Professional Documents
Culture Documents
እንደዚህ ማሰብ ስትጀምሩ
እንደዚህ ማሰብ ስትጀምሩ
ታሸንፋላችሁ!
ገላ 1፡15-16
• ነገር ግን በእናቴ ማህፀን ሳለሁ የለየኝ በጸጋዉም
የጠራኝ እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል ስለ እርሱ
ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ልጁን በእኔ ሁኔታ ሊገልጥ በወደደ
ጊዜ ወዲያዉ ከሥጋና ከደም ጋር አልተማከርሁም
ገላ 1፡15-16)
ባርነት፣ ዕዉቀትና እዉነት
• “ለነጻነት ቁልፉ ዕዉቀት ነዉ፤ የዕዉቀት ቁልፉ
እዉነት ነዉ፤ የእዉነት ምንጩ ፈጣሪ ነዉ“
(ዶር. ማይልስ ማንሮዉ)
• አለማወቅ ትልቁ ጠላታችን ነዉ
• ከሰይጣን በባሰ የጎዳን ነገር ቢኖር ዕዉቀት ማጣታችን
ነዉ። እግዚአብሔር በሆሴዕ መጽሐፍ ሕዝቤ
ከሰይጣን የተነሳ ሳይሆን ካለማወቅ የተነሳ ጠፋ ሲል
እንሰማዋለን
ትልቁ ጠላታችን ድንቁርና
• ሰይጣን ከድንቁርና ያነሰ ጠላት ለማለት ሳይሆን እርሱ
እኛን ለማጥፋት የሚጠቀመዉ ትልቁ መሳሪያ ድንቁርና
ነዉ ለማለት ፈልጌ ነዉ
• የዚህ ዓለም ሰዎችን በማደንቆሪያ ጥላዉ ሥር በጨለማ
ያጠፋቸዋል
• የእግዚአብሔር ዕዉቀት በዙሪያችን ብዙ በበራ ቁጥር
ሰይጣን ግራ ይገባዋል
• ስለዚህ የእግዚአብሔር ዕዉቀት መገለጥ ያስፈልገናል
ከሥጋና ከደም ጋር ሳልማከር እንዴት?