Professional Documents
Culture Documents
በህሬ
በህሬ
በህሬ
ፕሮጀክት ፕሮፖዛል
ሚያዝያ/2015
ጠቅላላ የፕሮጀክቱ ገጽታ (EXcutive summary)
የፕሮጀክቱ የስራ ዘርፍ ፡- በነዳጅ ንግዱ ዘርፍ ዘመናዊና ደረጃዉን የጠበቀ የነዳጅ ማደያና
- ቋሚ ሠራተኞች 11 ቋሚ ሠራተኞች 02
- ጊዚያዊ ሠሰራተኛ 07 ጊዚያዊ ሠሰራተኛ 20
ፕሮጀክቱ በግንባታዉ ወቅትና ፕሮቸክቱ ተጠናቆ ስራ ሲጀምር በአጠቃላይ ለ 40 ሰዎች የስራ እድል
ይፈጠራል ተብሎ ይጠበቃል
የፕሮጀክቱ ጠቀሜታ
ባላሀብቱ በኬራቴ ከተማ ዉስይ ለማቋቋም ያቀዱት የነዳጅ ማደያና ሱፐር ማርኬት ለወረዳዉ እንዲሁም
ለዚሆኑ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን የሚሰጥ ሲሆን በዋንነት ለ 40 ሰዎች የስራ እድል
በመፍጠር በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለዉን የስራ አጥነት ቁጥር መቀነስ ፤ በአካባቢዉ ላይ ለሚንቀሳቀሱ የተለያዩ
ተሸከርካሪዎችና የህብረተሰብ ክፍሎች በቂ የሆነ የተለያዩ የነዳጅ
አይነቶችን በበቂ ሁኔታ በማቅረብ በከተማዋ ዉስጥ ያለዉን ከፍተኛ የሆነ የነዳጅ ዋጋ ዉድነትን እና እጥረትን
መቀነስ እንዲሁም በዉስጥ ደረጃዉን የጠበቀ ሱፐር ማርኬት
በመክፈትና የተለያዩ አይነት ሸቀጣ ሸቀጦችን በማቅረብ የህብረተሰብ ፍላጎት ማርካት በጥቂቱ ሲሆኑ
የፕሮጀክቱ መቋቋም እንደ ወረዳና ዞን እንዲሁም እንደ ክልልና ሀገር ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታዎችን ሊሰጥ ይችላል
፡፡
1.2 የድርጅቱ ባለቤት፡- የዚህ ፕሮጀክት ባለቤት አቶ ኑረዲን ጀማል የሚባሉ የከተማዋ የከተማዋ
ተወላጅ ዲያስፖራ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ነዋሪነታቸዉ ዉስጥ ነዉ ፡፡
አቶ ኑረዲን ጀማል በአሁኑ ወቅት ነዋሪነታቸዉ በሰዉዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ ዉስጥ ሲሆን በከተማዋ
ዉስጥ ከ 15 አመት በላይ በነዳጅ ማደያና ሱፐር ማርኬቶች ዉስጥ እንዲሁም በተለያዩ ስራዎች ላይ
በመሰማራት በቂ ልምድና ካፒታል ያካበቱ ሲሆን እኚ ዲያስፖራ በዉጭ ሀገር ላይ ለረጂም አመታት በመስራት
ያካበቱትን በቂ የሆነ የንግድ ክህሎትና ካፒታል ወደ ትዉልድ ሀገራቸዉ ይዘዉ በመምጣት በትዉልድ
አካባቢያቸዉ ላይ ኢንቨስት ለማድረግ በመወሰን ሙሉ ዝግጅት በማጠናቀቅ ወረዳዋ ወና ከተማ ኬራቴ ከተማ
ዉስጥ በሚገኛ ለነዳጅ ማደያ አመቺ የሆነ 5 ሺ ካ.ሜ መሬጽ ላይ ደረጃዉን ደረጃዉን የጠበቀ የነዳጅ
ማደያና ሱፐር ማርኬት ለማቋቋም ያቀዱ ዉጤታማና ልማታዊ የሆነ ሲያስፖራ ባላሃብት ናቸዉ ፡፡
በሁልባራግ ወረዳ በደቡብ ብሄሮች ብ/ህ/ክ/መ/ስልጤ ዞን ወስጥ ከሚገኙት 10 ወረዳዎች ወስጥ አንዱ ሲሆን
በምስራቅ ሎግቲዉቲወድ 38 96.5 እና በሰሜን ላቲቲዉድ 7 39 በደቡብ 8.00 በምእራብ 35 15 ላይ ይገኛል
ወረዳዉ በሰሜን ከወራበ ከተማ አስተዳደር በደቡብ ከሳኩራ ወረዳና ከሀድያ ዞን በምስራቅ ከዳሎቻ ወረዳ
