2014 Final Health center BSC template

You might also like

Download as docx, pdf, or txt
Download as docx, pdf, or txt
You are on page 1of 7

የ 2014 በጀት ዓመት በ__________________ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ

2014 በጀት ዓመት በ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን እና በጤና ጣቢያው ምክትል ሀላፊ መካከል
የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ የተጠያቂነት መፈራረሚያ ቻርተር
ውሉን የሰጠው ኃላፊ ና የሥራ ኃላፊነት፡- (ምክትል ሀላፊ/)

ውሉን የፈፀመው ኃላፊና የሥራ ኃላፊነት፡- (የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን መሪ)

የተቋሙ ተልዕኮ፡- ጥራቱን የጠበቀ፤ ፍትሐዊና ተደራሽ የሆነ ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት በመስጠት እና በመቆጣጠር የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎችን ጤና ደህንነት
መጠበቅ ነው
የቡድኑ ተልዕኮ፡- በ__________________ጤና ጣቢያ ውጤታማ የሆነ የሰው ኃብት አስተዳደርና ልማት፣ አደረጃጀትና አሰራር በመዘርጋት ቀልጣፋና ጥራት ያለው
የጤና አገልግሎት እንዲሰጥ ማድረግ
የተቋሙ ርዕይ፡- ጤናማ፣ ምርታማና የበለጸጉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነዋሪዎችን ማየት!!

የቡድኑ ርዕይ፡- በ 2017 በ__________________ጤና ጣቢያ የማስፈጸም አቅም ጎልብቶ ህብረተሰቡን ያረካ ውጤታማ የጤና አገልግሎት ተፈጥሮ ማየት

የቡድኑ ዋና ግብ ፡- የተገልጋይን ዕርካታን ያረጋገጠ ተነሳሽነት ያለው ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎት ሰጪ ባለሙያ፤ ህግን መሰረት ያደረገ እና ፌትሃዊነት

የሰፈነበት የሰው ሀብት አስተዳደር መፍጠር


ዋና ዋና ዓላማዎች፡-

 ብቃት ያለው የሰው ኃይል ና ፍትሃዊ የሰው ሀብት አስተዳደርን ማሻሻል


 ብቃት ያለው የሰው ሀብት መረጃ አሰራር እና አያያዝ ስርዓትን ማሻሻል
ስትራቴጂዊ የትኩረት መስክ እና ውጤት

ስትራቴጂዊ የትኩረት መስክ:- ለሰው ኃብት አስተዳደር የወጡ አዋጆችና መመሪያዎችን በጥራት ና በፍታሃዊነት መፈፀም

የስትራቴጂዊ የትኩረት መስክ ውጤት:- በስነ ምግባር የታነፀ ብቁ እና ተወዳዲሪ የሰው ሀይል ማፍራት

ቻርተሩ የቆይታ ጊዜ፡- ከሀምሌ 1 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም


1|Page
የ 2014 በጀት ዓመት በ__________________ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ

የተቋሙ እሴቶች፡-
 የማህበረሰብ ጥቅሞች ማስቀደም
 ቅንነት፣ ታማኝነትና ሐቀኝነት
 ግልፅነት፣ ተጠያቂነትና ምስጢር መጠበቅ
 አድልዎ አለመፈፀም
 ሕግን አክባሪነት
 አርአያነት
 መደጋገፍ
 ለሙያዊ ሥነ-ምግባር ተገዢ መሆን
 ለለውጥ ዝግጁነት
 ርህራሄ

የተቋሙ መርሆዎች፡-

 ሁሉ አቀፍ ተደራሽነት
 ፍታሀዊነትና ሩህርህነት
 ግልፀኝነተናተጠያቂነት
 ቅንጅትና አጋረነት
 ጥራትና ልህቀት
 አሳታፊነት ና ባለቤትነት
 ሙያዊ ግዴታና ሥነ-ምግባር
 ቀጣይነትና ራስን መቻል
 ምላሽ ሰጭነት
 ዘወትር የሚማርና ለውጥን የሚቀበል የጤና አገልግሎት ስርዓት
 ፈጠራና ቴክኖሎጅን መጠቀም
 መረጃ ላይ የተመሰረተ ውሳኔ
 ሀብትን በአግባቡ መጠቀም

የቡድኑ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች


ቻርተሩ የቆይታ ጊዜ፡- ከሀምሌ 1 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም
2|Page
የ 2014 በጀት ዓመት በ__________________ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ

