Professional Documents
Culture Documents
17th Nation Nationalities Peoples Day Seminar
17th Nation Nationalities Peoples Day Seminar
17th Nation Nationalities Peoples Day Seminar
Date
Place
ህብራዊ ማንነት- ድርና ማግ
ከራስ-ደጀን እስከ ዳሎል (ድርብ ጌጥ)
የብዝሃ-ሐይማኖት ምድር
የገለፃው ይዘቶች
ክ
ፍ
ል
3-ክ
ፍ
ክ
ህ
ል
ፍ
ብ
2-ል
ረ
-ሕ
1
ብ
ፌ
ብ
ረ
ደ
ሄ
-
ራ
ብ
ሊ
ዊ
ሔ
ዝ
ራ
ም
ፌ
ዊ
ና
ደ
ራ
ሕ
ፌ
ል
ብ
ደ
ረ
ራ
ስ
-
ል
ር
ብ
ዓ
ሔ
ስ
ት
ራ
ር
ዊ
ዓ
እ
ት
ና
ና
ፌ
ደ
የ
ኢ
ሬ
ሰ
ት
ሽ
ላ
ዮ
ኖ
ም
ጵ
ች
ያ
ግ
ን
ባ
ታ
መግቢያ፤
የብሔር፤ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ከአገራችን ብሔራዊ በዓላት
(national holiday) መካከል አንዱ ሆኖ መከበር ከጀመረ 17 ዓመታት
ሆነው፡፡
በዓሉ መከበር የጀመረው ዘግይቶ ቢሆንም መነሻ ያደረገው አሁን ስራ ላይ
ያለውን የኢፌዴሪ ህገ-መንግስት የፀደቀበትን ዕለት ነው፡፡ (ህዳር 29) – 8
December 1994፡፡
በዓሉ ከአገራዊ ለውጡ ወዲህም በእርሾነት ተወስዶ በተለያዩ የአደባባይ
ትዕይንቶች፤ በኮንፈረንሶችና በበጎ አድራጎች ስራዎች እየተከበረ ነው፡፡
አሁን ላይ 17ኛው የብሔር፤ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ሕብረ-ብሔራዊ
አንድነታችን ለዘላቂ ሰላም!” በሚል መሪ ቃል በአገር አቀፍ ደረጃ በሲዳማ
ብሔራዊ ክልል አስተናጋጅነት በአዋሳ ከተማ በድምቀት ይከበራል፡፡
በዓሉ በሁሉም ክልሎች በደመቀ ሁኔታ እየተከበረ ሲሆን የዝግጅቱ አካል
የሆነው ይህ የፓናል ውይይት በፌዴሬሽን ምክር ቤትና በክልላችን ምክር
ቤት መሪነት የተዘጋጀ ነው፡፡
….
የፓናል ውይይታችን ከምንገኝበት አገራዊ ወቅታዊ ሁኔታ
አንፃር እና ለበዓሉ ከተመረጠው መሪ ሃሳብ ጋር በሚጣጣም
መልኩና የኢትዮጵያን አንድነት በማጠናከር ጉልህ ድርሻ ባለው
የህብረ-ብሔራዊ ፌደራል ስርዓት ላይ እንዲያተኩር በማሰብ፡-
እ
ን
ደ
ፍ
ል
ስ
ፍ
ና
ወ
ይ
ም
አ
ስ
ተ
ሳ
ሰ
ብ
:
:
ፍ
