Download as pptx, pdf, or txt
Download as pptx, pdf, or txt
You are on page 1of 95

Contents ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ) ................................................................

15
ሰላምታ ቅኝት ........................................................................................1
ማን ይመራመር(አቶ ታፈሰ) ............................................................. 15
በጌቴ ሴማኒ .......................................................................................1
አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ) ............................................................ 16
በመስቀል ተሰቅሎ (ዘማሪ ታደለ)........................................................1
ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ) ...................................................... 17
አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...............................................1
በስመ አብ/አባታችን(አቶ ታፈሰ) ....................................................... 17
ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና) .......................................................2
ስለ ስነ ፍጥረት(አቶ ታፈሰ)............................................................... 17
ዋኔን/ትዝታ ቅኝት...................................................................................2
ስለ ልደት/ስደት(አቶ ታፈሰ) .............................................................. 18
ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ) ...................................................................2
ስለ ጥምቀት/ሆሳዕና(አቶ ታፈሰ)....................................................... 18
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ....................................3
ስለ ሥነ-ስቅለት(አቶ ታፈሰ).............................................................. 19
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) .........................................3
ስለ ትንሳኤ/ዳግም ትንሳኤ(አቶ ታፈሰ) .............................................. 20
የአብርሃም አምላክ ............................................................................4
ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ).................................................................. 20
ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) .............................................4 ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ).................................................................. 20
ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ).........................................................4 ከደጇ ይፈልቃል (አቶ ታፈሰ)............................................................ 21
አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ)...............................................................5 ዘማሪት ሶስና ....................................................................................... 22
ስለ ቸርነትህ/አንቺሆዬ ቅኝት ....................................................................5 በስመ ልዑል (ዘማሪት ሶስና) ............................................................ 22
ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ....................................................5 ዋኔን (ዘማሪት ሶስና)........................................................................ 23
በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .........................................................5 በመስቀል ተሰቅሎ (ዘማሪት ሶስና) ................................................... 23
መጾሙን ይጾማል ..............................................................................6 ቸሩ መድኃኔዓለም (ዘማሪት ሶስና).................................................... 23
ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) ..................................................6 እመቤቴ(ዘማሪት ሶስና).................................................................... 24
ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)...............................................6 ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና) ..................................................... 24
መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ .......................................................................7 አድነኝ ከሞት (ዘማሪት ሶስና) .......................................................... 25
አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...............................................7 አስቀድሞ (ዘማሪት ሶስና) ................................................................ 25
ወንድሜ ጠፍቶ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ........................................8 ድንግል ስልሽ (ዘማሪት ሶስና) .......................................................... 26
ተው ስማኝ ሀገሬ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ......................................8 ስቀለው ስቀለው (ዘማሪት ሶስና)....................................................... 26
ሰላም ለኪ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...............................................8 አሥር አውታር ባለው በበገና (ዘማሪት ሶስና)...................................... 26
ከቶ አይቀርም ሞቱ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ..................................9
አንገቴን አልሰብርም (ዘማሪት ሶስና).................................................. 27
ስለ ሥነ-ስቅለት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .......................................9
ዘማሪት የትምወርቅ ............................................................................. 27
አባ ግራኝ ሞተ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ).........................................9
ሰማይና ምድርን (የትምወርቅ በገና) .................................................. 27
ስለ ሥነ ፍጥረት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)....................................10
በገናዬን ላንሳ (የትምወርቅ በገና)....................................................... 28
ስለ ዳግም ምፅዓት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ................................10
ልቤን ላንሳ (ዘማሪት የትምወርቅ) ..................................................... 28
ስለ ልደት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .............................................11
እሰይ ጌታ ተወለደ(ዘማሪት የትምወርቅ)............................................. 28
ማን ይመራመር (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ...................................11
ሰቀሉህ(ዘማሪት የትምወርቅ)............................................................ 28
ማን ይመራመር (አቶ አለሙ አጋ አጋ)...............................................11
የሳምራዊው ደግነቱ(ዘማሪት የትምወርቅ) ......................................... 29
ስለ ምሥጢረ ሆሣዕና(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) .............................12
ይህን ሁሉ ፍቅር(ዘማሪት የትምወርቅ)............................................... 29
ዋኔን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ).....................................................12
በድንኳንህ(ዘማሪት የትምወርቅ) ...................................................... 29
ይበላሃላ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)................................................12
በልዑል መጠጊያ(ዘማሪት የትምወርቅ)............................................... 29
ዓለም ማረፊያ ናት(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)...................................13
እጆቿን ዘርግታ(ዘማሪት የትምወርቅ)................................................. 30
አላየንም በሉ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ).........................................13
ከምንጭ ውሃ(ዘማሪት የትምወርቅ).................................................. 30
የበገና አካላት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ).........................................14 ዘማሪ
ስደት(ዘማሪት የትምወርቅ) .............................................................. 30
1
አቶ ታፈሰ ..................................................................................14 ዘማሪ ዘርፉ ደምሴ................................................................................ 31
በስመ አብ/እስመ አንተ(አቶ ታፈሰ) ...................................................14 ዓርብ እሮብ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...................................................... 31
መልካም ቤተልሄም (ዘርፉ ደምሴ በገና)............................................31 ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ .............................................................................. 46

ጲላጦስም (ዘርፉ ደምሴ በገና) .........................................................31 ውለታህ ብዙ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) .................................................. 46

ይበላሃላ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ............................................................32 ሰላም ተዋህዶ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ................................................. 46

በጌቴ ሴማኔ (ዘርፉ ደምሴ በገና)........................................................32 ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ............................................ 47

ኧረ ስማኝ ሀገሬ (ዘርፉ ደምሴ በገና) .................................................33 የቅዱሳን አምባ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ............................................... 48

ድንግልም (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..........................................................33 በምን በምን እንመስልሽ(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ................................... 48

የእመቤታችን ምሥጋና (ዘርፉ ደምሴ በገና) ........................................33 ሰዓሊለነ ማርያም (ሲሳይ ደምሴ በገና).............................................. 48

ስለ አዳም መፈጠር (ዘርፉ ደምሴ በገና) .............................................34 አምላከ ዳዊት(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) .................................................. 49

እስመ አንተ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ........................................................34 ከመንፈስህ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ..................................................... 49

ዳግም ስትመጣ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..................................................34 ዋ እኔን (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) ........................................................... 49

ዐርብ የታረደውን (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...............................................35 ዘማሪ ዲ.ታደለ ..................................................................................... 50

አዲስ ቤት ስትሠሩ (ዘርፉ ደምሴ በገና)...............................................35 ኧረ ስማኝ ፈጣሪ (ዲ.ታደለ በገና)...................................................... 50

እንመን በስሙ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...................................................35 ኧረ አንቺ ዓለም(ዲ.ታደለ በገና)......................................................... 50

ተወለደልን (ዘርፉ ደምሴ በገና) .........................................................36 እግዚአብሔርም (ዲ.ታደለ በገና) ...................................................... 51

ማዘን ጨምሩበት (ዘርፉ ደምሴ በገና) ...............................................36 እማዬን አባዬን (ዲ.ታደለ በገና)....................................................... 51

በአዳም በደል (ዘርፉ ደምሴ በገና)......................................................36 ሰቀሉህ (ዲ.ታደለ በገና) ................................................................... 51

የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት (ዘርፉ ደምሴ በገና) .........................................37 አርባ ሌሊት መዓልት (ዲ.ታደለ በገና)................................................. 52

አሐዱ ብሎ ቅዱስ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..............................................37 ድንግል (ዲ.ታደለ በገና) .................................................................... 52

እፎይ ታገስከኝ (ዘርፉ ደምሴ በገና)....................................................38 እንደ ክቡር ዳዊት(ዲ.ታደለ በገና) ...................................................... 53

ሞት እንዴት ሰነበትክ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ..........................................38 አርባ ሌሊት መዓልት(ዲ.ታደለ በገና) .................................................. 53

ኪዳነ ምህረት (ዘርፉ ደምሴ በገና) ....................................................38 በጌቴ ሴማኒ(ዲ.ታደለ በገና) .............................................................. 54

ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ...............................................................................39 ሰው አፉ አላርፍ ብሎ(ዲ.ታደለ በገና) ................................................. 54

በይስሐቅ ፈንታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................39 አለ ወይ(ዘማሪ ታደለ) ...................................................................... 54

የብርሃን እናት ነሽና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .........................................39 አንተ አልቅሰህ(ዘማሪ ታደለ) ............................................................. 55

አዝላው ወረደች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ).............................................39 ችግር በርትቶ(ዘማሪ ታደለ)............................................................... 55

ሥላሴን ከሰማይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................40 ድሃ ነሽ ሐገሬ(ዘማሪ ታደለ) ............................................................... 56

ኃይልህ ሲገለጥ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...............................................40 ኧረ ምነው(ዘማሪ ታደለ) .................................................................. 56

ውሃ አጠጪኝ አላት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ).........................................41 ሞቴን አየሁት(ዘማሪ ታደለ).............................................................. 56

አቤቱ ደግ ሰው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................41 ነይ ድንግል(ዘማሪ ታደለ).................................................................. 57

አልዓዛር ይነሳ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)....................................................41 ሸክም ከብዶ(ዘማሪ ታደለ)................................................................ 57

እግዚአብሔር ለዳዊት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ....................................42 የሴቱ አለባበስ(ዘማሪ ታደለ) ............................................................. 57

ይበላሃላ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)...........................................................42 ሲገፉኝ(ዘማሪ ታደለ)........................................................................ 58

ብስራተ ገብርኤል (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................42 ዘማሪ አቤል ተስፋዬ .............................................................................. 58

አምላኬ አምላኬ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................43 በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ (አቤል ተስፋዬ በገና) ..................................... 58

በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................44 ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ (አቤል ተስፋዬ በገና).......................................... 59

የእኛ ጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................................44 ሞትን በሞት ገድለህ (አቤል ተስፋዬ በገና) ......................................... 59

ማን ይመራመር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)...............................................45 መች ይረሳል (አቤል ተስፋዬ በገና) ..................................................... 59

ዋ እኔን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)............................................................45 የዛሬ ዘመን መኮንን (አቤል ተስፋዬ በገና) .......................................... 59

አላየንም በሉ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...................................................45 በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ (አቤል ተስፋዬ በገና) ................................... 60
2
እስመ አንተ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ......................................................45 ሠላምህ ይብዛላት (አቤል ተስፋዬ በገና)............................................ 60

በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................46 ስሜ ዳዊት (አቤል ተስፋዬ በገና) ....................................................... 60
በደላችንን የተውክልን (አቤል ተስፋዬ በገና).......................................61 ሕሙም ስለአዳነ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ....................................... 70

ሥላሴ (አቤል ተስፋዬ በገና) ...........................................................61 ልቦና የሚመስጥ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ....................................... 70

ጥሩልኝ ዳዊትን/አቤል ቁ2/ ...............................................................61 ያቺን የተስፋ ምድር (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)................................... 70

ሦስትነት ባለው /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/..........................................61 ወንጌሉን ያመኑ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ......................................... 71

የቃል ማደሪያ ነሽ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/ .........................................62 የመድኃኒት እናት (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)....................................... 71

በጾም /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/.........................................................62 በደለኞች ሳለን (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) .......................................... 71

ስለኔ ለሞተ /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/.................................................62 ዘማሪት ማርታ ..................................................................................... 71


ደጁ ሲመላለስ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ .............................................62 ድንግል የዚያን ጊዜ(ዘማሪት ማርታ)................................................... 71
በፈጣን ደመና/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ .............................................63 ከፈጣሪ በታች(ዘማሪት ማርታ) ......................................................... 72
እስከ መቼ ነው /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ...........................................63 ጥንታዊቷ (ዘማሪት ማርታ)............................................................. 72
ቅዱስ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ..........................................................63 ይፍቱኝ አባቴ(ዘማሪት ማርታ) .......................................................... 72
በርባን ነኝ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/....................................................63 ምስጋና ጀመረ(ዘማሪት ማርታ) ........................................................ 72
ሞት ሆይ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/.....................................................64 እንዲህ አለው ጴጥሮስ(ዘማሪት ማርታ) ............................................. 73
ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ...........................................................................64 ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ(ዘማሪት ማርታ) .............................................. 73

ከእንግዲህ አልደግምም /ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ/ ................................64 እናት የሰው ልጅ በኃይልህ(ዘማሪት ማርታ)................................................. 73

አባትሽ /ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ/................................................64 ዘማሪ ዘውዱ ለእኛ ብሎ(ዘማሪት ማርታ)............................................................... 73

........................................................................................65 ቅድመ ዓለም ንጉስ አምላካችን (ዘማሪት ማርታ) .......................................................... 74

(ዘማሪ ዘውዱ) .....................................................65 ነፍሴ ሆይ (ዘማሪት ማርታ)............................................................ 74

ቤተ ስብሐት(ዘማሪ ዘውዱ)...............................................................65 ዘማሪ ይልማ ኃይሉ............................................................................... 74

ከሰገነት ወጥተህ(ዘማሪ ዘውዱ) .........................................................65 ኪዳነ ምህረት እናቴ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)........................................... 74

በዘሩ የነበረች(ዘማሪ ዘውዱ)..............................................................65 ለመዳኑ ህይወት(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................ 74

ሀዘን መከራ(ዘማሪ ዘውዱ)................................................................66 ኦ ጌታ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...................................................... 75

የአባ ሕርያቆስ(ዘማሪ ዘውዱ).............................................................66 ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)........................................................ 75

ሰላም ልበልሽ (ዘማሪ ዘውዱ).............................................................66 በብርሃን ጸዳል(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)............................................. 75

አስተርዮ ኮነ (ዘማሪ ዘውዱ)...............................................................66 የአብ ቃል አክብሮሽ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................... 75

የንስሐ መዝሙር ..................................................................................67 እስራኤል ሠለቸው(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)......................................... 76

ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ......................................................................67 ተስፋ አለኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)....................................................... 76

ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ............................................67 ማነው እርሱ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................... 76

ድንግል (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)...................................................67 ኢትዮጵያ ሆይ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................. 77

የዓለም መድኃኒት (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ...................................67 ከወገኔ ጋራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................... 77

እወርዳለሁ ቆላ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) .......................................68 በየገዳማቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................... 77

ይህ ቁርባን(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ..............................................68 በርጠሜዎስ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................. 77

አልፋና ኦሜጋ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)...........................................68 በእጸ መስቀሉ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)............................................... 77

ድንግል ሆይ ስለአንቺ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ................................68 ደም ግባት የለውም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)....................................... 78

እኔስ በምግባሬ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ....................................69 ነፍሴ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..................................................... 78

እንደቸርነትህ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ...........................................69 ዘማሪ ዲ ክበር ተመስገን ጌታችን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................. 78

.ዳዊት ፋንታዬ..........................................................................69 ኆኅተ አንቲ ውለታው ብዙ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................. 79

(ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)...............................................69 እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................... 79


በባዕድ ሀገር (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ..............................................69 አቤቱ እንማልዳለን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................ 79
3
ቢፈልግባትም (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ............................................69 የሚጠብቀኝ አይተኛም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................. 80
ከካራን ስወጣ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ...........................................70 ተወዳጅ ልጅሽን(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................ 80
ያድነናል ብለው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)..............................................80

እግዚአብሔር ጽዮንን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)......................................81

ለዚህ ለኃጢአት ህግ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..........................................81

ከዳዊት አብራክ ዘርን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .....................................81

እንተ በህሊና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)..................................................81

ከንቱ ነኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................................82

ሕማሙን ልናገር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)............................................82

አቤቱ ማረን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..................................................83

እንዴት እንዲያጠፉት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .....................................83

ዘመኑ ሲደርስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................83

የአባቶች አለቃ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...............................................84

ጻድቃን ስለጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................84

እግዚአብሔር ምስክር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ).....................................84

ስምህ ለዘለአለም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................85

አልፈርድም እኔ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...............................................85

ማኔቴቄልፋሬስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)................................................85

ኢየሱስም አለ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ................................................85

ኑ ተመልከቱልኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ..............................................86

ተዋህዶ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...........................................................86

የጴጥሮስን እንባ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .............................................86

ያ ድሀ ተጣራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)..................................................87

እውነት ስለሆነ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................87

በኃይልና ጥበብ (ይልማ ኃይሉ በገና) ................................................87

ወንበዴ የነበርኩኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)...........................................87

የተወደደ ስምሽ ማርያም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ).................................88

ወዳንቺ የመጣው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ).............................................88

ልዑለ ባህርይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .................................................88

ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ........................................................88

ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) .......................................89

ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ...................................................89

ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) ................................................89

በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) .......................................................90

እግዚአብሔር ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ............................................90

የሰርግ መዝሙሮች ...............................................................................90

ሙሽራው ሙሽራ (የሠርግ)...............................................................90

የሀብከ ዮም (የሠርግ ይልማ ኃይሉ )..................................................90

እጹብ ድንቅ ስራ ..............................................................................91

ትዌድሶ ...........................................................................................91

4
ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መንታ መንታ መች
ሰላምታ ቅኝት
ዋጋ ይሆናል ለአንዲቱ ጠብታ ላለቀሽው
ለቅሶ ድንግል የዛን ለታ
በጌቴ ሴማኒ ባለቀሽው ለቅሶ በልጅሽ ህመም
ቅኝት - ሠላምታ ከሃጢያት ነፃሁኝ ዳንኩኝ ከገሃነም
423 224 542 222 /2/
423 115 113 224 542 222
በጌቴ ሴማኒ በአትክልቱ ቦታ /2/
አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ለእኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ በዓለም ተንገላታ አዳምና ቅኝት - ሰላምታ
4245 313 15423 312 45
ሄዋን ባጠፉት ጥፋት /2/
4245 313 15442 222
በእኛም ነበረብን የዘላለም ሞት የዘላለም ሞት መስቀል
ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ /2/
አባታችን በሰማያት ላይ ያለህ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ ሁሉም በየተራ
ተለይቶ ይመስገን ክቡር ስምህ
ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ /2/
መንግሥትህን የምንፈልጋት ከጥንቱ
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ ልጇ ሲንገላታ
በልጅነት ትምጣ ትሰጠን አቤቱ
በአምላክነቱ ሳይፈርድባቸው /2/
ፈቃድህም ይህ እንዲደረግ ይሁን
እንዲህ ሲል ጸለየ አባት ሆይ ማራቸው አባት ሆይ ማራቸው በረቂቅ
በሰማይ ሞተን ተነስተን ከደይን
ስልጣኑ ሁሉን የፈጠረ /2/
እንድንኖር ምስጋናህ ምግብ ሆኖን ዛሬም
በሰዎች ተገርፎ ሞተ ተቀበረ ሞተ ተቀበረ በምድር በሥጋ ሕይወት ሳለን
ፍቅሩን የገለፀው ተወልዶ በሥጋ /2/ ምግባችንን በየዕለቱ አውቀህ ስጠን ይቅር
ኢየሱስ ጌታ ነው አልፋና ኦሜጋ አልፋና ኦሜጋ በለን የበደልንህም ቢኖር
ወንድማችን የበደለንን ነገር
በመስቀል ተሰቅሎ እንደአቅማችን እኛም እንድንል ይቅር
ቅኝት - ሠላምታ በገሃነም በክፉ ሁሉ መዓት
423 224 /542 222 በበገና/(2X) አትጣለን አድነን እንጂ ከሞት
423 115 113 224 542 222 ይህቺን መንግስት የማያገኛት ህልፈት
ጌትነትም ከሀሊነትም ክብርም
በመስቀል ተሰቅሎ እንዲያ እየቃተተ ናቸውና የአንተ ገንዘቦች ሁሉም
ዓለምን ለማዳን የማይሞተው ሞተ ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ከሞት ሊታደገን በመጣልን ፈጥኖ መስቀል የተላከው ቅዱስ ገብርኤል ከጌታ
አሸከሙት ውለታው ይህ ሆኖ ሰላም ለኪ ብሎ በሰጠሽ ሰላምታ
መከራውን ሳስብ ሳስታውስ ቀኑን እኔ ባሪያሽ ልብሴን ስታጠቅ ስፈታ
ይቆስላል ይደማል ልቤ በሐዘን ሰላም ልልሽ ይገባኛል ጠዋት ማታ ማርያም
መች ለራሱ ነበር ይህ ሁሉ መከራ ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል በሥጋሽም
መስቀል ተሸክሞ የወጣው ተራራ በህሊናሽም ድንግል
ሲያጎርሱት ሚናከስ ሰው ክፉ ነውና የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ድንግል
እውሩን ቢያበራ ጎባጣን ቢያቀና ጌታዬን እንዳለሽ ቅዱስ ገብርኤል ሰላም
ሰቀሉን አይሁድ ጨከኑና ሰላም ለኪ እንደርሱ ሁሉ እኔም የሌለብሽ
ምነው አያሳዝን የአይሁድ ክፋት የነፍስ የሥጋ መርገም
የዝናቡን ጌታ ውሃ ሲነፍጉት ብሩክ ነው የማሕፀንሽ ፍሬም
በተንኮል በኃጢያት ቀሩ እንደሰከሩ ሙታን እንደቀድሞው ብሩክ አምላክ ነው ዛሬም
ከመቃብር ተነስተው ሲያስተምሩ እግዚአብሔር ወልድ በመጣ ጊዜ ለካሳ
እናታችን ሔዋን ወዮ በይ አልቅሺ ያንቺን እንበለ ዘር እንደ ንብና እንደ ዓሣ
ሕመም ታሞ ከሞት ሊያድንሽ የህያዋን ጌታ ከነፍስሽ ነፍስ ከስጋፍ ሥጋ ቢነሳ ደስ
ተሰቀለልሽ ያለሽ ሆይ ጸጋን አግኝተሽ ከጌታ
አዬ ጉድ አዬ ጉድ አለም የኋላሽ ደስ ይበልሽ በማቀርብልሽ ሰላምታ ለምኚልን
መድኃኒት ክርስቶስ በግፍ ሞተብሽ ሳትሰለቺ ጠዋት ማታ
በመስቀል ተሰቅሎ ስጋውን ሲቆርስ ውድ ልጅሽ እንዲያደርግልን ይቅርታ ይቅር
በችንካር ተወግቶ ደሙንም ሲያፈስ ብሎ ኃጢአታችንን ሁሉን
ዋለች በመከራ ድንግል ስታለቅስ እንዲያድነን በአንቺ ተማፅነን አለን ለዓለም
ሰውነትሽ ራደ ሐዘን ከበበሽ ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ስቃይ መከራውም ዳግም ፀናብሽ ተሰቅሎ
ስታይው አንድ አምላክ ልጅሽ

1
ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና) ዋኔን/ትዝታ ቅኝት
ቅኝት - ሠላምታ
23 1555 1555 11 31132
23 15 31 113 242 45 ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ)
423-1 113-1 113 242 ቅኝት- ዋኔን (ትዝታ)
4444 55-3 115 42
ሰላም ለማርያም የአምላክ እናት የአቤል 44452-5-3 115 42
የዋህት የአዳም ህይወት እመቤቴ 33 11 33 42-3-1
42
በምልጃሽ መድኃኒቴ ነሽ
33 11 33 42-2 42
የአብ ቃል መቅረጫ ጽላቱ የሙሴ
ርግብና ዋኔን ዋኔን አብረው ዘመቱና ዋኔን ርግብ
የመንፈስ ቅዱስ ቤት እመቃል ሞገሴ
ደህና ገባች ዋኔን ዋኔን ገደሉና ዋኔን
የርኅራኄ መዝገብ እህተ መላእክት
እስቲ በስመአብ ብዬ ዋኔን ልቀኝ ለእመቤቴ ዋኔን
የጻድቃን ተስፋቸው ጽላተ መለኮት
ማርያም በመሆኗ ዋኔን ክብሬና ህይወቴ ዋኔን
ትናንት ተጨንቀን በጨለማው ዓለም
ሰላም እልሻለሁ ዋኔን ጽላተ ጽዮን ዋኔን ደጅ
ዛሬ ብርሃን አየን በድንግል ማርያም
እጠናሻለሁ ዋኔን አምኜ አንቺን ዋኔን
የኢያቄም እንቁ የሃና ንብረቷ
አዛኝቷ እመቤት ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን
ሥጋ ነፍሴን እርጂያት ይቅርላት ቅጣቷ በወንጌል
አለሁልህ/ሽ/ ብለሽ ዋኔን አውጪኝ
ሰማነው ድንግል የአንቺን ዜና ከመአት ዋኔን
አማላጅነትሽ ሲገለጽ በቃና እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን
ከዳዊትም ሰማን ድንግል ስለአንቺ ክብር መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን
ወትቀውም ንግሥት እያለ ሲዘምር ሁሌ እጠራሻለሁ ዋኔን በቃል ኪዳንሽ ዋኔን
በላዔሰብ ከሞት ከሲኦል የዳነው የምህረት አማላጅ ዋኔን ድንግል አንቺ ነሽ ዋኔን
በምልጃሽ ነው እንጂ መች በጥርኝ ውሃ ነው የዓለም ፈርጥ አንቺ ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን
ሊውጡኝ ቢነሱ አጋንንት በመሉ እመካብሻለሁ ዋኔን እስከ ጊዜ ሞቴ ዋኔን
ስምሽን ስጠራ ትቢያ ይሆናሉ
ያንን የእሳት ባህር ዋኔን አሻግሪኝ ድንግል ዋኔን
ጽዮን እመብርሃን ጽላተ እንዳወድቅ አደራ ዋኔን ከሲኦል ገደል ዋኔን
ሥላሴ የበረከት ካዝና ደመወዜና የነቢያት ትንቢት ዋኔን የሰማዕታት አክሊል ዋኔን
ዋሴ ያላንቺ ማን አለኝ ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
ሲጨንቀኝ ሲጠበኝ ሲከፋኝ ኑሮዬ በአማላጅነትሽ ዋኔን እንኮራለን እኛ ዋኔን የጽድቅ
ድንግል አንቺ እኮ ነሽ አጽናኝ አለኝታዬ መሰላል ነሽ ዋኔን የተሰጠሽ ለኛ ዋኔን
ስምሽን ስጠራ ሲታወክ ህይወቴ ያዕቆብ በህልሙ ዋኔን ያያት መሰላል ዋኔን
አለሁልህ/ሽ በይኝ ድንግል እመቤቴ የዓለም አስታራቂ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
ድንግል ሆይ አትርሺኝ የዘላለም ልብሴ ምልጃሽ ታማልደናለች ዋኔን እጆቿን ዘርግታ ዋኔን
ያውጣኝ ከሞት ከከፋ ድምሳሴ ከቶ እረፍት የላትም ዋኔን ከጧት እስከ ማታ ዋኔን ኪዳነ
የቅዱሳን ካባ የቅዱሳን ኩታ
ምህረት ነሽ ዋኔን አንቺ የኛ ተስፋ ዋኔን
ጸጋ ሰማዕታት የድሆች አለኝታ መርቆ የሰጠን ዋኔን ኦሜጋና አልፋ ዋኔን
ሹመተ መሳፍንት ቅብዐ ነገሥታት የዓለም ሁሉ መቅረዝ ዋኔን መንበረ ሥላሴ ዋኔን
የሰሎሞን ዕውቀት የዳዊት መዝሙራት ዓለም መድኃኒቴ እሷ ነች ዋኔን ለሥጋም ለነፍሴ ዋኔን
የዳነብሽ ከሞት ከሲኦል ሁሌ ላመስግናት ዋኔን ተፈታ ምላሴ ዋኔን
ለእኔስ እናቴ ነሽ ማርያም ድንግል የምህረት ቃል ኪዳን ዋኔን የሰው ልጅ መዳኛ ዋኔን
አድኚኝ እናቴ ከሥጋ ፈተና እንድታማልደን ዋኔን የተሰጠች ለኛ ዋኔን
እኔማ ያለአንቺ አልችልም ልጸና
ምላሴ ተናገር ዋኔን የማርያምን ዝና ዋኔን ለኛ
ሸክም የከበደኝ እንግልት
መሰጠቷን ዋኔን ሳትፈጠር ገና ዋኔን
ሆኛለሁ ከእኔ እንዳትለይ አደራ ታስባ ስትኖር ዋኔን በእግዚአብሔር ሕሊና ዋኔን
እልሻለሁ ተወልዳ አደገች ዋኔን ጊዜው ደረሰና ዋኔን
አደራ እልሻለሁ ከጎኔ አትራቂ ዘመን የማይሽረው ዋኔን ስላላት ቃል ኪዳን ዋኔን
ወዳጅ ዘመድ የለኝ ያለአንቺ ጠባቂ ታማልደናለች ዋኔን መድኃኒት በመሆን ዋኔን
ተሳክቶልኝ ባየው ሀሳቤ ምን ቃላት ይገኛል ዋኔን እርሷን ማመስገኛ ዋኔን እነ
ምኞቴ
ሕርያቆስ ዋኔን ያልቻሉት እነኛ ዋኔን
ድንግል ያላንቺማ መች ይፀናል ቤቴ ልጅሽ
ከዓይኗ እያዘነበች ዋኔን የእንባዋን ዘለላ ዋኔን ወደ
እንዳይነሳኝ መንግሥተ ሰማያት ከኃጢአት
ግብፅ በረረች ዋኔን አንድ ልጇን አዝላ ዋኔን
ጠብቆ እንዲያኖረኝ ገነት
ፅጌ ፀዐዳ ነች ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
አንቺ ንገሪልኝ ለዓለም መድኃኒት
ድረሺልን ሲሏት ዋኔን ከተፍ ነው የምትል ዋኔን
ተስፋዬ ነሽና አትርሺኝ የኔ እናት
2
የፃድቃን እመቤት ዋኔን የኃጥኣን ተስፋ ዋኔን ወዳንቺ በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚመራ
እጮሀለሁ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን ትሩፋት ደግነት የሚሠራ
የበላኤ ሰብን ዋኔን ያዳንሽው ድንግል ዋኔን ለእኔም አንደበቱ ሁሉ የታረመ
አትንፈጊኝ ዋኔን ይህንን እድል ዋኔን ለቃለ ወንጌሉ የደከመ
ስንቅ የለኝ ለነፍሴ ዋኔን እንዴት ልሆን ነው በበገና...
ዋኔን ምግባርና እውነት የተሰጠው
ድንግል እመቤቴ ዋኔን መግቢኝ አንቺው ዋኔን ጥላሽን እባክህን ስጠን ሁነኛ ሰው
ጣይብኝ ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን ስጨነቅ ስጠበብ ዋኔን አንተን የሚመስል በሕይወቱ
ስጋለጥ ያን ዕለት ዋኔን ፍቅርና ትህትና የግል ሀብቱ
ድንግል መድኃኒት ነሽ ዋኔን ለሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን አዝ…….
ከጐኔ ቁሚልኝ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን የማስመሰል ፍቅር እየበዛ
የዓለም መድኃኒት ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን ሰው ረክሷልና እንደዋዛ
በረድኤት ግቢልኝ ዋኔን ነይልኝ ከቤቴ ዋኔን ፍፁም መዋደድን ስጠንና አዲስ
አደራሽን ማርያም ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን ሰው እንሁን እንደገና በበገና...
ፀጋሽን አልብሽኝ ዋኔን ኋላ ስራቆት ዋኔን ደገኛ ሰው ማግኘት አስቸግሯል
ዕርቃኔን መሆኔን ዋኔን አውቀዋለሁና ዋኔን እስከ መጨረሻ ማን ይፀናል ምግባሩ
አልብሽኝ ፀጋሽን ዋኔን በኢያቄም በሃና ዋኔን ትክክል እውነተኛ
እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን ልቡ የሚፀየፍ ከዳተኛ
መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን አዝ…….
አፍሮ አይመለስም ዋኔን የቆመ ከደጇ ዋኔን
እመቤቴ ማርያም ዋኔን የጭንቅ አማላጇ ዋኔን
የአዳም መድኃኒቱ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ )
በኢያቄም በሃና ዋኔን አውጪኝ ከሲኦል ዋኔን
ቅኝት - ዋኔን
አንቺ የኤዶም ገነት ዋኔን የሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን
213 24552 42421-11553 23
መድኃኒት ነሽና ዋኔን አዝኖ ለተከፋ ዋኔን 213 24552 42342 22-2 42
የዓለምን መድኃኒት ዋኔን በጀርባሽ አዝለሽ ዋኔን ኧረ 213 24552 42421-11553 23
ልምን ይሆን ዋኔን ቁራሽ የለመንሽ ዋኔን 213 24552 42342 22-2 42
ፍግም ብዬ ልስገድ ዋኔን ለእመቤቴ ድንግል ዋኔን
እርሷ በመሆኗ ዋኔን የሰው ልጆች እድል ዋኔን 213 24552 42342 22-2 42(በበገና)

15-113 42 42421-11553 23
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
15-113 42 42452-22-2 42
ቅኝት - ዋኔን 15-113 42 42421-11553 23
52-1 115 1113 4222 42 15-113 42 42452-22-2 42
52-1 115 1113 4223 23
35-2-4453 1113 4222 42(2x)
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ክብርንም ልበሽ
በአዲስ ምሥጋና ይመላ ልብሽ
35-2-4453 1113 4222 42(በበገና)
የተወደደ ነው በእግዚአብሔር ህዝብሽ/2/
በበገና...
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና
ንብረቱ ጠፊ ነው ከንቱ የማይረባ
ከምድርም ፍቅር ጠፍቷልና
በግፍና ቅሚያ በአመፅ ሲገነባ
እንደ ቸርነትህ አድነን
ሲሳይሽ ብዙ ነው ከአምላክ የተሰጠሽ
በደላችንንም አትቁጠር በበገና...
በረከት ለማግኘት መሥራት ነው ጠንክረሽ አዝ...
የረድኤት አምላክ ፍቅር ስጠን
የአህዛብ ብልጽግና አያስቀናሽ ፍፁም ኃላፊ
እንደ አህዛቡ አታድርገን ክርስቲያን
ጠፊ ነው ምኞቱም ዓለሙም ደመና ነውና
ነንና እንዋደድ
ይበናል በቅጽበት
እባክህ አንውጣ ካንተ መንገድ
በግፍ የተገኘ የተከማቸ ሀብት
በበገና...
አዝ...
አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልን ሰውን
ይልቅ በቅንነት በሰላም ለሰራ ሲሳዩ
የሚያስወድድ ካለ እንከን
ብዙ ነው ክብሩም አያባራ
አንደበታችንም እንዲናገር
ጉቦና ፍትህን ማጣመም እንዳንለምድ
ስለ ሰላም ቋንቋ ስለ ፍቅር
ከወንጌሉ ጋራ አለብን መዛመድ
አዝ…….