1. አመራር እና መልካም አስተዳደርን ማሻሻል

2. የፋይናንስ አሰራርን ስርአት ማሻሻል

3. በመረጃ ላይ የተመሰረተ የውሳኔ አሰጣጥ ስርዓትን ማሻሻል

4. የሰው ኃብት አስተዳደር ማሻሻል

5. የሰው ኃብት ልማት ማሻሻል

6. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ አጠቃቀም ማሳደግ

የሰው ኃብት አስተዳደርና ልማት ቡድን ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች ከእይት መስኮች እንፃር ሲተነተን

ህዝብ (የተገልጋይ) እይታ፡- ህዝብ (ተገልጋይ) ማለት በዳሬክተሩ የሚሰጡ አገልግሎቶች ተጠቃሚ የሚሆኑ ሰራተኞች/ደንበኞችን የሚያመለክት ሲሆን

የሰራተኛውን የአእቅም ግንባታና የአስተዳደር አገልግሎቶች እንዲሁም የመልካም አስተዳደር ፍላጎት ለማሟላትና ለተገልጋዩ ተገቢውን አገልግሎት ለመስጠት

ያስቀመጣቸውን ግቦች የአፈጻጸም ስኬት ዕውን ለማድረግ የሚያይበት እይታ ነው

1. አመራር እና መልካም አስተዳደርን ማሻሻል

ፋይናንስ እይታ ፡- በዚህ ዕይታ ዳሬክተሩ ያሉትን የፋይናንስና የንብረት ሀብቶች በአግባቡ መያዝና ጥቅም ላይ መዋላቸውን እንዲሁም ዳሬክተሩ የሚያስገኛቸውን

የሃብት ምንጮችን ከመሰብሰብ እና ከመጠቀም አንፃር ለመመዘን ያስቀመጣቸውን ግቦችን የአፈጻጸም ስኬት ዕውን ለማድረግ የሚያይበት እይታ ነው

1. የፋይናንስ አሰራርን ስርአት ማሻሻል

የውስጥ አሰራር እይታ፡- ይህ ዕይታ ለሰራተኛው/ለደንበኞች የሚሰጡ አገልግሎቶች የተሳለጡ እንዲሆኑና እሴቶችን የሚጨምሩ ሂደቶች እርስ በርሳቸው

በመመጋገብና በጋራ በመሆን ስትራቴጂያዊ ውጤቱ የሚረጋገጥባቸው ናቸው

1. የሰው ኃብት አስተዳደር ማሻሻል

ቻርተሩ የቆይታ ጊዜ፡- ከሀምሌ 1 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም


3|Page
የ 2014 በጀት ዓመት በ__________________ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ

2. በመረጃ ላይ የተመሰረተ የውሳኔ አሰጣጥ ስርዓትን ማሻሻ

መማርና ዕድገት/አቅም ግንባታ እይታ፡- በዚህ ዕይታ ከላይ የተጠቀሱትን ሦስት ዕይታዎች ወደ ተጨባጭ ውጤት ለመለወጥ የሚያስችሉ ረቂቅ የሆኑ ተቋማዊ

ሀብቶች ማለትም አዕምሯዊ (Human Capital) እና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (Information Capital) የሚካተቱበት የዕይታ መስክ ነው፡፡