ል
ስ
ፍ
ና
ው
ይ
ህ
ን
አ
ስ
ተ
ሳ
ሰ
ብ
እ
ና
አ
ስ
ተ
ሳ
ሰ
ቡ
የ
ሚ
ገ
ለ
ፁ
ባ
ቸ
ው
እ
ሴ
ቶ
ች
ን
የ
መ
ያ
ዝ
የ
መ
ደ
ገ
ፍ
እ
ና
በ
ተ
ግ
ባ
ር
የ
መ
ግ
ለ
ፅ
ጉ
ዳ
ይ
ን
ያ
ካ
ት
ታ
ል
:
:
እ
ን
ደ
አ
ን
ድ
የ
ጋ
ራ
የ
ፖ
ለ
ተ
ካ
ና
ኢ
ኮ
ኖ
ሚ
ያ
ዊ
ማ
ህ
በ
ረ
ሰ
ብ
የ
ዲ
ሞ
ክ
ራ
ሲ
ያ
ዊ
አ
ን
ድ
ነ
ት
ው
ል
:
:
ፌ
ዴ
ራ
ሊ
ዝ
ም
ህ
ዝ
ቦ
ች
በ
እ
ኩ
ል
ነ
ት
መ
ር
ህ
፣
በ
መ
ነ
ጋ
ገ
ር
ና
በ
መ
ወ
ፌደራሊዝም
ያ
የ
ት
በ
ቃ
ል
-
ኪ
ዳ
ን
ሰ
ነ
ድ
ማ
ሳ
ሪ
ያ
ነ
ት
የ
ፖ
ለ
ቲ
ካ
ማ
ህ
በ
ረ
ሰ
ብ
ን
የ
ሚ
ገ
ነ
ቡ
በ
ት
አ
ማ
ራ
ጭ
መ
ን
ገ
ድ
ነ
ው
፡
፡
.
ፌደራሊዝም ሌሎች መርሆዎቹና ባህሪያት እንዳሉ ሆነው የጋራ
አስተዳደር /Shared rule/ እና የግል አስተዳደር /Self rule/
አጣምሮ የሚገነባ ስርዓት ናቸው::
የኮንፌደራል መንግስቱ
ቀጥታ በህዝብ የማይመረጥ
ከአባል መንግስታቱ ስልጣን ተቆርሶ የሚሰጠዉ
የራሱን ገቢ የማይሰበስብ (በመዋጮ
የሚተዳደር)
የኮንፌዴሬሽን አባል መንግስታት በማንኛውም ጊዜ የኮንፌደራሉ
መንግስቱ ይሁንታ ሳያስፈልጋቸው መዉጣት የሚችሉበት እድል
አላቸው፡፡
ኮንፌዴሬሽን የፌዴራል ስርዓት በመስራች አባላቱ ቋሚ ህብረት
ለመገንባት ያላቸው ቁርጠኝነት ዝቅተኛ መሆኑን መገንዘብ
ይቻላል፡፡
በአሁኑ ስዓት የኮንፌዴሬሽን ስርዓት የሚከተሉ ሀገራት የሉም
ብሎ መደምደም ይቻላል
ሆኖም ታሪካዊ ምሳሌዎች:-
ሲዊዘርላነድ 1291 እከ 1847፣ ዩናትድ ስቴትስ ኦፍ
አሜሪካ 1776- 1789 መጥቀስ ይቻላል ( ዋትስ 1996)
II. ፌደሬሽን
በስምምነታቸውም መሰረት የፌዴራል መንግስቱ በተሰጠው የስልጣን ወሰን በራሱ እንዲሁም
አባል መንግስታት በተሰጣቸው የስልጣን ወሰን በራሳቸዉ የሚወስኑበትና በትብብርና
በቅንጅት የሚሰሩበት ስርዓት ነዉ፡፡
በህዝብ የተመረጡ እና
ቀጥታ ከህዝብ ጋር የሚገናኙ
በተለያዩ አግባቦች ለህዝብ አገልግሎት የሚሰጡ
በፌዴሬሽኑ የፌዴሬሽኑን
አንድነት የሚመለከቱ እና
የጋራ የሆኑ ጉዳዮች ተለይተው
ለፌደራል መንግስቱ የሚሰጡ ሲሆን
•ለፌዴሬሽኑ አባል መንግስታትም ከባቢያዊ ጉዳዩችን የሚመለከቱ
ስልጣኖች ተለይተው ይሰጣሉ፡፡
መራጮች