ስምምነት ሰነድ

You might also like

Download as pptx, pdf, or txt
Download as pptx, pdf, or txt
You are on page 1of 14

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ

ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት
ከጽ/ቤቶች መካከል የተደረገ ትስስር ሰነድ
ለ2ዐ15 በጀት ዓመት እቅድ ትግበራ የተዘጋጀ
 
 
 
 
 
 ነሀሴ 2ዐ14 ዓ.ም.
አዲስ አበባ
መግቢያ
የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት በመንግስትና በህዝብ መካከል ድልድይ ሆኖ የማገናኘት
ሚናውን በአግባቡ እንዲወጣ ፅ/ቤቱ ያቀዳቸው የስራ እቅዶች በተቀናጀና በተሳካ ሁኔታ
ለማከናወን ከሚመለከታቸው አካላትና ተቋማት ጋር የውጭ ትስስር ሰነድ መፈራረም
አስፈላጊ መሆኑን ይታወቃል፡፡

በመሆኑም ይህ የ2015 በጀት ዓመት የውጭ የስምምነት ሰነድ በበጀት አመቱ የሚታቀዱትን
እቅዶችና የሚወረዱት ስኮር ካርዶች አፈፃፀም እንዲሁም አገልግሎቱን ለተገልጋዩ ተደራሽና
ቀልጣፋ ለማድረግ በክፍለ ከተማው ካሉ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር የስራ ትስስር ሰነድ
እንደሚከተለው ተዘጋጅተዋል ፡፡
የትስስሩ አላማ
በክፍለ ከተማው አስተዳደር ስር ካሉ ተቋማት ጋር በትስስር በሚከናወኑ ተግባራት ላይ እርስ በርስ
በመቀናጀትና በመደጋገፍ ፅህፈት ቤቱ ያቀዳቸው እቅዶችና ያስቀመጣቸውን ግቦች በስኬት
ለማከናወን ፡፡

የትስስሩ ወሰን
የጋራ ስምምነቱ ጽህፈት ቤቱ እና በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ስር ካሉ ጽህፈት
ቤቶችና ባለድርሻ አካላት መካከል ይሆናል ፡፡
ስምምነቱ የሚቆይበት ጊዜ

ይህ ስምምነት ሰነድ ከሀምሌ 1/2014ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2015 ዓ.ም የሚቆይ ይሆናል፡፡


የተቋሙ ራዕይ፡- ተልዕኮና እሴቶች
የተቋሙ ራዕይ
በ2022 ዓ.ም ጠንካራ የኮሙኒኬሽን ስርዓት በመዘርጋት በቂና የተሟላ መረጃ ያለው፤
በከተማዋ ሁለንተናዊ እድገት ንቁ ተሳትፎ የሚያደርግ ህብረተሰብ በመፍጠር ከተማችን
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ማየት፡፡

የተቋሙ ተልዕኮ
በቢሮው የተለያዩ የኮሙኒኬሽን አግባቦችን በመጠቀም ዘመናዊ ፣ግልጽ እና ፈጣን ምላሽ
መስጠትን ባህሉ ያደረገ የኮሙኒኬሽን ስርዓት በመዘርጋትና በዘርፉ መሪ ሚና በመጫወት
ብሎም በመንግስትና በህዝብ መካከል ጥራት ያለውና እና ለሁሉም ነዋሪ ተደራሽ የመረጃ
ፍሰት እንዲኖር በማድረግ፡-
 የህዝብን ትክክለኛ የመረጃ ፍላጎት ማርካት ፤ተሳትፎና ተጠቃሚነቱን በቀጣይነት ማሳደግ
 የሀገራችንና የከተማዋን መልካም ገጽታ መገንባት፤
 በዋና ዋና ሀገራዊና ከተማ አቀፋዊ አጀንዳዎች ላይ የጋራ መግባበትን መፍጠር፤