1. የተቋሙን የሰው ኃብት ብቃት ማሻሻል

2. የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ አጠቃቀም ማሳደግ

ዕይ ስትራቴ ለግ ለመለ በሩብ ዓመታት


ነባራ
ታ ጂክ ቡ ኪው 2013
ስትራቴጂክ መለኪያዎች ዊ ኢላማ ማስረጃዎች
ዎ አቅጫ ክብ ክብደ 1ኛ 2ኛ 3ኛ 4ኛ
መነሻ
ች ዎች ደት ት
ከሰራተኞች ቀርበው ተገቢ የሆነ ምላሽ የተሰጣቸው የተደራጀ የቅሬታ ከሚቴ መኖር ፤ የቀረቡ ቅሬታዎች፣
3
ቅሬታዎች በመቶኛ (100%) ምላሽ የተሰጣቸው ቅሬታዎች
የተደራጀ የየዲስፒሊን ኮሚቴ መኖር፤ የቀረቡ
ተገቢ የሆነ ምላሽ የተሰጣቸው የሰራተኛ የዲሲፒሊን
3 የዲስፒሊን ክሶች እና ምላሽ የተሰጣቸው የዲሲፒሊን
ክሶች በመቶኛ (100%) ክሶች
በተቋም ደረጃ ተለተው የውስጥ የመልካም አስተዳደር
በተቋም ደረጃ ተለይተው የተፈቱ የውስጥ (የሰራተኞች)
2 ችግሮች እቅድ መኖር፤ ከተለዩት ችግሮች የተፈቱን
የመልካም አስተዳደር ችግሮች በመቶኛ (100%) የሚያሳይ መረጀ
አመራር የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን ስር ካሉ
ህ ከቡድኑ ሰራተኞች ጋር የተፈጠረ መድረክ ብዛት (በ 15 ቀን
እና 3 ሰራተኞች ጋር የሚደረግ ቋሚ መድረክ (የተሰታፊ
ዝ 1 ጊዜ)
አቴንዳንስ ና ቃለ ጉባዔ)
ብ መልካም 30
30 አስተዳደ በስታንዳርዱ መሰረት የተሰጡ አገልግሎቶች ብዛት
3 የተመዘገቡ አገልግሎቶችና የተነተኑበት ሰነድ
% ርን (የስታንዳረድ ብዛት)
ማሻሻል በተቋም ደረጃ በኪራይ ሰብሳቢነት ተግባር ወይም ስራን እርምጃ ከመወሰዱ በፊት የተሰሩ
2 በአግበቡ ባለመስራት ውስጥ ገብተው ተጠያቂ የሆኑ ስራዎች፣በቃል፤በጹሁፍ፣በደምወዝ ቅጣት፣በሰንብት፣
ሰራተኞች በመቶኛ (100%) በዲስፒሊን እና በህግ እንዲጠየቁ የተደረጉበት መረጃ
የቡድኑን ስራ ግልፅኝነት መፍጠር፤ በቀላሉ ተገልጋዩን
የተዘጋጁ ብሮሸሮች /ሊፍሌቶች/ መጽሄቶች/ እና
3 መድረስ እና ማስተማር የሚይችሉ የተዘጋጅ የተግባቦት
የተከፈቱ ድህረ ገጾች /Face book,/ telegram/ etc/
ዜዴዎች ብዛት (2)
በተዘጋጁ እና በተከፈቱ የተግባቦት ዘዴዎች አማካኝነት በተግባቦት ዘዴዎች አማካኝነት የተሰራጩ
3
የተሰራጩ አገልግሎቶች/መረጃዎች/ ብዛት አገልግሎቶች/መረጃዎች/ መኖር

ቻርተሩ የቆይታ ጊዜ፡- ከሀምሌ 1 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም


4|Page
የ 2014 በጀት ዓመት በ__________________ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ

የቡድኑ ሰራተኞች የእርካታ መጠንን ሽፋን በመቶኛ (80% የእርካታ መሰብሰቢያ ቅጽ እና


4
ማድረስ) የተነተነበት (የተጠቃለለበት) መረጃ
ቡድኑ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች የተገልጋይ የእርካታ መሰብሰቢያ ቅጽ እና
4
የእርካታ መጠንን ሽፋን በመቶኛ (90% ማድረስ) የተነተነበት (የተጠቃለለበት) መረጃ
ከተቋሙ የሂሳብ መደቦች 6100 በጠቅላላ፤ 6218፤
6 የመደበኛ በጀት አጠቃቀም ሽፋን በመቶኛ (100%)
6271፤ 6417 የፋይናንስ አጠቃቀም የሚሳይ ሪፖርት
ፋይ የቡድኑን ግብዓቶች በአግባቡ ለሟሟላት ግዥ በወቅቱ ወቅቱን ጠብቆ የግዥ እቅድና በወቅቱ እንዲፈፀምለት
ናይ የፋይናንስ 4 እንዲፈፀምለት የመጠየቅ ደግግሞሽ ብዛት (በዓመት 2 ጊዜ) የተጠየቀበት ሰነድ
ናን አሰራርን
ስ ስርአት 10 ቋሚ ንብረት ቆጠራ የተካሄደበት መረጃ፤ ክፍሉ ውስጥ
የተበላሹ እና የማይሰሩ ንበረቶች በመቶኛ (Desktop
15 ማሻሻል Computer, printer, photocopy, scanner, char
% 5 የንብረት አጠቃቀምና አያያዝ በመቶኛ (100%) & table) ወይም ሳይበላሹ በግብዓት እጥረት
ምክንያት የማይሱሩ ከሆነ እንዲሟሟላቸው
የተጠየቀበት መረጃ
የው በመረጃ 25 3
ወቅቱን ጠበቆ የተዘጋጀ እና የተላከ የቡድኑ ሪፖርት
የሩብ ዓመት BSC ሪፖርት
ስጥ ብዛት (በየሩብ ዓመቱ)
አሰ ላይ
ሁሉንም የ BSC እቅድ መረጃዎች የያዘ እና የተላከ በየሩብ ዓመት በ BSC የታቀዱ ሁሉንም መረጃዎች
ራር የተመሰ 1
40 ቡድኑ ሪፖርት ብዛት (በየሩብ ዓመቱ) ያካተተ ሪፖርት