3
አዝ... አዝ...
እግዚአብሔር ያለው ሰው በእርሱ የታመነ ከግፍ ቅድስት እናታችን ቤተክርስቲያን
ሥራ ሕመም አካላቱ ዳነ ክርስቲያነኝ ብሎ ጉቦ ትጋብዘናለች ሥጋና ደሙን
የሚበላ የአማኑኤል ሥጋ ይኸው ተዘጋጀ
የሚያቃጥል እሳት ያገኘዋል ኋላ ከግብዣው ተጠራን አዋጁም ታወጀ አዝ...
አዝ... መጥቁ ተደወለ እንቅረብ በእልልታ በኋላ
በመታመን ፀጋ ይጠራ ስማችን አይረባንም ዋይታና ጫጫታ ይህችን እድል
እውነተኛ እንሁን ለውድ ፈጥነን እንጠቀምባት ዓለምን አልያዝንም
ሀገራችን ብዙ ልንቆይባት አዝ...
የራሱን ሳይሻ ለሀገር የሚያስብ ሰው ካሁኑ ቅረቡ ታውጇል አዋጁ
በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደ ነው አዝ... የይለፍ ደብዳቤ ስንቅን አዘጋጁ
ይህ ዓለም ጠፊ ነው በሀብት አትመኩ
የአብርሃም አምላክ ብሏል አምላካችን ተስፋችሁን እንኩ
ቅኝት- ዋኔን (ትዝታ) አዝ...
5-2-2-234-2 51-53545 5 /2x/
25231-513-1 24-2-5232 2 /2x/

የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ቤዛ/2/ ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ)


ወገኖቹን ሁሉ በራሱ ደም ገዛ/2/ ቅኝት-ዋኔን
የሐሰት ምስክር አቁመው ከሰሱት/2/ በሞት 231111 11315
እንዲቀጣ ሁሉም ፈረዱበት/2/ 113 115 113 242
ጲላጦስ ገረፈው በሰንሰለት አስሮ/2/ ከሮማዊው
መንግሥት እንዲኖር ተባብሮ/2/ ገብረ መንፈስቅዱስ አቦዬ ጻድቁ
ድንግል አልቻለችም እንባዋን ልትገታ/2/ ኧረ እንዴት ነህ አባቴ ኧረ እንዴት ነህ መድኃኒቴ ገደል
እያየች በመስቀል ልጇ ሲንገላታ/2/ እንደ አክርማ የሚሰነጥቁ ( ኧረ ... )
በብርሃን ዙፋን ላይ የቆሙት እግሮቹ/2/ ገብረ መንፈስቅዱስ ተክለሃይማኖት ( ኧረ ...)
በችንካር ላይ ቆሙ ምንም ሳይሰለቹ/2/ ታላቅ ክብር ያገኙ በክርስቶስ ፊት ( ኧረ ...)
የብርሃን አክሊልን ለሰማዕት ያደለ/2/ ለጌታቸው ታዛዥ ለዓለም አማላጅ ( ኧረ ...)
የእሾህ አክሊል ደፍቶ ቀራንዮ ዋለ/2/ በፈጣሪያቸው ዘንድ በሥላሴ ደጅ ( ኧረ ...)
ጻድቃን ሰማዕታት ደናግል በሙሉ ( ኧረ ...) ሌት
ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ከቀን ሳያርፉ ሰው ያማልዳሉ ( ኧረ ..) ድንጋይ
ተንተርሰው ዳዋ እየጣሱ ( ኧረ...) በጸሎት
ቅኝት - ዋኔን
1-123-4 3-42 355 5 ተጠምደው ጤዛ እየላሱ ( ኧረ ...) ገብረ መንፈስ
1-123-4 3-42 222 2 ቅዱስ አቡነ ተክልዬ ( ኧረ...) በእናንተ ጋሻነት
211 513-2 2 211 513 3 3 ልኑር ተከልዬ ( ኧረ...)
211 513 3-42 222 2 የዘልዳው ኮከብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ( ኧረ...)
211 513 3-42 222 2(በበገና) ተጨንቀው ሲጠሩህ ፈጥነህ የምትደርስ ( ኧረ...) አቡነ
አረጋዊ ታላቁ አባት ( ኧረ ...)
1-1-1-321 1 4-4-4 515 5
3-3-3 242-4 234222 2 ጸጋ ክብር ያገኙ በሥላሴ ፊት ( ኧረ ...) ሙሽራው
ኑ እንቅረብ መጠራት ሳይመጣ /2/ ሰማዕት ገብረ ክርስቶስ ( ኧረ...) መንኖ የሄደ ጽድቅ
ሥጋውን እንብላ ደሙንም እንጠጣ ለመልበስ ( ኧረ...) ደራጐንን በጦር ወግቶ የገደለ
በበገና... ( ኧረ...) ፈረሰኛው ጊዮርጊስ የልዳው ኮከብ
የቀራንዮ በግ የአምላክ ሥጋው ነው(ኧረ...) ገብረ መንፈስቅዱስ ታላቁ መናኝ
ተሰውቶልናል እንመገበው ( ኧረ...)
እድፉን ኃጢአታችንን በንስሓ አንፅተን ከዚህ ዓለም መቅሰፍት ፈጥነው ያድኑኝ ( ኧረ...) ፃድቃን
እንቀበል አምነን በልጅነታችን መቅረብ ወደ ሰማዕታት አባቶች ሁላችሁ ( ኧረ...)
ጌታ በእምነት የሚገባው ኢትዮጵያን ጠብቋት አደራ ተግታችሁ( ኧረ...)
በስተርጅና አይደለም በወጣትነት ነው አዝ...
ጨረቃና ፀሐይ ደም የለበሱለት
ከዋክብት ከሰማይ የተነጠፉለት
ይኸው ተፈተተ እሳተ መለኮት

4
አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ) እድሜዬ ዘልዛላ ነው አያልቅ በቶሎ ከቶ
ቅኝት-ዋኔን መሞት ላይቀር እንደው ውልውሎ
33 22 3-5 33 22 3-1 ከፋኝ ሞቴን ስጠኝ ለማይቀረው እዳ
544445 1111 33 4222 22 ደግሞ እንደ ሥጋዬ ነፍሴ እንዳትጐዳ
ወለም ዘለም እያልኩ አለቀ እድሜዬ
አየሁኝ በህልሜ /2/ ሞት መምጣቱ ላይቀር ወየው መከራዬ
ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
ሰማሁኝ በዝና /2/ ስለ ቸርነትህ/አንቺሆዬ ቅኝት
ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይረሳም እና ሞት አይቀርም እና ሞት
ይቅር ይላሉ ሞት ቢቀር አልወድም
አፈሩም ድንጋዩም ከሰው ፊት አይከብድም አጠረ
ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ስለቸርነትህ
ቁመቴ ወዳጆቼን ባይ
እያደሩ ማነስ ለካ እንዲህ ነው ወይ እኔ 231542-3 45-13-42 2 /2x/አዝማች
አልገዛም ሱሪ ይቅርብኝ ለራሴ
231542-3 45-13-42 2 (በበገና)
አፈር ስለሆነ የዘላለም ልብሴ
ቤት አልሠራም ይቅር ጣራና ግድግዳ
231542-3 231515 5 /ዘማች/
መቃብር ነውና የኔ ሳሎን ጓዳ
እባክህ አምላኬ ስማ ጸሎቴን
ስለ ቸርነትህ ጌታ ተመስገን
በእንባ ዓለም እጄ የምበላውን
ስለ ፍፁም ፍቅርህ አምላክ ተመስገን
እራሴን አንገቴ አልችለው ብለህ
በበገና...
ሁል ጊዜ ከሰው ፊት ትጥለኛለህ
ማነው የገመተ ከዛሬ መድረስን
አየሁኝ በህልሜ አየሁኝ በህልሜ
ልብሱ ሳይነካ በእሳቱ ወላፈን ባህሩን
ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
አሻግሮ ማዕበል አቁሞ
ሰማሁኝ በዝና ሰማሁኝ
እርሱ ያውቅልናል ለመጪው ቀን ደግሞ አዝ...
በዝና
ሃሌ ሃሌ ሉያ መስዋዕት እናቅርብ ጌታ
ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይቀርም እና ሞት አይረሳም እና አይጣል
ይፈልጋል የተሰበረ ልብ ክርስቶስ
አይጣል እያልን ስንለምነው
ከሌለው ፍቅር ላይኖረው
ሳናስበው ድንገት ጣለብን ምነው
ሰላም ሰላም ይላል ፍጥረታዊው ሰው
ግድግዳው ቢረዝም ምንባጡ ቢያምር
ሰላም ሰላም ይላል የዘመኑ ሰው
የምድር ቤት ነውና መፍረሱም አይቀር
አዝ...
እንግዳው ሞት መጣ ኧረ ወየው ወየው
የኢየሱስ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
ለእግሩ ውሃ አሙቄ በርዤ ሳልቆየው
የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
የሞትን ማዕረጉን ሁላችሁ እወቁ
ሞኝነት መስሏቸው ክህደት ተሞሉ
ከእርሱ ቤት ይገኛል ብሩም ሆነ ወርቁ
የስንፍና አመል እያናወዛቸው መጾም
ይኸው የዘራልን በየቀኑ ሰው
መጸለዩ ይጎዳናል ብለው አምላክን
አንድም አልበቀለ የታል ቡቃያው
ቢክዱ ፍቅርን ነፈጋቸው አዝ...
ከአቤል ጀምሮ ነበር የታመነ
አሁን ግን ስናየው ሞት ቀጣፊ ሆነ
አይቼ መጣሁኝ ዛሬስ በእሁድ
ሰው እንደአዝመራ በግፍ ሲታጨድ በከንቱ
ያሙታል እንዲሁ በሐሰት ሰው በልቶ በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ጨረሰ እያሉ መሬት ቅኝት - ስለቸርነትህ
ከምድር እስከ ሰማይ ሰው ቢያስብ ሁልጊዜ ከሰው 23-42 2 14-15 5
15-11231 1 2223 42 2
አልተለየም ሞትና ትካዜ
ደስታና ሐዘን ጐን ለጐን ሲሄዱ
2223 42 2 14-15-42 2
ይጐራበቱናል ከሁለቱ አንዱ
2223 42 2 2315-11 231 1
ሁሉ በሽተኛ ሁሉ ራሴን ባይ
በቤታችን ደህና መጥፋቱ ነው በህይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለኔ በወንጌል ማመኔ ሕይወቴ
ወይ
ሲመራ ጌታ በቃልህ
እሱን ሞት ሲጠራው በሩቁ ሰምቼ
ጣፋጭ ይሆን ነበር ሲያድሰኝ ፍቅርህ ያንተ
እኔም ወይ አላልኩም ለራሴ ፈርቼ
ጸጋ ጌታ ስለበዛልኝ
ሰው ሁሉ በርስቱ ይጨርሳል ሀብቱን
ጨለማው ተገፎ ብርሃንህ መራኝ
የኋላ የኋላ ላያጣው መሬቱን
ቀኑን ባሸንፈው ሌት መቶ ታገለኝ
5
በቶሎ ሞት ናና እባክህ ገላግለኝ
ወዴት እሄዳለሁ የእጅህ ጥበብ ሆኜ ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ )
ፍቅርህ እያደሰኝ ሞተህልኝ ድኜ ቅኝት - ስለቸርነትህ
ምን አይነት መውደድ ነው ለኔ አንተ ያለህ ምን 233-42 2-42423-15-13 31-31 (2x)
ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ 3-42 2-42423-15-13 31-31
ምን አይነት መውደድ ነው አንተ ለኔ ያለህ 233-42 2-42423-15-13 31-31
ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ ደጅህ 233-42233-42 2-42 (2x)
ላይ ተጥዬ ደጅህ ላይ ልሙት ቃልህን
ልጠብቅ በፍፁም ፍርሃት 233-42 233-42 2-42(በበገና)

233-42 2-42423-15-13 31-31 (3x)


መጾሙን ይጾማል 233-42233-42 2-42
ቅኝት- ስለቸርነትህ
15-1515 151515 151551 42-መጾሙን ይጾማል ለእኔስ ልዩ ነች ድንግል ማርያም
(15-1515 151515 52-45-11 42-ይደርሳል ሰዓቱ) ለእኔስ ልዩ ነች እመብርሃን
23-1551 1123-42 2 ፈልጌ /2/ ላንቺ ምሥጋና አላገኘሁም
23 2325-4 13 544442 /2/
45131542/በበገና/ በበገና...
ልቤ ሲያበቅል የኃጢአት አረም
መጾሙን ይጾማል ሁሉም የአዳም ልጅ ሁሉም የአዳም ልጅ የጊዜውን ውስጤ ሲሸፍት አልተወችኝም
መድረስ የሚያውቅ የለም እንጂ ከቤተ መቅደስ እጇን ዘርግታ
የሚያውቅ የለም እንጂ የሚያውቅ የለም እንጂ ይደርሳል ትጠራኛለች የእኔ መከታ አዝ...
ሰዓቱ ሳስብ ሌላ ሌላ ሳስብ ሌላ ሌላ የተሰቀለውን የሆዴን ሀዘን የልቤን ምሥጢር
ሥጋውን ሳልበላ እነግርሻለሁ አንድም ሳይቀር
ሥጋውን ሳልበላ ሥጋውን ሳልበላ የምትሸሽጊ የሕዝብን ኃጢአት
ድጓ ጾመ ድጓ ተሰቅሎ ከቤቴ ተሰቅሎ ከቤቴ አወይ ለእኔስ ልዩ ነሽ ድንግል አዛኝት
አለማወቅ ሳልማር መቅረቴ አዝ...
ሳልማር መቅረቴ ሳልማር መቅረቴ ጣዕሙ ልዩ ነው ከእርሷ ጋር መኖር
ደግሜ ደግሜ ቀረኝ አሌፋቱ ቀረኝ አሌፋቱ አድኅነኒ ድንግልን ይዤ መቼም አላፍር
ሣልል አትጥራኝ በከንቱ ወደ ጽድቅ ህይወት ትወስደኛለች
አትጥራኝ በከንቱ አትጥራኝ በከንቱ እኔስ ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴኮ ነች
እሄዳለሁ አጣቢ ፍለጋ አጣቢ ፍለጋ በጣም አዝ...
አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ በሀዘን ስሰበር ማንን እጠራለሁ
የለበስኩት ሥጋ የለበስኩት ሥጋ ውስጤ ሲደማ ለማን እነግራለሁ
ዳዊት እንዴት ይሙት ሳልተዋወቀው ሳልተዋወቀው ከኃጢአት እድፍ ንፁህ መሆኛዬ አንቺ
የሚመጣውን ሁሉ በገና የሚያውቀው ነሽ ድንግል የኔስ መጽናኛዬ አዝ...
በገና የሚያውቀው በገና የሚያውቀው የኃጢአት ቁስል ያለአንቺ አይጠግም ልጅሽ
ዐርብ ረቡን ገደፈኩ በሥጋ በአዋዜ በሥጋ በአዋዜ ሳይፈቅድ በህይወት አልኖርም ከልጅሽ ሌላ
እንዲህ ለሚደርሰው ለማይቆየው ጊዜ ለማይቆየው ጊዜ መድህን የለኝም ከጸሎት በቀር ፍፁም
ለማይቆየው ጊዜ አልድንም አዝ...
ከሥጋው ሳልበላ ተጠይፌ ደሙን ተጠይፌ ደሙን
ማን ይችለው ይሆን የላይ ቤት ረሃቡን
የላይ ቤት ረሃቡን የላይ ቤት ረሃቡን
ከንብረቴ ሁሉ አልጋዬ ነው ሀብቴ አልጋዬ ነው ሀብቴ
አድርሶኝ ይመጣል ከዘላለም ቤቴ
ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
ከዘላለም ቤቴ ከዘላለም ቤቴ ቅኝት - ስለቸርነትህ
423115-13 42 422-22-2 42
ብልህ ነው ስትሉኝ እዩት ሞኝነቴን እዩት ሞኝነቴን
423115-13 42 423 33-3231
በራሴ ላይ ሆኖ አላውቀውም ሞቴን
545-13 42 45 422-22-2 42
አላውቀውም ሞቴን አላውቀውም ሞቴን
መማሩንስ ዳዊት ተምሬ ነበረ ተምሬ ነበረ 545-13 42 45 422-22-2 42(በበገና)
ከአምላኪየ ሳልደርስ ልቤ ሰንፎ ቀረ
ልቤ ሰንፎ ቀረ ልቤ ሰንፎ ቀረ 423115-13 42 422-22-2 42
እንኳን ነአኩተከ በስመ አብም 423115-13 42 423-33-3231
ቸገረኝ በስመ አብም ቸገረኝ 545-13 42 45 423-33-3231
ዳዊት እንዴት ተማርክ እባክህ ንገረኝ 545-13 42 45 422-22-2 42
እባክህ ንገረኝ እባክህ ንገረኝ 6
ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን አይውደቅ
መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ
የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/ አባታችን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
በበገና... ቅኝት - ሰላምታ
4245 313 15423 312 45
ሰማዕታት ልጆቿ የዓለምን ጣዕም ንቀው
4245 313 15442 222
ያላውያንን ዛቻ ፈተናውን አልፈው ረሃቡን
ስደቱን መከራን ታግሰው
አባታችን በሰማያት ላይ ያለህ
ለዚህ አድርሰዋታል ተዋሕዶን ጠብቀው
ተለይቶ ይመስገን ክቡር ስምህ
ክህደቱ ቅሰጣው ኑፋቄው ቢነዛ
መንግሥትህን የምንፈልጋት ከጥንቱ
ሰይፍ ስለቱ ቢያፏጭ ፉከራው ቢበዛ
በልጅነት ትምጣ ትሰጠን አቤቱ
በድንግል ቃል ኪዳን መሠረቷ ጠብቋል
ፈቃድህም ይህ እንዲደረግ ይሁን
በቅዱሳን ጸሎት ቅጽሯ በእሳት ታጥሯል አዝ...
በሰማይ ሞተን ተነስተን ከደይን
ጥንተ ጠላታችን ፈተና እያስነሳ ዙሪያችንን
እንድንኖር ምስጋናህ ምግብ ሆኖን ዛሬም
ቢከብብ ተርቦ እያገሳ መከራን ቢያበዛ
በምድር በሥጋ ሕይወት ሳለን
ስደት ቢያደርስብን
ምግባችንን በየዕለቱ አውቀህ ስጠን
እስከ ሞት የሚያደርስ ስቃይ ቢያበዛብን ዓለም
ይቅር በለን የበደልንህም ቢኖር
ላቆመችው ለጣኦት አንሰግድም በመከራው
ወንድማችን የበደለንን ነገር
ጽናት ሀይማኖት አንክድም ከሚነደው እሳት
እንደአቅማችን እኛም እንድንል ይቅር
አምላክ ያድነናል
በገሃነም በክፉ ሁሉ መዓት
ባያድነን እንኳን እሳቱን መርጠናል አዝ...
አትጣለን አድነን እንጂ ከሞት
እንደ ግያዝ አንሁን ታውሮ አይናችን
ይህቺን መንግስት የማያገኛት ህልፈት ጌትነትም
በእሳት ሰረገሎች ተከቧል ዙሪያችን ሰይፍን
ከሀሊነትም ክብርም
የሚያነሱ በሰይፍ ይወድቃሉ ከእኛ ጋራ
ናቸውና የአንተ ገንዘቦች ሁሉም ለዓለም
ያሉት ከእነርሱ ይበልጣሉ፡፡ የጠሉህን
ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
ውደድ በሚል ህያው ቃሉ ሲያሳድዱህ
የተላከው ቅዱስ ገብርኤል ከጌታ ሰላም ለኪ
ጸልይ በሚል ክቡር ቃሉ
ብሎ በሰጠሽ ሰላምታ
በመንፈሳዊው ፍቅር ይጠንክር ልባችን ይህን
እኔ ባሪያሽ ልብሴን ስታጠቅ ስፈታ
ነው ያዘዘን ቅዱስ አምላካችን አዝ...
ሰላም ልልሽ ይገባኛል ጠዋት ማታ ማርያም
ነቅተን ከታጠቅን የጽድቅን ጥሩር
ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል በሥጋሽም
በትጋት ከቆምን በእምነት በፍቅር
በህሊናሽም ድንግል
በጾምና ጸሎት ስግደት ምጽዋት በንስሃ
የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ድንግል
ጸድተን ከጸናን በእውነት በሥጋ ወደሙ
እንዳለሽ ቅዱስ ገብርኤል ሰላም
በጸጋው ከታተምን
ሰላም ለኪ እንደርሱ ሁሉ እኔም የሌለብሽ
በህይወትም በሞት ከእርሱ ጋር ህያው ነን
የነፍስ የሥጋ መርገም
በወደደን በእርሱ ከሁሉ እንበልጣለን
ብሩክ ነው የማሕፀንሽ ፍሬም
በወደደን በእርሱ አሸናፊዎች ነን
እንደቀድሞው ብሩክ አምላክ ነው ዛሬም
አዝ...
እግዚአብሔር ወልድ በመጣ ጊዜ ለካሳ እንበለ ዘር
ንፋሱ ማዕበሉ የማይነቀንቀው መሰረቷ እንደ ንብና እንደ ዓሣ
ጽኑ ቅጽሯም ጠንካራ ነው ከነፍስሽ ነፍስ ከስጋፍ ሥጋ ቢነሳ ደስ
የገሀነም ደጆች አይችሏትምና ጸንታ ያለሽ ሆይ ጸጋን አግኝተሽ ከጌታ
ትጓዛለች ተዋሕዶ ገና ደስ ይበልሽ በማቀርብልሽ ሰላምታ ለምኚልን
ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን
ሳትሰለቺ ጠዋት ማታ
አይውደቅ
ውድ ልጅሽ እንዲያደርግልን ይቅርታ ይቅር
የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
ብሎ ኃጢአታችንን ሁሉን
ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
እንዲያድነን በአንቺ ተማፅነን አለን ለዓለም
ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/
ወለዓለም ዓለም አሜን፡፡
አዝ...

7
ወንድሜ ጠፍቶ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ጆሮ ያለው ይስማ የወንጌሉን ቃል
ቅኝት- ሰላምታ ራሱን ያዋረደ ከፍ ከፍ ይላል ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ቁጠባ ሳናደርግ ተሻምተን በልተን
ወንድሜ ጠፍቶኝ ስሄድ ነብር አግኝቶኝ ከመንገድ እነኛ ወጥ አጡ እኛ እንጀራ አጣን ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
አልተመለስኩም ወዲያው ሄድኩኝ እኔን ይብላኝ እያልኩኝ/2/ የቀድሞ ሽምብራውን ዘርተን እሸቱን ስንበላ
ዘመን ስህተት በፆም ቀን አሳ መብላት አወይ የእኛ ነገር ሁልጊዜ ጥርጠራ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ያሁን ዘመን ሰው አያውቅ መላ በፆም ሽሮ ነው የሚበላ/2/ ለሊት ከጭቃ ላይ ፈረስ ቢጥልህ
የኛ መድኃኒት አይነቶች በብዙ አሉ ቅመሞች ነገር ግን ወንድሜ አትናደድ ማንም አላየህ
እኔ ሳስበው ስራስሩ መልካም ነው/2/ ይልቁን ተጠንቀቅ ቀን እንዳይጥልህ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/ ቀለምና
ያባቶቻችን ውሃ ዋና ላይ ላዩን ነበር በጤና ቀለም ተጣልተው በቦታ
የዛሬ ልጆች ይበልጣሉ ውስጥ ለውስጥም ይሄዳሉ/2/ ኮሶ ጊዜ ተሰቷቸው የቀጠሮ ተርታ ነገሩን
ተጣብቶኝ ትላንትና መድኃኒት ስሻ ዋልኩና ብንጠይቅ አግድሞ ካለፈ
ድንገት ሰማሁኝ አንድ ዜና የወዲያ ሰዎች ህግ ደንብ ብለው ገለፁልን ወገን አሸነፈ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/ ለፈረስ
አይከለክልም ለበቅሎ ይተርፍ ተነበረ
ምግብ ዛሬስ ለሰው ያ እህል ይቸግር ጀመረ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/
የኛ ስርዓቱ ከባድ እንዲያው በባዶ ሆድ/2/ ሳጥናኤል ከሚስቱ ተጣልቶ ሲፋታ
የጌታችንን ፀባይ ያለኔ የሚያውቅ አለ ወይ ዲያቢሎስ ከሚስቱ ተጣልቶ ሲፋታ
ማታ ለግብር መልካም ሰው ቀን ሲቆጣ ክፉ ሰው/2/ ለሷ የደረሳት ቀሚስና ኩታ
አያሳስትም ሰዓት ቀጠሮ ያከብራል ሞት ቀሚስና ኩታ ለሷ ቢደርሳትም
ሽማግሌ አይል ህፃን ሞት ጠያቂ ነው ሁሉን ምን ያሳዝንሀል ብዙ ልባም አለ ላንተም ይተርፍሃል ብዙ ልባም
አሁን ይመጣል በእውነት ሙት ብሎ አይቀርም ሞት/2/ እሁድ አለ ላንተም ይደርስሀል
ቅዳሜ ቢሆን እበላ ነበር ምሳዬን ግራ አዝማች ሙቀጫ ደጃዝማች ጀበና ፊት
እንዲህ በፆም ቀን የምዞረው ለጊዜ ማድረሻ ነው/2/ አውራሪ ስኒ ቀኝ አዝማቹ ቁርስ
ትንሽ ቤት ሰራሁ እንደአቅመኛ ሁለት ሶስት ሰው የምታስተኛ አላስገባ እኚህ በሀገር ሳሉ አትማርም ነፍስ ኧረ ስማኝ
አለች እርሷው ጠባ ሰው በሰው ላይ እየገባ/2/ ሀገሬ/2/
ከታች ጉርጓዱ የጠለቀ ከላይ ጉበኑን የጠበቀ ሰላም ለኪ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
እንዲህም አድርገው ቢሰሩት መፍረሱ አይቀርም ቤት/2/ የዛሬ ቅኝት - ሠላምታ
ዘመን ሰው ስራ ሳሩም ቅጠሉም አያኮራ 4245 313 15423 312 45
እውቀቱስ ያንተ መሰለኝ በአብነትህ አድነኝ/2/ 4245 313 15442 222
አባቶቻችን ካህናት ሲጠመጥሙ ከጥንት
ለስልጣናቸው ለክህነት መለያ ነበር ምልክት አሁንማ ሰላም ለኪ ማርያም ድንግል ንጽሕት /3/
ጠምጣሚዎቹ ሹሞቹና ጠበቆቹ/2/ ያቺን ርግብ ያቺን ወለላ ፍጥረት በበገና
ይህቺ በቅሎዬ ምን ሆነች አጉል መጥፎ አመል ለመደች እስኪ ላመስግን ጥቂት
የጎረቤቷን እያየች ጭነት መገልበጥ አመጣች/2/ የአምላክ እናት የሰማይ የምድር ፈጣሪ የእርሷ
የሰሞኑ ጋብቻ ድንቅነቱ ከቀድሞ እጅጉን መለየቱ አዝማሪ ዕዝራና ዳዊት በባህሪ
መሆኑ ቀርቶ እስከ ሞት ተጀመረ ተጧሪ ፈቶ ወጣት ቃል ኪዳኗ የማይፈርስባት ነዋሪ
ማግባት/2 እልፍ አዕላፍ መላእክት አሉዋት ነባሪ
ተው ስማኝ ሀገሬ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ያገልግሉሽ ብሎ የሰጣት ፈጣሪ
ቅኝት-
እኒያን ይዛ ፍጥረት ዓለሙን መካሪ
ወለላዊት ቤዛዊት ዓለም ብፅዕት
ተው ስማኝ ሀገሬ ኧረ ስማኝ ሀገሬ/2/
ከወተት ውዳሴሽ ጥዑም በእውነት
ተው ስማኝ ሀገሬ ሲከፋኝ ነው መኖሬ ኧረ ስማኝ ሀገሬ የገዳይ
ከወለላ ተዓምርሽ ጥዑም ሲበላ
አጋዳይ ሆነህ ከመመለስ
የብርሃን ዘውድ የብርሃን አክሊል ደፍተሽ
እልም ጥርግ በል እስከወዲያው ድረስ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ድረሺልን በሠረገላ ሆነሽ
ለፍጥረቱ ሁሉ ባያል ቸረፍ ቸረህ
ይሸሻሉ አጋንንት አንቺን ሲያዩሽ
እኔስ በሀገሬ ብኖር ምን ቸገረህ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ስታገለግል በቤተ መቅደስ ስትሠራ
መካሪዬ በዛ ቤት ስራ የሚለው
ነይ ውጭ አሏት ሊቃውንት መክረው በሴራ
ምን ያታክተኛል አሁን ላፈርሰው ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/
ተመቅኝተው ምናምን ኃጢአት ሳትሰራ
አሉባልታ ሰምተው እውነት ነው ያሉ
እንደ ፀሐይ ገላዋ እንደ እሳት ሲያበራ
ያሳባቂ ወሬ እየተቀበሉ
ትሙት ብለው ማየ ዘለፋን ቢያጠጧት
መግባባት ቀረና ከረረ ነገሩ
እንደገና ብርሃን መሆኑ ባሰባት
እናትና ልጁ ተቆራርጠው ቀሩ
ያንን ግሩም ያንን ደስ የሚል መዐዛ
አባትና ልጁ ተቆራርጠው ቀሩ

8
በንጽሕና ያለ ሩካቤ /ፀንሳ/ አርግዛ ስለ ሥነ-ስቅለት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ወለደችው በቤተልሔም ተጉዛ ቅኝት- ሰላምታ
ምጥ የለባት በመልአክ እጅ ተይዛ
የታደለች የተባረከች ፍጥረት እፁብ ድንቅ እንጂ ነው የጌታ ስቅለቱ/2/
የበላውን ሰባ ስምንቱን ነፍሳት እንዲህ በአርምሞ በእንዲህ ያለ ምክንያት አልቀው ህፃናቱ ዮሴፍ
አስገባችው በጥርኝ ውሃ ገነት ሰሎሜ ጌታ ከነእናቱ
ከአድማስ አድማስ ወረቀት ቢሆን መሬት ቀለም ሆረ ደብረ ቁስቋም ምድረ ግብፅ ሰደቱ በዚያ
ቢሆን የሦስት ወር ውሃ ክረምት በበረሃ በመንከራቱ
ብዕር ቢሆን የዚህ ዓለም ሁሉ ዕፅዋት ውሃ እየለመነች እመቤት እናቱ
ቢጻፍ አያልቅም የተአምርሽ ብዛት የሄሮድስም ጥፋት ተሰማና ሞቱ
ንግበር ብሎ ገና ሲፈጥረን ከጥንት ምድረ ናዝሬት ገባች ከህይወት እርስቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ
ፈጥሮ ሰጠን ድንግል ሕሊና ትሁት በእርስዋ ወዲያውም ደረሰ ለመምህርነቱ
ሰበብ እንገባለን ገነት ተመልከቱ አርባ ሌሊት መዓልት/2/ ፆመ ወፀሎቱ
የእግዚአብሔርን ምህረት በእደ ዮሃንስ በባህረ ዮርዳኖስ የጌታ ጥምቀቱ ተፅእኖ
ብንወርድበት መቼ ይወዳል ከእሳት እኛ ገባ በነዓስ እድገቱ
ግና በኃጢአታችን ብዛት ሆሳእና ዳዊት ለአለም መድኃኒቱ
እንወድቃለን ከዚያ ጨለማ ክርፋት አደራሽን ክሪያላይሶን ብለው ሰግደዋል ካህናቱ ደቂቀ
ቤዛዊት ዓለም ብፅዕት ሰራዊት አልቀሩም አበይቱ ጌታችን ተይዞ
በማልቀስሽ በመጨነቅሽ ብዛት ሑሩ በጊዜ ሠለስቱ
ሲለን እንድታወጪን ከእሳት ወድቆ ተገረፈ ለምለም አካላቱ
ቃል ኪዳንሽ እጅግ ታላቅ ነው ከጥንት አንቺን ሰቀሉከ እየሱስ ግፍኦሙ ዝንቱ
አምኖ እንዴት ይጎዳል ፍጥረት ዘለፌ ወለፌ አዕባን ተማቱ ፀሀይም
ማኅደሩ የአምላከ ሰማይ እናት ጠለቀች ሆነ እንደሌሊቱ ጨረቃም
ታይቶ አይጠገብ ሁልጊዜ የልጅሽ ምሕረት ደም ሆነ ሸሸ ብርሀናቱ ከዋክብት
እኛን በቀኝ እንድታቆሚን ያን ዕለት ለዓለም ረግፈው ታጡ ካሉበቱ
እስከ ዘለአለም ድረስ፡፡ ሲገርፉት ሲያዳፉት ሲወድቅ በደረቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ
በስተኋላ ቆመው ስበው ወደአንገቱ
ከቶ አይቀርም ሞቱ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) በስተፊቱ ቆመው ስበው በደረቱ
ቅኝት - ስቅሎ ስቅሎ አሉት ሲዛበቱ
ሲገርፉት ሲያዳፉት ሲወድቅ በደረቱ
ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ/2/ ምን በከየት ማርያም አዘነች እናቱ
ቢሰነብቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ
ሞት ፊደል ተምሮ ያነባል ስንል/2/ ምድረ ቀራንዮ መስቀል መሰረቱ
እንኳን ሊያነብና ገና ያግዛል ጌታችን ተነሳ በእለተ ሰንበቱ መጎስቆሉ
እህል ታሟል አሉ በእግሬ ልገስግስ/2/ ቀረ መጣ ጌትነቱ
እሞት የለሁም ወይ በቅሎማ እስኪደርስ እኔን ፅኑ ሽብር ሆነ አይሁድ ተፀፀቱ
መስሎኝ ነበር ደሃ ነው ደካሚ ለካስ ሁሉም ዲያቢሎስ ድል ሆነ ከነ ሰራዊቱ
ኖሯል አፈር ተሸካሚ ቁልቁለት ወረደ በመትህት ርስቱ
በሉ እናንተም ሂዱ እኛም ወደዚያው ነው/2/ አዳምን አወጣው ምስለ ብእሲቱ
ወትሮም መንገደኛ ፊትና ኋላ ነው ወዲያው ገነት መራው ከቀደምት
ለሠሪው ለመስጠት አፈሩን ይዣለሁ/2/ እርስቱ
ገል አፈር መሆኑን ተረድቼዋለሁ እኔስ እፁብ ድንቅ እንጂ ነው የጌታ ስቅለቱ ከቶ
ፍረድ ቢሉኝ ሞት በደለኛ ነው/2/ አንድ ሰው አይቀርም ሞቱ ምንም ቢታክቱ ምን
ለምስል ቀምሶ ቢቀር ምነው ቢሰነብቱ ከቶ አይቀርም ሞቱ
ሞት ይቅር ይላሉ ሞት ቢቀር አባ ግራኝ ሞተ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
አልወድም
ቅኝት - ሠላምታ
ድንጋዩም አፈሩም ከሰው ፊት አይከብድም ሂያጅ
ተሳፋሪ ሰዎች ከሆናችሁ/2/ አባ ግራኝ ሞተ የሆዴ ወዳጅ /2/
ኧረ ለመቼው ቀን ቤት ትሠራላችሁ የሚያበላኝ ጮማ የሚያጠጣኝ ጠጅ እኔ
መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ
እረገጡኝ ብለህ ምድር አትቆጣ/2/ ይህ
ታጠቅ ብሎ ፈረስ ካሳ ብሎ ስም ዐርብ
ሁሉ ያንተ ነው ሸማውን ቢያነጣ
ዐርብ ይሸበራል ኢየሩሳሌም
ዲያቆናት
ለመቀደስ ሲሉቀሳውስት ደብተሮች በሙሉ/2/
መካን ይወልዳሉ፡፡
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ

