Professional Documents
Culture Documents
2018-10-21 SUN Amharic - Haile Emiru
2018-10-21 SUN Amharic - Haile Emiru
የክርስትያኖች
ተስፋ ሮሜ 5.1-5
“1 እንግዲህ በእምነት ከጸደቅን በእግዚአብሔር ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ
ክርስቶስ ሰላምን እንያዝ፤ 2 በእርሱም ደግሞ ወደ ቆምንበት ወደዚህ ጸጋ
በእምነት መግባትን አግኝተናል፤ በእግዚአብሔር ክብርም ተስፋ እንመካለን። 3-4
ይህም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን መከራ ትዕግሥትን እንዲያደርግ፥ ትዕግሥትም
ፈተናን ፈተናም ተስፋን እንዲያደርግ እያወቅን፥ በመከራችን ደግሞ
እንመካለን፤ 5 በተሰጠንም በመንፈስ ቅዱስ የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን ስለ
ፈሰሰ ተስፋ አያሳፍርም።”
ሮሜ 5.1-5
• ይህ ዛሬ የምንመለከተው ሮሜ 5 ከቁጥር 1-5 ስለ ብዙ እውነቶች ይናገራል፣
• ፅድቅ በእምነት እንደሚገኝ
• ፅድቅን ያገኙ ሰዎች ሰላምን መያዝ እንዳለባቸው
• በጌታ በኢየሱስ ወደ ቆምንበት ፀጋ መግባት እንዳገኘን
• እናም አማኞች የሚመኩት በእግዚአብሔር ክብር ተስፋ እንደሆነ
• በመከራ ውስጥ ትዕግስት በፈተና ተስፋ እንደሚኖር
• በመንፈስ ቅዱስ በኩል የእግዚአብሔር ፍቅር በልባችን እንደፈሰሰ
• ስለዚህ ተስፋ እንደማያሳፍር
• ተስፋ የሚለው ቃል ሦስት ጊዜ ተጠቅሷል
• ቁጥር 2 ላይ መመኪያችን በእግዚብሔር ክብር ተስፋ ነው
• ቁጥር 4 ፈተና ተስፋን ያደርጋል
• ቁጥር 5 ተስፋው አያሳፍርም
• ስለዚህም በእነዚህ ቁጥሮች ውስጥ የተጠቀሰውን የክርስትያንን ተስፋን መመልከት
የክርስትያን ተስፋ ምንድነው?
• ተስፋ ምንድነው?
• መጽሐፍ ቅዱሳዊው ተስፋ ከዓለማዊው ተስፋ የተለየ ነው፣ የዓለም ተስፋ መጨረሻው ባዶና
አክሳሪ ነው
• መጽሐፍ ቅዱሳዊው ተስፋ ስሜትና በስሜት መንጎድ አይደለም፣ የምኞት አስተሳሰብ ወይንም
ግምት አይደለም
• የፍጥረት ተስፋ
• “19 የፍጥረት ናፍቆት የእግዚአብሔርን ልጆች መገለጥ ይጠባበቃልና። 20 ፍጥረት
ለከንቱነት ተገዝቶአልና፥ በተስፋ ስላስገዛው ነው እንጂ በፈቃዱ አይደለም፤ 21 ተስፋውም
ፍጥረት ራሱ ደግሞ ከጥፋት ባርነት ነፃነት ወጥቶ ለእግዚአብሔር ልጆች ወደሚሆን ክብር
ከተስፋ ጋር የተያያዙ ነገሮች
• ትግስት ሮሜ 5.3-4
• ፅናት “2-3 በጸሎታችን ጊዜ ስለ እናንተ ስናሳስብ፥ የእምነታችሁን ስራ የፍቅራችሁንም
ድካም በጌታችንም በኢየሱስ ክርስቶስ ያለውን የተስፋችሁን መጽናት በአምላካችንና
በአባታችን ፊት ሳናቋርጥ እያሰብን፥ እግዚአብሔርን ሁል ጊዜ በሁላችሁ ምክንያት
እናመሰግናለን፤” 1 ተሰሎንቄ 1.3
• ፍቅር ሮሜ 5.5
• ክብር “27 ለእነርሱም እግዚአብሔር በአሕዛብ ዘንድ ያለው የዚህ ምሥጢር ክብር ባለ
ጠግነት ምን እንደ ሆነ ሊያስታውቅ ወደደ፥ ምሥጢሩም የክብር ተስፋ ያለው ክርስቶስ
በእናንተ ዘንድ መሆኑ ነው።”
• ትንሳኤና ክብሩ ሐዋርያት 23.6 24.15
• መፅናናት 1 ተሰሎንቄ 4.18
• ፅድቅ ገላትያ 5.5
• የዘላለም ሕይወት “በዘላለምም ሕይወት ተስፋ እንደ አምልኮት ያለውን እውነት
እንዲያውቁ የተላከ፤ ስለዚህም ሕይወት የማይዋሽ እግዚአብሔር ከዘላለም ዘመናት በፊት
ተስፋ ሰጠ፥” ቲቶ 1.2
• የክርስቶስ ዳግመኛ መገለጥ “የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና
የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥” ቲቶ 2.13
• ክርስቶስን መምሰል “ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም
የክርስትያን ተስፋ ወዴት
ይመራል?
• ተስፋ ለእግዚአብሔር ቃል ኪዳን የሚሰጥ ትክክለኛ ምላሽ ነው፡፡ በብሉይ ኪዳን አብርሃም
በአዲስ ኪዳን ደግሞ ማርያምን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ምንም እንኳን በእድሜው ቢያረጅም
ተስፋ በሌለው ነገር ላይ በእግዚአብሔር ተስፋ አደረገ ሮሜ 4.18
• ወደ ደስታ “12 በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤” ሮሜ 12.12
• በጌታ ድፍረት
• “12 እንግዲህ እንዲህ ያለ ተስፋ ካለን እጅግ ገልጠን እንናገራለን፥” 2 ቆሮንቶስ 3.12
• እምነትና ፍቅር
• “3-5 ስለ እናንተ ስንጸልይ፥ በሰማይ ከተዘጋጀላችሁ ተስፋ የተነሣ በክርስቶስ ኢየሱስ ስለ
እምነታችሁ ለቅዱሳንም ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተን፥ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን
አባት እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤ ስለዚህም ተስፋ በወንጌል እውነት ቃል
አስቀድማችሁ ሰማችሁ።” ቆላስያስ 1.4-5
• ሰላም፣ ፅድቅም እውነተኛ እረፍትም የእምነት ጉዞና ሕይወትን ያስገኛል
• ተስፋ በአማኞችን ላይ የሚያመጣው ውጤት
• ቅድስና ፍቅር
• እውነተኛ አገልግሎት መዘጋጀት ይቅርታ