Professional Documents
Culture Documents
11
11
•ጌታ ሆይ!
ጌታ ሆይ
አይሁድ አማፅያን ሰቀሉ ወይ፣
መስቀል አሸክመው አስረው ገረፉህ
እያዳፉህ(2) 2
የአዳም በደል
አደረሰህ አንተን ለመሰቀል፣
የሔዋን ስህተት አበቃህ ለሞት
ቸሩ አባት(2)
3
ንጹህ ክርስቶስ ሆንክ በደለኛ
ብለህ ስለኛ፣
የዓለም መድኃኒት የዓለም ሲሳይ
ሰቀሉ ወይ (2)
4
እጅና እግርህ በብረት ተመታ
የዓለም ጌታ፣
ክ