9
ሺህ ገመር ሺህ ጎራች የሸዋ ፈረስ አንድ አራተኛ መላዕክትና ጽልመት
ጥርኝ ሆነ ቢዘልቅ ቴዎድሮስ ሰባተኛ ማይና ነፋስ እሳት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ፈረሱ በአርምሞ ይህንን ሁሉ ፈጥረው
አባ ታጠቅ ስሙ ቴዎድሮስ ተናገሩ ለይኩን ብርሃን ብለው
ጠላትን የሚበትን እንደ ዓውሎ ንፋስ ሰኞ ጠዋት ውሃን ከፈሉት ከሦስት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ አንደኛውን አዘቅት አረጉት ከምድር ሁለቱን
መቅደላ አፋፉ ላይ ጩኸት በረከተ ሰማይ አረጉት ጠፈር ማክሰኞም አብቅይ
የሴቱን አናውቅም ወንድ አንድ ሰው ሞተ አሏት ምድርን
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ አበቀለች ሳር ቅጠሉን እህሉን
መቅደላ መቅደላ አንቺ ክፉ ጎራ ረቡዕም ረቂቅ ሥራን ሲሰሩ
ሴቱን ሁሉ ንቆ ሲኮራ ሲኮራ ከዋክብትን ፀሐይ ጨረቃን ፈጠሩ
ወንዱ አንቺን ወደደ ተኛ ካንቺ ጋራ ሐሙስም አልተውምና መፍጠር
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ የሚበሩ ክንፍ ያላቸውን ነገር
አያችሁት ወይ ያንበሳውን ሞት የማይበሩ የሚሄዱትን በእግር
በሰው እጅ መሞትን ነውር አድርጎት በባህርም ዓሣ ጉማሬ ሳይቀር
እርሳሱን እንደጠጅ ጎርሶ ሲጠጣት እኔ ዓርብ ጠዋት አዳምን የኛን አባት
መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ንግበር ብለው በነሱ አምሳል ሠሩት
አውሮፖም ያውቁሃል አፍሪካም ያውቁሃል እስያም ያውቁሃል በሠልስት ሔዋንን ፈጥረው ሰጡት
እንኳን የሰው ንጉሥ ውሃ እንኳን ፈርዶሃል ትርዳህ ብለው ብቻውን ሆኖ ቢያዩት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ የሥላሴ የፍጥረታቸው ፍፃሜ
አባትና እናቱ ያለ አንድ አልወለዱ በሰባት ቀን ዳርቻ ሆነ ቅዳሜ
አባ ታጠቅ ካሳ ያ ወንዱ ያ ወንዱ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ፡፡
የትግሬንም ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ
የሸዋንም ንጉሥ ሲንቁ ሲንቁ ስለ ዳግም ምፅዓት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ወንድ ያለ ራስዎ ገድለውም አያውቁ እኔ መዩ ቅኝት - ሰላምታ
ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ 4245 313 15423 312 45
ገደልን እንዳይሉ ሞተው አገኙዋቸው 4245 313 15442 222
ማረክን እንዳይሉ ሰው የለ በእጃቸው ምን
አሉ እንግሊዞች ሲገቡ ሀገራቸው እንዲህ አርገን ሥራውን ሁሉ አምነን
መቼም ለወሬ አይመቹም ተንኮለኞች ናቸው እኔ መዩ እናምናለን ዳግም ይመጣል ብለን
ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ነገር ግን ዳግም ይመጣል ስላልን
እንደ አፄ ቴዎድሮስ አላየሁም ኩሩ ቢመጡ ከፃድቃን ከመላእክትም ቢሆን
እንግሊዞች ምክር ሊማከሩ በአርምሞ የሚያውቅ የለም የሚመጣበት ቀኑን
ሸኙዋቸው ሳያነጋግሩ ባላወቅነው ባልመረመርነው ሰዓት
እኔ መዩ ቱርክን ባይ የምሸሽ ነኝ ወይ ግሩም ሆኖ ይመጣል እንጂ ድንገት
መጀመሪያ የአዋጅ ነጋሪት ሲመታ
ስለ ሥነ ፍጥረት (መጋቤ ስብሐት
ከያለበት ይሰበሰባል በአንድ አፍታ
አለሙ አጋ) አጥንታችን ትቢያ የሆነው አፈር
ቅኝት - ሰላምታ ጅብ የበላው የተበተነው ከዱር
4245 313 15423 312 45
የራስ ፀጉር የእግር ጥፍራችን ሳይቀር
4245 313 15442 222
ተሳስቶ የአንዱ ወደ አንዱ ሳይዞር በየራሱ
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ ይሰበሰባል ሁሉም
እምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ ይመታል የአዋጅ ነጋሪት ዳግም
ለፈጠርከኝ ላንተ የላይኛው ንጉሥ ነፍስ የሌለው በድን ይሆናል ፍፁም
እንዴት አለህ መጥቼ እስካይህ ድረስ በሶስተኛው የአዋጅ ነጋሪት ሲመታ ይነሳሉ
ያስደንቃል ያኗኗራቸው የጥንቱ መልካም የሠሩ በእልልታ
የአብ የወልድ የመንፈስ ቅዱስ የሦስቱ የብርሃን ልብስ የብርሃን ቀሚስ ለብሰው
ሦስት ናቸው በአካል በገጽ በስም እንደ ፀሐይ እንደ ጨረቃ ደምቀው
አንድ ናቸው በትእዛዝ በክብር ፍፁም እግዚአብሔርን ፈጣሪያቸውን መስለው
ስላሤም እምቅድመ ዓለም ሲኖሩ ዓለም ይሰሙና በቀኙ ቆመው ፍርዱን
መፍጠር እሁድ በሠርክ ጀመሩ ከማያልፈው ተድላ ደስታ በቀር
አስቀድመው ሰማይና
ያን ጊዜውን ሰባት ምድርን በፊት
ፈጠሩ ቅጽበት ጠግቦ ቁንጣን ተርቦ ስስት ሳይኖር
10
ገብቶ መውጣት አግኝቶ ማጣት ችጋር ማን ይመራመር (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
የሌለባት ደገኛይቱን ሀገር ቅኝት - ሠላምታ
ይወርሳሉ መልካም የሠሩ በምድር
ኃጥአንም እጅግ ከጭራ ቀጥነው ማን ይመራመር
መልካቸውም እጅግ ከቁራ ጠቁረው ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን
ከላይ ከታች የጨለማ ልብስ ለብሰው ይመራመር
ዲያብሎስን አለቃቸውን መስለው ጎጃም ተሸምቶ ይቀናል በጌምድር/2/
ይሰሙና በግራ በኩል ቆመው እየከዳ እምቢ አለ ወዳጅ እና ምድር
በመንቀጥቀጥ የሚፈርደውን ሰምተው ከለቅሶና አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል
ጥርስ ማፋጨት በቀር የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል
ተድላ ደስታ የሌለባትን ሀገር እባክህ አምላኬ ስጠኝ መስታወት/2/ የሰው
ይወርሳሉ ክፉ የሠሩ በምድር ስራ ጥዬ የኔን አይበት
እንዲህ አርገው መጻሕፍት ሁሉ እግዚአብሄር ምን ይበል እኛ ቅጥ ብናጣ/2/
እንዳሉ
በስምንተኛው ሺህ በቀጠሮው መጣ እባክህ
በየሥራው ይከፍለዋል ለሁሉ
አምላኬ አትመራመረኝ/2/
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም እንደ በላኤሰብ በጥቂት ነገር ማረኝ አንተ
እስከ ዘለዓለም ድረስ ነህ ይላሉ የዓለም ሁሉ ጌታ ሰማይና ምድርን
ስለ ልደት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) ያቆምክ ያለዋልታ ወዴት እንዴት ይሆን
ቅኝት - ሠላምታ ያለህበት ቦታ
4245 313 15423 312 45 እነግርህ ነበረ እኔ በቆይታ
4245 313 15442 222 የሰራችልኝን የእናትህን ወሮታ
ድንግልም በምትወልድበት ወራት ያንጊዜ አትለይም እሷ ከእኔ እርዳታ
በሮም ንጉሥ በአውግስጦስ ቄሳር መንግስት ሰው ምግብና መጠጤን በውል አጋጅታ
ሁሉ ግብር ሊቆጠር ታዘዘ እግሬን አሳጥባ ዙፋን አዘርግታ
ዮሴፍም ድንግልን ይዞ ተጓዘ ትከተለኛለች ለእርሷ
ከገሊላ ከነበረበት መንደር ልዕልና ለሷ ልዕንና የለውም
ቤተልሔም ወደምትባል ሀገር ቅሬታ
ከኤፍራታ ይወጣል ብሎ ንጉሥ ልጇ ፍፁም ንጉስ የለው ባለ ፋንታ
ሚክያስ የተናገረው ሊደርስ እኔስ ይገርመኛል ከጠዋት እስከ ማታ
ሳታፋልስ የወላዶችን ሥርዓት ካለሁበት ሀገር አለመለየቷ
በታኅሣሥ ሃያ ዘጠኝ ዕለት ለሁሉ ነው እርሷ ይህ ሩህሩህነቷ
ከዚያው ሳሉ የምትወልድበት ቢደርስ አይበዛም እንደኔ ይህ
ተወለደ ድንግልናዋን ሳይጥስ መልካምነቷ
ቤት ባይኖራት መጥታለችና ከሩቅ አንቺ አማልጂን እንጂ መድኃኒት ለዓለሙ
ከበረት ጠቀለለችው በጨርቅ ወልደ አብ ሲለምን አባ ስረይ ሎሙ
ሊፈጸም የኢሳይያስ ነገሩ እመቤት እመቤት የዓለም መድኃኒት
እንስሳትም ትንፋሻቸውን ገበሩ ከዚያ እንድታማልጂን በዕለተ ምፅአት ምንም ክፉ
ቦታ ከብት ጠባቂዎች ነበሩ ብንሆን አውቀን ብናጠፋ አዛኝቷ አስምሪን
ያዩ ነበር ካሉበት ቦታ ድረስ እናት አትገፋ
የብርሃን ጎርፍ ከቤተልሔም ሲፈስ ንኡ ና ሑሩ ሲል ሲያደራጅ
እረኞቹም የብርሃኑን ጎርፍ አይተው ልጅሽ እንደበላኤሰብእ ያድነን ጥላሽ
እጅግ ፈሩ ምን ነገር ነው ብለው እባክህ አምላኬ አትመራመረኝ/2/
መልአኩም ፍርሐታቸውን አርቆ እንደበላኤ ሰብ በጥቂት ነገር ማረኝ
ነገራቸው ተድላ ደስታሉን አድንቆ ያንተን ሥራ ያንተን ክብር
ማን ይመራመር
ልዑል አምላክ ለአዳም ብሎ ተዋርዶ ማን ይመራመር (አቶ አለሙ አጋ አጋ)
ከድንግል በዳዊት ባሕርይ ተወልዶ
ቅኝት - ሠላምታ
ጨርቅ ለብሶ ከበረት መሐል ተጥሎ
ማን ይመራመር
አለላችሁ ሄዳችሁ እዩት በቶሎ
ያንተን ሥራ ያንተን ክብር ማን ይመራመር አዳምና
እንዲህ ብሎ ሲናገራቸው በዜና
ሔዋን ጠፍቷቸው መንገዱ /2/
ከእርሱ ጋራ ብዙ መላእክት መጡና
ለሰው ልጅ መከራን ትተውለት ሄዱ
አቀረቡ ከእረኞች ጋር ምስጋና
እስከዚያው ድረስ ነው ሲሶ ማረሳችን
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም
እንገባው የለም ወይ በየመሬታችን
እስከ ዘለዓለም ድረስ
11
አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል /2/ አዘጋጀህ ከህፃናት አፍ ምስጋና ላለው
የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል ትንቢት መፈፀሚያ ቀን ናትና
እባክህ አምላኬ የምለምንህ /2/ እንዲህ ሆኖ ከቤተ መቅደስ ሲገባ
ያጣ ሰው ሳያገኝ አይሙት አደራህን ሕፃናቱ እየወረዱ ከጀርባ
የታመመ ሳይድን አይሙት አደራህን በጣታቸው እየጨበጡ ዘንባባ
አንተ ነህ ይላሉ የዓለም ሁሉ ጌታ ሰማይና በእግዚአብሔር ስም የምትመጣው አምላክ ብሩክ
ምድርን ያቆምክ ያለዋልታ ነህ ለዘለዓለም ብሩክ
ወዴት እንዴት ይሆን ያለህበት ቦታ የዳዊት ልጅ መድኃኒት የሆንክ ለሁሉ
እነግርህ ነበረ እኔ በቆይታ ሆሣዕና መባል ተገባህ እያሉ
የሰራችልኝን የእናትህን ወሮታ ሁልጊዜ በደስታ በፊት በፊቱ ዘለሉ
አትለይም እሷ ከእኔ እርዳታ ይህን ሰምተው ፈሪሣውያን ጸሐፍት
ምግብና መጠጤን በውል አጋጅታ ቢናደዱ ቢመላባቸው ቅንዓት
እግሬን አሳጥባ ዙፋን አዘርግታ ሕፃናቱን ተው በላቸው አሉት
እኔስ ይገርመኛል ከጠዋት እስከ ማታ እንዲህ አለ ሲመልስላቸው ጌታ
ካለሁበት ሀገር አለመለየቷ ለሁሉ ነው ከጠላችሁ የሕፃናቱን ዕልልታ
እርሷ ይህ ሩህሩህነቷ ድንጋዮቹ የሚገባቸው ዝምታ
አንቺ አማልጂን እንጂ ያመስግኑ በእናንተ በሰዎች ፈንታ በዚህ
መድኃኒት ለዓለሙ ጊዜ አምላክነቱን ሊገልጡ
ወልደ አብ ሲለምን አባ ስረይ ሎሙ ድንጋዮቹ በፊት በፊቱ እየሮጡ
እመቤት እመቤት የዓለም መድኃኒት እንደ ሰዎች የምሥጋና ድምጽ
እንድታማልጂን በዕለተ ምፅአት ሰጡ
ምንም ክፉ ብንሆን አውቀን ብናጠፋ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
አዛኝቷ አስምሪን እናት አትገፋ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
ንኡ ና ሑሩ ሲል ሲያደራጅ ለጅሽ
ዋኔን (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
እንደበላኤሰብእ ያድነን ጥላሽ ያንተን
ቅኝት-
ሥራ ያንተን ክብር
ማን ይመራመር
ምን ያጣላችኋል ዋኔን በመሬት ጉዳይ ዋኔን
አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል/2/ አሁን ዘር ሲጠፋ ዋኔን ይቀር የለም ወይ ዋኔን/2/
የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል ምድርን ጠላ መጥመቅ ዋኔን ማን አስተማረው ዋኔን እየጠራ
ስለ ምሥጢረ ሆሣዕና(መጋቤ ስብሐት አጠጣው ዋኔን ያንን ሁሉ ሰው ዋኔን/2/
አለሙ አጋ) በል እደር ጆሮዬ ዋኔን ነገ እቆርጥሀለው ዋኔን ባንተም
ክፉ ነገር ዋኔን ሰምቼብሀለው ዋኔን/2/
ቅኝት- ሰላምታ
4245 313 15423 312 45 ወይ አላሳጨድነው ዋኔን ወይ ከብት አልበላው ዋኔን ከቶ
4245 313 15442 222 መቼ ይሆን ያ ሳር ማለቂያው/2/
ብላጨው አመመኝ ዋኔን ብሰራው ከፋኝ ዋኔን አንድ
በስመ አብ ብለን እስኪ ሠላምታ እናድርስ
ራሴ እኮ ነው የሚያስጨንቀኝ/2/
ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
የሁዳዴውስ ጾም ዋኔን ምንም አላለው ዋኔን
እስኪ እናስታውስ የሆሣዕናን ትዕይንት
ሰው ሁሉ ያለቀው ዋኔን በህማማቱ ነው ዋኔን/2/ በባላገር
የሆነውን የነበረውን ያን ዕለት
ፋሲካቸው በስምንት ቀን ሲሆን ነበር ዋኔን ኑሮስ የሚሻል ዋኔን
ከተማ ሰው ገብቶ ዋኔን ምን ምን ሰው ይሆናል ዋኔን
ከፋሲካ በሚቀድመው ሰሞን ዘካርያስ
የሚባል ነቢይ ካህን ደስ ይበልሽ
ይበላሃላ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ኢየሩሣሌም ጽዮን
ቅኝት-
ንጉሥሽ ይመጣልና አሁን
በአህያ ላይ እንደ አንድ ደሃ ምስኪን ይበላሃላ/4/
እንዲህ ብሎ የተናገረው ቃሉን አንተንም አፈር ይበላሃላ እንደሞኝ ሰው እንደተላላ አሊ
ለመፈፀም በአህያ ሆኖ መድኅን ሲሞት ያለብኝ አሳር
ሲመጣ አይታ እርሱ መሆኑን ለይታ በአንድ እጄ ዶማ በአንድ እጄ ምሳር አሊ
ሀገሪቱ ተቀበለችው በእልልታ ሲሞት መብሌ ጉበት
በመንገዱም ቅጠሉን ቆርጠው በእርጥቡ ከአሊ በፊት እኔ ልሙት
ልብሳቸውን ያነጠፉ አሉ ከሕዝቡ አሊ ሲሞት መጠጤ አተላ
ሁለተኛም ዳዊት ልበ አምላክ ነውና አንተንም አፈር ይበላሃላ
ሲዘመር እያስማማ በበገና እኔንም ጎንደር ይሸጡኛላ
አስቀድሞ ይህችን ዕለት አየና
12
ሲሰብክልን የዚህች ዕለትን ዜና
በላው አፈር በላው አፈር እስመ አንተ(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ያንን አንገት ያንን እግር በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አንቺንም አፈር ይበላሻላ አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
እንደሞኝ ሰው እንደተላላ እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር እስመ
በላው አፈር በላው አፈር አንተ ምሉአ ፀጋ ወክብር
ያስተማረህን ያንን ምሁር በላው ትባላለህ በነግህ በሰአት በቀትር
መረሬ በላው መረሬ ያንን የዋህ ኢየሱስ ደግ ባለፀጋ ንጉስ
ሰው ያንን ገበሬ አንተንም አፈር ኢየሱስ በአፈ ኩሉ ውዱስ
ይበላሃላ ኢየሱስ ቅዳሴ ስጋ ወነፍስ
እንደሞኝ ሰው እንደተላላ ወደላይ ልቤን ሰደድኩት እንዲያይ
በላው አፈር በላው አፈር ቢያየው እፁብ ድንቅ ነው ግሩም
ያንን ታሪክ ያንን ዘመን ያንን መንጦላእቱ የተጋረደው በፊቱ
ባህል ያንን ፍቅር ያንን አንድነት የሚጥለው የሚዘረጋው አሽከር
ያንን ህብረት በላው አፈር በላው አልታዘዝ ጭራሽ አይልም ፍጡር ካንተ
አፈር ዘንድ አይኮራም አሉኝ ዘመድ
አንተንም አፈር ይበላሃላ ካንተ ደጅ አይኮራም አሉኝ ወዳጅ
እንደሞኝ ሰው እንደተላላ ካንተ ሲደርስ አይኮራም አሉኝ ንጉስ ካንተ
ሲደርስ አይኮራም አሉኝ ጳጳስ
ዓለም ማረፊያ ናት(መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) አንተ እንጂ ነህ የማትዋረድ አታንስ ብርቱ
ቅኝት- ዳኛ ያላንተ የለም ኃይለኛ
አንተ ስትወድ ሁሉ ይሆናል ዘመድ
ዓለም ማረፊያ ናት መኖሪያ ገነት/2/ ተነሱ ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል በግድ
እንከተል እኛም ከሄዱት አንተ ስትጠላ የሚሆን የለን ከለላ በቀኝ
አፈር ከሸተተን ከያዘን በሽታ ያለው ዞሮ ይቆማል በግራ
ብንቆርብ አንድንም ይህን ጊዜ እንበርታ ስትወድማ ስትመልስማ ፊትህን
መቁረብ በህይወት ነው ንስሐ መግባት/2/ በመጻጉ አይተነው የለ ጉድህን
ይህ ሁሉ አይገኝም ከገቡ መሬት ቆዳ ፈጣሪዬ በከንቱ አለቀች እድሜዬ
እየለበሱ ከገዳም ሲኖሩ ሳልገዛ እያሸነፈኝ ስጋዬ
ከእነርሱ አይለይም የአምላካችን ፍቅሩ ወርቅ ዳሩ ግና አዛኝ ሩህሩህ ነህና
የለበሰና ያጌጠ ፍጡር አደራህን የነፍሴን ነገር አትጥና
ክብሩ ሁሉ ቀረ ደረቀ እንደሳር መበስበስ ደግሞ አለ ገና
ይህን ተመልክቶ ይጠንቀቅ ፍጡር/2/ መፍረስ
በለስ ለመለመ መኸርም ደረሰ መነሳት ደግሞ አለ ገና ፍርድ መስማት
የሰውም ዘመኑ ሄደ ገሰገሰ ባህቲቱ እስመ ለዓለም ምህረቱ
ሁል ጊዜ ይሰማል ቃለ ዮሐንስ መላዕክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ
አለሙን ለማዳን ስጋ በመልበስ ሌላ ጌታ ያላንተ የለም በከንቱ
ምሳሌ ደረሰ አምላከ ምህረት ደህና ዋሉ ደህና ሰንብቱ
አርፍዱ
ገለባና ፍሬ የሚለይበት
የሚያውቅበት አንድም ሰው የለም በፍርዱ
ገለባው ይወድቃል ፈጠኖ ወደ እሳት/2/
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም እስከ
ፍሬው ግን ይገባል ከቅዱሳን ቤት /2/
ዘለዓለም ድረስ
ለአብረሃም ለይስሐቅ የሰጠኸውን አላየንም በሉ (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ)
ዛሬም ለህዝቦችህ ስጠን ህይወትን/2/
መጣጣር ከንቱ ነው ሁልጊዜ ለስጋ ጾምን አላየንም በሉ ኧረ አልሰማንም በሉ ያ
ካላወቅን አትገኝም ፀጋ/2/ ካለመጾም ሞት ሲፈልገን ሲሻን ውሏል አሉ
ሊያገኝ መንፈስ ቅዱስን እንዴት እሆናለሁ ኧረ እንዴት እሆናለሁ
ፀጋ ብሎ ጠራው አንድ ሰው ልጁን አሁንም ከፍቶኛል ኋላም እሞታለሁ
የኦሪት ቃል ዘሎ ወንጌል ካዘዘው ማረፊያዬን አላውቅ ተጉዤ ተጉዤ
እስከመቼ ድረስ እንዲህ ተወዝውዤ
ዋ ጊዜ ደረሰ አንዱን ሳልሰራው/2/ ዋ ጊዜ
አዝ...
ደረሰ ሳስብ ሌላ ሌላ
እጅግ ያታልላል የዚህ ዓለም ተድላ አስከሬን አጓዡ አንተ ጥቁር መኪና
ጥቂት ላይሰነብት ላይቆየን ለኋላ/2/ ለምን አትሰለችም ማለት ደፋ ቀና
መውሰድ እንጂ መመለስ አታውቅበትም ከቶ
መንጠቅ ልማድህ ነው ጎትቶ ጎትቶ
13
እኔማ ጠጅህን ምን አደርገዋለሁ እኔማ መታሰቢያ ነው ቀዳዳው የኋላው
ጮማህን ምን አደርገዋለሁ በራሴ መቺው ግን የዚህ የአስሩ አውታር
አዘንብዬ በአይኔ እቀዳዋለሁ አዝ... ባለሟል ነው ከሰማይ ጌታ ከምድር
ሞት በደጄ መጣ መንገዱ አደረገኝ የሚሰማው የሚያዳምጠው ፍጠረት
ዳግመኛ ቢመጣ ካለኔ አያውቀኝ አዝ... ጉባኤ ነው የሙሴ የአሮን ትምህርት
ግሩም እንበል ወደ ላይኛው አባት ሚስጥሩ ይህ
ነው የበገናው መሰረት አይገባም ለሳቅ
ለዘፈን መምታት
የበገና አካላት (መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ) እናመስግነው የዘላለምን አባት
ቅኝት - ሰላምታ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
4245 313 15423 312 45 ለዓለም እስከዘለዓለም ድረስ
4245 313 15442 222
ዘማሪ አቶ ታፈሰ
ሰላም ለኪ እንዘ ንሰግድ ንብለኪ
ማርያም እምነ በእንተ ሃና እምኪ
በስመ አብ/እስመ አንተ(አቶ ታፈሰ)
ወኢያቄም ዘምስለ ዳዊት አቡኪ
ቅኝት-
ሰአሊ ለነ ሀበ ክርስቶስ ወልድኪ
ተዓብዮ ለእግዚእየ ነፍስየ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
ያፀግዋ ወያለብሳ ፀሐየ አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
ውዳሴሽን እናገራለሁ በዜና ላመነሽ እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር
ለወደደሽ ሰው በበገና ስብሐት ለከ ምሉኧ ፀጋ ወክብር
በበገና ይገኛል አሉ ትምህርት ትባላለህ ቀንና ሌሊት ዘውትር
አስሩ ጅማት አስርቱ ቃላተ ኦሪት ክርስቶስ የዓለማት ሁሉ ንጉስ ዘለዓለም
ድምፀ ቃሉ ደስ የሚያሰኘው ለሁሉ ክብርህ ገናና አይቀንስ ብርቱ ዳኛ
ተመራምሮ ለደረሰበት ሰው ሁሉ ያላንተ የለም ኃይለኛ
ጣቶቹ ግን የዚህ የአስሩ ጅማት ትገድላለህ ምንም ሳያመው ሳይተኛ
የኤርሚያስ የአስርቱ ነቢያት አይነት ስታፈቅር ሁሉ ይሆናል ዘመድ
ጋድሙ ግን ከሁሉ በላይ ያለው ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል የግድ
እግዚአብሄር አብ አሃዜ ኩሉ ዓለም ነው አንተ ስትጠላ ወዳጅ ይሆናል ጠላት
ምሰሶው በስተቀኝ በኩል ያለው ይንቁታል ከውጪም ሆነ ከቤት
መልአከ ምክሩ ሚካኤል ሊቀ መላእክት ነው ትገድላለህ ጠዋትና ማታ ሳትል
ምሰሶውም በስተግራ በኩል ያለው ብስራታዊው ሳይታመም ጤና ሳያጣ ሳይዝል
ገብርኤል ሊቀ መላእክት ነው ስታድን ስትመልስማ ፊትህን
ማፈኛው ግን የአስሩ አውታር በሚል በመፃጉ ሰምተነው የለ ልኩን
መስሎታል በብሂሞትና በሊዮታን ከመቃብር አልዓዛር ውጣ ብለህ
ገበታው ግን ከልብሱ ጋራ ያለው የድንግል ስላዘዝከው በመለኮቱ ቃልህ
ማርያም ቅድስናዋ ነው ከሙታን በአራተኛው ቀን ተነስቶ
በርኩማው ግን የዚህ የአስሩ አውታር ደብረ ህያው ሆነ መሞቱን እንኳን ረስቶ
ሲና የሙሴ የአሮን ሀገር እንደዚህ ነው የመድኃኒዓለም ምህረቱ
እንዚራውም የዚህ የአስሩ ጅማት መስሎታል እንዲጎዳ አይወድምና ፍጥረቱ
በአስርቱ ቃላተ ኦሪት ቀንና ሌት ከቶ ሳይኖረን እረፍት
ድህንፃውም የዚህ የአስሩ አውታር ቅዱስ እየሰራን እንደዚህ ሁሉ ሀጥያት
ቅዱስ የሰማይ ጌታ የምድር የታሪኩ ተመልከቱ የጌታችንን ምህረት
የድህንፃው ጠፈር መቼ ይወዳል ብንወርድበት ከእሳት
መስሎታል በሂታቸው ወርቅ አምሳል እኛ ግን ከሀጠያታችን ብዛት
እፁብ ድንቅ ነው ማንም ለማየት አይችል እንወርዳለን ከዚያ ጨለማ ክርፋት
አውታሩ ግና የያዘውን እንጨት ፈጣሪዬ በከንቱ አለቀች እድሜዬ
መስሎታል በድንግል መሰረተ ህይወት ሳልገዛ እያሸነፈኝ ስጋዬ
የዚህን የመያዣውን ጠፈር ጌታ ሆይ አዛኝ ሩህሩህ ነህና
መስሎታል በኪሩቤል አምሳል አደራህን በነፍሴ ነገር አትጽና
በገናውም ከኋላ የተበሳው መበስበስ አለብን እና መፍረስ
ዳዊትን ለመግደል ሳኦል መራራው ሞት በድንገት
የወጋው
ሚካኤል ጦር ነውበገናው መከተው
ነግሮት ፈጥኖ
መነሳትሲደርስ
አለብን ፍርዱን መስማት
14
የዚያን እለት ድንልቅልቅ ሲሆን ጭንቀት ከዓይኗ እያዘነበች ዋኔን የእንባዋን ዘለላ ዋኔን ወደ ግብፅ
አደራህን ነፍሴን አድርጋት ወዳንተ በረረች ዋኔን አንድ ልጇን አዝላ ዋኔን
በሀዲቱ እስመ ለአለም ምህረቱ ማን ፅጌ ፀዐዳ ነች ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
አለና ያላንተ ጌታ በብርቱ ድረሺልን ሲሏት ዋኔን ከተፍ ነው የምትል ዋኔን
ይሄይስ እምነ ኩሉ ንጉስ የፃድቃን እመቤት ዋኔን የኃጥኣን ተስፋ ዋኔን ወዳንቺ
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ እጮሀለሁ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን
ለአለም እስከዘለአለም ድረስ የበላኤ ሰብን ዋኔን ያዳንሽው ድንግል ዋኔን ለእኔም
አትንፈጊኝ ዋኔን ይህንን እድል ዋኔን
ርግብና ዋኔን (አቶ ታፈሰ) ስንቅ የለኝ ለነፍሴ ዋኔን እንዴት ልሆን ነው ዋኔን ድንግል
ቅኝት- ዋኔን (ትዝታ) እመቤቴ ዋኔን መግቢኝ አንቺው ዋኔን
4444 55-3 115 42
ጥላሽን ጣይብኝ ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን ስጨነቅ
44452-5-3 115 42
ስጠበብ ዋኔን ስጋለጥ ያን ዕለት ዋኔን
33 11 33 42-3-1
42 ድንግል መድኃኒት ነሽ ዋኔን ለሰው ልጆች ተስፋ
ዋኔን
33 11 33 42-2 42
ከጐኔ ቁሚልኝ ዋኔን ሳዝንና ስከፋ ዋኔን
ርግብና ዋኔን ዋኔን አብረው ዘመቱና ዋኔን ርግብ የዓለም መድኃኒት ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን በረድኤት
ደህና ገባች ዋኔን ዋኔን ገደሉና ዋኔን ግቢልኝ ዋኔን ነይልኝ ከቤቴ ዋኔን
እስቲ በስመአብ ብዬ ዋኔን ልቀኝ ለእመቤቴ ዋኔን ማርያም አደራሽን ማርያም ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን
በመሆኗ ዋኔን ክብሬና ህይወቴ ዋኔን ፀጋሽን አልብሽኝ ዋኔን ኋላ ስራቆት ዋኔን
ሰላም እልሻለሁ ዋኔን ጽላተ ጽዮን ዋኔን ደጅ ዕርቃኔን መሆኔን ዋኔን አውቀዋለሁና ዋኔን
እጠናሻለሁ ዋኔን አምኜ አንቺን ዋኔን አልብሽኝ ፀጋሽን ዋኔን በኢያቄም በሃና ዋኔን
አዛኝቷ እመቤት ዋኔን ኪዳነ ምህረት ዋኔን እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን
አለሁልህ/ሽ/ ብለሽ ዋኔን አውጪኝ ከመአት መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን
ዋኔን አፍሮ አይመለስም ዋኔን የቆመ ከደጇ ዋኔን
እስቲ ሁላችሁም ዋኔን ኪዳነ ምህረት በሉ ዋኔን እመቤቴ ማርያም ዋኔን የጭንቅ አማላጇ ዋኔን
መድኃኒት ናትና ዋኔን ለሰው ልጆች ሁሉ ዋኔን የአዳም መድኃኒቱ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን
ሁሌ እጠራሻለሁ ዋኔን በቃል ኪዳንሽ ዋኔን በኢያቄም በሃና ዋኔን አውጪኝ ከሲኦል ዋኔን
የምህረት አማላጅ ዋኔን ድንግል አንቺ ነሽ ዋኔን አንቺ የኤዶም ገነት ዋኔን የሰው ልጆች ተስፋ ዋኔን
የዓለም ፈርጥ አንቺ ነሽ ዋኔን ማርያም እመቤቴ ዋኔን መድኃኒት ነሽና ዋኔን አዝኖ ለተከፋ ዋኔን
እመካብሻለሁ ዋኔን እስከ ጊዜ ሞቴ ዋኔን የዓለምን መድኃኒት ዋኔን በጀርባሽ አዝለሽ ዋኔን ኧረ
ያንን የእሳት ባህር ዋኔን አሻግሪኝ ድንግል ዋኔን እንዳወድቅ ልምን ይሆን ዋኔን ቁራሽ የለመንሽ ዋኔን
አደራ ዋኔን ከሲኦል ገደል ዋኔን ፍግም ብዬ ልስገድ ዋኔን ለእመቤቴ ድንግል ዋኔን
የነቢያት ትንቢት ዋኔን የሰማዕታት አክሊል ዋኔን እርሷ በመሆኗ ዋኔን የሰው ልጆች እድል ዋኔን
ያላንቺ ማን አለኝ ዋኔን እመቤቴ ድንግል ዋኔን
በአማላጅነትሽ ዋኔን እንኮራለን እኛ ዋኔን የጽድቅ ማን ይመራመር(አቶ ታፈሰ)
መሰላል ነሽ ዋኔን የተሰጠሽ ለኛ ዋኔን ቅኝት-ሠላምታ
ያዕቆብ በህልሙ ዋኔን ያያት መሰላል ዋኔን
የዓለም አስታራቂ ዋኔን አንቺ ነሽ ድንግል ዋኔን ማን ይመራመር /4/
ታማልደናለች ዋኔን እጆቿን ዘርግታ ዋኔን ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር እስቲ
ከቶ እረፍት የላትም ዋኔን ከጧት እስከ ማታ ዋኔን ኪዳነ በስመ አብ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
ምህረት ነሽ ዋኔን አንቺ የኛ ተስፋ ዋኔን ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
መርቆ የሰጠን ዋኔን ኦሜጋና አልፋ ዋኔን ደግሞም ላመስግንህ ብዬ ሃሌሉያ አቤቱ
የዓለም ሁሉ መቅረዝ ዋኔን መንበረ ሥላሴ ዋኔን አድነኝ ከዓለም ገበያ
መድኃኒቴ እሷ ነች ዋኔን ለሥጋም ለነፍሴ ዋኔን ሁሌ አስረው ደበደቡት መድኃኔዓለምን
ላመስግናት ዋኔን ተፈታ ምላሴ ዋኔን ሰማይና ምድርን ያስታረቀውን
የምህረት ቃል ኪዳን ዋኔን የሰው ልጅ መዳኛ ዋኔን ተይዞ ታሰረ እንደተራ ሽፍታ
እንድታማልደን ዋኔን የተሰጠች ለኛ ዋኔን እውር ስላበራ ሽባ ስለፈታ
ልብሱን ተገፈፈ ቆሞ በአደባባይ ታስሮ
ምላሴ ተናገር ዋኔን የማርያምን ዝና ዋኔን ለኛ
ተገረፈ አጥንቱም እስኪታይ
መሰጠቷን ዋኔን ሳትፈጠር ገና ዋኔን
ታስባ ስትኖር ዋኔን በእግዚአብሔር ሕሊና ዋኔን የእሾህ አክሊል ደፍተው ተዘባበቱበት
ተወልዳ አደገች ዋኔን ጊዜው ደረሰና ዋኔን እንደወንጀለኛ ጥፋት ሳይኖርበት
ዘመን የማይሽረው ዋኔን ስላላት ቃል ኪዳን ዋኔን ደብድበው ሰቀሉት መድኃኒዓለምን
ታማልደናለች ዋኔን መድኃኒት በመሆን ዋኔን ምንድነው ጥፋቱ ከቶ ምን ይሆን
እነ ሕርያቆስ ዋኔን ያልቻሉት እነኛ ዋኔን ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር
ምን ቃላት ይገኛል ዋኔን እርሷን ማመስገኛ ዋኔን
15
የአለም መድኃኒት ክርስቶስ ስማን አየሁኝ በህልሜ (አቶ ታፈሰ)
ተጨንቀናልና ምህረት ላክልን ቅኝት- ዋኔን
አንተ መድኃኔዓለም የሰው ልጆች ተስፋ 33 22 3-5 33 22 3-1
በምህረትህ ጐብኘን ከቶ እንዳንጠፋ 544445 1111 33 4222 22
ቅዱሳት እጆቹ ተቸንክረው ዋሉ
ቅዱሳት እግሮቹ ተቸንክረው ዋሉ በጣም አየሁኝ በህልሜ /2/
አልቅሱለት ሰዎች ወዮ በሉ እሥራኤልን ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
መና የመገበ አውርዶ በግፍ ተሰቀለ ሰማሁኝ በዝና /2/
ለአዳም ሲል ተዋርዶ መቃብር ቻለችው ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይረሳም እና ሞት አይቀርም እና ሞት
እንደ ተራ ሰው ይቅር ይላሉ ሞት ቢቀር አልወድም
አወይ መድኃኔዓለም ክርስቶስ ወየው አፈሩም ድንጋዩም ከሰው ፊት አይከብድም አጠረ
ቸሩ መድኃኔዓለም ታላቁ ባለአልጋ ቁመቴ ወዳጆቼን ባይ
ሰማይና ምድርን በቃሉ የዘረጋ ጌታ እያደሩ ማነስ ለካ እንዲህ ነው ወይ እኔ
አማኑኤል ኃያል ነው ንጉሥ ለወደደው አልገዛም ሱሪ ይቅርብኝ ለራሴ
ሁሉ ጸጋ የሚያለብስ አፈር ስለሆነ የዘላለም ልብሴ
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ቤት አልሠራም ይቅር ጣራና ግድግዳ
የሕይወትን እስትንፋስ እፍ ያለው በአዳም ላይ ምድረ መቃብር ነውና የኔ ሳሎን ጓዳ
ቀራንዮ ዋለ በመስቀል ላይ እባክህ አምላኬ ስማ ጸሎቴን
የተመላለሱ በገነት እግሮቹ በሞት በእንባ ዓለም እጄ የምበላውን
ተወሰደ ተጨፈኑ ዐይኖቹ እራሴን አንገቴ አልችለው ብለህ
እንደ ወንጀለኛ ጥፋት ሁል ጊዜ ከሰው ፊት ትጥለኛለህ
ሳይኖርበት አየሁኝ በህልሜ አየሁኝ በህልሜ
የእሾህ አክሊል ደፍተው ተዘባበቱበት ሞት የተባለውን እዳ ተሸክሜ
ሰማይና ምድርን በእጁ የፈጠረ ዓለምን ሰማሁኝ በዝና ሰማሁኝ
ለማዳን ሞቶ ተቀበረ በሦስተኛውም ቀን በዝና
ብርሃንን ተላብሶ በኃይሉ ተነሣ መቃብር ቀጠሮ አክባሪ ነው ሞት አይቀርም እና ሞት አይረሳም እና አይጣል
አፍርሶ አይጣል እያልን ስንለምነው
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ወደ ሳናስበው ድንገት ጣለብን ምነው
ሰማይ ወጣ ዓረገ በኃይሉ ግድግዳው ቢረዝም ምንባጡ ቢያምር
ብርሃንን ላከልን ሰዎች እልል በሉ የምድር ቤት ነውና መፍረሱም አይቀር
ቸሩ መድኃኔዓለም የዓለም ሁሉ ተስፋ በቀኝህ እንግዳው ሞት መጣ ኧረ ወየው ወየው
አቁመን መለከት ሲነፋ ለእግሩ ውሃ አሙቄ በርዤ ሳልቆየው
ነጋሪት ሲጐሰም ለፍርድ ስትመጣ የሞትን ማዕረጉን ሁላችሁ እወቁ
አቤቱ ክርስቶስ በጉድ እንዳንወጣ ከእርሱ ቤት ይገኛል ብሩም ሆነ ወርቁ
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ይኸው የዘራልን በየቀኑ ሰው
በጐልጐታ ምድር መድኃኒት ተቀብሮ አንድም አልበቀለ የታል ቡቃያው
ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊቶች አድሮ ከአቤል ጀምሮ ነበር የታመነ
በኃይል በሥልጣኑ ከሙታን ተነሣ አሁን ግን ስናየው ሞት ቀጣፊ ሆነ
አበቃ ተሻረ የሰው ልጅ አበሳ አይቼ መጣሁኝ ዛሬስ በእሁድ
ምድረ ቀራንዮ ምድረ ጐልጐታ የጌታን ሰው እንደአዝመራ በግፍ ሲታጨድ በከንቱ
ትንሣኤ መስክሩ በተርታ ያሙታል እንዲሁ በሐሰት ሰው በልቶ
ለዓለም ግለጹ ሞቱን ትንሣኤውን ጨረሰ እያሉ መሬት
ኋላም በክብር ሆኖ ለፍርድ መመለሱን ከምድር እስከ ሰማይ ሰው ቢያስብ ሁልጊዜ ከሰው
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር በክብረ አልተለየም ሞትና ትካዜ
መንግሥቱ ሲገለጥ በሰማይ ደስታና ሐዘን ጐን ለጐን ሲሄዱ
የሰው ልጆች ሁሉ ይሉለታል ዋይ ዋይ አማኑኤል ይጐራበቱናል ከሁለቱ አንዱ
መጥቶ ሊያድን ዓለምን ሁሉ በሽተኛ ሁሉ ራሴን ባይ
እርቃኑን ተሰቅሎ መድኃኒት ሆነን በቤታችን ደህና መጥፋቱ ነው
ያንተን ሥራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር ወይ
እሱን ሞት ሲጠራው በሩቁ ሰምቼ
እኔም ወይ አላልኩም ለራሴ ፈርቼ
ሰው ሁሉ በርስቱ ይጨርሳል ሀብቱን
የኋላ በቶሎ
የኋላ ላያጣው
ሞት ናና መሬቱን
እባክህ ገላግለኝ
ቀኑን ባሸንፈው ሌት መቶ ታገለኝ
16
እድሜዬ ዘልዛላ ነው አያልቅ በቶሎ ከቶ ይሁን ብለህ ይቅርታን ስጠን ምህረት
መሞት ላይቀር እንደው ውልውሎ አድለን የዘላለምን ህይወት
ከፋኝ ሞቴን ስጠኝ ለማይቀረው እዳ ሰፍረህ ስጠን የመንፈስህን ስጦታ ደስ
ደግሞ እንደ ሥጋዬ ነፍሴ እንዳትጐዳ እንዲለን ለቀንም ሆነ ለማታ
ወለም ዘለም እያልኩ አለቀ እድሜዬ አረጋግተህ ሁልጊዜ ሰላም ስጠን
ሞት መምጣቱ ላይቀር ወየው መከራዬ በመንፈስህ ዛሬም በደስታ ባርከን ኃይልን
ስጠን እንድናመልክህ በይፋ እምነትንም
ገብረ መንፈስቅዱስ (አቶ ታፈሰ) አሳድርብን በተስፋ
ቅኝት-ዋኔን ምግባችንን አንተው አስበህ ስጠን
231111 11315 ጠብቀን ከፈተናና ሀዘን
113 115 113 242 ሠላም ሰጥተህ ሁሌ በተስፋ ጎብኘን ይህ እንዲሆን
መልካም ፈቃድህ ይሁን
ገብረ መንፈስቅዱስ አቦዬ ጻድቁ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
ኧረ እንዴት ነህ አባቴ ኧረ እንዴት ነህ መድኃኒቴ ገደል ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
እንደ አክርማ የሚሰነጥቁ ( ኧረ ... )
ገብረ መንፈስቅዱስ ተክለሃይማኖት ( ኧረ ...) ስለ ስነ ፍጥረት(አቶ ታፈሰ)
ታላቅ ክብር ያገኙ በክርስቶስ ፊት ( ኧረ ...)
ለጌታቸው ታዛዥ ለዓለም አማላጅ ( ኧረ ...) በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
በፈጣሪያቸው ዘንድ በሥላሴ ደጅ ( ኧረ ...) አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
ጻድቃን ሰማዕታት ደናግል በሙሉ ( ኧረ ...) ሌት ለዓለም ጌታ ለምድር ለሰማይ ንጉስ
ከቀን ሳያርፉ ሰው ያማልዳሉ ( ኧረ ..) ድንጋይ ሥላሴም ሰውን እንፍጠር ብለው
ተንተርሰው ዳዋ እየጣሱ ( ኧረ...) በጸሎት ተነሳሱ አልቀረምና ወዲያው በመልካችን
ተጠምደው ጤዛ እየላሱ ( ኧረ ...) ገብረ መንፈስ እንደአምሳላችን አድርገን
ቅዱስ አቡነ ተክልዬ ( ኧረ...) በእናንተ ጋሻነት እንፍጠር በአንድነት ሆነን ሰውን
ልኑር ተከልዬ ( ኧረ...) ወዲያውንም አዳም ሄዋንን ፈጠሩ
የዘልዳው ኮከብ ቅዱስ ጊዮርጊስ ( ኧረ...) በህግ ሆነው ትዕዛዝ ጠብቀው ሊኖሩ በዚህ
ተጨንቀው ሲጠሩህ ፈጥነህ የምትደርስ ( ኧረ...) አቡነ አይነት በተድላ ገነት ሲኖሩ
አረጋዊ ታላቁ አባት ( ኧረ ...) ተሳሳቱ ተለወጠና ነገሩ
ጸጋ ክብር ያገኙ በሥላሴ ፊት ( ኧረ ...) ሙሽራው ነገር ግን ከጥቂት አመታት በኋላ
ሰማዕት ገብረ ክርስቶስ ( ኧረ...) መንኖ የሄደ ጽድቅ ተታለው ሞኞች ሆኑና ተላላ
ለመልበስ ( ኧረ...) ደራጐንን በጦር ወግቶ የገደለ በእባብ ተንኮል በኃጥያት ቀንበር ወድቀው
( ኧረ...) ፈረሰኛው ጊዮርጊስ የልዳው ኮከብ ተዋረዱ እፀ በለስን በልተው
ነው(ኧረ...) ገብረ መንፈስቅዱስ ታላቁ መናኝ እንዳትበሉ የተባሉትን እንጨት
( ኧረ...) ቆርጠው በሉ የጥፋት ፍሬ ቅንጣት
ከዚህ ዓለም መቅሰፍት ፈጥነው ያድኑኝ ( ኧረ...) ፃድቃን ሲፈጥራቸው አዳም ሄዋንን ከጥንት
ሰማዕታት አባቶች ሁላችሁ ( ኧረ...) እንዲያውቁለት ሰርቶ ነበረ ሥርዓት
ኢትዮጵያን ጠብቋት አደራ ተግታችሁ( ኧረ...) እንዳትበሉ የእፀ በለሲቱን ፍሬ
ትዕዛዜን አስጠነቀኩኝ ነግሬ
በስመ አብ/አባታችን(አቶ ታፈሰ) እንዳትነኩ የእፀ በለስን ቅንጣት
ነገርኳችሁ ገና አስቀድሞ ከጥንት
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ እነርሱ ግን በእባብ ተንኮል ተታለው
አምላክ ብዬ ሰላምታ ላድርስ አባታችን ቀጥፈው በሉ የጌታን ትዕዛዝ አቃለው እሷን
በሰማይ ዙፋን ያለህ በልተው አምላክ የሆኑ መስሏቸው
ዘለዓለም ፀጋህ ይብዛልን ክብርህ ተታለሉ ጥፋት ሆነና ስራቸው
ለምድራችን ምህረትህ ይምጣ በተስፋ በዚህ ጊዜ በኃጥያት ቀንበር ወድቀው
አዘውትረህ በረከት ስጠን በይፋ ተባረሩ ከገነት ተድላ ወዲያው
ሁሌም ጎብኘን በይቅርታ መንፈስ ሆነህ እየኖሩ እጅግ በጣም ተዋርደው
አይጓደል እስከ ዘላለም ፀጋህ አሳለፉ ብዙ ዘመናት ተሰደው
እንዳንጠፋ በሀጠያት ቀንበር ወድቀን /በበገና ብቻ/
አደራህን ሀይልና ብርታት ስጠን ተገፈፉ ፀጋ እግዚአብሄርንም አጡ
ጠብቀን ከሚፈታተን ጠላት ለዘመናት አይቀጡ ቅጣት ተቀጡ
እንድንወርስ ያንተን ደገኛ ተፀጽተው እንባ አፈሰሱ
መንግስት ወድቀው
ዳግመኛም ደም አለቀሱ ወዲያው
17
በሶስተኛው እያለቀሱ ባክነው ተጨነቁ በበረሃው ተንከራተተች ተጨንቃ
እጅግ በጣሙን አዝነው የመከራው የጭንቋ ጊዜ እስኪያበቃ በዚህ
አዳምም ከገነት ተድላ ተባሮ አለም በኖረችበት ዘመን
ይኖር ነበር እያለቀሰ አምርሮ ተሳቀቀች እንዳይገሉባት ልጇን
እግዚአብሄርም መራር እንባውን አየና ቁራሽንም ውሃ ለመነች ተርባ
ተስፋ ሰጠው አድንሃለሁ አለና ለአንድ ልጇ ሆዷ ተጨንቆ እየባባ
አዳም አዳም አይዞህ ጠብቀኝ እመጣለሁ ከልጅ በቆላና በደጋው ምድር ሳይቀር
ልጅህ መጥቼ ስጋ እለብሳለሁ ተንገላታች በሸንተረሩ ምድር
ተወልጄ ከድንግሊቱ ልጅህ በየዋሻው በየፍንኩታው አደረች
እመጣና አድንሃለሁ አይዞህ በመጨነቅ ልጄን ገደሉት እያለች
ጀርባዬንም ለገራፊዎች ረሃብና ሀዘን መከራ ጭንቀት
ሰጥቼ ደረሰባት በስደታቸው ወራት
ጊዜው ሲደርስ አድንሃለሁ መጥቼ ጊዜው አልፎ የተንከራተቱት ሲያበቃ
ተሰቅዬ በቀራንዮ ተራራ ለመመለስ ትመኝ ነበር አጥብቃ
ተቀብዬ እጅግ አስፈሪ መከራ ጌታን አቅፋ እንደባይተዋር ከርታታ ደረሰባት
ትድናለህ አይዞህ በተስፋ ተጽናና ረሀብ ጥማት በተርታ
የአምላክህ ቃል ከቶ አይሻርምና ተሰደደች ሶስት ዓመትና መንፈቅ
የሰው ልጆች በሀጥያት መርገም ሲኖሩ የስቃዩ የእንግልቱ ጊዜ እስኪያለቅ ደረሰና
ሲሰቃዩ ለብዙ ዘመን ነበሩ መመለሻቸው ወራት ተመለሱ ገቡ
በአዳም በደል ፍጥረቱ ሁሉ ተግዞ አገራቸው ናዝሬት
ይኖር ነበር አንገቱን ደፍቶ ተክዞ በልጇ ሞት በመድኃኒዓለም ስቅለት
ጌታም አይቶ የአዳምን ሀዘን ጭንቀት ደርሶባታል ከባድ መከራ ጭንቀት
ተናገረ የህይወት ማዳን ትንቢት ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ
አምስት ሺህ አምስት መቶ ዘመን አምላክ እስከዘላለም ድረስ
ሲፈፀም ተወለደና መድኅን
በትንቢቱ የነገረውን አስታውሶ በመስቀል
ስለ ጥምቀት/ሆሳዕና(አቶ ታፈሰ)
ላይ መድኃኒት ደሙን አፍሶ
በችንካሩ ቅዱስ ስጋውንም ቆርሶ
ጌታችን ይታዘዝ ነበር በብርቱ
የአዳምን ዘር ገነት አስገባው መልሶ
እንጨት ሰብሮ ውሃ እየቀዳ ለእናቱ
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እስኪፈጸም የህፃንነት ወራቱ
አሐዱ አምላክ እስከዘላለም ድረስ
እንዲህ ሆኖ ቀስ በቀስ ነበር እድገቱ
ስለ ልደት/ስደት(አቶ ታፈሰ) ኋላም አድጎ እድሜው ሲሞላ ሰላሳ
ለመጠመቅ አስቦ ሊሄድ ተነሳ
እንዲህ ነበር የመድኃኒዓለም ልደቱ ዮሐንስን አጥምቀኝ አሁን አለው
ከድንግል የተወለደው ከእናቱ እንዲያጠምቀው ሀይልና ብርታት ሰጠው
ተፀንሶ በቅዱስ ገብርኤል ብስራት ተጠመቀ በዮርዳኖስ ወንዝ ጅረት
ተወለደ በተነገረው ትንቢት ለኛ ብሎ ሳይስፈልገው ጥምቀት
በብስራቱ ጸነሰችና ድንግል በመጥምቁ በዮሐንስ እጅ ተጠምቆ ይፆም
በበረት ወለደችልን በጎል ጀመር እጅግ በጣሙን ተጨንቆ
ሄሮድስም የጌታን መወለድ ሰማና ገዳም ገብቶ አርባ ቀንና ሌሊት
ተቃጠለ በቅናት መንገድ ሄደና ፆሞ አሳየን እንዲሆንልን ትምህርት
የእርሱን መንግስት የሚቀናቀን መስሎት ተሸበረ ጊዜው ሲደርስ የመምህርነት ወራቱ
ልቡን አወከው ቅናት አስተማረ በይሁዳ ምድር በብርቱ
በዚህ ጊዜ በምቀኝነት ደበነ ጌታን ሙታንንም በየወገኑ አስነሳ
ሊገል አስቦ ተንኮል ወጠነ ሽባ ሳይቀር እውር ፈወሰ አንካሳ
በእርሱ ሰበብ ብዙ ህፃናት አረደ ተዘዋውሮ አስተማረና ወንጌል
ደማቸውም እንደጎርፍ ውሃ ወረደ ሂዱ አምጡ የአህያይቱን ግልገል
የቅድስት የድንግል ማርያም መከራ በፍጥነት ሄዳችሁ አምጡ አሁን
አይረሳም ሁሌ ይኖራል ሲወራ ብሎ አዘዘ ከተማሪዎች ወገን
በሄሮድስም አዝና አልቅሳ ከፍቷት ተቀምጦበት በአህያይቱ ግልገል
ተንገላታች በምድረ ግብፅ ስደት ይጓዝ ጀመር በከተማይቱ መሐል
ልጇን አቅፋ በንዳድ ቆላ በረሃ ህዝቡ ሁሉ በመንገዱ ዳር ቆመው
ተሰደደች እንደ ምስኪኖቹ ደሃ ተቀበሉት ተሰምቷልና ዝናው
18
በውርንጭላ ተቀምጦ መቅደስ ሲገባ እልል ከሐዋርያት አንዱን ይሁዳን ጠርተው ከሱ
አሉ እያስተጋቡ ጭብጨባ ጋራ በሚስጥር መሐላ ምለው
ብዙዎቹ ልብስ አነጠፉ ጎዳና ፈጣሪውን በመሳም ሊያሲዝ ጠቁሞ
ስለ ክብሩ የአለም መድኃኒት ነውና ህፃናቱም ሊመራቸው የጌታን ጉንጮቹን ስሞ
በእናቶች ጀርባ ታዝለው በደስታ ሰላሳ ብር የእጅ መንሻውን ሰጠው
ይጮሁ ነበር አይተው ሊያሳያቸው ጌታውን ሄዶ ሳመው ጌታም
ገሚሶቹም በእጃቸው ይዘው ዘንባባ እልል አውቆ ምነው ነከስከኝ አለው ወይ ይሁዳ
አሉ ከቤተ መቅደስ ሲገባ እንደምን ያለ ሰው ነው
ሆሳእና ለዳዊት ልጅ ይሁን እያሉ ፈጣሪውን በሰላሳ ብር ሸጠው
ዘመሩለት ህፃን አዋቂ በሙሉ እንዲህ ነበር የህማማቱ ስቃይ
የዘንባባ ዝንጣፊውን ይዘው ለዳዊት ልጅ የሚያሰቅቅ በሰው አእምሮ ሲታይ
ክብር ይሁንለት ብለው ሰኞ መክረው ማክሰኞም ዋሉ ሲያሴሩ
ዘመሩለት የምድር ድንጋዮች ሳይቀሩ እሮብም አፅንተው በጣም መከሩ
አሸብሽበው በደስታ ሆነው ጨፈሩ ሀሙስ ሌሊት ይዘው የፊጥኝ አስረው
ህፃናቱም ጡት የሚጠቡት ሳይቀሩ አቀረቡት ፍርድ አደባባይ ወስደው
እየጮሁ ለፈጣሪያቸው ዘመሩ ጌታችንም አስፈረዱ ሞት ይገባዋል ብለው
በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ተክዞና በሀዘን እየመቱ በትልቅ በትር መትሮት
ማእበል ተውጦ አቀዳጁት የአክሊለ እሾክን ብረት
ሲቃረብ ወደ ሀገሪቱ ሊገባ የአይሁድ ንጉስ አንተ ነህ እንዴ እያሉ
አፈሰሰ እጅግ የመረረ እንባ አፌዙበት ተሳለቁበት በሙሉ
በጣሙን ልቡ አዘነ ተነክቶ ተናገረ ተረባርበው በግፍ ገረፉት ወስደው
ትንቢት ከሀሳቡ አንቅቶ ሳይበድል ወንጀለኛ ነህ ብለው
በትዝብት የሀገሪቷን ጥፋት አየና ሲያንገላቱት ሲደበድቡ በተራ
ትጠፊያለሽ አይቀርልሽም አለና አደረሱት ከቀራንዮ ተራራ
ወዮልሽ የኢየሩሳሌም ምድር ተብተሻል አሸክመው ከባዱን መስቀል በግፍ
መጥፋትሽ እንደሆን አይቀር አሰቃዩት ፈጣሪያቸውን በግርፍ
ወዮልሽ የኢየሩሳሌም ከተማ በእለተ አርብ ስድስት ሰአት ሲሆን
ቢመክሩሽም ሆነሻልና የማይሰማ ሰቀሉት የዓለም ብርሃን ጌታን
ስለዚህም ቅጣት መምጣቱም አይቀር ነፍሱን ሰጠ ዘጠኝ ሰአት ሲሆን
እግዚአብሄርም ብዙ ታግሶሽ ነበር ተናወጠ ምድርና ሰማይ በእውን
ነገር ግን ቃሉን አልሰማ ብለሽ እርቃኑን መሆኑን አይታ ፀሐይ
ፈጣሪሽን አሳዘንሽና በደልሽ ጨለመች ብርሃኗ ታጣ ከላይ
በሀጥያትሽ አዘቅት ቁልቁለት ወርደሻል የማይቀር ከዋክብትም ከሰማይ ረግፈው አለቁ
ነው የጥፋት ቀንሽ ይመጣል በቦታቸው አንድም ሳይተርፉ ወደቁ
በትንቢቱ የወደፊቱን አስታውሶ ጨረቃዋ ብርሃኗን ነፍጋ ጨለመች
ተናገረ መራሩን እንባ አፍስሶ ፈጣሪዋ እርቃኑን ሆና ስላየች
የኋላውን የሀገሪቷን ጥፋት አየና አለቀሰ መጋረጃው ከቤተ መቅደስ ያለው
ወዮልሽ አንቺ አለና ተቀደደ ከታች እስከላይ ወዲያው
በጣም አዝኖ አንገቱን ቁልቁል ደፋና ተሰቅሎም ዘጠኝ ሰአት ሲሆን
አለቀሰ ሩህሩህ አባት ነውና ተፈፀመ ብሎ አሰምቶ ቃሉን ይህን
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ ነግሮ ሞትን ቀመሰ መድኅን
አምላክ እስከዘላለም ድረስ ወደ ማታ ለንጊኖስ የሚባለው ሰው
የጌታን ጎን በተሳለ ጦር ወጋው
ስለ ሥነ-ስቅለት(አቶ ታፈሰ) ቢወጋው ደምና ውሃ ፈሰሰ
የአዳምን ዘር በደሙ ፈሳሽ ቀደሰ
በስመ አብ ብዬ እስቲ ሰላምታ ላድርስ ውሃውም ለጥምቀታችን ሆነን
ለአብና ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ስጋ ደሙን መዳኛ ብሎ ሰጠን ብሉ
እስቲ ላስታውስ የህማማቱን ሳምንት ጠጡ ስጋዬንና ደሜን
የጌታዬን የክርስቶስን ስቅለት ይህን ብሎ አንድነት አድርጎ ቸረን
እንደዚህ ነው የመድኃኒዓለም መከራ ሁለት ሰዎች አረጋውያን ነበሩ
ያሰቅቃል በሰው አንደበት ሲወራ አወረዱ የጌታን ስጋ ሊቀብሩ
አይሁድም በምቀኝነት ተነስተው ገንዘው በሀዘንና በለቅሶ
መከሩበት ጌታን ለመግደል አሲረው
19
እስኪነሳ መቃብር በሀይል አፍርሶ አንተ ምራን ወደ ዘላለም ህይወት
ቀበሩት እጅግ በመራር ሐዘን እንድንወርስ የማያልፈውን መንግስት
ስለሞተ የአለም መድኃኒት መድኅን ተማፅነናል በወለደችህ ድንድል
ቅዳሜም ተቀብሮ ዋለ ጌታም አትንፈገን የቅዱሳንን እድል
በመሞቱ ሳይንቀሳቀስ ምንም ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ
እሁድ ሌሊት መግነዝ ፍቱልኝ ሳይል ለዓለም እስከዘላለም ድረስ
ከሙታን እርሱ ተነሳ በኃይል
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ)
ለዓለም እስከዘላለም ድረስ
ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ
ስለ ትንሳኤ/ዳግም ትንሳኤ(አቶ
ወዳጅ ያዝናል እንጂ መቼ አብሮ ይሞታል
ታፈሰ)
ኧከደከድዬ በዚህ ይካተታል በዚህ ይካተታል
በአዳም በደል አቅርቦ ራሱን ለካሳ
ደመሰሰ የሰውን ልጆች አበሳ እስቲ በስመአብ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
በሲኦል ተግዞ ላለ ነፍሳት ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ለመንፈስቅዱስ ደግሞም
አበሰረ የዘላለምን ህይወት ላመስግንህ ብዬ ሃሌሉያ
በአርባ ቀኑ ወደ ሰማያት አረገ አቤቱ አድነኝ ከዓለም ገበያ ከዓለም ገበያ
የዓለምን ህዝብ በሙሉ ነፃ አደረገ አስረው ደበደቡት መድኃኒዓለምን
በፈቃዱ ነፍሱን ከስጋው ለይቶ ሰማይና ምድርን ያስታረቀውን ያስታረቀውን ተይዞ
የአዳምን ዘር ከርስቱ አኖረ አግብቶ ታሰረ እንደ ተራ ሽፍታ
የሚያስለቅስ እጅግ አስፈሪ መከራ እውር ስላበራ ሽባ ስለፈታ ሽባ ስለፈታ
ተቀበለ በቀራንዮ ተራራ ልብሱን ተገፈፈ ቆሞ በአደባባይ
እናፍስስ መራራ እንባ ለጌታ ለሞተልን ታስሮ ተገረፈ አጥንቱም እስኪታይ አጥንቱም እስኪታይ የእሾህ
እንዲሆንልን ውለታ አክሊል ደፍተው ተዘባበቱበት
ብናስብም መከራውንም ሁልጊዜ እንደወንጀለኛ ጥፋት ሳይኖርበት ጥፋት ሳይኖርበት
በመጨነቅ በሀዘንና ትካዜ ደብድበው ሰቀሉት መድኃኒዓለምን
አባታችን የምድር የሰማይ ንጉስ ምንድነው ጥፋቱ ከቶ ምን ይሆን ከቶ ምን ይሆን ቅዱሳት
አይተህ ማረን ሞተን ከፊትህ ስንደርስ ይቅር እጆቹ ተቸንክረው ዋሉ
በለን እንደሀጥያታችን ሳትፈርድ በፍፃሜው ቅዱሳት እግሮቹ ተቸንክረው ዋሉ
ወደዚህ አለም ስትወርድ በጣም አልቅሱለት ሰዎች ወዮ በሉ ሰዎች ወዮ በሉ
በዚያን እለት ለፍርድ ስትመጣ ጌታችን እስራኤልን መና የመገበ አውርዶ
ፈጥነህ ማረን ክፋት ነውና ስራችን በግፍ ተሰቀለ ለአዳም ሲል ተዋርዶ ለአዳም ሲል ተዋርዶ
ይቅር በለን ምህረት ልማድህ ነውና መቃብር ቻለችው እንደ ተራ ሰው
አንተው ባርከን ቅዱስ እጅህን ዘርጋና አወይ መድኃኒዓለም ክርስቶስ ወየው ክርስቶስ ወየው
አትንፈገን ስጋና ደምህን በእውነት የህይወትን እስትንፋስ እፍ ያለው በአዳም ላይ
እንድንወርስ ያንተን ደገኛ መንግስት ምድረ ቀራንዮ ዋለ በመስቀል ላይ ዋለ በመስቀል ላይ
ጌታ ሆይ የምድር የሰማይ ንጉስ የተመላለሱ በገነት እግሮቹ
እንዳናፍር ሞተን ከፊትህ ስንደርስ በሞት ተወሰደ ተጨፍኖ አይኖቹ ተጨፍኖ አይኖቹ ሰማይና
ክርስቶስም የዓለም መድኃኒት ነህና ምድርን በእጁ የፈጠረ
አደራህን በበደላችን አትፅና አለምን ለማዳን ሞተ ተቀበረ ሞተ ተቀበረ
በፍርድ ቀን በአስፈሪ ግርማህ ክብርህ በሶስተኛውም ቀን ብርሃንን ተላብሶ
ስትመጣ በእሳት ዙፋን ላይ ሆነህ በኃይል ተነሳ መቃብር አፍርሶ መቃብር አፍርሶ
ፃድቃንም የብርሃን ቀሚስ ለብሰው
በመደሰት በቀኝህ በኩል ቆመው ወዳጄ ወዳጄ(አቶ ታፈሰ)
ተስፋ አድርገው የምትመጣውን መንግስት
የሌለባት ረሀብ ጥማት ውድቀት ሀጥአንም ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ ወዳጄ
በግራ በኩል በመሆን ሲጠብቁ ወዳጅ ያዝናል እንጂ መቼ አብሮ ይሞታል
የማያዳግም ፍርድህን ኧከደከድዬ በዚህ ይካተታል በዚህ ይካተታል
በዚያን እለት አደራ ጌታ ማረን
ተፀይፈህ አትመልስብን ፊትህን እስቲ በስመአብ ብዬ ሰላምታ ላድርስ
አይተህ ማረን አዛኝ ሩህሩህ አባት ተማፅነናል ለአብና ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ
በድንግል ማርያም ንጽሕት ደግሞም ላመስግንህ ብዬ ሃሌሉያ አቤቱ
አድነኝ ከዓለም ገበያ
20
በስምንተኛው ሺህ አለም ሲፈራርስ ዋለ ቀራንዮ ክርስቶስ ተሰቅሎ እኛኑ
በፅድቅህ አስበን አቤቱ ክርስቶስ ለማዳን ለሰው ልጆች ብሎ
በዳግመኛ ልደት ሙታኖች ሲነሱ ቀራንዮ ዋለ ተሰቅሎ እንደዋዛ
በቃልህ ሲገፈፍ የሰማያት ልብሱ ከሀጠያት አላቆ ነፍሳትን ሊገዛ
ምድርና ሰማይ ከቦታው ሲጠፋ ግንድ ተሸክሞ ሲወድቅ ሲነሳ
አድነን ጌታ ሆይ መለከት ሲነፋ ያኔ ዓለምን አዳነ ከሀጠያት አበሳ
ስትገለጥ በታላቁ ክብርህ ለፍርድ መመለሱን ሰማያት መስክሩ
አድነን ክርስቶስ ጌታ ሆይ አደራ አስጠንቅቁ ለዓለም ለህዝቡም ንገሩ
በመንግስተ ሰማይ በማያልፈው ስፍራ በክብር ህዝቦች ተጠንቀቁ እንዳትታለሉ ለፍርድ
በደስታ አስቀምጠን አደራ መምጣቱንም ንገሩ ለሁሉ
ሰማያት ሲናጋ ምድሩ ሲፈራርስ በግራ እንዳንቆም ተራቁተን ከፀጋ
አቤቱ አድነን ጌታ ሆይ ክርስቶስ በንስሐ ታጥበን በፀሎት እንትጋ
ውጡ ግቡ ብለህ ሁሉን ስታደራጅ የአዋጅ ድምፅ ሲነገር ፍርድ ሲያስተጋባ
ቸር አምላክ ነህና አታስቀረን ከደጅ በቀኝህ አቁመን በጭንቅ እንዳንገባ
ያለ ነው ከጥንትም ዛሬም ወዮ በዚያን እለት በክብር ሲገለጥ የት
ቸርነትህ እንገባ ይሆን ወዴትስ ለማምለጥ
አታሳጣን ስፍራ ከሰፊው መንግስትህ ዋጋ ይህን ጊዜ እንበርታ ሳለን በህይወት
ስትከፍል እንደየሥራችን ጉድ እንዳያደርገን መቶ በድንገት
በግራ አታቁመን አደራ አባታችን ነጋሪት እውራንን ዳሰው ያበሩ ጣቶቹ
ሲጎሰም መለከት ሲነፋ ሁሉን ቻይ ነህና በደም ተለወሱ ቅዱሳት እጆቹ
በከንቱ እንዳንጠፋ ሁሉን ማድረግ ሲችል ለአዳም ሲል ተዋርዶ
ሰማይ ምድር ፈርሶ መድረሻ ሲጠፋን ቸር ተቀበለ ስጋው ከሰማያት ወርዶ
አምላክ ነህና ጨክነህ አታጥፋን ከደጅሽ ቆሚያለሁ ኪዳነምህረት ታማልጂኝ
ከገሃነም ቦታ እጅግ ከሚያስፈራ ብዬ ደጅ በመጽናት
አድነን ጌታ ሆይ ከእንዲህ ያለ ስፍራ ለፍርድ ሲገለጥ ልጅሽ በዚያን እለት
ተማፅነን ወድቀናል በቆረስከው ስጋህ እንድታማልጂን አደራሽን እመቤት
ተማፅነን ወድቀናል ባፈሰስከው ደምህ ኪዳነምህረት ነሽ የዓለም ሁሉ ቤዛ/2/ ሰማይና
ተማፅነን ወድቀናል በማያሻር ቃልህ ምድርን ልጅሽ የሚገዛ
በቀኝህ አቁመን ክርስቶስ አደራ በምድራዊም ሆነ በፈተና ቦታ
መከራው ሲወሳ የመድኃኒዓለም ማርያም ትጠብቀን እጆቿን ዘርግታ
እጅግ ያስለቅሳል እስከዘላለም እንዴት እድናለሁ በየቱ ብልሃቴ
ግንድ ታሸክሞ አሸርጦ ጨርቅ አንቺ ካልጠበቅሽኝ ማርያም እመቤቴ
መከራው በዝቶበት ሲነሳ ሲወድቅ እመቤቴ ማርያም ሚስጥሬ ነሽና
ወጣ ቀራንዮ ከተራራው ላይ ከስጋዬ አድኚኝ በረድኤት ነይና ክርስቶስ
መከራ ሊቀበል ለሰው ልጅ ሲሳይ አምላኬ የአለም ብርሃን በረድኤት ናና
እርቃኑን ሳያፍር በጀርባው ተንጋሎ ዋለ ሁልጊዜ ባርከን
ተቸንክሮ ፍፁም ምስኪን መስሎ በመስቀልህ ብርሃን ባርከህ ቀድሰን በስጋ
ሰማያት ተናጉ ተናወጸ ምድር በደምህ ዘውትር አድሰን
አይሁድ ያልጠበቁት ብዙ ታየ ተአምር በጣም በወንጌልህ ፀጋ ሁሌ እንድናበራ መትጋቱን
ተንቀጥቅጣ ግዑዟ መሬት የኢየሱስን አድለን ጌታ ሆይ አደራ
መስቀል መያዝ አቃታት
ጨረቃና ፀሀይ ደግሞም ከዋክብት
ከደጇ ይፈልቃል (አቶ ታፈሰ)
መስክሩ በተርታ የጌታን ስቅለት
ቅኝት- ሠላምታ
ሰማይና ምድር እናንተም መስክሩ የጌታን
423 224 542 222
ትንሳኤ ለዓለም ሁሉ አውሩ 423 115 113 224 542 222
አምላክ ለኛ ብሎ በመስቀል ላይ ሞቶ ፀሃይ
በማየቷ ጌታዋ ተራቁቶ ከደጇ ይፈልቃል ማርና ወተት
ብርሃኗን ነፈገች ተሳቃና ፈርታ አዛኝቷ ድንግል ኪዳነ ምህረት /2/
ተራቁቶ ስላየች ጌታ በአዳም ፋንታ እስቲ ልናገረው የእመአምላክን ዝና
ጨረቃም ደም ሆነች ከዋክብት ረገፉ የኪሩቤል መቅደስ የሱራፌል ጽና /2/
ሀሞት ስለጋቱት በከበረ አፉ ኤልያስ የጠራት የበራች ደመና
የከበረ ስጋው በችንካር ተቆርሶ የኢሳይያስ ትንቢት የገብርኤል ዜና /2/
ዓለምን አዳነ ደሙንም አፍስሶ
21
የቅዱሳን ምግብ የእስራኤል ደመና ፈጣሪያችን ሆይ ህግን ሰርተህ እኛ
ለፍጥረቱ አዛኝ ርህሩህ ነችና /ናትና/ /2/ ብንሽረው ምን አመጣህ ላትጨክን
ዘካርያስ ያያት የተቋም ላይ ፋና ትራራለሀ
መድኃኒት ላለሙ የጽድቅ ጐዳና የረሃብ ማን ያከብርሃል ሆነሀል ደሀ
መድኃኒት የድውያን ጤና አዳም ዘንግተህ ሄዋን ስተሽ
ስሟ ስንቅ እኮ ነው ተብሎ እባብን አምነሽ አውሬ ሰምተሽ
ተነግሯል እንዴት ከጠላት ትመክሪያለሽ አዳም
በእንተ ማርያም ብሎ ማን ሳይበላ ያድራል/2/ ስሟ ሳይሰማ ትቀጥፊያለሽ
እንቅ እኮ ነው ለሚኼድ ተከፍቶ እኔ አላማህም አዳም ንጉስ
ጠግቦ ያድራልና የእርሷኑ ስም ጠርቶ /2/ ንስሀ እኮ ነው የሔዋን ፈውስ
የረሃብተኞች ምግብ የድኩማን ጽናት ንስሀ ገብቶ በትህትና
የርህራሄ ምንጭ ነይ ኪዳነ ምህረት ልጆችን ማዳን ሙያ ነውና
ከደጇ ይፈልቃል ማርና ወተት አዳም ልጆችህ ህጉን ሰርዘው ሄዋን
አዛኝቷ ድንግል ኪዳነ ምህረት ልጆችሽ ፈጣሪን ረስተው አውሬውን
ስለ ማርያም ብሎ ስሟን ለሚጠራ የትም ወደው ጠፍተዋልና ቆመዋል ይኸው
ቦታ ኼዶ ይጠግባል እንጀራ በሞት ጐዳና
የቅዱሳን ምስጢር ጽላተ ጽዮን ምስጋና አዳምም ጮኸህ ሄዋን ለምነሽ አንተ
ይድረስን ለሰጠን አንቺን /2/ አማልደህ አንቺም አግዘሽ ያንተ
ስለ ክብሯ ላቅርብ ምስጋና ውዳሴ በጸሎት ልመና ይረዳልና
በስግደት በመጨነቅ ነፍሴ /2/ ሄዋን አልቅሰሽ ድነናልና
የማማለድ ሥልጣን አላት ኪዳነ ምህረት እራሱን እንደለመነህ እዝራ ሱቱኤል
ዝቅ አድርጐ አዝኖ ለለመናት /2/ እንዳሳሰበህ ቅዱስ ሚካኤል
እሳት ተዋህዷት ሳትቃጠል ደህና ራራልን ማረን ያንተ ነንና
የእግዚአብሔር አብ ቃሉን ወልዳዋለችና/2/ ስሟ ለምን ዲያብሎስ ኮርቶ ይፅናና
ስንቅ እኮ ነው ለሚሄድ ተከፍቶ ፈቃደ ሥጋ እያታለለን
ጠግቦ ያድራል እና የእርሷኑ ስም ጠርቶ /2/ ዲያብሎስ መክሮ አንተን አስጠላን
ዘማሪት ሶስና ታውቃለህና ድካማችንን ደምስሰህ
ፋቀው በደላችንን
አምላክ አቅርበህ ልጆቼ በለን
በስመ ልዑል (ዘማሪት ሶስና) በእመ ልዑል በድንግል ማርያም በህያው
(ሰላምታ ቅኝት - ይበላ ሀላ) ስምህ በመድኃኒዓለም ሥጋ ነፍሳችን
እንዳትደክም መድኃኒታችን በአንተ
በስመ ልዑል በስመ አብ
እንታከም
በመንፈስ ቅዱስ ቅኔ ላቅርብ
ከላይ ዙፋንህ ጽርሐ
ፈጣሪ በሰው ትዳኛለሀ አርያም
ደሀ ፊት ቆመህ ሲከስህ ደሀ አባቴ እዚህ የመጣህ እንዲድን ዓለም ወዲህ
ሞኙ አዳም ተላላ ነውና ቢጠራህ አዳም ባርከን ቀድሰን
በጠላት ምክር በለስ ትበላ በድንግል ማርያም
አባቴ ምነው አዳም አጅሬ ህግን በቀራንዮ ኤሎሄ ያልከው ሰይጣንን
አስጥሶ ከሰሰህ አውሬ መተህ ሀይል ያሳጣኸው ለኛ ነውና
እንደምትነግስ ነግሮህ ቀጣፊ ሽሮ ወደህ የሞትከው ዲያብሎስ ይሻር ሰውን
አለበሰህ ቅጠል ረጋፊ አይፍጀው
ጠላት ሲመክር ተደግፎ ዛፍ ለካ ስለነበረው አሁን ስላለው
አለ ቅጣት ጸጋ መገፈፍ የምታውቅ አንተ ስለሚመጣው
የብርሃን ጸጋ የብርሃን ካባ በለስ አትርሳን አንተ በፍርድ ሰዓት
ስትበሉ ወዴት ገባ ሲኦል ይቅርልን ገሀነም እሳት
ትዕዛዝ መጣስ ህግን መድፈር ሞትን የነበርክ ያለህ የምትኖር
ያመጣል ያገባል ከአፈር ምሥጋና ይግባህ እግዚአብሔር
ሄዋን እናቴ አታላይ ሰምታ አሜን ይገባል
እርቃኗን ቆመች ጨለማ ገብታ ለመድኃኒዓለም ዛሬም ዘወትርም
ማልቀስ ደግ ነው ያሰጣል ዋጋ ለዘለዓለም
ንስሀ መግባት ያስገኛል ፀጋ

