Professional Documents
Culture Documents
4 5875242745253072487
4 5875242745253072487
ጥቅምት 2016ዓ.ም
አዲስ አበባ
1. መግቢያ
2.1. ዋና ዓላማ
•በተገልጋዩ/በነዋሪው/ የሚነሱ የአገልግሎት አሰጣጥ
ችግሮችን በመተንተን መንስኤዎቻቸውን በመለየት
የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ማስቀመጥ እና ችግሮቹን ከስር-
መሰረታቸው በመፍታት የህዝብን እርካታ ማረጋገጥ ነው፡፡
2.2. ዝርዝር ዓላማ
֍ በየደረጃው የተነሱ የህዝብ ጥያቄዎች እና ቅሬታዎች ወቅታዊ ምላሽ በመስጠት
የነዋሪውን እርካታ ማሳደግ፤
֍ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን በአጭር፣ በመካከለኛና በረዥም ጊዜ የሚፈቱ
በሚል የመለየት፣ የማደራጀት፣ መቼ፣ በማንና እንዴት እንደሚፈቱ እንዲሁም
የሚመለከታቸውን አካላት ሚና በግልጽ በማስቀመጥ ችግሮችን ደረጃ በደረጃ
በመፍታት ወደ ላቀ ደረጃ በማሸጋገርና የተጀመረውን ንቅናቄ አጠናክሮ
ማስቀጠል፤
֍ ተገልጋዩን/ህብረተሰብ በተደራጀ መልኩ በማሳተፍ ግልፅ የሆኑ አሰራሮች
ስታንዳርዶች በማዘጋጀት በመተማመን አገልግሎት አሠጣጡ የተሟላ እንዲሆን
ማድረግ፤
ዝርዝር ዓላማ የቀጠለ…
֍ በመንግሰት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዘንድ የሚስተዋሉ የብልሹ አሰራርና የሌብነት
ተግባራትን እና መንስኤዎቻቸውንም ጭምር አንጥሮ በማውጣት ማነቆዎችን (የአመለካከት፣
የአሰራርና የአደረጃጀት) በማስወገድ ችግሮቹን ከስር መሰረታቸው መፍታት እና በሂደትም
ተቋማዊ አቅም በመገንባት ዘላቂ ስርዓት ለመዘርጋት የሚያስችል መሰረት መጣል፤
֍ ለህብረተሰቡ የሚሰጡ አገልግሎቶች ፍትሀዊ፣ ግልፅና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሁም
የውጤታማነትን መርህ መሠረት ባደረገ መልኩ በመስጠት መልካም አስተዳደርን ማስፈን፤
3. ወሰን (scope)
ይህ የውይይት መድረክ ከክፍለ ከተማ እስከ ወረዳ በሚገኙ በተመረጡ ተቋማት የሚካሄድ
ይሆናል፡፡
3.1. የተመረጡ ተቋማት
በክፍለ ከተማ ደረጃ የሚካሄድ የውይይት መድረክ በተመለከተ
የተመረጡ የክፍለ ከተማ ጽ/ቤቶች
ተ.ቁ የተቋም ስም የተገልጋይና ባለድርሻ
አካላት የተሳታፊ ብዛት
1 የስራ፣ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት፤ 30
2 የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት፤ 30
3 የመሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት፤ 40
4 የቤቶች ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት፤ 30
5 የንግድ ጽ/ቤት፤ 35
6 የገቢዎች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 30
7 የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ጽ/ቤት 25
8 የህብረት ስራ ማህበራት ጽ/ቤት፤ 30
9 የሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ጽ/ቤት 30
10 የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት 20
11 ስራ አስኪያጅ 20
12 አርሶ አደርና ከተማ ግብርና 20
ጠቅላላ የተሳታፊ ብዛት ድምር 340
በወረዳ ደረጃ የሚካሄድ የውይይት መድረክ በተመለከተ
ተ. የተገልጋይና
ቁ የተቋም ስም ባለድርሻ አካላት
የተሳታፊ ብዛት
1 የስራ፣ ኢንተርፕራይዝ እና ኢንዱስትሪ ልማት ጽ/ቤት፤ 20
2 የሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት፤ 20
3 የመሬት ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት፤ 20
4 የቤቶች ልማትና አስተዳደር ጽ/ቤት፤ 20
5 የንግድ ጽ/ቤት፤ 20
6 የገቢዎች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 25
7 የግንባታ ፈቃድና ቁጥጥር ጽ/ቤት 15
8 የህብረት ስራ ማህበራት ጽ/ቤት፤ 20
9 የሲቪል ምዝገባና የነዋሪዎች አገልግሎት ጽ/ቤት 20
10 የደንብ ማስከበር ጽ/ቤት 20
11 ስራ አስኪያጅ 20
12 አርሶ አደርና ከተማ ግብርና 20
ጠቅላላ የተሳታፊ
በክፍለ ከተማ 340 ፣በወረዳ 2880 ባጠቃላይ ብዛት ባለድርሻ
3220 ተገልጋይና ድምር አካላት እንዲሳተፉ240
ይደረጋል፡፡
4. የሚጠበቅ ውጤት
ክፍል አንድ
መግቢያ
የመድረኩ ዓላማ
ወሰን
ከመድረኩ የሚጠበቅ ውጤት
ክፍል ሁለት
ባለድርሻ አካላትን መለየትና ሚናቸውን የሚገልጽ ነባራዊ ሁኔታ ባጭሩ
ክፍል ሶስት
አገልግሎት አሰጣጥን ከማሻሻል አንጻር የተከናወኑ ተግባራት፡-