በምእራብ ከምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ጋር ይወሰናል ከወረዳዉ ዉስጥ ከ 96 በላይ የሚሆነዉ
የህብረተሰብ መተዳደርያወ ግብርና ማለትም እርሻና የእንሰሳት እርባታ ነዉ
የወረዳዉ የቆዳዉ ስፋት 403000 ሄ/ ር ሲሆን ከዚያም ዉስጥ 24205 ሄ/ር ለእርሻ 2943 ሄ/ር ለግጦሽ 3694
ሄ/ር በደንና ቁንቋጦ 2945 ሄ/ር በቁዋሚ ተክሎች 3860 ሄ/ር በተለያዩ አገልግሎቶች በመደር በመገዶችና
ቦሮቦሮች እንዲሁም 2613 ሄ/ር በተጎዳ መሬተር የተሸፈነ ነዉ
የወረዳዉ አግሮ ክላይ ሜቲክ ቀጠ 77% እርጥበት ወይን አደጋና 23% ደረቅ ወይን አደጋ ነዉ የወረዳዉ
አመታዊ የዝናብ መጠን በአማካይ 10 12 እስከ 15 50 ሚ/ሜ ይደርሳል የወረዳዉ አመታዊ አማካይ የሙቀት
መጠን 27 ሲሆን የወረዳዉ መልከአ ምድራዊ አቀማመጥ ከባህር ጠለል በላይ 18 91 24 60 ሜትር ነዉ
ባጠቃላይ የወረዳዉ የአየር ጸባይና የአፈር ሁኔታ ለልዩልዩ የግብርና የህዝብ እድገቱ 2.8% መሆኑን መሰረት
በማድረግ ወንድ 54.463 ሴት 55.285 በድምሩም 109.748 ይሆናል ተብሎ የሚገመት ሲሆን ከዚህም ወስጥ
97% በገጠር እና 3% በከተማ ይኖራል የአንድ አባወራ የመረት ኢዞታ በአማካይ 1.66 ሄ/ር ሲሆን በወዳዉ
የሚመረቱ ዋናዋና ሰብሎች ስዴ፤ ማሹላ፤ በቆሎ፤ጤፍ፤ገብስ፤ ባቄላ፤በርበሬ የተለያዩ ፍራፍሬዎች ናቸዉ፡፡
ወረዳዉ በአንድ የከተማ አስተዳደርና በ 13 የገጠር ቀበሌዎች የተዋቀረ ነዉ የወረዳዉ ርእስ ከተማ ኬራቴ
ከሀገራቱ መደና አዲስ አበባ በስተደቡብ በ 188 ኪ/ሜ ከክልል ርእስ መዲን ሀዋሳ በስተ ሰሜን ምዕራብ በ 150
ኪ/ሜ እና ከዞኑ ዋና ከተማ ከወራቤ በስተ ደቡብ 15 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ሲሆን ከተማዋን በሀለት
የተለያዩ በኩሎች አቋርጠዋልት የሚያልፍ ዋና አስባልት መገዶች ይሏትና ለሁሉም ወረዳዎችም ሆነ ለሌሎች
ዞኖች በገበያ መዳረሻነት በአዋሳኝ ቦታ ላይ የምትገኝና በፍጥነት በማደግ ላይ ያለች እንዲሁም በዞኑ ከሚገኙ
ሌሎች ከተማዎች በተሸለ ለተለያዩ የእንቨስት መንት አይነቶች የምትሆን አመቺ ከተማ ንት፡፡
ባለሀብቱ በሰዉዲ አረብያ ርያድ ከተማወስጥ በልዩ ልዩ ስራዎች ላይ ተሰማርተዉ የሚገኙ ዉጤታማና
ልማታዊ ባለሀብት ሲሆን በተሰማሩበት የስራ ዘርፍ ላይ ያካበቱትን ካፒያል ወደ ላቀ ኢንቨስት መንት ለመቀየር
በማሰብ በወረዳወ ዋና ከተማ ኬራቴ ከትማ ዉስጥ ኑረዲን ጀማል የነዳጅ ማደያና ሰፐር ማርኬት በሚል
ስያሜ የነዳጅ ማደያና ደረጃዉ የጠበቀ ሱፐር ማርኬት ላማቋቋም የሚስቸ ላቸው አስፈላጊው ቅደመ
ዝግጀትና በጀት አዘጌጅተዉ ወደ ተግባር ስራዉ የግብ ሲሆን ይህንን ዘመናዊ ሁለ ገብ አገልግሎቶች የሚሰጥ
የነዳጅ ማደያና ሱፐር ማርኬት ካቋቋሙ ቡኋላ በሚቀጥሉት አምስት አመታት ዉስጥ በከተማዋ ዉስጥ
በሌሎች ኢንቨስት መንት ስራዎች ማለትም በዱቄት ፋብሪካና በምግብ ማቀነባበርያ ኢንዱስትሪ፤ሁለ ገብ