22
ዋኔን (ዘማሪት ሶስና) ሲያጎርሱት የሚነክስ ሰው ክፉ ነውና
(በሰላምታ ቅኝት) እውሩን ቢያበራ ጎባጣን ቢያቃና ጌታዬን
ሰቀሉት አይሁድ ጨከኑና
እስኪ ሰላም ብዬ ዋኔን ልጀምር ውዳሴ ዋኔን ምነው አያሳዝን የአይሁድ ክፋት
አንተ አይደለህም ወይ ዋኔን ቤዛዋ ለነፍሴ ዋኔን ምነው የዝናቡን ጌታ ውሃ ሲነፍጉት
ከጠቢቦች ዋኔን ዝምድና ቢኖረኝ ዋኔን ሥጋው ሞልቶ ሳለ በተንኮል በኃጢአት ቀሩ እንደሰከሩ ሙታን
ዋኔን መቁረጫው ቸገረኝ ዋኔን ከመቃብር ተነስተው ሲያስተምሩ
እኔ እየመሰለኝ ዋኔን ሳላስበው ድንገት ዋኔን ያንን እናታችን ሄዋን ወዮ በይ አልቅሺ ያንቺን
ልብ ሥጋ ዋኔን ለውሻ ሰጠሁት ዋኔን ህማም ታሞ ከሞት ሊያድንሽ የሕያዋን ጌታ
የጠቢቦች አባት ዋኔን አንተ መሰልከኝ ዋኔን መልካም አይነት ተሰቀለልሽ
ጥበብ ዋኔን እንድትሰራልኝ ዋኔን አየጉድ አየጉድ ዓለም የኋላሽ መድኃኒት
ጃኖማ ሁልጊዜ ዋኔን እለብስ የለም ወይ ዋኔን ክርስቶስ በግፍ ሞተብሽ
ብርቅ ይሆንብኛል ዋኔን ጥበብ ለብሰው ሳይ ዋኔን ወዳንተ በመስቀል ተሰቅሎ ሥጋውን ሲቆርስ
ስመጣ ዋኔን መንገዱ ጠፍቶኝ ዋኔን መልሶ መላልሶ በችንካር ተወግቶ ደሙንም ሲያፈስ ዋለች
ዋኔን እንቅፋት መታኝ ዋኔን በመከራ ድንግል ስታለቅስ
አዝግሜ መጥቼ ዋኔን ካንተ እንዳልገናኝ ዋኔን ውስጥ ሰውነትሽ ራደ ሀዘን ከበበሽ
እግሬን ሆነና ዋኔን አላስኬድሽ አለኝ ዋኔን ስቃይ መከራውም ዳግም ፀናብሽ
ሥጋዬ በአመሉ ዋኔን ሜዳ ሲል ተራራ ዋኔን ተሰቅሎ ሥታይ አንድዬ ልጅሽ
ውሃ ጠምቶት ቆሟል ዋኔን ቢመጣ መከራ ዋኔን አምላኬ ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መንታ መንታ መች
በሰማይ ዋኔን በምድርም ያለኸው ዋኔን ሊጠፋ ነውና ዋኔን ዋጋ ይሆናል ለአንዲቱ ጠብታ
ዓለምን ታደገው ዋኔን ላለቀሽው ለቅሶ ድንግል የዛን ለታ
ብር ብር ብላ ዋኔን ሄዳ ካጠገቤ ዋኔን ሳትመለስ ምነው ባፅናናቻት ነፍሴ ከሷ ደርሳ ወይ
ቀረች ዋኔን ተቅበዝባዧ ልቤ ዋኔን ልጄ እያለች ስትወድቅ ስትነሳ
ምርቃቱንማ ዋኔን ችዬበት ነበረ ዋኔን ባለቀሽው ለቅሶ በልጅሽ ህማም
አለማመኔ ግን ዋኔን ሲያዋርደኝ ኖረ ዋኔን ከኃጢአት ነጻሁኝ ዳንኩኝ ከገሃነም
በልቼ እንዳላድር ዋኔን ቆርጥሜ ከጥሬው ዋኔን መምህሩ
ቸሩ መድኃኔዓለም (ዘማሪት
አይደሉም ዋኔን የጐዳኝ ረዱ ነው ዋኔን
እሜቴ መቃብር ዋኔን መጥታ እንደንግዳ ዋኔን ጥሬ
ሶስና)
አልበላም አለች ዋኔን ሥጋ ብቻ ለምዳ ዋኔን ቸሩ መድኃኔዓለም ቸሩ እግዚአብሔር
ጫጩት ከበዛበት ዋኔን አደርኩኝ ገብቼ ዋኔን አዬ በምን ቃል አንደበት ሥራህ ይነገር ከአርያም
ልብ ማጣት ዋኔን ቅንቅኑን ረስቼ ዋኔን ክብርህ ከዙፋን ወርደህ
ሜዳውን ቢኖጡ ዋኔን አይድክሙ አይለፉ ዋኔን የሰው ከእጅህ ሥራ ጋር ከኛ ተዋህደህ
ሁሉ ዕዳ ዋኔን አፋፉ ነው ክፉ ዋኔን እጅግ ያሰደንቃል ያንተ ትህትና
ወደ ኢየሩሳሌም ዋኔን ልሄድ ኹሌ ስመኝ ዋኔን ለአዳም ልጅ ስትሆን ህያው ምግብ ጤና
እንጃልኝ አሁንስ ዋኔን ዝቋላም እራቀኝ ዋኔን ፈጣሪ ሰው ሲሆን ሰው ሲሆን ፈጣሪ
ዛሬስ ታርቀሽ ኑሪ ዋኔን ሥጋ ከነፍስሽ ዋኔን ጾምና የአዳም ኃጢያት ዕዳ ሲሻር ሲሆን ቀሪ
ጸሎትን ዋኔን አማላጅ ይዘሽ ዋኔን ያንተ ስራ . . .
እመቤቴ ማርያም ዋኔን ሳንኳኳ ደጅሽን ዋኔን ማርማር ሰይጣን በተንኮሉ አዳምን ቢጥለው
ብለሽ ለኔ ዋኔን ጠይቂው ልጅሽን ዋኔን ከሰማያት ወርዶ ክርስቶስ አነሳው ድሮም
ከአርያም እዚህ የመጣኸው ለማዳን ነውና
በመስቀል ተሰቅሎ (ዘማሪት ሶስና) ከሰይጣን ሰውረህ
ቅኝት - ሠላምታ ድንግል ማርያም ጌጤ የአዳም ልጅ ሲሳይ
423 224 /542 222 በበገና/(2X) ማደሪያ ሆነች ለአምላክ አዶናይ
423 115 113 224 542 222 ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷም የነሳ
ወልድ ዋህድ ጌታ ሞቶ የተነሳ
በመስቀል ተሰቅሎ እንዲያ እየቃተተ ያንተ ስራ . . .
ዓለምን ለማዳን የማይሞተው ሞተ ከሞት አንተ ይቅር በለን ስለ በደላችን
ሊታደገን በመጣልን ፈጥኖ ሁሉ አልቆብናል አይሞላም ስራችን
መስቀል አሸከሙት ውለታው ይህ ሆኖ ሁሉ ጎዶሎ ነወ አይሞላም ስራችን ጥንት
መከራውን ሳስብ ሳስታውስ ቀኑን የሌለህ አንተ ህፃን ሆነህ አንተ አለም ናቀህ
ይቆስላል ይደማል ልቤ በሀዘን ቆሞ ዳግም እየሳተ ያስደንቃል እንጂ
መች ለእርሱ ነበረ ይህ ሁሉ መከራ ክርስቶስ ሲወለድ ሁሉን ቻይ ፈጣሪ ለሰው
መስቀል ተሸክሞ የወጣው ተራራ ልጅ ሲዋረድ
23
ያንተ ስራ . . . ለክብር በቁ ከዳግመኛ ሞትም ዳኑ ኑሮ
አልቀበል ካሉት አይሁድ በጥላቻ ከፍቶት ደሃ ሲጨነቅ በቤቱ
መጣባቸው ስደት ሆኖ መተረቻ በቃና አይዞህ ብለሽ ተምታጽናኚው እናቱ ሲራብ
ገሊላ ውሃ ወይን ሲሆን ጉርሱ ሲዝል ሲደክም ብርታቱ
አይሁድ ሳይረዱ የጎላ ምስጢሩን ታውረው አንቺ እኮ ነሽ ለችግረኛ ህይወቱ
ደንቁረው ተመቅኝተው ትላንት ዛሬም በጨለማ ምጽዋት ሰጥተው ስለቅዱሱ ስምሽ
አሉ በሞት ሥርዓት ሲደሰቱ ምእመናን በእውን ምልጃሽ ተለይቼ
ያንተ ስራ . . . እንዳልቀር ምስኪን ልጅሽ
ዲያብሎስ ተለቀ በተንኮል ብዛት ከጌታዬ አማልጂኝ ድንግል እባክሽ
አዳምና ሔዋን ቢፈርሙለት ታውካብኝ በዓለም ጣጣ ህይወቴ
አምስት ሺ ዘመን አምስት መቶ ዓመት ስፍገመገም እጅግ ፀንቶብኝ ጉዳቴ
በሲኦል ከረሙ ውሉ ጠፍቶ ከቤት ታድኚኝ ዘንድ ከስጋ ወጥመድ ጭንቀቴ
ወልደ አብ ፈጣሪ ከላይ ተመልክቶት ድረሺልኝ ድንግል ማርያም እናቴ
በዮርዳኖስ ሻረው ዶሴውን አግኝቶት ሃይማኖቴ ቢታይ ቢመዘን ምግባሬ
ለሲኦሉ ዶሴ እጅግ ርቆ በፊት ስለሚበልጥ ከክብሬ ይልቅ ነውሬ
አርብ እለት ተገኘ በመስቀሉ መብራት ያንተ በሰንሰለት እጅና እግሬን ታስሬ
ስራ . . . በገሃነም ይበዛልና ሀሳሬ
ሰይጣን አፍሮ ጮኸ ምስጢር ቢወጣበት በምልጃሽ አሁን አድኚኝ ዛሬ
በዮርዳኖስ ሲኦል ያኖረው ታይቶበት በቀራንዮ
ላይ በመስቀል ኮረብታ ሰላም ለማርያም (ዘማሪት ሶስና)
አምላክ ተሰቅሎ ዲያብሎስ ሲመታ እኔ ቅኝት - ሠላምታ
ዳንኩኝ ይኸው የታለ የሞት ካርታ 23 1555 1555 11 31132
ተወግሯል በመስቀል ክብሩን ያጣ ሽፍታ 23 15 31 113 242 45
እንዲህ ከመታኸው በመስቀል በትር 423-1 113-1 113 242
እንጦሮጦስ ጣለው ከላይ አታስቀረው እሱ
ከታሰረ በእሳት ሰንሰለት ሰላም ለማርያም የአምላክ እናት የአቤል
የአዳም ልጅ ይድናል ከዳግመኛ ሞት የዋህት የአዳም ህይወት እመቤቴ
ያንተ ስራ . . . በምልጃሽ መድኃኒቴ ነሽ
በዲያብሎስ ተንኮል ዓለም እየሳተ የአብ ቃል መቅረጫ ጽላቱ የሙሴ
መሬት ሲኦል ሆነች ሰው እያሟረተ የመንፈስ ቅዱስ ቤት እመቃል ሞገሴ
በኖህ ዘመን ጊዜ እንደሆነው ሁሉ ዓለም የርኅራኄ መዝገብ እህተ መላእክት
ተበላሽታ እየበዛ ጥሉ የጻድቃን ተስፋቸው ጽላተ መለኮት
አውሬ ሰለጠነ ሰው እየመሰለ ትናንት ተጨንቀን በጨለማው ዓለም
ሁሉ አልቆብናል የሰው ሰው የታለ ዛሬ ብርሃን አየን በድንግል ማርያም
እግዚአብሔር ፈጣሪ ቸር አባት ነህና የኢያቄም እንቁ የሃና ንብረቷ
ሰውን ልብ ስጠው ልባም ጠፍቷልና ሥጋ ነፍሴን እርጂያት ይቅርላት ቅጣቷ በወንጌል
ስለ እመአምላክ ብለህ ስለ ድንግል ማርያም ይቅር ሰማነው ድንግል የአንቺን ዜና አማላጅነትሽ
በለን አንተ እሳት ሞት አይበጅም ሲገለጽ በቃና
ያንተ ስራ . . . . . /፪/ ከዳዊትም ሰማን ድንግል ስለአንቺ ክብር
ወትቀውም ንግሥት እያለ ሲዘምር
በላዔሰብ ከሞት ከሲኦል የዳነው
እመቤቴ(ዘማሪት ሶስና)
በምልጃሽ ነው እንጂ መች በጥርኝ ውሃ ነው
እመቤቴ የፍጠረት ሁሉ አለኝታ ክብር
ሊውጡኝ ቢነሱ አጋንንት በመሉ
ለስምሽ ይገባል ላንቺ ሰላምታ
ስምሽን ስጠራ ትቢያ ይሆናሉ
እናታችን አማላጃችን ድንግል ተስፋችን ነሽ
ጽዮን እመብርሃን ጽላተ
የጽድቅ የብርሃን አክሊል
ሥላሴ የበረከት ካዝና ደመወዜና
ማርያም ሆይ አንቺ የገነት መውረሻ
ዋሴ
እንኳን ለሰው የምትራሪ ነሽ ለውሻ
ሲጨንቀኝ ሲጠበኝ ሲከፋኝ ኑሮዬ
ባንቺ አምነው በቃልኪዳንሽ ተማጽነው ገነት
ድንግል አንቺ እኮ ነሽ አጽናኝ አለኝታዬ
ገቡ ኃጥአን ስርየት አግኝተው
ስምሽን ስጠራ ሲታወክ ህይወቴ
ባንቺ ምልጃ ባንቺ ልመና ያመኑ
አለሁልህ/ሽ በይኝ ድንግል እመቤቴ
በኪዳንሽ በልጅሽ አምነው የጸኑ
ድንግል ሆይ አትርሺኝ የዘላለም ልብሴ ምልጃሽ
ያውጣኝ ከሞት ከከፋ ድምሳሴ
24
የቅዱሳን ካባ የቅዱሳን ኩታ ጸጋ በአንተ አምኛለሁ ከቶ አላፍርም " "
ሰማዕታት የድሆች አለኝታ ለሰው ልጅ በሙሉ ሰጠህ ሕይወትን " "
ሹመተ መሳፍንት ቅብዐ ነገሥታት በልተው እንዲድኑ ሥጋና ደምህን " "
የሰሎሞን ጥበብ/ዕውቀት/ የዳዊት መዝሙራት ዓለም ንስሐ የገባ በደለኛውን ሰው ""
የዳነብሽ ከሞት ከሲኦል ከበደሉ አንፅተህ ለጽድቅ አበቃኸው " "
ለእኔስ እናቴ ነሽ ማርያም ድንግል እንደ ቸርነትህ ካልሆነ ጌታዬ " "
አድኚኝ እናቴ ከሥጋ ፈተና እኔ አልድንምና በዚህ በሥራዬ " "
እኔማ ያለአንቺ አልችልም ልጸና እየኝ ተመልከተኝ በምህረት ዐይንህ " "
ሸክም የከበደኝ እንግልት ምስጋና እንዳቀርብ ለቅዱስ ስምህ " "
ሆኛለሁ ከእኔ እንዳትለይ አደራ ስለ ቸርነትህ ጌታ መድኃኔዓለም " "
እልሻለሁ ምስጋና ይድረስህ ዛሬም ዘለዓለም " " አድነኝ
አደራ እልሻለሁ ከጎኔ አትራቂ ከሞት
ወዳጅ ዘመድ የለኝ ያለአንቺ ጠባቂ
ተሳክቶልኝ ባየው ሀሳቤ አስቀድሞ (ዘማሪት ሶስና)
ምኞቴ
ድንግል ያላንቺማ መች ይፀናል ቤቴ ልጅሽ
አስቀድሞ ነፍሱ ሳትወጣ በፊት
እንዳይነሳኝ መንግሥተ ሰማያት
እናቱን ቆማ ስታለቅስ ቢያያት
ከኃጢአት ጠብቆ እንዲያኖረኝ ገነት
ለዮሐንስ አደራ ብሎ ሰጣት
አንቺ ንገሪልኝ ለዓለም መድኃኒት
ይርዳሽ ያፅናሽ ይህ ልጅሽ ነው አላት
ተስፋዬ ነሽና አትርሺኝ የኔ እናት
አድነኝ ከሞት (ዘማሪት ሶስና) እሱንም ቆሞ ሲያለቅስ ቢያየው
ቅኝት - ቢወደው ለእናቱ አደራ ሰጠው
ዮሐንስም እያለቀሰ በሞቱ
አንተ ሠርተህ ነበር ትልቅ አዳራሽ አድነኝ ከሞት እናቱን ወስዶ አኖራት ከቤቱ
አውሬ አስገብቼ አረኩት ብላሽ " " ሊፈፀም የተናገረው ዳዊት
አንተማ ሰጠኸኝ የተከበረ ዕንቁ " " አይሁድ ጌታን ውሃ ጠማኝ ሲል ሰሙት
እኔ ግን ተሳነኝ ዋጋውን ማወቁ " " መጻጻውን ውሃ ቀላቅለው ሰጡት
አንተ ለኔ ታማኝ እኔ አደራ በላ " " በቤትህ ቀመሰልን ያን የሰጡትን ሃሞት
አስገባሁ ጅብ ቀበሮ ተኩላ " " ተፈፀመ ትንቢቱ ሁሉ አሁን
አንተ ሰፍተህ ነበር መልካም አገልግል ይህን ብሎ ዘለፍ አድርጎ ራሱን
"" በስልጣኑ ከስጋው ለያት ነፍሱን
እኔ ግን አጋጥሞኝ ልክስክስ እድል " " በነፍስ ወርዶ ነፍሳት ካሉበት አዘቅት
ማፈሻ አደረኩት የአመድ የከሰል " " በፈቃደ ነፍሳትን የወረዱትን ከጥንት
ሥጋ ሰይጣን ሲያገብረኝ " " ከዛ አውጥቶ ወስዶ አስገባቸው ገነት
አንተ አስረህ ያዘኝ ለጠላት አትስጠኝ " ተጠራጥሮ አንዱ ሀራዊ ሞቱን ሞተ
"
ብሎ በጦር ቢወጋው ጎኑን
አሁን ግን ፈለኩህ ጭልጥ ሳትል ነፍሴ " "
አፈሰሰ ከውሃ ጋራ ደምን
ከጅብ አፍ አስጥለኝ የአብርሃሙ ሥላሴ " " ለሰው
አይሁድም እርግጥ መሞቱን አውቀው
የሚሻውን መሻቱን አውቀህ " " ሳያዝኑለት ነገ ሰንበት ነው ብለው
በፈቃድህ ሁሉን ትሰጠዋለህ "" አይደር አሉ ከመስቀል ይውረድ ስጋው
ለጽድቅ የሚያበቃ ግብርም ባይኖረኝ " " ኒቆዲሞስ ቀድሞ በሌሊት ያየው
በምህረትህ አንተ ከሞት አድነኝ " " ዮሴፍም በአርማትያስ ያለው
አንተን አምነው ዳኑ አንተን ተማፅነው " "
ደካሞች በረቱ ብርቱዎች ደክመው " " ሞት ሳይፈሩ ከጲላጦስ ፊት ቀርበው
ያመሰግኑሃል መናንያን ሁሉ " "
ድንጋይ ተንተርሰው ቅጠል እየበሉ " " ተካሰሱ በድኑን እናውርድ ብለው
በፍጹም ልብ ሆነው ጌታ ላመኑህ " " ጲላጦስም ጠዋት ስላየው ታግሶ
አምባና መጠጊያ ጋሻም አንተ ነህ " ትዕግስቱ ፃድቅነቱን አስታውሶ
" እንዴት ሞተ ብሎ ጠየቀ
በምህረት አስበህ ችግረኛውን መላልሶ
ሞተ ቢሉት እጅግ አዘነ ተከዘ
" " ታብስለታለህ በድኑን ስጡ ብሎ ጭፍሮቹን አዘዘ
መሪር እንባውን " " ሁሉን ስታሳልፍ ከመስቀሉ አወረዱና ሁለቱ
በጌትነትህ " " ገነዙት በድርብ በፍታ በሽቱ
አንተ አታልፍም ከቶ ሁሌም ሕያው ከተክል ውስጥ ከአዲስ
ነህ " " መቃብር ቀብረውት
ባህር ውቅያኖስ ሳይሆኑህ ወሰን " 25
"
መቃብሩን በታላቅ ድንጋይ ገጠሙት ወልድ ስቀለው ስቀለው (ዘማሪት ሶስና)
ጌታ በተናገረው መሰረት ቅኝት - ዋኔን
ተነሳና ህቱም መቃብር ሳይከፍት
ለማርያም ወዶ ተገልጦ ታያት ስቀለው ስቀለው እያሉ
ረቢ ብትል አይዞሽ ጠንክሪ አላት አይሁድ ባንተ ላይ ተማማሉ
እንዲህ ሆኖ ሞቶ ተነስቶ በፍጥነት እውነተኛው ዳኛ አንተ ሆነህ ሳለ
አዳምን አስገባው ተድላ ገነት የጲላጦስን ፍርድ ፍቅርህ ተቀበለ ጌታ
የአዳም ልጆች አሁን ያላችሁ በመሬት ይቅር በለን /2/
አመስግኑት ስላወጣችሁ ከእሳት ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ተጠማሁ ተጠማሁ እያለ
ለዘላለም ምስጋናህ ይብዛ ክርስቶስ በቀራንዮ ላይ መስቀል ላይ ሆነህ የአፍላጋት
/በበገና/ ጌታ አንተ ሆነህ ሳለህ
ሆምጣጤ አጠጡህ ሳለህ ተቸግረህ ጌታ ይቅር
ድንግል ስልሽ (ዘማሪት ሶስና) በለን /2/
ቅኝት - ሠላምታ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/ ማን
መታህ ንገረን እያሉ
ድንግል ስልሽ ማርያም ስልሽ ፊቱን እየጸፉት ሲሳደቡ ዋሉ
እንደ በላኤ ሰብ ይጋርደኝ ጥላሽ ድንግል ስልሽ ምንም አልመለሰ ምነውም አላለ
በጭንቅ ውስጥ ሆኜ ከብዶኝ መከራ ህማሙን በትዕግስት አውቆ ተቀበለ
የአምላክ እናት ስምሽን ስጠራ ጌታ ይቅር በለን /2/
ታማልጂኝ ዘንድ ልቦናሽ ይራራ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/ ምራቅ
አዝ... እየተፉ ፊትህ ላይ
ጭንቄ በረታ ሀዘን ከበበኝ ሲመቱህ ሲሰድቡህ ስትሰቃይ
ኃጢአቴ በዛ ተስፋ ቢስ ሆንኩኝ ምንም ሳትመልስ በፍቅር አየሃቸው በመስቀል
ድንግል እመቤቴ ምልጃሽ አይለየኝ ሰቀሉህ ወደህ ሞትክላቸው ጌታ ይቅር
አዝ... በለን /2/
ልጅሽ በሰጠሽ ቃል ኪዳንሽ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/ ይቅር
ተግተሽ ዘወትር እያማለድሽ ባይ ነህና መሀሪ
የሰውን ልጅ ሁሉ ትህትና ፍቅርን አስተማሪ
ታስምሪዋለሽ ጠልተው ለሰቀሉት ለተፉት
አዝ... በፊቱ ምህረትን ጠየቀ ከአብ ከአባቱ
ስምሽ እንደ ማር እየጣፈጠኝ ጌታ ይቅር በለን /2/
ደግነትሽም እየመሰጠኝ ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ ነን/2/
ሁሌ እዘምራለሁ ልቤን ደስ እያለኝ መከራህን ሳስብ ስቃይህን መስቀል ላይ
አዝ... እንደዋልክ እርቃንህን ነፍሴ ተጨነቀች
እምነቴ ሳስቶ ጽድቅም ባልሠራ እጅጉን አዘነች
እመቤቴ ሆይ ነፍሴን አደራ ፍዳና በደሏን እያሰላሰለች ጌታ ይቅር
አስታርቀሽ አኑሪያት ከቅዱሳን ጋራ በለን /2/
አዝ... ምንም ብንበድልህ የእጆችህ ሥራ
ድንግል በሃና በእናትሽ ነን/2/
በኢያቄምም በአባትሽ አሥር አውታር ባለው በበገና (ዘማሪት ሶስና)
ተማጽኜሻለሁ ልቁም በፊትሽ
ቅኝት -
አዝ...
አንቺን ስጠራ ልቤ ይረካል አስር አውታር ባለው በበገና ስለ
ሀዘኔ ርቆ ሰላም ይተካል ቅዱስ ስምህ ልቀኝና ስምህን
ለሀዘንተኞች ተስፋ ከቶ እንዳንቺ የታል ላወድስ በዝማሬ እኔም ከአባቶቼ
አዝ... ተምሬ
ዳዊት ስለ ክብርህ እጅግ ቀንቶ በሰው
ፊት መክበርን ሁሉን ትቶ
ሲዘምር የዋለው ስምህን ጠርቶ መች
ሆነና እርሱ ሹመት ሽቶ አዝ...