% ረተ በራሳቸው የ BSC እቅድ መሰረት በየወሩ የተዘጋጀ


በየወሩ በእቅዳቸው መሰረት የስራ ሪፖርት ያዘጋጁ የቡድኑ
የውሳኔ 3 ሪፖርት መኖር
ሰራተኞች ብዛት
አሰጣጥ በየ 6 ወሩ የስራ አፈፃፀም የተሞላላቸው የቡድኑ ሰራተኞች
2 ብዛት
በየ 6 ወሩ የስራ አፈፃፀም የተሞላበት መረጃ
ስርዓት
በሌላ አካል በተደረገው ድጋፍና ክትትል መሰረት ከተለዩ በተሰጠው ድርጊት መርሃ ግብር መሰረት የተፈቱ
ን 2
ችግሮች የተፈቱ በመቶኛ (80%) የችግሮች የሚያሳይ ሪፖርት
ማሻሻ በተቋሙ ለሚሰሩ ሰራተኞች ጠቅላላ የእርካታ መጠንን የእርካታ መሰብሰቢያ ቅጽ እና
2 ለማወቅ የተሰራ ዳሰሳ ጥናት ብዛት(በዓመት 2 ጊዜ)
ል የተነተነበት መረጃ
በተቋም ደረጃ የአጭር እና የረጅም ጊዜ የሰራተኞችን
2 ስልጠና ፍላጎት ለማወቅ የተሰራ የዳሰሳ ጥናት ብዛት
የስልጠና ፍላጎት መሰብሰቢያ ቅጽ
እና የተነተነበት መረጃ
(በዓመት 1 ጊዜ)
የተሰሩ ዳሰሳ ጥናት ውጤቶች እና ሌሎች መረጃዎችን
1 የተሰራጨበት መረጃ
ለውሳኔ ሰጭ አካለት ማሰራጨት በመቶኛ (80%)
በተቋም ደረጃ በዓመት አንድ ጌዜ በቸክሊስት በተደገፈ
ማሟላት ያበትን መረጃ ያያዘ እና የተሞላ ቸክሊስት፤
2 የሰራተኞች ማህደር የተፈተሸላቸው እና ማህደራቸው የተነተነ መረጃ
የተሟላቸው ሰራተኞች በመቶኛ (100%)
በተቋም ደረጃ በ BPR መሰረት የስራ መዘርዝር
1 የተሰጣቸው እና ከፋይላቸው ጋር የተያያዘላቸው ሰራተኞች ከአጠቃላይ ሰራተኛው የተነተነ መረጃ
ብዛት (ለሁሉም ሰራተኞች)
1 በተቋም ደረጃ ወቅቱን ጠብቆ በየግማሽ አመቱ የስራ ከአጠቃላይ ሰራተኛው የተነተነ መረጃ
አፈፃፀም ምዘና ተሞልቶ ማህደራቸው ላይ የተያያዘላቸው