2.3. ለዕቅድ ዝግጅቱ መነሻነት የተጠቀምናቸው ሰነዶች

 የፅ/ቤቱ የ2014 በጀት ዓመት እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት

 የኮሙኒኬሽን ቢሮ የ2015 በጀት አመት መሪ ዕቅድ

 የጽህፍት ቤቱ አዲስ የተጠናው የBPR ጥናት ሰነድ


2.4.የተቋሙ የአሠራር መርሆዎችና እሴቶች
ተጠያቂነት፤
ብዝሃነት፤
ግልፅነት፤
ተዓማኒነት፤
የጋራ መግባባት መፍጠር፤
ለጊዜ የላቀ ዋጋ መስጠት፤
ለገጽታ ግንባታ ስኬት ግንባር ቀደም ሚና መጫወት
በጽህፈት ቤቱ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባር እና ተገልጋዮች ወደ ጽህፈት
ቤታችን በመምጣት የሚያገኛቸው አገልግሎቶች

የኘሬስ ሪሊዝ ዝግጅት

የጥቆማና እቅድ ዜና

ሁነቶችን ማደራጀት

የውይይት መድረክ ዝግጅት

የጉብኝትና ተሞክሮ ልውውጥ ዝግጅት

የመስኮት ፎቶግራፍ ኤግዚቢሽን

የአዳራሽ ፎቶ ግራፍ ኤግዚቢሽን

የፎቶ ግራፍና ቪዲዮ ቀረፃ አገልግሎት


የፖስተሮችና ፖስት ካርዶች ዝግጅት

አካቢያዊ ቅኝት

የመጽሄት ዝግጅት

የብሮሽር ዝግጅት

የበራሪ ወረቀት ዝግጅት

የመረጃ ክምችትና ስርጭት ሰራ

የመረጃ ማእከል ገልግሎት


ተገልጋዮች በጽ/ቤቱ የሚሰጡ አገልግሎቶች ለማግኘት ፈልገው ሲመጡ
የሚዲያ ሽፋን አገልግሎት የሚፈልጉ ተቋማት ከ3ቀን በፊት አስቀድሞ ለፅ/ቤታችን
በደብዳቤ መጠየቅ/ማሳወቅ
በጽ/ቤታችን የተቀረፁ የፎቶና የቪድዮ መረጃዎች ለመወሰድ በመደበኛ የስራ ሰኞ እስከ
ዓርብ ) ባሉ ቀናት በደብዳቤ በመጠየቅ
የፕሮግራም ዝግጅት አገልግሎት ለማግኘት ከ3ቀን በፊት አስቀድሞ ለፅ/ቤታችን በደብዳቤ
መጠየቅ/ማሳወቅ
ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት በመደበኛ የስራ ሰዓት በማኝናውም ቀን በጽ/ቤቱ በአካል
በመገኘትና በስልክ መጠየቅ ይችላሉ
የግንኙነትና መረጃ ስርዓት
ከጽ/ቤታችን የሚጠበቀው ዋና ተግባር መረጃዎች ሰብስቦ መልሶ ለመረጃ ፈላጊው
ህብረተሰብና ለተቋማት መስጠት በመሆኑ ማንኛውም መረጃ ከጽ/ቤቱ ሲፈለግ
በተፈለገው ፍጥነት ለመስጠትና ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤትም የሚፈለግበትን ሁሉ
እንዲተገብር ይረዳል፡፡ ችግሮች ሲያጋጥሙም የስምምነት ሰነዱን የፈረሙት አካላት
በጋራ በመሆን መፍትሄ ይሰጣል ፡፡
ግምገማና ክለሳ

በጋራ ስምምነቱ ላይ የተቀመጡት የተጠያቂነት ስርዓቶች እንዲተገበሩ

የተፈለጉት ግቦች በተፈለገው ደረጃና መንገድ መፈፀማቸውን በ2 ወር 1ጊዜ

በአካልና በወር 1 ጊዜ በጋራ ቼክ ሊስት በመገምገም ውጤታማነቱን በማረጋገጥ

ለሚከሰቱ ችግሮችን የሰነዱን መሻሻል የሚፈልጉ ከሆኑም በጋራ ይከናወናል፤

የግብረ መልስ ስርዓቱም ይዘጋጃል ፡፡


•ትስስር የሚደረጉበት ስትራቴጂካዊ ግቦች
•የፅ/ቤቱ ስም ፡- የአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት
•ትስስሩ የተፈጠረለት ፅ/ቤት (ተቋም) ከሁሉም የአስተዳደሩ ጽ/ቤቶች ጋር የተደረገ የስምምነት ሰነድ
በትስስር በትስስር የሚላኩ ስትራቴጂካዊ ግቦች በትስስሩ የሚላኩ ዋናዋና ተግባራት በትስስሩ የሚጠበቁ ውጤቶች
የሚዳሰሱ
እይታዎች
   የነዋሪውና ልማታዊ  በእቅድ የተያዘና የተተገበረውን በዜና  በአስተዳደሩ ስር በሚገኙ
ህዝብ ፣በብሮሸር ፣በዶክመንተሪ ወዘተ.ለህዝብ ተቋማትና ወረዳዎች
 