26
በእስር ቤት ሳሉ እነ ጳውሎስ
ዘማሪት የትምወርቅ
የእጃቸው ሠንሰለት እስኪበጠስ
የወህኒውን ደጆች ያስከፈቱት
ባንተ ምስጋና ነው የበረቱት ሰማይና ምድርን (የትምወርቅ በገና)
አዝ...
ባንደበቴ ልጩህ ላመስግንህ ሠማይና ምድርን ያቀናህ
በቀንና በሌት ልቀኝልህ የሰውን ልጅ ፈጥረህ በአምሳያህ
ልዋረድ ከፊትህ ሰው ይናቀኝ የሐጥያት ቀንበር ለመስበር
ምስጋናዬን አንተ ተቀበለኝ አዝ... ገብተህ ከፍጡራኑ መንደር
በምስጋና ልምሰል አባቶቼን የሐጥያት ቀንበር ለመስበር
ለዘወትር ስምህን በማመስገን ገብተህ ከፍጡራኑ መንደር
ኃጢአቴን አታስብ መበደሌን ከድንግል ማርያም ተወልደህ
ምስጋናዬን ስማ ዝማሬዬን አዝ... ከሠማያት ሠማያት ወርደህ
ፍቅርህ የጎደለኝ ስሆንብህ አምላካችን ወደህ ሰው ሆነህ
ለምስጋና አቆመኝ ቸርነትህ ህዝብህን በደምህ የዋጀህ
አወድስሀለሁ በበገና ምስጋናህ አምላካችን ወደህ ሰው ሆነህ
ይብዛልኝ እንደገና አዝ... ህዝብህን በደምህ የዋጀህ
ሐሙስ በሌሊቱ ፀለይክና
አንገቴን አልሰብርም አርዓያ ምሳሌ ሆንከንና
(ዘማሪት ሶስና) ጭፍሮች ተሰብስበው ጅራፍ ይዘው
አንገቴን አልሰብርም ድንግል ባንቺ አፍሬ ስምሽ ሊይዙህ ቀረቡ ሠይፍን መዘው ጭፍሮች
ሞገሴ ነው ምስጋናሽም ክብሬ ተሰብስበው ጅራፍ ይዘው ሊይዙህ ቀረቡ
አንቺን ተስፋ አድርጌ ስምሽን እጠራለሁ ሠይፍን መዘው
በስጋም በነፍስም ድኅነት አገኛለሁ ጅራፍና በትር አዘጋጁ
የአማኑኤል እናት የመድኃኔአለም የሞትህን አዋጅ ሊያሳወጁ
የፍጥረት አማላጅ ድንግል ማርያም ስቀለው እያሉ ተነሳሱ ባንተ
ስምሽን እየጠራሁ ስዘምርልሽ ሞትን ነሱ ተፈወሱ
አድዪኝ እናቴ ከበረከትሽ ስቀለው እያሉ ተነሳሱ ባንተ
አዝ... ሞትን ነሱ ተፈወሱ
የመላዕክት እህት የፃድቃን እናት በቀራኒዮ ራስ አደባባይ ተሰቅለህ
የነቢያት ትንቢት የሐዋርያት ስብከት ባንቺ ጌታዬ በመስቀል ላይ ውሃ ስትጠማ
አማላጅነት እየተማፀኑ ሐሞት ጠጣህ ሰውን ከመከራ
ኃጥአን ከሲኦል ከገሃነም ዳኑ እያወጣህ
አዝ... ውሃ ስትጠማ ሐሞት ጠጣህ
አጣሁ ነጣሁ ብዬ መቼ እከፋለሁ ሀብቴ ነሽ ሰውን ከመከራ እያወጣህ
ድንግል ሆይ እመካብሻለሁ በሰማያት ያለው መቃብሩን አልፈህ ከፈኑን
ፈጣሪሽ ነውና ዓለማትን ሁሉ በእጁ ይዟልና ሳትገብ ሳትነቅል ማይተሙን
ምልጃ ልመናሽን ይቀበላልና ምህረትን የድንግል ማርያም ልጅ ተነሳህ
አሰጪን ያውጣን ከፈተና አዝ... በሞትህ ሰይጣንን ድል ነሳህ
አለም ብትነፍገኝስ ልቤ መቼ ያዝናል ከወርቅ የድንግል ማርያም ልጅ ተነሳህ
ከብር ይልቅ ስምሽ ያደምቀኛል በአማላጅነትሽ በሞትህ ሰይጣንን ድል ነሳህ
ደሃ ጠግቦ ያድራል በስምሽ ሲማፀን ጎዶሎው ሲዖል ተሸነፈ በሞትህ
ይሞላል አዝ... ገነት ተከፈተ በደምህ
ያለዋጋ እንዳይቀር በከንቱ ድካሜ ያመኑብህ ሁሉ እንዲድኑ
ድንግል ሆይ አሰጪኝ የንስሐን እድሜ ተስፋ ተሰጣቸው በወንጌሉ
ከኪሩቤል ይልቅ የምትወደጂ ያመኑብህ ሁሉ እንዲድኑ ተስፋ
ተግተሽ ከልጅሽ ዘንድ ህዝብሽን አማልጂ አዝ... ተሰጣቸው በወንጌሉ ያመኑብህ
ሁሉ እንዲድኑ ተስፋ
ተሰጣቸው በወንጌሉ