ቻርተሩ የቆይታ ጊዜ፡- ከሀምሌ 1 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም


5|Page
የ 2014 በጀት ዓመት በ__________________ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ
ሰራተኞች ብዛት (ለሁሉም ሰራተኞች)
በጤና ተቋሙ ያለውን የሰራተኞች በሙያ ሰብጥር
በጤና ተቋሙ ያለውን አጠቃላይ የሰው ኃብት መረጃ
2 በቻርት/በቴብል/ የተደገፈ ትንተና ማድረግ የክለሳ
የሚሳይ የተተነተነበት ሰነድ
ድግግሞሽ መጠን (በየግማሽ ዓመቱ)
በጤና ተቋሙ የረዥም ጊዜ የሙያ ማሻሻል ትምህርት
የረዥም ጊዜ የሙያ ማሻሻል ትምህርት ተጠቃሚ
1 ተጠቃሚ የሆኑ ሰራተኞችን መረጃ በቻርት/በቴብል/
የሆኑ ሰራተኞችን የሚያሳይ የተተነተነበት መረጃ
ትንተና በማድረግ የክለሳ ድግግሞሽ መጠን (በየግማሽ ዓመቱ)
በጤና ተቋሙ እና በሌላ አካል አማካኝነት የሚሰጡ የአጭር
ጊዜ የሙያ ማሻሻል ስልጠናዎችን ተጠቃሚ የሆኑ የአጭር ጊዜ የሙያ ማሻሻል ስልጠናዎችን ተጠቃሚ
2
ሰራተኞችን መረጃ በቻርት/በቴብል/ ትንተና በማድረግ የሆኑ ሰራተኞችን የሚያሳይ የተተነተነበት መረጃ
የክለሳ ድግግሞሽ መጠን (በየግማሽ ዓመቱ)
ከቡድኖች የተጠየቀ መረጃ መኖር፤ የተለዩ ክፍት
የሰው ኃይልን ለሟሟላት ቋሚ ና ጊዜያዊ ቅጥርን
3 የስራ መደቦች መኖር እና በመመሪያው መሰረት
ለመፈጸም የተደረገ ድግግሞሸ መጠን (2 ጊዜ)
በዓመት 2 ጊዜ
ከቡድኖች የተጠየቀ መረጃ መኖር፤ የተለዩ
የሰው ኃይልን ለሟሟላት የተደረገ የደረጃ እድገት
2 ክፍት የስራ መደቦች መኖር እና በመመሪያው
ድግግሞሸ መጠን (በዓመት 2 ጊዜ)
መሰረት በዓመት 2 ጊዜ
ከቡድኖች የተጠየቀ መረጃ መኖር፤ የተለዩ ክፍት
የሰው ኃይልን ለሟሟላት የተደረገ የውስጥ ዝውውር
2 የስራ መደቦች መኖር እና በመመሪያው መሰረት
ድግግሞሸ መጠን (በዓመት 2 ጊዜ)
በዓመት 2 ጊዜ
በ BPR ጥናት ሰነድ መሰረት ከተፈቀደ የስራ
1 የተቋሙን የሰው ሀይል የሟሟላት ምጣኔ በመቶኛ
መደብ አንፃር የተሟላ
የሰው ከተፈቀደው የስራ መደብ አንፃር ሀኪሞችን የሟሟላት በ BPR ጥናት ሰነድ መሰረት ከተፈቀደ የስራ
1
ኃብት ምጣኔ በመቶኛ መደብ አንፃር የተሟላ
15
አስተዳደር የሰው ኃይልን ለሟሟያ ዘዴዎችን በመጠቀም ማስተወቂያው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ እስከ
ማሻሻል 2 ማስተወቂያው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ በ 30 ቀን ውስጥ ተወዳደሪዎች አልፈው እንዲያመለከቱ
ስራው ሙሉ በሙሉ የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ (100%) የተጠየቁበት ማስታወቂያ ያለው ጊዜ በማየት
የስራ ልምድ፤ መልቀቂያና የውርስ ማስረጃ
የስራ ልምድ ማስረጃ እና ሌሎች አገልግሎት የተሰጣቸው
2 የጠየቁ እና አገልግሎቱ የተሰጣቸው አጠቃላይ
ሰራተኞች በመቶኛ (100%)
ሪፖረት
ከጤና ተቋሙ ለሚለቁ ሰራተኞች የመውጫ ቃለ መጠየቅ የመውጫ ቃለ መጠየቅ የተሰበሰበበት እና
1
የተደረገላቸው ሰራተኞች በመቶኛ (100%) የተተነተነበት መረጃ
በጤና ተቋሙ የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ስራቸውን የተሰራ የደሳሳ ጥናት ውጤት ወይም የተሰበሰብ
0.5 የመልቀቅ ምጣኔ በመቶኛ (5%) ሪፖርት
የተሰራ የደሳሳ ጥናት ውጤት ወይም የተሰበሰብ
በጤና ተቋማት የሚሰሩ ድግፍ ሰጭ ባለሙያዎች ስራቸውን
0.5 ሪፖርት
የመልቀቅ ምጣኔ በመቶኛ (5%)
የተቋሙን የተዘጋጀ የሰው ኃይል የረዥም ጊዜ አእቅምና ብቃት የእቅድ ሰነድ
0.5
የሰው ማሻሻል እቅድ ብዛት (1)