ባለሃብቱን ተሳትፎ መግልጽ የሚያከናውኗቸው የመልካም
  ማጉላት  ቅሬታ ባለባቸው አፈጻጸሞች ዙሪያ አስተዳደርና የልማት ስራዎች
   የህብረተሰቡን ግንዛቤ የህዝብ አስተያየት መሰብሰብ መድረክ መረጃ በትክክል ለህብረተሰቡ
  ለማሳደግ የሚሰሩ መፍጠር የሚመለከታቸው ሃላፊዎች ይደርሳል፡፡
  ስራዎችን ማጉላት ምላሽ እንዲሰጡ ማድረግ  
   የሚገኙ ምርጥ  በነዋሪዎች አገልግሎት አስጣጥ ዙሪያ  በጽ/ቤቱ በሚሰጡ አገልግሎቶች
  የለውን ጥንካሬና ድክመት የተለያዩ ቅሬታ ያላቸው አካላት መረጃ
ተሞክሮዎችንና ሚድያዎችን ተጠቅመን መረጃውን
  ተይዞ ፅ/ቤቱ ምላሽ እንዲሰጥ
የሰፉበትን መንገድ ማስተላለፍ መፍትሄ እንዲፈልግ ይደረጋል
ለሌሎች ማስተላለፍ ማድረግ፡፡  በፅ/ቤቱ የሚዘጋጁ መድረኮችና
 ለተገልጋዩ ሁነቶች ላይ በመገኘት መረጃ
የሚደረገውን ፈጣን ማሰራጨት
አገልግሎት አሰጣጥ
ሂደት መዘገብ
ፋይንናሰ  የተቋሙን የንብረት
አያያዝ፤የበጀት
አጠቃቀም መፈተሸ
፤ብልሹ አሰራሮችን
ማጋለጥ
በትስስር በትስስር የሚላኩ በትስስሩ የሚላኩ ዋናዋና ተግባራት በትስስሩ የሚጠበቁ ውጤቶች
የሚዳሰ ስትራቴጂካዊ ግቦች

እይታዎ

የውስጥ  በተቋሙ የሚፈጠሩ  በእቅድ የተያዘና  በአስተዳደሩ ስር በሚገኙ
አሰራር ሞደል ተቋማት፤ የተተገበረውን በዜና ተቋማትና ወረዳዎች
ፈፃሚዎችና የህዝብ ፣በብሮሸር ፣በዶክመንተሪ የሚያከናውኗቸው የመልካም
ክንፎችን ተሞክሮ ወዘተ.ለህዝብ መግልጽ አስተዳደርና የልማት ስራዎች
ለሚዲያ ማብቃት፤  ቅሬታ ባለባቸው አፈጻጸሞች መረጃ በትክክል ለህብረተሰቡ
አቅም  የተለያዩ የአቅም ዙሪያ የህዝብ አስተያየት ይደርሳል፡፡
ግንባታ ማጎልበቻ መሰብሰብ መድረክ መፍጠር  
ስልጠናዎች የሚመለከታቸው ሃላፊዎች  በጽ/ቤቱ በሚሰጡ
የሚዲያ ሽፋን ምላሽ እንዲሰጡ ማድረግ አገልግሎቶች ቅሬታ ያላቸው
ይሰጣቸዋል፡  በነዋሪዎች አገልግሎት አካላት መረጃ ተይዞ ፅ/ቤቱ
የተቋሙ የተክኖሎጂ አስጣጥ ዙሪያ የለውን ምላሽ እንዲሰጥ ይደረጋል
አተቃቀም ያለበት ጥንካሬና ድክመት የተለያዩ  በፅ/ቤቱ የሚዘጋጁ
ድረጃ በተሞክሮ ሚድያዎችን ተጠቅመን መድረኮችና ሁነቶች ላይ
ይገለፃል መረጃውን ማስተላለፍ በመገኘት መረጃ ማሰራጨት
መፍትሄ እንዲፈልግ
ማድረግ፡፡

You might also like