27
በገናዬን ላንሳ (የትምወርቅ በገና) ድንግል ታናሽ ሙሽራ፣ ሆነች ቤተ እንጀራ ጌታን
በገናዬን ላንሳ ሁሌም ልቀኝልህ ንጉሴና ታቅፋ ታየች፣ ፈጣሪዋን ወለደች
አምላኬ ባሪያህ ላገልግልህ ከእረኝነት ግብር ተ-ወ-ለ-ደ
ጠርተህ አነገስከኝ ከበጐች ጥበቃ በህዝብህ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ላይ ሾምከኝ እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም ኧኸ
የኤልያብ ክብር በፊትህ ምንድነው ከፊት የዓለም ጌታ ሲሆን ኧኸ ሁሉን ያዘጋጀ ኧኸ የኛን ስጋ
አስቀደምከኝ ታላቆቼ ቀርተው ሸሽጐኝ ሲለብስ ዓለሙ ተዋጀ
አባቴ ሆኜ ብላቴና ዝማሬ ምድርን ሞላ፣ ተሰማ እስከ ገሊላ
አንተ ግን መረጥከኝ ሳትንቅ ለንግስና ሰባሰገል ሰገዱ፣ መልአክት ወጡ ወረዱ ተ-ወ-
ጠጠሬን ሳነሳ ቀኝህ እረዳችኝ ለ-ደ
ጋሻ ጦሩ ከድቶት ጠላት ወደቀልኝ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ጐልያድም የለም ከነኃይሉ ተዋርዷል እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
ፍልስጤም በእስራኤል ተሸንፎ ሸሽቷል ኧኸ በኮከብ ተመርተው ኧኸ ሰባሰገል መጡ ኧኸ
ከኋላዬ ቀረ ሳኦል ከነ ጦሩ ወርቅ ዕጣን ከርቤውን ለክብሩ ሊሰጡ ተወለደ
ገዳዬን ጣልክልኝ ከነ ክፉ ምክሩ ከድንግል፣ ሊሽር የአዳምን በደል
ቀብተህ አቆመከኝ በርሱው አደባባይ ሊመልስ የኛን ፀጋ፣ አየነው ከከብቶችጋ ተ-
ከእጁ ቀስት ድኜ ወጣሁ ሰገነት ላይ ወ-ለ-ደ
አቤሴሎም ልጄ ጨክኗል በአባቱ ከላይ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ባልተሰጠው መንግስቴን መሻቱ በዮርዳኖስ እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም ኧኸ ይህ
አሸዋ በልቤ ተኝቼ ምስጢር ታላቅ ነው ኧኸ እጅግ የገነነ ኧኸ አምላክ
ታሪክ እስኪለወጥ አነባሁ አብዝቼ ሰው ሰው አምላክ በተዋህዶ ሆነ መልአክት ከሰው
እንደቸርነትህ መጠን ምረኸኝ ታረቁ፣ አዲስ ቅኔን ታጠቁ
ስንቱን በደል ሽረህ በፍቅር አደስከኝ ዘመሩ ሠማይ ምድር፣ ስብሃት ለእግዚአብሔር ተ-ወ-
በማለዳ በሰርክ ይብዛ ዝማሬዬ ሌሊት ለ-ደ
መኝታዬን ልጠብ በእንባዬ እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም እሰይ
ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ልቤን ላንሳ (ዘማሪት የትምወርቅ)
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ልቤን ላንሳ ወደ ሰማይ ፣ እረዳቴን ዓይኔ እንዲያይ
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም እሰይ
የሚረዳኝ ከእርሱ በቀር፣ ማንም የለም በዚህ ምድር ባህር
ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም
ከፍሎ ያሻገረኝ፣ እስከ መቃብር ያፈቀረኝ ለኔ ዋጋ
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም
የከፈለ፣ እንደ እግዚአብሔር ማንም የለ
ለእርሱ ብቻ ነው ለአምላኬ፣ የምኖረው ተንበርክኬ ነግሶ
የሚኖር በሕይወቴ፣ የድንግል ልጅ ነው ውበቴ ሰቀሉህ(ዘማሪት የትምወርቅ)
የምቆመው ለምስጋና፣ በመሰንቆ በበገና አይቼ ነው
አምላኬን፣ ሲቀይረው ታሪኬን ባለጸጋው ተራቆተ፣ ንፁሁ በግ ተጎተተ
ስጠራ ቅዱስ ስሙን፣ አበሰልኝ እንባዬን በፍቅር በወደደን ባፈቀረ፣ ከወንበዴ ተቆጠረ
ዓይኑ ስላየኝ፣ ሠላም ደስታ በዛልኝ ኦኦኦ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x) ያንን
እኖራለው በሠላም፣ እርሱን ይዤ አልወድቅም ጽኑ ሸክሜን ንጉስ ያንን ጌታ፣ ሲፈርዱበት ሲንገላታ
አቅሎልኝ፣ እስከ ሞቱ አፈቀረኝ ፍቅሩን አየሁ የወዳጄን፣ ሲያሻግረኝ ይዞት እጄን
ሠላሜ ነው ረዳቴ፣ ጌታዋ ነው ለሕይወቴ የቤቴ ኦኦኦ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x)
ራስ ነው አባቴ፣ አምላኬ ነው ጉልበቴ የመስቀሉ ታላቅ ጉዞ፣ ለእኛ መዳን ለሞት ታዞ
ልቤን ላንሳ ወደ ሰማይ ፣ እረዳቴን ዓይኔ እንዲያይ ያን አቀበት ያን ተራራ፣ በድል ወጣው ታሪክ ሰራ ኦኦኦ
የሚረዳኝ ከእርሱ በቀር፣ ማንም የለም በዚህ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x)
ምድር በራስ ቅል ላይ በጎለጎታ፣ ተሰቀለ የኛ ጌታ ደሙን
በእኛ ስላተመ፣ መከራችን ተፈፀመ
እሰይ ጌታ ተወለደ(ዘማሪት የትምወርቅ)
ኦኦኦ ጌታዬ ሰቀሉህ ወይ አለኝታዬ(2x)
እሰይ ጌታ ተወለደ እሰይ በቤቴልሄም ጠላቶቹ ሆነን ሳለን፣ በልጁ ሞት ከታረቀን
አሜን አሜን አሜን ይሁን፣ ገና ክብሩን
እሰይ ለሰው ልጅ ቀን ወጣ ለምድርም ሠላም ኧኸ
እንወርሳለን(2x)
በበረት አየነው ኧኸ ሆኖ እንደ ሕፃን
ኧኸ ፍጥረትን የሰራ ፈጣሪ ሲሆን

28
የሳምራዊው ደግነቱ(ዘማሪት የትምወርቅ) በሐዋሪያት መሰረት በጴጥሮስ ዓለት
በደምህ አፅንተህ በመሰረትካት መዝሙር
የሳምራዊው ደግነቱ፣ የወደቀን ሰው ማንሳቱ ምህረት እና ቅኔ ምስጋና ውዳሴ
ፍቅሩ የገነነ፣ ዛሬም ለእኔ እውነት ሆነ እንሰዋለን ለአንተ ታላቁን ቅዳሴ
በመንገድ ላይ ተጎድቼ፣ ደም ሲያነቡ ቁስሎቼ ገለል በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
ሲል ሌዋዊው፣ አዘነልኝ ሳምራዊው ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ
ዘይት ይዞ የደረሰ፣ የሞትን መርዝ ያረከሰ የታደገኝ እንባ ከፊታችን የሚታፈስባት
ከውድቀቴ ኢየሱስ ነው ደግ አባቴ ከሐዘን ከመከራ የምንፅናናባት
አብሮኝ አድሮ ጠብቆኛል፣ ሁለት ዲናር ሁሌ የምናይባት የእግዚአብሔር ፊቱን
ከፍሎልኛል ቅድስት እናታችን ቤተክርስቲያን
የስቃይ ጦር ተሸነፈ፣ በሳምራዊው ልቤ አረፈ በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?
በወንበዴ እጅ ወድቄ፣ ልጅነቴን ተነጥቄ (2x)
ሁሉም ሲርቅ ቀርቦኝ እርሱ፣ ፈውስን ለበስኩ በንጉሱ በሕያው ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ ለታላቁ
ቃሉ መከረኝ፣ ምህረትን አስተማረኝ ንጉስ የሆንሽው ማደሪያ
እኔም በፍቅር እንዳየሁህ፣ አንተም አድርግ ለወንድምህ በሕያው ከእግዚአብሔርም አፍ ሕይወትን መማሪያ ተክሎ
ቃሉ መከረኝ፣ ምህረትን አስተማረኝ ያፀደቀሽ ጌታ ኢየሱስ
እኔም በፍቅር እንዳየሁህ፣ አንተም አድርግ ለወንድምህ የአትናቲዮስ ሐውልት የዲዎስቆሮስ በድንኳንህ ማን
ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
ይህን ሁሉ ፍቅር(ዘማሪት የትምወርቅ)
ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ
የሥጋ እና የደም ጥበብ የሌለብሽ
በዕፀ መስቀሉ በቀራኒዮ፣ ለሰው ተሰቅለህ ዓይኖቼ አዩ
በአምላክሽ ክንዶች ተደግፈሽ የቆምሽ
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ ከበርን (2x)
ኢየሱስ ክርስቶስ ራስ ሆኖልሻል
ዓለም የዳነበት ፍቅር በመስቀል ተሰቅሎ በሞቱ
ከአንቺ ጋር ተጣልቶ ማን ያሸንፍሻል በድንኳንህ
ሊያሳየን ቀረበ ከሁሉ አስበልጦ
ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x) ኦኦኦ.... ክብር
አዳም ቢያመጣብን መርገምን እርሱ ካሳ ሆኖ በደሙ
ይገባል ለቤትህ
ሊገዛን ወደደ ከሁሉ አስበልጦ
የሲዖልም ደጆች የማያናውፁሽ
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ
የአህዛብም ክንድ የማይቋቋሙሽ
ከበርን (2x)
እስከ ዓለም ፍፃሜ ፀንተሽ የምትኖሪ
እረኛ ነውና የሚያዝን፣ ለበጉ የሚራራ
ንሴብሆ ብለሽ ለአምላክሽ ዘምሪ
የተቅበዘበዝን በጎቹን፣ ዋጀን ከመከራ
እስከ ዓለም ፍፃሜ ፀንተሽ የምትኖሪ
እራቁቱን ሆኖ አየነው፣ በራስ ቅል ኮረብታ ፀጋን
ንሴብሆ ብለሽ ለአምላክሽ ዘምሪ
አለበሰን በሞቱ፣ የነፍሳችን ጌታ
በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል
ይኖራል?(4x)
እኛ ከበርን (2x) በልዑል መጠጊያ(ዘማሪት የትምወርቅ)
እግሩን ምስማር በሳው እጆቹም በችንካር ቆሰሉ የፍቅር
ዓዋጅ ወጣ ለሰዎች በዕፀ መስቀሉ ሁላችን እንግባ በልዑል መጠጊያ
ቤዛችን የሆነው ክርስቶስ የሕይወት ራስ ከእቅፉ ሰገባ በልዑል መጠጊያ አለ
እርሱ ሞትን ሞተ በመስቀል እኛን ሊፈውስ ሠላማችን በልዑል መጠጊያ
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣ አንተ ስትሰቀል እኛ ዓለም የማይሰጠን በልዑል መጠጊያ
ከበርን (2x)
በመሸሸጊያችን በልዑል መጠጊያ
የሞት ስልጣን ሲሻር ተሰማ አርብ ከሰአት ሰማይ
እንኑር ተከበን በልዑል መጠጊያ በልዑል
እና ምድር በአንድነት ተገረሙበት
መጠጊያ የሚኖር የሚኖር እርሱን
እኛም ሕያው ሆነን ተራመድን በሞቱ ተዋጅተን ዛሬም
የሚጠራ ዘወትር ዘወትር እውነት እንደ
ተሰልፈን ቆመናል ስሙን ለማመስገን
ጋሻ ይከበዋል
በድንኳንህ(ዘማሪት
ይህን ሁሉ ፍቅር እፁብ አልን፣የትምወርቅ)
አንተ ስትሰቀል እኛ
አምላክ ከስብራት ያድነዋል ያድነዋል
ከበርን (4x)
በክንፎቹ በታች በልዑል መጠጊያ
መልካም በተባለች በመቅደስህ በር
ሲቀደስ ሲነገር የመንግስትህ ክብር ጌታዬ እንጠለል ሰዎች በልዑል መጠጊያ
እሰማለሁ ጣፋጭ ድምፅህን ትጠግባለች አይነካንም ክፉ በልዑል መጠጊያ
አይከድነንም ሰልፉ በልዑል
ነፍሴ ስታይ ክብርህን
መጠጊያ
በድንኳንህ ማን ያድራል? ማንስ ይኖራል?(2x)
እንጋረዳለን በልዑል መጠጊያ
ኦኦኦ.... ክብር ይገባል ለቤትህ
ስሙን ጋሻ አድርገን በልዑል
መጠጊያ

29
በልዑል መጠጊያ የሚኖር የሚኖር ሳትረዳ መሲህነቱን
እርሱን የሚጠራ ዘወትር ዘወትር የአባቶች አምላክ ጌታ መሆኑን
እውነት እንደ ጋሻ ይከበዋል መዘነችው ከፍጡር ጋራ
አምላክ ከስብራት ያድነዋል ያድነዋል እርሱስ አምላክ ነው ሁሉን የሰራ
ምስጋና እና ውበት በልዑል መጠጊያ ሰማይ ምድሩን የሰራውን
ሠላም እና እረፍት በልዑል መጠጊያ ፍጡር አለችው ሳታውቅ ክብሩን
ብርሃን ለፃድቃን በልዑል መጠጊያ ተስፋ ሕይወት ጓዳዋን ገልጦ ቢነግራት
ለቅቡፃን በልዑል መጠጊያ መሸለም ጌትነት ክብሩ ተገለፀላት
ማሸነፍ በልዑል መጠጊያ ክብርን ጠርታው መጥታ እርሱን ከቤቱ
መጎናፀፍ በልዑል መጠጊያ እንዲለወጥ በርሱ ሕይወቱ ሸክሟን
በልዑል መጠጊያ የሚኖር ጥላ አዲስ ሰው ሆነች
የሚኖር ሕይወት ትዳሯን ለእግዚአብሔር ሰጠች
እርሱን የሚጠራ ዘወትር ዘወትር ጠርታው መጥታ እርሱን ከቤቱ
እውነት እንደ ጋሻ ይከበዋል እንዲለወጥ በርሱ ሕይወቱ
አምላክ ከስብራት ያድነዋል ያድነዋል ሸክሟን ጥላ አዲስ ሰው ሆነች
በልዑል መጠጊያ የሚኖር የሚኖር ሕይወት ትዳሯን
እርሱን የሚጠራ ዘወትር ዘወትር ለእግዚአብሔር ሰጠች
እውነት እንደ ጋሻ ይከበዋል
ስደት(ዘማሪት የትምወርቅ)
አምላክ ከስብራት ያድነዋል
ያድነዋል
እጆቿን ዘርግታ(ዘማሪት የትምወርቅ) የማደግ ተስፋችን ስደት ሆኖ ስደት ሆኖ ህዝብህ
በሰው ሐገር ተበትኖ ሐገር ተበትኖ እረኛ የሌለው
እጆቿን ዘርግታ ኢትዮጵያ ወደ እግዚአብሔር ሐገሬ ምህረት መንጋ ሆኗል መንጋ ሆኗል ማንነቱን ሸጦ ክብሩን
ስትለምን ኢትዮጵያ ሠላምና ፍቅር ሐገሬ ሁሌም ጥሏል ክብሩን ጥሏል
ይሰማታል ኢትዮጵያ የስቃይዋን ጣር ሐገሬ መሰንቋችንን ሰቅለነዋል ሰቅለነዋል
ውቅር መቅደሶቿ ኢትዮጵያ የጥበብ መለያ ሐገሬ ደብር ከባቢሎን ሆነን ተክዘናል ተክዘናል
ገዳሞቿ ኢትዮጵያ ለዓለም መታያ ሐገሬ ለብሰን ተመግበን የምንረካው የምንረካው ሁሉም
ታመሰግናለች ኢትዮጵያ ብላ ሃሌ ሉያ ሐገሬ የሚያምርብን በሐገር ነው በሐገር ነው
የደመራው እሳት ኢትዮጵያ ወጥቷል ወደ ሰማይ ሐገሬ የእምነት ሲረግጡን ሲገዙን የማይራሩ የማይራሩ
ፅናቷ ኢትዮጵያ ከፍ ብሎ እንዲታይ ሐገሬ ጨለማዋ ገፏል ሕዝብን እና አምላክን የማይፈሩ የማይፈሩ
ኢትዮጵያ በዓማናዊው ፀሃይ ሐገሬ ግፋቸው ሲመዘን ከላባችን ከላባችን
ነብር ተፈጥሮውን ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ መልኩን ሐገሬ አንድ ቀን ይፈርዳል አምላካችን አምላካችን
አይለውጥም እና ኢትዮጵያ የእምነት መድረኩን ሐገሬ በቃ በላት የእግዚአብሔር ልጆች እያነቡ እያነቡ
እና ኢትዮጵያ ይቅርላት ስደቱ ሐገሬ የእነርሱን ፒራሚድ ሲገነቡ ሲገነቡ
የንግስተ ሳባ ኢትዮጵያ የእምነት ምስክር ሐገሬ ግዮን አይቶ ዝም አይልም ይፋረዳል ይፋረዳል
የከበበሽ ኢትዮጵያ ሐገረ እግዚአብሔር ሐገሬ የታቦተ ጽዮን ምናመልከው አምላክ ያውቅልናል ያድነናል
ፍፃሜ ተራራ ነፃነት እና እረፍት በግብፅ የለም በግብፅ የለም በስደት
ሕያው ታሪክ አለሽ ልብን የሚያኮራ ሐገሬ በሽሽት አልደላንም አልደላንም
ባሕሩን አሻግረህ መልሰን መልሰን ለሞት
ከምንጭ ውሃ(ዘማሪት የትምወርቅ) ለባርነት አትስጠን አትስጠን
የዳንኤል አዳኝ መከታው መከታው
ከምንጭ ውሃ ስትቀዳ ቢያያት እስቲ የዮሴፍ እረዳት እረኛው እረኛው
አንቺ ሴት አጠጭኝ አላት ዝናባትን ጉድጓዱ ወህኒው አይረታንም
አይረታንም
ያስገኘ አባት
ከጎናችን ስትሆን መድኃኒዓለም መድኃኒዓለም አንተ ነህ
እስራኤልን ያጠጣ ከዓለት
ተስፋችን ሕይወታችን ሕይወታችን ፈጥረህ የማትጥለን
ተጠማና ወደ ምንጭ ዳር
አባታችን አባታችን
ገሰገሰ ከሳምር መንደር
ሰውን ማየት ትተን ጠርተንሃል ጠርተንሃል
ሊያስተሳስር ሕዝብን ከ አህዛብ ቆሞ ታየ
ምድረ ርስትን ስጠን ይቻልሃል ይቻልሃል
ከውሃ ወደብ
የሚለመን እርሱ ለመነ
ሁሉ እያለው ባዶ ሰው ሆነ
ትሁት ጌታ ጅረት ወረደ
የልዩነትን ግድግዳ ናደ

30
አለህም እንዳልል እንዲህ ይደረጋል
ዘማሪ ዘርፉ ደምሴ
የለህም እንዳልል ይመሻል ይነጋል
ይመሻል ይነጋል
ዓርብ እሮብ (ዘርፉ ደምሴ በገና) እስቲ መከራዋን ልሁን ተናጋሪ
በበረት ወለደች ሆና መሸአዳሪ ሆና
ዓርብ እሮብ ሁዳዴን እንግደፍ ያላችሁ/2/ ጊዜ መሸአዳሪ
እንዲህ ይደርሳል ስሙኝ ልንገራችሁ ላሞች አመጡላት ትንፋሽ የአራስ ጥሪ
እኛ ሀገር ተቀምጦ በክርስቲያን ስም/2/ አሳ መሆኑን አውቀውት የእነርሱ ፈጣሪ
ማን ይበላል በሁዳዴ ጾም የእነርሱ ፈጣሪ
እዝራ በመሰንቆ ዳዊት በበገና/2/
አምላክም እንደሰው ይወዳል ምስጋና እዩልኝ
ጲላጦስም (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ያንን ጌጥ አልጠገብ ባይ/2/ መርገፍ
ቅኝት - ሰላምታ
ጨመረበት በጥበቡ ላይ
4245 313 15423 312 45
ታጥቦ ተገንዞ መጣሁ ሳይቀበር/2/ 4245 313 15442 222
ትናንትና ሰንበት በዓለ እግዚአብሄር ነበር ሞጣ
ቀራንዮ ሁሉም ደብር ነው/2/ በኢየሱስ ጲላጦስም ባይቃወመው ቅናት
ንገረኝ ያለቀውን ሰው ጠይቆት ባያገኝበት ሐሰት
ሞት ደግ ሰው መስሎ ባህታዊ ምዕመናን/2/ ወጣኒ እንደነሱ ይሙት ማለቱ ጨንቆት የለም
ይዞ ሄደ ወደ ቤተ-ክርስቲያን ብሎ ከተገረፈ ስቅለት
የሁዳዴውስ ጾም ምንም አላለው/2/ ሰው ሁሉ ያዝኑለታል ይራሩለታል መስሎት
ያለቀው በህማማቱ ነው አስገረፈው እስኪታይ ድረስ አጥንት
አሊፍ ብሄድ ብዬ እታው ድረስ ሳውቀው/2/ ገርፎ መስቀል አይደለም እና ስርዓት
ቤት በመሃል ገብቶ ልቤን አስጨነቀው ከገረፍነው ልቀቁት ይሂድ ፍቱት
ቢላቸው እነሱም እንዲህ አሉት
መልካም ቤተልሄም (ዘርፉ ደምሴ በገና) ይህንን ሰው ካላራቅክልን በሞት
አይደለህም የቄሳር ወዳጅ ከጥንት
መልካም ቤተልሄም መልካም ደጀ ሰላም እኔ ካንተም በቀር የለውም ሌላ ጠላት
አምላክን ብሆን በጉልበቴ አልኮራም ጲላጦስም ከፀብ ክርክር በቀር
ላላሰነብተው ላፈርሰው አልሰራም ቢያጣባቸው አንድ የሚጠቅም ነገር
በጣም ተደነኩኝ ስትሰራው ባይ ለካ እንዲጠበቅ ሚስቱን ልኮባት ነበር
ይህ ገላችን አፈር ኖሯል ወይ አፈር ውሃ አምጥቶ እጁን ይታጠብ ጀመር ከዚህ
ኖሯል ወይ ሰው ደሜ ንፁህ ነው እያለ
ሰው ሁሉ በሆዱ ጠጅ እያማረው በህዝቡ ዘንድ ነገሩ ቀላል መሰለ
እግዚአብሄር ጠላና እንጀራ ነሳው እንዲህ አሉ እኛ እንፍራው ደሙን
እንጀራ ነሳው ፍዳው በኛ በልጆቻችን ይሁን
ሰው ሁሉ በርስቱ ይጨርሳል ሀብቱን የኋላ እንዲህ ብለው የተናገሩት ቢከፋ
የኋላ ላያጣው መሬቱን ትንፋሻቸው አንደበታቸው ከረፋ
ላያጣው መሬቱን ተወለዱ የአይሁድ ልጆች
የዛሬ ዘመን ሰው ሁሌ አትርሱኝ ባይ ሁሉም
ካዘንኩማ እራሴን አላድንም ወይ ደም ጨብጠው ፍፁም ደም ጎርሰው ወንዶች
አላድንም ወይ ሴቲቱም በማህፀን ውስጥ ሳለች
ይሉኛል አረጀህ መች ምድርን ይዣለሁ በተፈጠሮ የምትወለድ ሆነች ጲላጦስም እኔ
የኮራሁ መስዬ መሬት ለቅቄአለሁ መሬት ንፁህ ነኝ ብሏቸው እናንተ ግን ስቀሉት
ለቅቄአለሁ ብሎ ሰጣቸው
እንግዲህ ረዳት የት ሀገር አግኝቼ ተቀብለው ጭፍሮች ይዘውት ሲደርሱ
እኖራለሁ እንጂ ካቡን ተጠግቼ በአደባባይ ይዘብቱበት ተነሡ
ካቡን ተጠግቼ የእሾህ አክሊል ታተው ደፉበት በራሱ ልብሱን
መጾሙን ይጾማል ሁሉም ገፈው ሃር አለበሱት እነርሱ
የአዳም ልጅ በቀኝ እጁ አስያዙትና እ'ለት
የጊዜውን መድረስ የሚያውቅ የለም እንጂ እንዴት አለህ የአይሁድ ንጉሥ አሉት
የሚያውቅ የለም እንጂ ከፊቱ ላይ እየሰገዱ ዘበቱ
እዝራ መሰንቆውን ዳዊት በገናውን የሰጠን ለምን ነው ብድግ ብለው ምራቅ ተፉበት በፊቱ
ማርያም ያረገችው በቶማስ በኩል ነው የሰጡትን ያቀበሉትን እ'ለት
በቶማስ በኩል ነው ተቀብለው እራስ እራሱን መቱት
31
ገፈፉና ያለበሱትን ሜላት ይበላሃላ/2/
አለበሱት የለበሰውን ከጥንት አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ርህራሄ ጥቂት የላቸው ለሁሉ በላው መረሬ/4/
ከገረፍነው እንዴት ይሰቀል ሳይሉ ሊሰቅሉት ያንን ፈጣሪ ያንን ከያኔ
በሮማውያን ልማድ ወሰዱት ግንድ በላው መረሬ በላው አፈር
አሸክመው አይሁድ በላው አፈር/4/
ለትዕግስቱ የለውምና አምሳል ያንን አደራ ያን ቃልኪዳን በላው
በአንዲት ሰዓት እነርሱን ማጥፋት ሲችል አፈር/2/
የምትሰቅሉኝ በምን ነገር ነው ሳይል በላው አፈር/2/
ሄደላቸው ተሸከመና መስቀል ያንን አላማ ያንን ሀሳብ
ቀራንዮ እንዲህ አድርገው ወስደው በላው አፈር/2/
ሊፈጸም ዳዊት በመዝሙር ያለው ይበላሃላ/4/
እጁን እግሩን ከመስቀሉ ጋር አብረው አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ቸነከሩት እንደ ብራና ወጥረው ይበላሃላ/4/
ሠልስት አልፎ ድብ ድንበር ቀትር ሲሆን አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ሊሰውር የፈጠሪውን እርቃን በላው አፈር/2/
ፀሃይ ነሳ የለበሰውን ብርሀን ያንን ታሪክ ያንን ዘመን ያንን
ላያትም ሰው አምላክነቱን አስታውቃ ባህል ያንን ፍቅር
ተለወጠች በደም ጠለቀች ጨረቃ በላው አፈር/2/
ከዋክብትም ፈጠሪያቸውን አውቁ ያንን አንድነት ያንን ህብረት
እንደ ቅጠል ከመስቀሉ ስር ወደቁ በላው አፈር/2/
መጋረጃው ያለው ከይሁዳ መቅደስ ይበላሃላ/4/
ተቀደደ ከላይ እስከታች ድረስ አንተንም መሬት ይበላሃላ/2/
ድንጋዮችም የሚነካቸው ሳይኖር እንደ
ዳቦ ይቆራረሱ ጀመር መቃብሮች
በቀራንዮ ያሉት
በጌቴ ሴማኔ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ተገለጡ አፋቸውንም ከፈቱ
ቅኝት - ሠላምታ
ሙታንም ከስድስት መቶ ያነሱ
423 224 542 222
አምስት መቶ ከመስቀሉ እግር ተነሱ ስብሀት ለአብ 423 115 113 224 542 222
ወወልድ ወመንፈስቅዱስ
ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ በጌቴ ሴማኒ በአትክልቱ ቦታ
ለእኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ/2/
ይበላሃላ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
አዳምና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት
እኛም ነበረብን የዘለዓለም ሞት/2/
ይበላሃላ/6/
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ
አንተንም መሬት ይበላሃላ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ /2/
በላው አፈር/6/
ዓሣ አትብሉ ብሎ ቄሱ ሲራገም ዓሣማ
ያንን አንገት ያንን ከንፈር
ይበላል በኩዳዴ ጾም /2/
በላው መረሬ/3/በላው
አፈር የተጠበሰ ዓሣ ይሸታል እጃችሁ
ያንን የዋህ ሰው ያንን ገጠሬ ኧረ እናንተ ሰዎች ዓሣማ በላችሁ /2/
በላው መረሬ/2/ መለስ ቀለስ ብላ አየችሁ ቀሚሷን
ይበላሃላ/4/ እረሳችው እና ከአፈር መለወሷን /2/
አንተንም መሬት ይበላሃላ በስምንተኛው ሺ በተልከሰከሰው
በላው አፈር/4/ ቤተክርስቲያን ይስሟል አይጣሉም ከሰው
/2/
ያንን አንገት ያንን ከንፈር
ሠርቼ ሠርቼ አዳራሽ ከልፍኝ
በላው አፈር/4/
በማለቂያው ጊዜ ላፈር ሰው ሆንኩኝ/2/
ያስተማረህን ያን መምህር
እስከዛው ድረስ ነው ሲሶ ማረሳችን
ያንን አዋቂ ያንን ጠቢብ
እንገባው የለም ወይ በየመሬታችን /2/
በላው አፈር/4/
ጐድን ከዳዊት ተብትበህ ጥበሰው
ሀገር ተረካቢ ያን ተማሪ
እስኪበላ ሞቱን አይውቅምና ሰው
በላው መረሬ በላው አፈር/2/
/2/
ሀገር ጠባቂ ያን ወታደር
ሰው ከሶኛል አሉ ቆሞ አደባባይ
በላው አፈር/2/
32 እውነት ነውር ሆኖ ሊያስቀጣኝ ነው
ወይ /2/
ሸንበቆ ግድግዳ ማገር ከመቁረጥ ማዘን ቤት ከኤፍራታ ይወጣል ብሎ ንጉሥ
ይሠራል የማይናወጥ /2/ ሚኪያስ የተናገረው ሲደርስ
ሸማኔው ሰውዬ ችግር ሳይገባው ሳታፋልስ የወላዶችን ሥርዓት
አንድ አርብ ቢኖረው ለሥጋ ሸጠው /2/ ከሱጋር ብዙ መላእክት መጡና
አቀረቡ ከጸሎት ጋር ምስጋና
ኧረ ስማኝ ሀገሬ (ዘርፉ ደምሴ በገና) ሊገርዙት እንደ ኦሪቱ ሥርዓት
ቅኝት - ሰላምታ ወሰዱት በ8ኛው ዕለት
423 224 542 222 ስሙን ኢየሱስ ብለው ጠሩት
423 115 113 224 542 222 ደሙ እንዳይፈስ ከዕለተ ዓርብ በፊት ገረዡ
በእጁ የያዘው ስለት . . .
ኧረ ስማኝ አገሬ ተው ስማኝ አገሬ ኧረ ስማኝ ሀገሬ /2/ አደረገ በተአምራት ግዝረት በአርባ
በጌቴ ሴማኔ በአትክልቱ ቦታ ቀኑ ዋኖስ ርግብ ይዘው በአገር
ለኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ /2/ ስምኦን የሚባል ነበር
አዳምና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት ተጠራጥሮ የድንግሊቱን ነገር እንደ
እኛም ነበረብን የዘላለም ሞት/2/ ትሉ ካልጋ ተጣብቆ ሲኖር
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ ያን ዕለት ከተኛበት ተነስቶ በድካሙ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ2/ አሳ በመንፈስቅዱስ ተጽናንቶ
አትብሉ ብሎ ቄሱ ሲራገም አሳማ ምኩራብ ገብቶ ከምኩራብ ገብቶ ሕፃኑ
ይበላል በሁዳዴ ጾም /2/ ተቀብሎ ጌታን ቢይዘው ከጭኑ
የተጠበሰ አሳ ይሸታል እጃችሁ ታደሰና በዐምስት መቶ ዘመኑ ወደ
ኧረ እናንተ ሰዎች አሳማ ፊት የሚሆነውን ነገር
በላችሁ/2/ ተናገረ እጅግ በሚያምር ምስጢር
መለስ ቀለስ ብላ አየችው ቀሚሷን እንዲደረግ የሰው ሁሉ ድህነት
እረሳችው እና ከአፈር መለወሷን/2/ ተናገረ ነቢያት ሐናም ትንቢት
በስምንተኛው ሺ በተልከሰከሰው
ቤተክርስቲያን ይስሟል አይጣሉም ከሰው/2/ ሰርቼ የእመቤታችን ምሥጋና (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ሰርቼ አዳራሽ ከእልፍኜ
ቅኝት -
በማለቂያው ጊዜ ላፈር ሰው ሆንኩኝ/2/
ሰላም ብዬ እስቲ ልጀምር ምሥጋና በይባቤ
እስከዚያው ድረስ ነው ሲሶ ማረሳችን
ደስ በሚያሰኘው በገና ለኣምላክ እናት ለሰማይ
እንገባ የለም ወይ በየመሬታችን/2/ በበገና .
ለምድር ፈጣሪ ለእሷ አዝማሪ እዝራና ዳዊት
.....
በባህርይ ቃል ኪዳኗ የማይፈርስባት ነዋሪ
ጐድን ከዳዊቱ ፈትፍተህ ጥበሰው
እኛን ይዛ ፍጥረት ዓለምን መካሪ
እስኪበላ ሞቱን አያውቅም እና ሰው/2/ ሰው ወለላዊት ቤዛዊት ዓለም ብፅህት
ከሶኛል አሉ ቆሞ አደባባይ ከወተት ታምርሽ ጥዑም ትሁት ከወለላ
እውነት ነውር ሆኖ ሊያስቀጣኝ ነው ወይ /2/
ታምርሽ ሲበላ
ሸምበቆ ግድግዳ ማገር ከመቁረጥ ማዘን ቤት
የብርሃን ዘውድ የብርሃን አክሊል ደፍተሽ
ይሠራል የማይናወጥ/2/
ድረሽልኝ በሠረገላ ሆነሽ
ሸማኔው ሰውዬ ችግር ሳይገባው
ይሸሻሉ ሰይጣናት አንቺን ሲያዩሽ ያንን
አንድ አርብ ቢኖረው ለሥጋ ሸጠው/2/ ኧረ
ግሩም ያንን ደስ የሚል መአዛ ወለደችው
ስማኝ . . . . . . .
በቤተልሔም ተጉዛ
ጣናን በታንኳ ላይ ሲጓዙ ብታይ ኧረ አባይን
ምጥ የለባት በመላእክት እጅ ተይዛ
በግር ትጓዛለህ ወይ /2/
የታደለች እንደሷ ያለች ብጽህት
ድንግልም (ዘርፉ ደምሴ በገና) የበላውን ሰባ ስምንቱን ነፍሳት
ቅኝት - ሠላምታ አገባችው በጥርኝ ውሃ ገነት
4245 313 15423 312 45 ከአድማስ አድማስ ወረቀት ቢሆን መሬት ቀለም
4245 313 15442 222 ቢሆን የ3ወር ዝናም ክረምት
ቢጻፍ አያልቅ የተአምርሽ ብዛት
ድንግልም በምትወልድበት ወራት ስብሃት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ
በሮም መንግሥት ባውግስጦስ ቄሳር መንግሥት ሰው ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ
ሁሉ ግብር ሊቆጠር ታዘዘ የበላኤ ሰብ እመቤት
ዮሴፍም ድንግልን ይዞ ተጓዘ ነፍሴን አድኛት እባክሽ
ከገሊላ ከነበረበት መንደር
ቤተልሔም ወደምትባል አገር
33
ለተራበ ሰው ያላበላ እናንተም ከሥራ እረፉ ሲለን
ለተጠማ ሰው ያላጠጣ በፈጠሩት በስምንተኛው ዕለት
ለታረዘ ሰው ያላለበሰ በሣልስት ብቻውን ሆኖ ቢያዩት
6ቱ ቃላት ያልፈፀመ ሰው ወየው ንግበር ብለው ከጐኑ አንስተው አጥንት
በዚያች ቀን የፍርዱ ለታ ልትረዳው ሔዋንን ፈጥረው ሰጡት በአርባ
እስኪ ልናገረው የርሱን ልዕልና ቀኑ ወስዶ አግብቶታል ገነት
የኪሩቤል መቅደስ የሱራፌል ጽና /2/ አግብቶትም ወስኖለታል ስርዓት
የዘካርያስ አያት የተቋም ላይ ፋና አትንካ ሲል ከዕፀ በለስ ቅንጣት ብላ
የሰሎሞን ሽቶ የዳዊት በገና /2/ ጠጣ የቀረን ሁሉ ፍጥረት
የሩሁባን ምግብ የደውያን ጤና ከምድር በላይ ከሰማይ በታች ያለው
የሙሴ ሐመልማል ያያት ደብረ ሲና ፍጥረት ሁሉ ላንተ ይገዛል አለው
የዳንኤል ጉድጓድ የእንባቆብ ምግብና ቢቀርብለት ዕፀ በለስን መብላት ሳይታመም
የኢሳይያስ ፅንስ የገብርኤል ዜና ከህመም በኋላም ሳይሞት ሊያወርሰው
የዲያቢሎስን ርስት
ስለ አዳም መፈጠር (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ቅኝት - ሠላምታ እስመ አንተ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ዲያቢሎስን ከሁሉ በላይ አርጐት እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር እስመ
በብልጠት አምላክ የሚሆን መስሎት አንተ ምሉአ ፀጋ መክብር
ፈጠርኩ አለ ይኽንን ሁሉ ፍጥረት ትባላለህ በነግ በሰልስት በቀትር
መላእክት ፈጥረህ አሳየን ቢሉት ሊፈጥር ኢየሱስ ደግ ባለ ጸጋ ንጉሥ
እጁን ጨመረ ከእሳት ኢየሱስ በአፈ ሁሉ ውዱስ
እሳት አውቃ የዲያቢሎስን ትዕቢት ኢየሱስ ቅዳሴ ሥራ ወነፍስ
አረገችው እሳት የበላው ጅማት አንተ እንጂ ነህ የማትዋረድ አታንስ
ተባበሩ መላእክት ሁሉ ሊክዱ ብርቱ ዳኛ ያላንተ የለ ደገኛ ፈጣሪዬ
የሰገዱ አብረውት ሲኦል ወረዱ በከንቱ አለቀች እድሜዬ ሳልገዛ እያሸነፈኝ
ጌታም አይቶ የእኩሌቶቹን ሀዘን እሱ ሥጋዬ
ክዶ ሳያስክዳቸው ሰይጣን ለማመን ዳሩ ግና አዛኝ እሩህሩህ ነህና
ፈጠረላቸው ብርሃን አደራህን የነፍሴን ነገር አትጽና መበስበስ
መላእክትም ይህንን ብርሃን አይተው ደግሞ አለ ገና መፍረስ መነሣት ደግሞ አለ
ሰገዱለት ቅዱስ እግዚአብሔር ብለው ገና ፍርድ መስማት በአንቲቱ እስመ ለዓለም
በኹለት ቀን በተዠመረ ፍጥረት ተናግረው ምህረቱ መላእክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ ሌላ
ውሃውን ከሦስት ጌታ ያ ላንተ የለም በውነት
አንዱን ጠፈር አንዱንም ሐኖስ አሉት ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ
አንዱን ብቻ ከናጌብ ወዲያ ዳርቻ ለዓለም እስክ ዘላለም ድረስ
ሠፈሩበት ሌዋትንና ብሄሞት በሦስት
ቀን በተዠመረ ፍጥረት
ልታበቅል ምድር ሐመልማል ዘርፈ ዳግም ስትመጣ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ቢላት
ቅኝት - ስለቸርነትህ
አበቀለች ከአዝርዕት ጋር አትክልት በዐራት
ቀን እንዳይሠለጥን ጽልመት ከከዋክብትም ዳግም ስትመጣ በዓለም ፍፃሜ
ከጨረቃ ጋር ሌሊት በመዓልትም ፀሐይ እንዴት አይህ ይሆን በየት በኩል ቆሜ /2/
ደገኛው ፍጥረት ተፈጠሩ ለኛ ሊያበሩ
ለነፍሴ ሳልሰንቅ አንዳች በጐ ነገር
በውነት
እንዴት እወርሳለሁ የመንግሥቱን ሀገር/2/
የኀሙስ ፍጥረት ገና እንደሆነ አይተው
እግሮቼ ካልቆሙ ከቅስት ተራራ በረከት
ለታውፅኑ ባህር ዘመድ ዓሣት ብለው
ካልያዙ የጽዮንን ሥፍራ
የሚበርን የሚኼደውን በእግሩ
በቁጣው እሳት ፊት እንዴት ይድናሉ በመቅረዙ
ለአንክሮ ለተዘክሮ ፈጠሩ ዐርብ
በርተው በክብር ካልዋሉ/2/
ጠዋት አዳም የኛን አባት ንግበር
ዓይኖችህ በፍቅር እንዲያዩኝ በምህረት
ሰብ በአርአያ ቢሉት ተፈጠረ
ልተከል በደጅህ ከድህነት ሰገነት /2/ ሳልል
ከመኸለኛው መሬት ሥራውን በ6
በላዬ ላይ ተራራን ተከዳን በንስሀ ልቁም
ቀን ፈጽሞ ዐረፈበት በ7ኛው ዕለት
በምጽአትህ ቀን/2/
ደግሞ ሥራችንን በ6 ቀን ሠርተን

