Professional Documents
Culture Documents
የሐዋርያትና የሊቃውንት ሲኖዶስ
የሐዋርያትና የሊቃውንት ሲኖዶስ
#ግጽው #ሲኖዶስ
ቁጥር ፲፭:- በቅዱስ ጴጥሮስ ጸሎትና ልመና እግዚአብሔር ጠንቋዩን
ሲሞንን አጠፋው።
ትእዛዝ ፭:- ኤጲስ ቆጶስ፣ ቄስና ዲያቆን ከዚህ ዓለም ተግባር ውስጥ
አይግቡ። ገብተው ከተገኙ ግን ይለዩ።
ቁጥር ፴፱) ኤጲስ ቆጶስ ሀብት ካለው የእርሱ ለብቻ የታወቀ ይሁን።
የቤተክርስቲያን ተለይቶ የታወቀ ይሁን።
ቁጥር ፵) ኤጲስ ቆጶስ በቤተክርስቲያን ሀብት ላይ ሥልጣን ያገኝ
ዘንድ እናዛለን።
ቀኖና ፶:- ኤጲስ ቆጶስን የሰደበ ወይም የረገመ እንደ ሰነፍም የቆጠረ
ከመዓርጉ ይሻር። እንደዚሁም ኤጲስ ቆጶስ ካህንን ቢረግም ወይም
ቢሳደብ እርሱም ይሻር።
++++++
ተፈፀመ
አነሳስቶ ላስጀመረን
አስጀምሮም ላስፈጸመን
ልዑል እግዚአብሔር
ምስጋና ይገባል አሜን።
© መ/ር በትረማርያም አበባው