ቻርተሩ የቆይታ ጊዜ፡- ከሀምሌ 1 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም


6|Page
የ 2014 በጀት ዓመት በ__________________ ጤና ጣቢያ የሰው ኃብት አስተዳደር እና ልማት ቡድን የባላንስ ስኮር ካርድ እቅድ
በመመሪያው የተፈቀደን የሰራተኞን ጥቅማ ጥቅም
በተፈቀደው የሰራተኛ ትቅማጥቅም መሰረት በአግባቡ
2 በአግባቡ ለይቶ የመጠየቅ ድግግሞሽ መጠንን ሰራ ላይ እንዲውል የተጠየቀበት መረጃ/ሰነድ/
(በዓመት 2)
የዓመት ፈቃድ አገልግሎት ተጠቃሚ ለመሆን እቅድ
ሰራተኞች ለሰው ሀይል እቅድ ያሰገቡበት ሰነድን
2 ያላቸው ሰራተኞች በመቶኛ (ፈቃድ መውስድ ያለባቸው
እና የተጠቃለለበትን ሪፖረት በማየት
እና መውሰድ የሚችሉ ሰራተኞች በሙሉ)
በእቅዳቸው መሰረት የዓመት ፈቃዳቸውን የተጠቀሙ የተሰጣቸውን እቅድ በእቅዳቸው መሰረት
0.5
ሰራተኞች በመቶኛ (50%) ስለመሆኑ ከአቀዱት አንፃር ማመሳከር
አዲስ ለሚቀጠሩ ሰራተኞች የስራ ና የመመሪያ ገለፃ ያገኙ
2 የግንዛቤ መስጫ ሰነድና የተካሄደበት አቴንዳንስ
የአ ሰራተኞች በመቶኛ (100%)
እቅ ኃብት 1
የሰው ኃብት አስተዳደር ሰራተኞችን አእቅም ለማጎልበት
የተዘጋጀ ዝክረ ሀሳብ እና የተካሄደበት አቴንዳንስ
ም ብቃት 13 የተደረጉ የልምድ ልውውጥ መጠንን (በዓመት 1)
ግን ማሻሻል 1
የተዘጋጀ የሰራተኛ አዋጅ'ደንብና መመሪያን ስልጠና ብዛት
የተዘጋጀ ዝክረ ሀሳብ እና የተካሄደበት አቴንዳንስ
ባታ (በዓመት 1)
(መ በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ (CPD) ፕሮገራም ዙሪያ
ማር 1 ለመወያየት (ግንዛቤ ለመፍጠር) ለጤና ባለሙዎች የተዘጋጀ ዝክረ ሀሳብ እና የተካሄደበት አቴንዳንስ
እና የተዘጋጀ መድረክ ብዛት (በዓመት 1)
ዕድ 1
የተዘጋጀ የሰራተኞ የስራ አመራር እና ማነቃቂያ ስልጠና
የተዘጋጀ ዝክረ ሀሳብ እና የተካሄደበት አቴንዳንስ
ገት) ብዛት (በዓመት 1)
15 1
የተዘጋጀ ጠቅላላ የተቋሙ ሰራተኞች የእውቅና እና
የተዘጋጀ ዝክረ ሀሳብ እና የተካሄደበት አቴንዳንስ
% የሽልማት መድረክ መጠን (በዓመት 1 ጊዜ)
በቡድኑ ስር ካሉ ሰራተኞች ለእውቅና እና ለሽልማት የበቁ
1 ሰራተኞች ብዛት
የተለየበት መረጃ

የኢንፎር
ሜሽን
ቴክኖሎ በጤና ተቋሙ በ(IHRIS) የመረጃ ስርዓትን በአግባቡ
ከአጠቃላይ ሰራተኛው በ(eHRIS) generate ተደረገ
ጅ 2 2 መረጃቸው የተያዘላቸው ሰራተኞች ብዛት (ለሁሉም
መረጃ
አጠቃቀ ሰራተኞች)

ማሳደግ
ስራን ቆጥሮ በመቀበል ቆጥሮ በመስጠት ለጋራ ስኬት!!

ቻርተሩ የቆይታ ጊዜ፡- ከሀምሌ 1 ቀን 2013 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ.ም


7|Page

You might also like