34
አለቆች ሲሻሩ ከዙፋን ሲወድቁ አልታገልህም ግራ ካገባኸኝ
ጠቢባን ሲሰንፉ በኃይልህ ሲወድቁ ደግሞም ማፈር አለ ከሰው ፊት ጥለኸኝ
አቤቱ ባርያህን አትተው ብያለሁ አይቀርም ሞቱ
ትንሣኤህን ለክብር ለመንግሥትህ በለው/2/ ላንተ ደግሞም ማፈር አለ ከሰው ፊት ጥለኸኝ ከሰው ፊት ጥለኸኝ ዲያቢሎስ
የማቀርበው አጣሁ በጐ ነገር ከሚስቱ ሳጥናኤል ከሚስቱ ተጣልቶ ሲፋታ
ከፍቶ የሚያስገባ የመንግሥትህን በር/2/ ለሷ የደረሳት ቀሚስና ኩታ
አለው ባዶ እጄን መብራት ሳላበራ ለሷ የደረሳት ቀሚስና ኩታ ምን ያሳዝንሀል
ኃጢኣቴ በዝቶ መቅረዜ ተሰብራ/2/ ብዙ ልብ አልባ ላንተም ይደርስሀል
ኃያላን ሲፈቱ ሲሰበር ምድርን ጠላ መጥመቅ /2/ ማን አስተማረው እየጠራ
ቀስታቸው አጠጣው ይኽን ሁሉ ሰው
ትምክህታቸው ሲቀር ሲጠፋ ስማቸው አይቀርም ሞቱ
ታናሹን ባርያህን ጻፈኝ በመጽሐፍህ እየጠራ አጠጣው ይኽን ሁሉ ሰው ሥራ
ቅዱሳን ካሉበት የድህነት መዝገብህ/2/ ፈቶ ዋለ ትላንት ሸማኔው
ጣዖታት ሲናዱ ወድቀው ሲሰበሩ ያ ቀለምሽ ነው ወይ የተበላሸው /2/
ገፃቸው ሲጠቁር ወድቀው የነበሩ
ሀፍረት ሲከናነብ አንተን የበደለ አዲስ ቤት ስትሠሩ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ዐየን በምህረት ጻድቅ እንደ በቀለ/2/
ቅኝት -
ዐርብ የታረደውን (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ቅኝት - አዲስ ቤት ስትሠሩ ባለ ጉልላት
ማዘን ጨምሩበት እንዲሰነብት
ዐርብ የታረደውን /2/ ምነው ባገኘሁት
ተካፈሉት አሉኝ እቴ የኛን እጣ
ሥጋውን በልቼ ደሙን በጠጣሁት
የትም ሀገር ብንሄድ በይ መሬት አናጣ ቤቴን
አይቀርም ሞቱ
መንገድ ዳር ሠርቼው ቅር አለኝ
ሥጋውን በልቼ ደሙን በጠጣኹት
አላፊው አግዳሚው ያፈርሰው መሰለኝ
ሥጋዬና ነፍሴ ትግል ገጥመውብኝ አዬ
መካሪዬ በዛ ቤት ሥራ የሚለው
ጉድ ወየው ጉድ ወየው መከራዬ ሞት
ምን ያታክተኛል አሁን ላፈርሰው ጣፍጦኝ
አንተ ነህ አሉኝ መቼም ገላጋዬ አይቀርም
እንዳልበላ ይምረረው ብለህ ምነው በሥጋ
ሞቱ
ሀሞት ጨምረህ ሰጠኸኝ
ሞት አንተ ነህ አሉኝ መቼም ገላጋዬ ሚ
ገበያ ወጥቼ ብመለከተው
መጠን ሳይባል የመጣው ቀድሜ ሥጋህና
በጣም በዝቶ አየሁት ሥጋ ፈላጊው
ደምህ አመለጠኝ ቆሜ
ዳዊቴን ወሰደው የማላውቀው ልጅ
አይቀርም ሞቱ
የማይቀር ገንዘቤን ደግሞት ይስጠኝ እንጂ ለምን
ሥጋህና ደምህ አመለጠኝ ቆሜ
ይዘሽዋል ዳዊቱን ለምስል
ሥጋዬን የበላ ደሜንም የጠጣ ከእኔ ጋር ይኖራል ብለህ ተናግረህ
ከስብሐት ለአብ ወዲህ ይደገም ይመስል
ተኮነን ብትለኝ ተኮነን ብትለኝ
ድጓውን ክተቱት አስተጋቡት በጣም
እንወርዳለን አብረን እኔ ምን ቸገረኝ
በቃ ተከተተ ከእንግዲህ አይወጣም ይገኝ
የክብር መብራቱ እሳቱ ሲቃጠል
መስሎኝ ነበር የመጣን ከተማ
አዬ ጉድ ወይ ሰይጣን አጠፉት በቅጠል
እንግባ አገራችን እውነት ከጠፋማ
ከዛ ከሞኝ ሰው ከዛ ከቂሉ ሰው ከዛ ከየዋህ ሰው ተወልጄ ከአዳም አንዱ
የራበው ካልበላ እንደምን ይሆናል
ትቶት ሲሄድ ስንቅ አያሳነዳም
ከዚያ ወዲያ ጾም ነው ህማማት ይጀምራል ዐርብ
አይቀርም ሞቱ
ረቡን በላሁ እንጀራ በአዋዜ
አንዱ ትቶት ሲሄድ ስንቅ አያሳነዳም እስቲ
እንዲህ ቶሎ ብሎ ለሚደርሰው ጊዜ
ልናገረው የርሷን ልዕልና
የኪሩቤል መቅደስ የሱራፌል ጽንሐ
የሱራፌል ጽንሐ /2/ እንመን በስሙ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ዘካርያስ ያያት የተቋም ላይ ፋና ቅኝት -
የሰሎሞን ሽቶ የዳዊት በገና የዳዊት
በገና /2/ እንመን በስሙ በፈጠረን ጌታ
የርሁባን ምግብ የድውያን ጤና እርሱ ነው በሞቱ አዳምን የፈታ /2/
የሙሴ ሐመልማል ያያት ደብረሲና ያያት ከመቃብር በላይ ስማችንን ጽፎ
ደብረሲና /2/
ጠራን በትንሣኤ ሞትን አሸንፎ /2/
የዳንኤል ጉድጓድ የእንባቆብ ምግብና
ሰዎች ተሰብሰቡ ከፍሪዳው መንደር
የኢሳይያስ ጽንስ የገብርኤል ዜና
የመከሩ ዘመን ደርሶ ሳንሰበር /2/
የገብርኤል ዜና /2/
አንተ ነህ ይሉኛል /2/ የዓለም ሁሉ ጌታ 35
ሰማይና ምድርን ያቆምክ ያለዋልታ ያቆምክ
አጫጆች ቆመዋል ከደጃችን በራፍ ፍሬ ለቃቅሞ አምጥቶ ሰጣት ዘንባባ /2/
ይነጠፍ ፊታችን የጽድቃችን ምንጣፍ/2/ በመከራ ጭንቅ ልትሞት ተርባ ዝላ
ሃይማኖት አቅንተን ምግባር እየሠራን ደረሰች ከቁስቋም አንባ
ቤተል እንታደም አምልጠን ከካራን /2/ በመከራ ጭንቅ ተርባ ዝላ ደረሰች ቁስቋም
የደም ጣቶች ካሉን ይንጹ በንስሀ ዘንግተዋል የሰሎሞን ዘንግ እሴይ ከንፈሮቿም
እርሱ ይሰጠናል የሂሶጵን ውሃ /2/ መከኖ ያፈራው እንኮይ ፀጉሯም ደግሞ የሊባኖስ
የእግዚአብሔር ልጆች ነን የተሠራን በደም ዱር መሳይ
ወድቋል ከላያችን የታቀፍነው መርገም/2/ ጠቆረች በዚያ በሀሩርና በፀሓይ
ተሠርተናልና በእጅ ዳግም እንደገና ለሕይወት ጠቆረች በዚያ ፀሓይ ጠቆረች በዚያ ፀሓይ
ተከለን ሞትን ነቀለና /2/
የሞትን አቀበት አፍርሶ በደሙ ማዘን ጨምሩበት (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ሁላችን ከበርን በገናናው ስሙ /2/ ቅኝት -
የመቃብር ስሞች ፈርሰው ተዘነጉ አዲስ ቤት ስትሠሩ ባለ ጉልላት
በመስቀል ተሰቅሎ ታርዷልና በጉ /2/ ማዘን ጨምሩበት እንዲሰነብት
መድኃኒት ነውና ኢየሱስ ክርስቶስ ተካፈሉት አሉኝ እቴ የኛን እጣ
ሸሸ ከላያችን ያስጨነቀን የትም ሀገር ብንኼድ በይ መሬት አናጣ ቤቴን
መንፈስ /2/
እመንገድ ዳር ሠርቼው ቅር አለኝ
ሞት የተጻፈበት መዝገቡ ተከደነ
አላፊው አግዳሚው ያፈር ሰው መሰለኝ /2/
የሌጊዮን ጭፍራ ፊታችን ተነነ /2/
መካሪዬ በዛ ቤት ሥራ የሚለው /2/
በብርሃን መስቀል ጨለማን ገፈፈው
ምን ያታክተኛል አሁን ላፈርሰው /2/ ጣፍጦኝ
መቃችን ወለቀ ፊት ለፊት አየነው /2/
እንዳልበላ ይምረረው ብለህ /2/ ምነው በሥጋ
የፍቅር አይኖቹን ተክሏል በላያችን ፍጹም
ሞት ጨምረህ ሰጠኸኝ /2/
የወደደን ያዳነን ጌታችን /2/
ገበያ ወጥቼ ብመለከተው /2/
የሸጥነውን ሀገር በደሙ ገዛልን
በጣም በዝቶ አየሁት ሥጋ ፈላጊው /2/
እዳችንን ከፍሎ ሕይወት ታወጀልን
ዳዊቴን ወሰደው የማላውቀው ልጅ /2/
ኃይልን አስታጠቀን ከበበን ሞገሱ ሸፈንን
የማይቀር ገንዘቤን ደግሞት ይስጠኝ እንጂ/2/ ለምን
በደሙ ባማረ ቀሚሱ /2/
ይዘሽዋል ዳዊቱን ለምስል
ተወለደልን (ዘርፉ ደምሴ በገና) ከስብሃት ለአብ ወዲ ይደገም ይመስል
ቅኝት - ድጓውን ክተቱት አስተጋቡት በጣም በቃ
እራቆቱን በዚያ በክረምት በብርድ ተከተተ ከእንግዲህ አይወጣም ይገኝ
ወድቆ አደረ እኛን ለማዳን ቢወድ መስሎኝ ነበር የመጣን ከተማ እንግባ
በዚያ በክረምት በብርድ እኛን ለማዳን ቢወድ አገራችን እውነት ከጠፋማ ድጓ ጾመ ድጓ
እረኞቹም አቀረቡለት ማፈድ ተሰቅሎ ከቤቴ
አይተው ነበር መላክ ከሰማይ ሲወርድ እኔስ የሚገርመኝ ሳልማር መቅረቴ ሸክላ
አቀረቡለት ማዕድ መላክ ከሰማይ ሲወርድ በሩቅ ሲያዩት ብረት ይስላል
ሰባ ሰገልም መጥተው በምሥራቅ በአውድ ለመረመረው ሰው ገል አፈር ኖሯል ሰው
ሰገዱለት እንደ አገራቸው ልማድ አይቸገርም ሌሊት ዝናብ ቢሆን ጉዳት
መጥተው በምስራቅ በአውድ እንደ አገራቸው ልማድ የሚበዛው ቀን የጣለ እንደሆነ
ሄሮድስም ሰማ ተንቀጠቀጠ
አይኁድ ወሬው በዛ በኢየሩሳሌም ተስፋፋ በአዳም በደል (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ወሬው በዛ ተስፋፋ ተንቀጠቀጡ አይኁድ
እንዲህ ሲለው ተስፋውን ብቻ ሰማ እንጂ
ፈለገውና ሕፃኑን ሊገል
አላገኘም ፈጥኖ የሚያድነው ወዳጅ በአዳም ፍዳ
ሄሮድስ ሕፃናት መግደል ዠመረ ማረድ
የአዳም ልጅ ሁሉ ተጋዘ
ቅድስት ማርያም ልጇን ጠቅልላ
እያንዳንዱ በቁራኝነት ተያዘ
በዳባ ዮሴፍ ጋር ሸሸች ሆና ስንቅ አልባ /2/
ለሞትም በነፋስ በሥጋ ታዘዘ ወደ
በዚያ በረሃ በንዳድና በወባ
ሲዖል ወደ ቃብር ተጓዘ
ስትሸሽ ተያዘች በወንበዴና በሌባ /2/
በአዳም በደል ባላጋራችን ሰይጣን
እያለቀሰች ልቧ ቢዋልል ቢባባ
በሰው ላይ ተሰጠው እና ስልጣን
ወንበዴው ምሯት ወደዱሩ ገባ
ኃጢአትን አንድ እንኳን ሳይቀር በሙሉ
ልቧ ቢዋልል ቢባባ ወንበዴው ምሯት ዱር ገባ ውሃ
በየዕለቱ ያስተምር ዠመረ ለሁሉ
ቢጠማት ጠጥታ አደረች እንባዋን ዮሴፍ አይቶ
ለቃየል ነፍስ መግደል ቢያሳየው
ጥሟን ወድረቁን ተርባ
የናቱን ልጅ አቤል ወንድሙን ተጣላው
36
በድንጋዩ ራሱን ብሎ ገደለው የብርሃን ፊቱ በደም ተሸፈኖ
እንዲስፋፋ የመገዳደል ትምህርት ሊያየው አልደፈረም ፍጥረት ዐይኑን ከድኖ ድንቅ
ለዛዛኤል ለተወለደው ለሴት ነው ውለታው የበዛ ምህረቱ
አስተማረው የጦር መሳሪያ መሥራት ለገደሉት ሕይወት አንገቱን መስጠቱ
በዓለም ላይ በዝቶ እንደሠራ የአይኁድ ንጉሥ ብለው ቢዘብቱበት
ዝሙት በወነዶች ላይ እንዲቀሰቀስ ፍትወት ሊሸከም ወደደ የመውጊያውን ሸክም
ዐይንን መኳል መነቀስንም አንገት በእንሾሽላ የእጅ አቁሳዮችን ቢያድን እርሱ እየቆሰለ ያቀልጣል
የግር ጣት ማቅላት መውደዱ ፍቅሩን ላስተዋለ
አስተማረ እንዲያለ ተንኮል ለሴት አፏን ከፈተችው የኢየሩሳሌም ምድር
10ኛው ኖኅ የሚባለው ፍጡር የፈጠራት ጌታ ከመቃብር ሲያድር
እሱ ብቻ ከነልጆቹ ሲቀር ሐውልቶች ተናዱ ሙታንም ተነሡ
በየሥራው ሰው ሁሉ እሱን መሰለ ምስክር ሊሆኑ ለዚያ ለንጉሡ
ተካከለ ዓለምም በአንድነት በደለ የመከራው መንገድ በደም ተጠረገ እርሱ
እግዚአብሔርም ፍጥረት ሁሉ ፈተነ ዝቅ እያለ ከፍ አደረገ በችንካሩ ጥልቀት
አላገኘም በሕጉ በሥርዓቱ የሆነ አይለካም ፍቅሩ
ተጠጠተ ሰው በመፍጠሩ አዘነ አርምሞ ይኛላል አለመናገሩ
ሰበሰበው ቁርጠኛ መዓት ፈረደ ከሰማያት ወርዶ ዝቅ ዝቅ እያለ ከከብቶች
እስከ 40 ቀን የጥፋት ውሃ ወረደ ማደሪያ ግርግሙ ላይ ዋለ ከሐዋርያት ሀገር
አስቀርቶ 8 ራሱን የኖህ ቁጭ አለ ንጉሡ
ደመሰሰ በጥፋት ውሃ ሰውን እግራቸውን አጥቦ ጠረገ በልብሱ
ኖኅም አይቶ የወረደውን መከራ
ውሃው ሲደርቅ ከመርከቧ መውጣት ቢፈራ አሐዱ ብሎ ቅዱስ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
መሥዋት ሰዋ ጌታም ወደ ርሱ መጣና ቅኝት -
በቀስት አምሳል 4 ሳብር ባላት ደመና በፍል
ውሃ አላጠፋም ሰውን እዛ ላይ ያለች ሸክላ ሰሪ ድሃ
ብሎ ሰጠው እግዚአብሔር ለኖኅ ቃል ነች አሉ ጾም አዳሪ ማን
ኪዳን አስተማራት ጥበቡን ገል አፈር
የሰው ልጅም እንዲህ ከሆነ በኋላ መሆኑን/2/
እጅግ በዛ ብዛቱም ምድርን ሲመላ ከወጥ ቤት ገባሁ ድንገት
ኹለተኛ ከግብር አባቱ ተማረ ቋንጣ ጠብሼ ለመብላት
እንደ ቀድሞ ኃጢኣት ይሠራ ዠመረ ከወጥ ቤት ገባሁ ድንገት
በባቢሎን የኃጢኣት ግንብ . . . ይልቁንም ወድቄ ነበር ከእሳት ላይ ሥጋ
ኃጢኣት ሁሉ ከባድ ሥጋ ሥጋዬን ሳይ ሥጋ
ጣዖት መሥራት ከወርቅ ከብር ከግንድ ሥጋዬን ሳይ
የዠመረ ሴሩህ የሚባል ትውልድ ከዚያ ታች ያለች ድውይ
ሰው ሁሉ ጣዖት ማምለክ ወደደ ከቶ ምን ቀመሽ አልሻት ወይ
በጣዖት ፍቅር ልቡ እንደ እሳት ነደደ ከዚያ ታች ያለች ድውይ
ጣዖት ማምለክ በዓለሙ ላይ ኋላ ፀፀቱ ባንቺ ይሆናል
ተስፋፋ
ተይ ሥጋ ብላሽ ይሆናል/2/
የእግዚአብሔር ስም ጨርሶ ከምድር ሲጠፋ
የልጃገረድ አውታታ
ያልተሞኘ በጣዖት ባሕር ያልዋኘ
ከአውራ መንገድ ላይ ተኝታ
በዚያ ወራት አብርሃም ብቻ ተገኘ
ተነሺ በሏት ምነው
የሚጠራ የእግዚአብሔርን ስም በምድር
ይህ ሁሉ ዓለም አለም ዓፈር ነው/2/
በዚያ ወራት አብርሃም ብቻ ነበር
ትንሽ ቤት ሠራሁ እንደ አቅመኛ
የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት (ዘርፉ ሁለት ሦስት ሰው የሚያስተኛ
ደምሴ በገና) ትንሽ ቤት ሠራሁ እንደ አቅመኛ
ቅኝት - አላስገባ አለች እሷው
የኢየሩሳሌም ቆነጃጅት አሉለት ዋይ ዋይ ጠባ ሰው በሰው ላይ
የኃያላን ጌታ በግፍ ሲሰቃይ እየገባ/2/
እንደ ውሃ ሲፈስ በፊቱ ላይ የኢየሩሳሌም መንገድ
ደሙ አፋቸውን ያዙ እየተደመሙ ቅርብ ነው አሉኝ የረፋድ
በአመፀኞች እጅ መውደቅ መገፋቱ የኢየሩሳሌም መንገድ
ሊያነሳን ሽቶ ነው መታመም መሞቱ ለቀደመኝ ነው
የግፈኛን ምራቅ ገጹ ተቀበለ 37 የማዝነው ወይኔ
አላበቃም በነዚያ በእንጨት ተሰቀለ የማልቀረው/2/
የኢየሩሳሌም ሴት ኢየሱስ አምላክ ለአሞፅ ለይኁዳ
ጐልጐታ ላይ ሠርታ ቤት አለበሱክ አሞፅ አይኁዳ
የኢየሩሳሌም ሴት እፎ ተአገስክ አንተ መለኮት
እግዚአብሔር ያፅናሽ አልናት ወይ ጊዜ ሰቀሉከ አይኁድ ካህናት
ወልዳ አልሞታትም ወይ ተአገስክ አንተ መለኮት
ከሰማየ ሰማይ ወርደህ
ከድንግል ማርያም ተወልደህ ሞት እንዴት ሰነበትክ (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ከሰማየ ሰማይ ወርደህ ቅኝት -
አንተንም አሙህ እንደሰው ባንዳንዱ ቀን መልእክት
ምን እና ምን ምን እና ምን ብለው ምን ባንዳንዱ ቀን
እና ምን ብለው መልእክት ሰው ያማርራል
ከሰማየ ሰማይ ወርደህ ከድንግል የኔስ ወንድም ታዞ አባይ ዳር
ማርያም ተወልደህ ከሰማየ ሰማይ ይኖራል
ወርደህ
ቤታችው ቢሳወር ከእንግዳ ይተርፋል ቢመሽ
ትጨክናለህ ምነው
ከእኛ አደረ ነገም በእናንተ ያልፋል
አምላክ በእናትህ ሰው/2/ ወይ አጭደን አልጣልነው ወይ ከብት አልበላው ከቶ
አሐዱ ብሎ ቅዱስ መቼ ይሆን ያሣር ማለቂያው
እንዴት ይጠፋል ለቄስ
ዘመዶቼ ሁሉ አልቃችሁ አልቃችሁ
አሐዱ ብሎ ቅዱስ
ወገኖቼ ሁሉ አልቃችሁ
በስመ አብን ሳያውቅ እንዴት ኖረ እንደኔ
ይኼ መግቢያ የለው ታሰኙኛላችኹ የኔማ
ያልተማረ/2/
ዘመዶች ምን አጡ በሙሉ መልካም በቅሎ
እኔ ተሠራው ፀጉሬን ነበር ፈረስ ፈረስ አሉ
አላርፍ ብዬ ነውሬን እኔ ምንም በቅሎ ቢያምር ኮርቻው ቢመች
ተሠራው ፀጉሬን መቀመጥ አይወዱም የኔ ዘመዶች
ሌሎች ሲላጩ እያየ ዐይኔ እጄ አመድ አፋሽ ነው ሞት ይመኛል አሉ
ለምን ተሠራው እኔ/2/ ጨርሼ ሰጥቼው ዘመዶቼን ሁሉ
ከብት ጠፍቶብኝ በሌሊት ስፈልግ ሞት እንዴት ሰነበትክ እንዴት ሰንብተሀል
አደርኩ ስዋትት ከብት እግዚአብሔር ይመስገን ወዴት ታውቀኛለህ ለምን
ጠፍቶብኝ በሌሊት አላውቅህም አውቅሀለሁ እንጂ
እነግርሃለሁ ተጣርቼ የእህቴን የወንድሜን ስትዘጋ ደጅ አንተ ሁል
ይህን ቀን ወጥቼ አይቼ/2/ ጊዜ እንግዳ ሰው አጥፊ ነህ እንጂ ሞት
አገኘሁት እንደምን ዋልክ ብለው
እፎይ ታገስከኝ (ዘርፉ ደምሴ በገና) አለኝ ደና ሰንብት
ቅኝት - ሸኝቼው ተመለስኩ እኔም አላመንኩት

ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ ኪዳነ ምህረት (ዘርፉ ደምሴ በገና)
ሰማያት ወምድር የፈጠርክ አምላክ ቅኝት -
አምላክ ሰማይ ወምድር
ንኢ ንኢ ንኢ ኪዳነ ምህረት
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ
ሰዓሊ ለነ ማርያም መዝገበ ምህረት ነአ ነአ
የፈጠርክ አንተ ነህ የሰማይ መላእክት
ነአ ቅዱስ ሚካኤል ታወጣለህ አሉኝ
አምላክ የሰማይ መላእክት
ከሞት ከሲኦል
ሰባቱ ሰማያት የፈጠርክ አምላክ
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ገብርኤል
ስብሐት ለከ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ
አይደለህም ወይ ዜናዊ ሐዲስ ነአ
ቅዱስ አምላክ ሰማያት
ነአ ነአ ቅዱስ ጊዮርጊስ
መዓልቱን ሌሉቱን የፈጠርክ አምላክ
ትደርሳለህ አሉኝ ፈጥነህ በፈረስ
ስብሐት ለከ ቅዱስ እግዚአብሔር ኣምላክ
አዳምን ከሲኦል እሌኒን ከባህር
አንተ ቅዱስ
አልዓዛርን ከሞት ያወጣህ አምላክ
እፎ ሰቀሉሰ አንተን አንተን ዲበ ዕፅ
እኛንም አድነኝ ከዲያቢሎስ ፊት
ኢየሱስ ኣምላክ ለአይኁድ ለአሞፅ
ሰዓሊ ለነ ቅድስት ነይ ከደማስቆ
ሰቀሉክ አይኁድ አሞፅ
እዝራ ወደሰኪ አንቲን በመሰንቆ
መድኃኒቱም አንቲ ለመበልት
መዝገበ ምህረት ሰአሊለነ ማርያም እፎ ማርያም ሰዓሊ ለነ ድረሽ ፅጌ ሃና
አልበሱከ አንተን ከለሜዳ ዳዊት ወደሰኪ አንቺን በበገና
38
ስጠራሽ ስሚን አፀደ ገነት ለሰው ልጆች ህይወት የታሰበው ሰይፍ
ትንቢቶሙ አንቲ ለአምላክ ነቢያት አይተናል ሰምተናል በኢየሱስ አንገት ሲያልፍ
ፈጥነሽ ድረሺልኝ ዘመና መሶብ የመስቀሉ ስዕል ኧረ እንዴት ይገርማል
መድኃኒት እኮ ነሽ አንቺ ለያዕቆብ እዩት ንፁሁ በግ በአርምሞ ይነዳል
የአክሱም ጽዮን ድረሽ ኩሉ ገዳም አዝ...
መድኃኒቱም አንቲ ለይስሐቅ ለአብረሃም
ንኢ ንኢ ንኢ ኪዳነ ምህረት
የብርሃን እናት ነሽና (ዘማሪ
ሰዓሊ ለነ ማርያም መዝገበ ምህረት ነአ ነአ
ይልማ ኃይሉ)
ነአ ቅዱስ ሚካኤል ታወጣለህ አሉኝ ቅኝት -
ከሞት ከሲኦል የብርሃን እናት ነሽና የብርሃን እናት/2/
ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ገብርኤል ለምኚልን ድንግል ለምኚልን /2/
አይደለህም ወይ ዜናዊ ሐዲስ ነአ ጸጋንና ክብርን የተመላሽ ከሴቶች
ነአ ነአ ቅዱስ ጊዮርጊስ መካከል የተመረጥሽ ለቃሉ
ትደርሳለህ አሉኝ ፈጥነህ በፈረስ ማደሪያ ዙፋን ሆነሽ በደመና
መንበር የተመሰልሽ አዝ...
ዘማሪ ይልማ ኃይሉ የሽቶ ማኖሪያ የተቀደስሽ መዓዛሽ
ያማረ ሽቶ ያለሽ ውዳሴሽ ብዙ
ነው እናታችን
በይስሐቅ ፈንታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ስምሽን እያሰብን ነው መፅናኛችን አዝ...
ቅኝት -
በሀሳብ በግብር ፍጹም ሆነሽ ምንኛ
ብሩህ ነው ድንግል ልብሽ አንቺን
በይስሐቅ ፈንታ ኢየሱስ ታረደ
የሚመስል የለምና ይሰማል ምልጃሽ
ደሙን ከፈለና አዳምን ታደገ
ያንቺ ልመና አዝ...
ተጨነቀ ጌታ ተሰቃየ ጌታ
የብርሃን መውጫ ምሥራቁ ነሽ ሰውን
የኔ መድኃኔዓለም የአዳም ልጅ አለኝታ
ለለወጠ ለድል ልጀሽ ምሥጋናሽ
እንደሚታረድ በግ ተነዳ ወደ ሞት ንፁሁ
አያልቅም ለዘላለም ማህሌት ነሽና
ኢየሱስ በደል የሌለበት
በአርያም
አዝ...
አዝ...
በማመን ሊሸከም የአዳምን መከራ ስቃይ
መላዕክት ፍጥረትሽን ያደንቃሉ ጌታን
ተቀበለ ደሙ እየተዘራ ለሚገርፉት ሁሉ
በመውለድሽ ይመካሉ ሰማይና ምድር
ምህረትን ሲቸር እርሱ ግን ሲገረፍ ብዙ
ሳይወስኑት ባንቺ ተወሰነ እፁብ
ተቸገረ አዝ...
በእውነት አዝ...
የሰማነውንስ ማን ሰው እኮ አምኗል
የሽቶ ማደሪያ የተቀደስሽ መዓዛሽ
የእግዚአብሔርስ ክንድ ለነማን ተገልጿል
ያማረ ሽቶ ያለሽ ውዳሴሽ ብዙ
ባየነውስ ጊዜ ህማም ተሸክሞ ስለበደላችን
ነው እናታችን
ተገርፎና ታሞ
ስምሽን እያሰብን ነው መጽናኛችን አዝ...
አዝ...
እጁ የታሰረው ይስሐቅ ተፈታ ኢየሱስ አዝላው ወረደች (ዘማሪ
ቀረበ በሰው ልጆች ፈንታ ይልማ ኃይሉ)
ንፁህ በግ ቀረበ በደል የሌለበት በደለኛ ሆኖ ቅኝት -
ሊሰቀል ሊገደል መስቀሉን ተጭኖ
አዝላው ወረደች ወደ ግብጽ /2/
አዝ...
ስደተኛዋ የአምላክ እናት
ተቆጠረ እንጂ እንደተቸገረ በደዌ
ይህ ዓለም ለእርሷ መች ተገባት
በህማም ማቆ እንደኖረ አምላክ ለኛ
አዝ…….
ብሎ ተናቀ በሰዎች እየተፀየፉት
ዓለም በምን ውሃ ታስተናግዳት
ተፉበት ብዙዎች አዝ...
የፍቅር ምንጯ ተሟጦባት
በእውነት ደዌያችንን እርሱ
ተቀበለ እነ ኮቲባን እየላከች
የአምላከን እናት ተሳደበች እነ
በሰው ልጆች ፈንታ በእንጨት ተሰቀለ እኛ
ሄሮድስን እየላከች ህፃኑን
ግን ከሰስነው እንደ ወንጀለኛ
ስለ እኛ ቢሰቀል ሰማያዊው ዳኛ ልትገድል አሳደደች
አዝ...

