረት ባደረገ መልኩ መለካት፣
14
ተግባር 11.1.1 የተቀናጀ የማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተምን ትግበራ ስልጠናዎችን መከታተል
ተግባር 11.1.2 ከስራ ክፍሎች በ IMIS ሲስተም አተገባበር ወቅት የሚመጡ ጥያቄዎችን በመቀበል
ማሻሻዎችን ማድረግ እና መከታተል
ክፍል አራት
የቡድኑ የ 2016 በጀት ዓመት ዕቅድ የአፈጻጸም አቅጣጫዎች፣
ክፍል አምስት
15
6 ለተለያዩ እቃዎች ማስጠገኛ 100,000.00
ለ 2015 በጀት ዓመት ንብረት ቆጠራ
7 ለሚሰሩ ሰራተኞች የምሳ አበል 30,000.00
ክፍያ
ክፍል ስድስት
ክፍል ሰባት
16
ክፍል ስምንት
የቡድኑ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ዓላማ የዓመታዊ ዕቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ ተከታታይና
ወቅታዊ የሆኑ የክትትልና ግምገማ መረጃዎችን በማሰባሰብ፣ በማደራጀት፣ በመተንተንና ለውሳኔ አሰጣጥ
ጥቅም ላይ እንዲውል በማድረግ የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ዕቅድ አፈጻጸም እንዲሻሸል በማድረግ ተልዕኮውና
ራዕዩ እውን እንዲሆን ማድረግ ነው፡፡
ይህንን ዓላማ ተግባራዊ ለማድረግ የሚከተሉትን የክትትል ዘዴዎች በመጠቀም የክትትልና ድጋፍ
ተግባራት ይከናወናሉ፡፡
በመሆኑም የአፈጻጸም ሪፖርት ትኩረቶች የዕቅድ ክንውንን ከዒላማ ጋር በማነጻጸር የአፈጻጸም ደረጃን
በመቶኛ ማሳየት፣ አፈጻጸሙ በማነስ ወይም በመብለጥ ከሆነ ምክንያቶቹን ማቅረብ፣ ምክንያቶቹ
ከፈጻሚ አካል የመፈጸም ጉድለት ጋር የተያያዘ ከሆነ በድክመትነት እንዲመዘገብ በማድረግ የማሻሻያ
እርምጃ እንዲወሰድ አቅጣጫ ማሳየት፣ ከፈጻሚው አካል ቁጥጥር ውጭ ከሆነ ደግሞ ያጋጠመ ፈታኝ
ሁኔታ ተደርጎ እንዲወሰድና በሚመለከተው የበላይ አካል ውሳኔ እንዲሰጥበት ከውሳኔ ሃሳብ ጋር
ማስተላለፍን ያካትታል፡፡
የዕቅዱን አፈጻጸም የሚመለከት ወርሃዊ፣ የሩብ አመት፣ የግማሽ ዓመት የዘጠኝ ወራትና ዓመታዊ የተሟላ
የጽሑፍ ሪፖርት ፈፃሚዎች ለቡድኑ ቡድኖች ለቅርንጫፍ ጽ/ቤት ያቀርባል፡፡
የቡድኑ ሪፖርት ማቅረቢያ ጊዜ አኳያ የተገመገሙ ወርሀዊ ሪፖርቶች ወሩ በተጠናቀቀ በ 1 ካሌንደር
ቀናት፣ የሩብ ዓመት፣ የግማሽ ኣመትና የ 9 ወራት ሪፖርቶች የሪፖርቱ ዓመታዊ ሪፖርት የበጀት አመቱ
በተጠናቀቀ በኋላ በ 2 ካሌንደር ቀናት ለቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ እንዲደርስ ይደረጋል፡፡
17
ሱፐርቪዥን በየደረጃው ያሉ የኮርፖሬሽኑ አመራሮች ኣና ሱፐርቫይዘሮች በጽሑፍ የቀረቡ የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርቶችንና
ሥራዎችን በአካል በመገኘት የሚከታተሉበት/የሚያረጋግጡበትና ድጋፍ የሚሰጡበት የክትትል ዘዴ ነው፡፡
የሱፐርቪዥን ትኩረቶች፣ የታቀዱ ሥራዎች በታቀደው ጊዜ፣ ወጪና ጥራት መሠረት እየተከናወኑ መሆኑን
በመስክ ዕይታ ማረጋገጥ፣ያጋጠሙ ፈታኝ ሁኔታዎችን ቦታው ላይ ሆኖ ለሥራ ማነቆ ለሆኑ ጉዳዮች መፍትሔ
ማፈላለግና ውሳኔ መስጠት ናቸው፡፡ በሱፐርቪዥን ወቅት መረጃዎች የሚሰባሰበው ከመስክ ከተለያየ መረጃ
ማግኛ ይሆናል፡፡
የቢሮ ስራዎችን አፈጻጸም ለመከታተል በቡድን መሪዎች፣ በቅርንጫፍ ኃላፊ በፕሮግራምና ድንገተኛ
የሱፐርቪዥን ስራዎች ይከናወናሉ፤
8.4. የክትትልና ግምገማ መድረኮች፣
ቡድኖች በየወሩ የሰራተኞቻቸውን የዕቅድ አፈጻጸም በመገምገም መረጃዎችን አደራጅተው
ያስቀምጣሉ፤
ቡድኑ ለፈጻሚዎች እንደ አስፈላጊነቱ የቃል ወይም የጽሁፍ ግብረ መልሶችን ይሰጣል፤
18
19
20