አገልግሎት መስጠት በሚችል ባለ አራት ፎቅ የንግድ መዕከል ህንፃ ግንባታና እንዲሁም ደረጃዉን የጠበቀ
መዝናኛና ሎጅ በከተማዋ ዉስጥ ለማቋቋም የረጂም ግዜ እስትራቴጂክ እቅድ ያላቸው ከመሆኑም በተጨመሪ
ከ 5 ዓመት በኋላ ለማቋቋም ባቀዷቸው የተለያዩ ድርጅቶች አማከኝነት ተጨማሪ ለ 65 ቋሚና ለ 70 ግዜያዊ
በድምሩ ለ 135 ሰዎች ተጨማሪ የስራ ዕድል ለመፍጠር የሚያስችል የወደፊት ዕቅድ ያላቸው ልማታዊ የሆኑ
ሀገር በቀል ባለሀብት ናቸው፡፡
በወረዳው ካሉት ከተማዎች አንዱ በሆነችው ቢለዋንጃ ከተማ ውስጥ በህረዲን ሱነሞ የነዳጅ ማደያና
ፔንሲዮን በሚል ስያሜ ለማቋቋም የታቀደውን የነዳጅ ማደያና ፔንሲዮን ግንባታዎን የመገንባት ስራዉ
የሚከናወነዉ ይህ የቢዝነስ ፕሮጀክት ፕሮፖዛል ከሚመለከታቸዉ አካላት ተቀባይነት አግኛቶ ለፕሮጀክቱ
ትግበራ አስፈላጊ የሆነዉን የቦታ ርክክብ እና የስራ ፍቃድ ከተገኘ ቡኋላ ሲሆን ይህ እንደተጠናቀቀ በቀጥታ
ግንባታዉን ለማከናወን የሚያስችል የቦታ ፕላን ወይም ዲዛይን በባለ ሞያ በማሰራት ወደ ትግበራ ስራዉ
የሚገባ ሲኖን ለግንባታው የሚያስፈልጉ የግንባታ ቁሳቁሶችን በማቅረብ የግንባታ ስራው በፍጥነት የሚጀመር
ስሆን ከዚሁ ጎን ለጎን ነዳጅ ማደያውን ለማቋቋም አስከፈላጊ የሆኑ ማሽኖችን የሚቀበሩ የነዳጅ ታንከሮችና
ሌሎች አስወፈላጊ የሆኑ ቁሳቁሶችን የማቅረብ ስራው ይከናወናል፡፡ በዝህም መሰረት ማደያውን የማቋቋም
የታቀደበት ቢለዋንጃ ከተማ በአቅራቢያው ለግንባታ የሚሆኑ የጥሬ ዕቃዎች ማለትም የድንጋይ፣ የአሻዋና
የቦረቦር አፈር እንዲሁም በቂ የሆነ የሰው ሓይል አቅርቦት በበቂ ሁኔታ የሚገኘበት በመሆኑ የመሬት ርክክብ
ከተደረገበት ዕለት ጀምሮ በአንድ ዓመት ግዜ ውስጥ ሙሉ በሙሉ የግንባታ ስራዎችን እና የነዳጅ ማደያ
ማሽኖችን ተከላና ሌሎች አስፈላጊ የሆኑ ግብዓቶችን አሟልቶ በማጠናቀቃ ስራ ለማስጀመር የሚያስችለውን
በቂ በጀት በማዘጋጀት ወደ ቅድማ ትግበራ ስራው ልገባ ችሏል፡፡
በዝህም መሰረት በህረዲን ሱነሞ የነዳጅ ማደያና ፔኒስዮን በሚል ስያሜ በቢለዋንጃ ከተማ ውስጥ ለማቋቋም
የታቀደው የቢዝነስ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ በውስጡ 04 የተለያዩ ዓይነት የተሸከርካሪ ነዳጆች መቅጃ ማሽን
ያለው የነዳጅ ማደያ፣ 01 ደረጃውን የጠበቀ ለፔንሲዮን የሚሆን ንንባታ እንዲሁም አንድ የተለያየ አገልግሎት
የሚውል ግንባታ ገንብቶ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት እንዲበቁ ይደረጋል፡፡
ይህ ዘመናዊ ፔንሲዮንና ነዳጅ ማደያ እውን ሆኖ ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ ሲገባ ለ 11 ቋሚና 07 ግዜያዊ በድምሩ
18 ሰዎች የስራ ዕድል የሚያስችል ከመሆኑም በተጨማሪ በፕሮጀክቱ የግንባታ ወቅትም በአከባቢው ለሚኖሩ
የተለያዩ የህ/ሰብ ክፍሎች ሰፋ ያለ የስራ ዕድልይፈጥራል፡፡
ሠንጠረዥ 3:- የፕሮጀክቱ የሰው ኃይል ፍላጎትና የደመወዝ ዝርዝር የወጪ ዕቅድ መግለጫ
ሠንጠረዥ 4፡- ለፕሮጀክቱ አስፈላጊ የሆኑ የቋሚ ንብረቶች አይነትና ዝርዝር የወጪ ዕቅደ መግለጫ