39
አዝ……. የሰማዩ ሥርዓት ልዩ ስለነበር ምንም
የክብርን ጌታ ተሸክማ ውርደት አልመሰለው የድንጋዩ ክምር የፍጥረታት
ለበሰች እንደሸማ የሀብቱን ጌታ ሁሉ ፈጣሪ ተገልጠው
በጀርባ አዝላ ሰው ተዘከራት ስቃዩን አስረሱት ህሊናውን ነጥቀው
ተቸግራ አዝ……. ስብሐት ለእግዚአብሔር
በቃሉ ትዕዛዝ ምድርን ሰርቶ ልባችሁ ጆሮአችሁ መቼ ተገረዘ
ተንከራተተ ማደሪያ አጥቶ ጌታ የጠነከረ ነው ለአምላክ ያልታዘዘ
ሲወለድ የምስራች በረት መንፈስ ቅዱስን ትቃወማላችሁ
ሰጠችው ዓለም ታካች አዝ……. እንደገዛ ፈቃድ እየተመራችሁ ስብሐት
ግና መላእክት በሰማያት ለእግዚአብሔር አዝ…….
ሃሌሉያ አሉ በፍርሃት
ወልድን በአብ ቀኝ ከላይ አይተው
ደግሞም በምድር ከድንግል ክንድ ኃይልህ ሲገለጥ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከላይም ሳይጎል ተመልክተው /2/ ቅኝት -
አዝ…….
ዓለም በምን ውሃ ታስተናግዳት ኃይልህ ሰገለጥ በሰማይ /2/
የፍቅር ምንጯ ተሟጦባት አቤት ማን ይቆም ይሆን ከፊትህ ማን ይቆም ይሆን ማን
እነ ኮቲባን እየላከች ይቆም ይሆን ከፊትህ ማን ይቆም ይሆን
የአምላከን እናት ተሳደበች እነ አቤት ቀንደ መለከት ሲነፋ
ሄሮድስን እየላከች ህፃኑን አዋጅ ሲታወጅ በይፋ ጻድቃን
ልትገድል አሳደደች አዝ……. ሲጠሩ ለተድላ
በቃሉ ትዕዛዝ ምድርን ሰርቶ ምን ይሆን የእኛ ተስፋ
ተንከራተተ ማደሪያ አጥቶ ጌታ አዝ…….
ሲወለድ የምስራች በረት አቤት መላእክት ሰማዩን ሲያርሱት
ሰጠችው ዓለም ታካች አዝ……. ቀድመው ሲሰሙ መባርቅት ያልታየና
ያልተሰማ
ድምፅ ሲሰማ ከራማ
አዝ…….
አቤት ሰባቱ ነፋስ ተገልጠው
ምድርን ሲያውኳት ቀዝፈው
ሥላሴን ከሰማይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ሲታዘዝ የባህር ሞገድ
ቅኝት - ምድሪቱን ሊከድናት ለፍርድ
አዝ…….
ሥላሴን ከሰማይ እስጢፋኖስ አይቶ አይኑ
አቤት ሲጠሩ ጻድቃን ቅዱሳን
በመገረም ቀረ ተሰክቶ
መልካም የሰሩ ብሩካን በምድር
የድንጋዩ ናዳ ቢወርድበት እንኳ
የሰሩ ትሩፋት
ሥላሴን በማየት 'ረስቶታል ለካ
ሲያቀርቡ ለአምላክ ስብሐት
ስብሐት ለእግዚአብሔር
አዝ…….
የሰው ልጅ በቀኙ ተቀምጦ
ነበር አቤት ኃጥአን ግን ለፍርድ ሲጠሩ
እስጢፋኖስ ሲያየው በሚያስፈራ ክብር በጨለማ ዓለም ሊቀሩ
ካህናተ ሰማይ ዙፋኑን ከበውት የማይጠቅም ዋይታ ሆኖ
ቅዱስ ቅዱስ ሲሉ ስብሐት ስብሐት መዋረድ ይሆናል አዝኖ
ስብሐት ለእግዚአብሔር አዝ…….
ምስጢረ ሥጋዌ ተገልጾለት በአካል አቤት ሲጠሩ ጻድቃን ቅዱሳን
ሥጋው ቢታመምም ሀዘኑን ሽሮታል ነፍሱ መልካም የሰሩ ብሩካን በምድር
ከፀባኦት ስታመሰጥር የሰሩ ትሩፋት
ድንጋይ ይለቅማሉ ያልታደሉ ፍጡር ሲያሰሙ ለአምላክ ስብሐት
ስብሐት ለእግዚአብሔር አዝ…….
ለፈሪሳውያን ተሰውሮባቸው የሥላሴ ምሥጢር ድንጋይ
ሰበሰቡ ጻድቁን ለመውገር
እርሱ ግን ከሰማይ ፈጣሪውን አይቶ
ድንጋዩን እረሳው ህሊናው ተነክቶ
ስብሐት ለእግዚአብሔር
40
ውሃ አጠጪኝ አላት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) አቤቱ ንፁህ ልብ ፍጠርልን ሰውን
ቅኝት - የሚያስወድድ ካለ እንከን
አንደበታችንም እንዲናገር
ውሃ አጠጪኝ አላት አፍላጋት የሰራው እንደ ስለ ሰላም ቋንቋ ስለ ፍቅር
ተቸገረ ውሃ እንደጠማው ሰው አይሁዳዊ አዝ…….
አለችው አወይ አለማወቅ ሰማያዊው አምላክ በእግዚአብሔር ፈቃድ የሚመራ
እራሱን ቢደብቅ ትሩፋት ደግነት የሚሠራ
የእግዚአብሔር ስጦታ ውሃ ብጠይቅሽ አንደበቱ ሁሉ የታረመ
የሚፈርሰውን ዘር ትልቅ ነገር አርገሽ ለቃለ ወንጌሉ የደከመ
አንተ አይሁዳዊ እኔ ሳምራዊ ነኝ በበገና...
እንዴት ይቻልሃል ውሃ ልትጠይቀኝ ምግባርና እውነት የተሰጠው
አዝ……. እባክህን ስጠን ሁነኛ ሰው
እያልሽ ካለ እውቀት ግንብ እየገነባሽ ምነው አንተን የሚመስል በሕይወቱ
መለያየት መፍረስንስ ፈለግሽ ትለምኚኝ ፍቅርና ትህትና የግል ሀብቱ
ነበር የህይወትን መጠጥ የእኔ አምላክነት አዝ…….
በፊትሽ ቢገለጥ አዝ……. የማስመሰል ፍቅር እየበዛ
ወልደ ጓለእምህያው ውሃ ቢጠይቃት ዘሩን ሰው ረክሷልና እንደዋዛ
ጠየቀችው ለመፍጠር ልዩነት ፍፁም መዋደድን ስጠንና አዲስ
የሁሉን ፈጣሪ መሆኑን ሳታስብ ይሁዳዊ ሰው እንሁን እንደገና በበገና...
አለችው በሚፈርስ ገንዘብ አዝ……. ደገኛ ሰው ማግኘት አስቸግሯል
ይህን የዓለም ውሃ የሚጠጣ ሁላ ሳይጠማ እስከ መጨረሻ ማን ይፀናል ምግባሩ
አይቀርም ከእንግዲህ በኋላ እኔ የምሰጠው ትክክል እውነተኛ
አያስጠማም እና ሰዎችን ጥሪያቸው ይርኩ ልቡ የሚፀየፍ ከዳተኛ
ይጠጡና አዝ……. አዝ…….
የመንደሩን ሰዎች ወደዚህ ጥሪያቸው ውሃ
እንዳይጠሙ እስከ መጨረሻው ይህንን
ስትሰማ ደነገጠችና አልዓዛር ይነሳ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ህሊናዋን ገዛች አገኘች ጥሞና ቅኝት-
አለችው ጌታ ሆይ ውሃ እንዳልጠማ ከእንግዲህ በኋላ እስከ
መጨረሻው በህይወት ልሞላ አልዓዛር ይነሳ መግነዙን ፍቱለት
የሚያስጠማ ውሃ ለዘላለም ቀርቶ በፅድቅ አደባባይ ይመላለስበት ተስፋ
ቃልህ ፍፁም ያርካኝ ህሊናዬን ሞልቶ ላለው ህይወት ልቡ ይነቃቃ
አዝ……. ነፍሱ እንዳትወሰድ በአጋንንት ተሰርቃ የበደል
እስራት መግነዙን ፍቱለት ህይወትን
አቤቱ ደግ ሰው (ዘማሪ ይልማ
ያግኛት ጽድቅን ይኑርባት
ኃይሉ)
ሞት መሻሩን አውቆ ከሞት በላይ ይሁን
ቅኝት - ዋኔን
በእግዚአብሄር ቸርነት ልቦናው ይታመን
52-1 115 1113 4222 42
አዝ…….
52-1 115 1113 4223 23
35-2-4453 1113 4222 42(2x) በደሉ ቢበዛ ልቦናው ቢከብድም
ከአምላኩ ቸርነት በሚዛን ይበልጥም
35-2-4453 1113 4222 42(በበገና)
ሐጥያቱን ተናዞ ንስሐ እንዲገባ መንፃትን
አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና አሳዩት የፍቅርን እንባ አዝ…….
ከምድርም ፍቅር ጠፍቷልና የሚያስደንቅ ብርሀን አይቶ ይመላለስ አዲሲቷን
እንደ ቸርነትህ አድነን ምድር በንስሐ ይውረስ ካህናት አፅናኑ
በደላችንንም አትቁጠር በበገና... ህዝቡን በፍቅር ቃል ሞት እውነት አይደለም
የረድኤት አምላክ ፍቅር ስጠን በቃሉ ተሽሯል አዝ…….
እንደ አህዛቡ አታድርገን ክርስቲያን በአምላክ ብርሀን ይመላለስ አይቶ ንስሐ
ነንና እንዋደድ ይጠበው እንዲታይ አብርቶ
እባክህ አንውጣ ካንተ መንገድ ንፁህ ልብስ አልብሱት ነፍሱ ሀሴት ታድርግ
በበገና... እርሱም ህያው ይሁን በሰዎች መዓረግ

41
አዝ……. ከሦስቱ አካል አንዱ ሥጋሽን ይነሳል
ከመቃብር ይውጣ ጌታ እየጠራው ነው ሲጠበቅ የኖረው በአንቺ ይፈጸማል
ከህይወት እንጀራ ማነው የሚያግደው ብርሃን የህያዋን እናት አንቺ ትሆኛለሽ ሞትን
ክርስቶስ ለእርሱ ተሰውቷል ስጋው ለእርሱ እኮ ስለሚሽር አማኑኤል ልጅሽ ስለዚህ
ነው ማን ይመገበዋል አዝ……. እንለምን …………
ብርሀን ክርስቶስ አልዓዛር ይለዋል መቃብሩን
ሽሮ አዲስ ፍጥረት ሆኗል ማነው ሙት ይበላሃላ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የሚለው ከእንግዲህ በኋላ ተጠርቷል በጌታ ይበላሃላ/6/
ወደ ፍፁም ተድላ አዝ…….. አንተንም አፈር ይበላሃላ
እንደሞኝ ሰው እንተላላ ሞኝ
ተላሌ/4/
ይደላህ መስሎህ ነገ እንደዛሬ
እግዚአብሔር ለዳዊት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ንስሐን ትተህ ተበላህ አውሬ ሞኝ
ቅኝት - ተላሌ/2/
እግዚአብሔር ለዳዊት ቃልኪዳን ገባለት አዝ……
የባህርይህን ፍሬ በክቡር ዙፋንህ አኖራለሁ ብሎት ዳዊት በላው አፈር/4/
ያን ሲሰማ እጅግ ተደስቶ ያንን ወታደር ያንን ምሁር
አመነ በቃሉ በሀሴት ተሞልቶ በላው አፈር/2/
ስለዚህ እንለምን ዘወትር ድንግልን ንስሐ ግባ የእናቴ ልጅ/2/
እንድታማልደን ከቸሩ አምላካችን የክተት ጥሪ ሳይታወጅ ስራና
ይህንን ራዕይ ይህን ታላቅ ጥበብ ሰሪው ሳይቀናጅ ንስሐ ግባ
ሲያወጣና ሲያወርድ በህሊናው ሲያስብ የእናቴ ልጅ አዝ……
በጾምና ጸሎት ተግቶ ሲጠይቀው በመንፈስ ንስሐን ትተህ የት ትሄዳለህ/2/
ቅዱስ ተሞላና ዳዊት ሲመለከቱህ ታሳዝናለህ ንስሐን
ብሎ ተናገረ በኤፍራታ አየናት ትተህ የት ትሄዳለህ
ስለዚህ እንለምን ………… በላው አፈር/4/
ጮኸ በታላቅ ድምጽ ድንግልን ስላየ በእንባና ያንን ገበሬ ያንን ወታደር
በደስታ ሲያወድሳት ቆየ በገናውን ነስቶ በላው አፈር/2/
ምሥጋና ሲጀምር ልደቱን ጥምቀቱን ተሰብሰብ ዛሬ ወደአምላክህ/2/
ስቅለቱንም ሳይቀር እንድታመልጠው ሰይጣንን ፈጥነህ
በራዕይ አይቶታል አንድም ሳይቀነስ አንድም ሳይጨመር ስለዚህ ተሰብሰብ ዛሬ ወደአምላክህ
እንለምን ………… የሰላም አምላክ ሲጠራህ ስማ/2/
በጸፍጸፈ ሰማይ ድንግል ልጇን አቅፋ እንደ በጠላት ነፍስህ እንዳትቀማ
ልዩ ህብር በድምቀት ተጽፋ የሰላም አምላክ ሲጠራህ ስማ
የዳዊት ከተማ የአንድዬ እናት ፆምና ፀሎት ምጽዋት ሆነ/2/
ጽዮን እናታችን የነቢያት እህት መድኃኒት ሆኖ አለም ያዳነ
ስለዚህ እንለምን ………… ፆምና ፀሎት ምጽዋት ሆነ
በተሸፈነ ቃል ኤፍራታ ይላታል ከነቢያት አዝ……
አንዱ ሚኪያስ አይቷታል ስለዚህ
ብስራተ ገብርኤል
እንለምን …………
(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከነቢያት አንዱ ሚኪያስ ተነስቶ
የመጪውን ዘመን በራዕይ ተመልክቶ
በአምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዘመን ጌታ
የኤፍራታ ክፍል አንቺ ቤተልሔም
መጥቶ እስኪለብስ ድረስ ስጋን ነቢያትም
የሚወለድብሽ ቸሩ መድኃኔዓለም
ስንኳን በህጉ ሲኖሩ
ስለዚህ እንለምን …………
ከአህዛብ እነ በለዓም ሳይቀሩ
ተንቀሽ ብትኖሪም ለብዙ ዘመናት
የስጋዌ ተገልጦላቸው ሚስጠሩ
አታንሺም በፍፁም ከብዙ ነገስታት
በብዙ አምሳል እየመሰሉ ሲነግሩ በሱባኤም
የነገስታት ንጉስ ከአንቺ ይወጣልና
ዘመኑን ሁሉ ሲቆጥሩ እንዲህ አድርገው
ትወልጂዋለሽ በህቱም ድንግልና ስለዚህ
ደጅ ሲጠኑ ነበሩ
እንለምን …………
በመጋቢት በሃያ ዘጠኝ እለት
አስቀድሞ በጀመረበት ፍጥረት

42
ከዘመኑ ለዕለት እንኳን ሳይተርፍ ከዚያም ሄዳ የወርቅ ወንበሯን ዘርግታ
ከሰዓቱም አንዲት ደቂቃ ሳያልፍ ስትፈትል ወርቅና ሐሩን አስማምታ
ተስፋውንም አዳም ከሰማ በኋላ መልአኩም ልብሱም ሲታጠቅ ሲፈታ ደስ
አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ሲሞላ ይበልሽ ላንቺ ይገባል ደስታ
ለመፈፀም የማንነትን መሐላ ብርክት ነሽ እያለ ሰጣት ሰላምታ
ከድንግል ዘንድ መልአኩን ላከው ገሊላ ድምፁን ሰምታ መልአኩን አይታ ለይታ
ድንግልም በልጃገረድ ስርዓት እንዲህ ብላ መለሰችለት ድንግል
በአጭር ታጥቃ ማድጋ ነጥቃ ከቤት ወደ ምድር ብትል ያለዘር እህል ላብቅል
ወንዝ ውሃ ልትቀዳ ሄደች ሴትም ልጅ ያለወንድ ልውለድ ብትል
ከዚያም ወርዳ የጠማው ውሻ አየች ይቻላል ወይ መቼስ ተደርጎ ያውቃል
ሲያባርሩት ና ሂድ እያሉ ሴቶች እኔ ድንግል ወንድ አጠገቤ አይደርስ
ምነው ለእርሱስ አታዝኑለትም አለች ቸር ይህን ነገር የት አገኘኸው አንተስ
ነችና ከፈጣሪዋ በታች መለሱላት መለሰላት እንዲህ እያለ
እንዲህ እያሉ ሴቶች ሳይዋሽ
የስራ ፈት ይመስላልና ትጥቅሽ ይኸውልሽ ማርያም ሆይ አትፍሪ አንቺስ አይዞሽ
አጠጪው አንቺ ቀድተሽ ያንቺማ ፅንስ እንደ ሴቶች ፅንስ መስሎሽ
ድንግልም የእነርሱን ነገር አድንቃ ካንቺ ባህርይ አንዱ አካል ስጋን ሲለብስ
ለፍጥረቱ ታዝናለችና አጥብቃ ያድርብሻል አንዱ አካል መንፈስ ቅዱስ
ወርቅ ጫማ ከተረከዟ አውልቃ ያፀናሻል አንደኛው አካል አብም
አጠጣችው ከማድጋዋ ፈልቃ በባህሪሽ እንዳያገኝሽ ድካም
እኒያም ሴቶች እንዲህ ስታደርግ ቢያዩዋት እንዲህ አድርገሽ ሳትፈልጊ ወንድን
እንዳትቀጂ ውሃው ጉድጓድ ነው አዘቅት ትወልጃለሽ ከሶስቱ አካል አንዱን
ማድጋሽን ምን ልትሞዪው ነው አሏት እንኳን አንቺ ሙቀት ልምላሜ ያለሽ
ሃይማኖቷ ፍፁም ነውና ከጥንት ያረጀችው ኤልሳቤት እንኳን እህትሽ በእርጅናዋ
አለቻቸው እነዚያን እናንት እግዚአብሄር ሰጥቷት ልጅን
አታስቡ ምን ትሞላው ነው ካረገዘች ስድስት ወር ሆኗት የለን
ብላችሁ ትፀንሻለሽ በድንግልና አንቺም
ከወደታች ውሃ የሚገኝ መስሏችሁ ለእግዚአብሄር የሚሳን ነገር የለም
ይህን ውሻ ያጠጣው አምላክ የት ሄዶ ስትመልስ እንዲህ እያለች እርሷም
ይሞላዋል ከወደሰማይ አውርዶ እነሆ አለሁ የእግዚአብሄር ባርያው አሁን
ስትጨርስ ይህን ተናግራ ወዲያው እንደቃልህ ይደረግልኝ አሁን
ማድጋዋን በተዓምራት ሞላው
አምላኬ አምላኬ (ዘማሪ ይልማ
እኒያም ሴቶች እንዲህ ስታደርግ ቢያዩዋት በዚያ
ወራት ጉባኤ አድርገው ለሁሉ ይወለዳል
ኃይሉ)
አምላክ ከድንግል እያሉ ቅኝት -
ነቢያትም ይናገራሉ ትንቢት አምላኬ /3/ ፈጣሪ አምላኬ አምላኬ
የአምላክ እናት አንቺ ትሆኚ አሏት ስለህ ደስ ይለኛል
እንዲህ ብለው ሲነጋገሯት ምጸት ሳያውቁት በቸገረኝ ጊዜ ከተፍ ይልልኛል /2/
ተናገሩላት ትንቢት አይቀርም ሞቱ
ድንግልም በሴቶች ሁሉ ልማድ በቸገረኝ ጊዜ ከተፍ ይልልኛል
በጀርባዋ ውሃዋን አዝላ ስትሄድ እንባዬ ወረደ /2/ ሆዴን ምነው ከፋው
ትፀንሻለሽ በድንግልና የሚል ድምፅ አምላክ እያለልኝ የችግሬ መፍቻው /2/
ሰማች ከወደኋላ ድንግል አይቀርም ሞቱ
ተሰወራት ምን ይሆን ብላ ልትለይ አምላክ እያለልኝ የችግሬ መፍቻው
ወደኋላ መለስ ብላ ብታይ ሰማዩም መሬቱም ደጋውም ቆላውም
ይሆናል ያው ጠላታችን ሰይጣን ባህሩም ጠፈሩም ሁሉም ያንተ ሀገር ነው
ያሳታቸው አባትና እናቴን ይህን ልቤ ከወደደው ብሰነብት ምነው /2/
ብላ ዝም ብላ ሄደች ቤቷን አይቀርም ሞቱ
ከዚያም ሄዳ ሸክሟን ስታወርድ ከቤት ልቤ ከወደደው ብሰነብት ምነው
ትፀንሻለሽ በድንግልና አላት ከአዳም ልጆች መሀል ልቡናው የጠፋ ማሰብ የተሳነው
ይሄ ነገር እውነት ነገረኝ መሰለኝ ያንኑ በሰው ግፍ ይሰራል ተዘጋጅቶ ጽዋው/2/
ቃል አሁን ደግሞ እዚህ ደገመኝ ይህን ብላ አይቀርም ሞቱ
ከመቅደስ ሄደች ተነስታ በሰው ግፍ ይሰራል ተዘጋጅቶ ጽዋው
43
ይሄ ቂላቂሉ የዋህ ሞኛሞኙ ጥበብ የጐደለው እህል በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ያከማቻል ስንቅ እየመሰለው/2/ ቅኝት -
አይቀርም ሞቱ
እህል ያከማቻል ስንቅ እየመሰለው በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ ዛሬ
ታላቅ ባለሞያ ጉዳዩ የገባው የተመራመረ የነፍስ እንመለስ በፍጥነት ሳናመነታ
ስንቅ አግዞ በሰማይ አኖረ /2/ ነገ ለራሱ አያውቅበት ለነገው ሰው ነው የእኛ
አይቀርም ሞቱ ቀን ዛሬ መሆኑን ሁሉም ይረዳ
የነፍስ ስንቅ አግዞ በሰማይ አኖረ ለንስሐ ነው የሰጠን ይህንን ጊዜ ነገ
ቤተክርስቲያን ጓሮ /2/ ሰው እየዘራችሁ ሳይመጣ ታጅቦ በሞት ትካዜ
ሲበሰብስ እንጂ ሲበቅልን አያችሁ /2/ በሞት መዳፍ ነን ሰዎች ሆይ እንዳንዘነጋ
አይቀርም ሞቱ እንሄዳለን ለፍርዱ 'ፈጣሪ ጋ
ሲበሰብስ እንጂ ሲበቅልን አያችሁ በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
ካጣቢውም ይሁን ከሳሙናው ይሁን ከእንዶዱ ማነስ የነገን ነገር ማን አውቆ ይተማመናል
አፈር መስሎ ታየኝ የሰው ሁሉ ልብስ /2/ ዛሬ ነው መዳን በእውነት ኑ ተብለናል
አይቀርም ሞቱ የእግዚአብሔር ጥሪ ካወቅነው እጅግ ኃያል ነው
አፈር መስሎ ታየኝ የሰው ሁሉ ልብስ ሥጋ በፍቅሩ ስቦ ለማዳን እጁ ሰፊ ነው
ሥጋ ሸተትክ /2/ ለምን ትለኛለህ በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
ይህን እርጥብ ስጋ ለብሼው እያየህ /2/ ጌታ በረከት በእጁ ሞልቶ ተርፎታል
አይቀርም ሞቱ በእግዚአብሔር ታመን በጽድቁ ልብህ ይረካል
ይህን እርጥብ ስጋ ለብሼው እያየህ እንደ ወንዞቹ ሰላምህ ተርፎ ይፈሳል
እኔስ እሄዳለሁ ሳሙና ፍለጋ አጣቢ ፍለጋ የአምላክ በረከት ሁል ጊዜ ይከተልሀል
እጅግ አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ /2/ በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
አይቀርም ሞቱ
በጣም አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ የእኛ ጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ሰይጣን አታለለኝ/2/ ወርቅ እያፈለቀ
ቅኝት - ስለቸርነትህ
ከቶ ምን ሊበጀኝ ዘመኔ ካለቀ /2/
አይቀርም ሞቱ የእኛ ጌታ የኛ መድኅን
ከቶ ምን ሊጠቅመኝ ዘመኔ ካለቀ በቸርነትህ ታደገን
ሰው ሁሉ እያወቀው /2/ አልሞትም ማለቱ እኛ እንደሆነ ኃይል የለን
ይረዳዋል በግድ ሲፈራርስ ቤቱ ጠዋት ለምልማ ማታ ጠፋች
አይቀርም ሞቱ የሰው ህሊና እያባባች
ይረዳዋል በግድ ሲፈራርስ ቤቱ ዓለም ምኗ ነው የጣፈጠን
ታላቁን ገበያ ጸሎትን ገፍቼው እያሳሳቀ የወሰደን
የጽድቁን መሰላል ምጽዋትን ትቼው አዝ...
ሕሙማን መጠየቅ ከንቱ እየመሰለኝ ዛሬ አለች ሲሏት ትጠፋለች
ሞት ይጠራኝ ጀመር ከቶ ምን ይዋጠኝ/2/ ስንቄን ከነተንኮሏ ዓለም ሟች ነች
ሳላደራጅ ተጠራሁ መሠለኝ እሾህ በቅሎባት እሾህ ሆና
አንተ መጠየቅ ወዳድ ምን ይመልስ ይሆን /2/ በመተላለፍ ሰው ሊያልቅ ነው
ነጣቂ ሳይወስደኝ ሌባ ሳይመጣብኝ በሬን አዝ...
ልዘጋጋ የሰማይ መንገዴን /2/ ከእኛ ጋር ያለው ኃያል
አንቺ የፍቅር ድግስ ፍኖተ ሰላም ወንጌል ነው በሥጋዊው ዓይን ባናየው
እናታችን እስከ ዘለዓለም /2/ የጦሩ ብዛት መች አድኗት
የወልድ ገንዘቡ በሥጋ የገዛው የዓለምን ትምክህት ተዋህዷት
መከራ መስቀሉ መሞት መነሳት ነው/2/ አዝ...
ሥጋው ከመለኮት ሳይለይ የሠራው እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኛ
በመቃብር ያሉን ማስነሳቱ እኮ ነው እንደሰው ንብረት ወደረኛ
እንደ ዓለም ጉልበት ጉልበተኛ
በአምላክ ፊት ሲታይ ህመምተኛ
አዝ...

44
ማን ይመራመር (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) የይሁዳን ተንኮል ምክሩን ያውቃልና እኔን እኔን...
ትምህርተ ፍቅሩን የፀብ አደረከው
ማን ይመራመር/4/ መጥተሃል ወይ ዛሬ አለና ነገረው እኔን እኔን... ጌታ
ያንተን ስራ ያንተን ግብር ማን ይመራመር እንደበደለ ቆመ በአደባባይ እኔን እኔን...
ጲላጠስ አምላኩን ፈጣሪውን ሊዳኝ ያሳጡት
አምላክ ሆይ ድግስህን እንዳታሳንሰው ጌታ ይከሱት ይጮሁ ጀመረ እኔን እኔን...
ሆይ ድግስህን እንዳታሳንሰው እርሱ ግን ለዚህ ሁሉ መቼ ተናገረ እኔን እኔን...
ቀርቶ አይቀርምና አንተ የጠራኸው ሰው ያንተን እንደበግ ሊነዳ ስለተቆጠረ እኔን እኔን...
ስራ... ጌታን ገረፉና ሊሰቅሉት አጋዙት
እባክህ አምላኬ ስጠኝ መስታወት ከለሜዳ አልብሰው ዘበቱበት በእርሱ እኔን እኔን... ከእሾህ
እባክህ ጌታዬ ስጠኝ መስታወት አክሊል ሰርተው ደፉበት በራሱ
የሰው ስራን ትቼ የኔን አይበት ሺህ ጥቃቅን እሾህ ሰባው ታላላቅ ነው እኔን እኔን...
ያንተን ስራ... በጌታችን ራስ ወየው የተሰካው
ጎረቤት አይጥላህ መንደሩ አይክፋብህ/2/ ፊቱንም በጠፊ ይመቱት ጀመረ እኔን እኔን... ለመግረፊያ
ጎረቤት አይጥላህ ሀገር አይጠላህ የሚሆን ጉጥና ስለት እኔን እኔን...
ለጠባቧ አለም ለሆድህ ብለህ አብረው አስገመዱ ጌታን ሊገርፉት እኔን እኔን...
ያንተን ስራ... ስጋውን መተሩት ገረፉት በግፍ እኔን እኔን...
ያሳጣህን ወገን ያሳቀልከው ደሙ እንደ ውሃ ፈሰሰ በመንገድ
ያኔ ወደ ቀራንዮ አምላካችን ሲሄድ እኔን እኔን...
እርሱ አፈር በላው ላንተ ግና መጥኔ
እኔን/7/ እኔን እኔን/3/
ያንተን ስራ...
የማይለወጠው ስራችን ብቻ ነው/2/
አላየንም በሉ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ሲነገር የሚኖር ደጉ ወይ ጠማማው ያንተን
ስራ...
አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ/2/
እግዚአብሄር ንፍርቱን ቢተወው ቢተወው/2/ ምነው
ያ ሞት ሲፈልገን ሲሻን ውሏል አሉ እስኪ አላየንም በሉ እንዴት
ልክ አለፈ ዝርፊያው እና ቅሚያው ያንተን ስራ...
እሆናለሁ ኧረ እንዴት እሆናለሁ
ዝምታ ስንፍና እየመሰላቸው/2/
ዛሬም እራት የለኝ ነገም እሞታለሁ ኧረ እንዴት እሆናለሁ መንገድ
ግድየለም ይጨዱት ይከምሩት ደርሰው ያንተን
ላይ ወድቄ እያየኝ ያለፈኝ/2/
ስራ...
ነገም የእርሱ ተራ መሆኑ መሰለኝ እስኪ አላየንም በሉ
ዋ እኔን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ገንዘቡ ሳይጠፋ እንተዛዘን ስልጣን ሳይወገድ እንተዛዘን ነገ
ሁሉ ቀርቶ እኩያ ሳንሆን እኩያ ሳንሆን
አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ
ዋ እኔን/7/ እኔን እኔን/3/
የብርሃን አምላክ የህይወት መገኛ አዋጁ ሲታወጅ ሲነገር ወንጌሉ እስኪ አልሰማንም በሉ
ምናልባት ምናልባት ነገሩ ያልገባው/2/
ፀጋን ልታድለን ብትመጣ ወደኛ እኔን እኔን... በኛ
ንስሐ ግቡ ነው ዲያቆኑ የሚለው ካህኑ የሚለው በግፍ
የነበረን ጨለማን ልታርቅ
ከሞት ወደ ህይወት ልታሸጋግረን እኔን እኔን... የተገኘ ገንዘቡም አለቀ
ያጠለቅነው ካባ ስልጣኑም ወለቀ
ነውር የሌለብህ ንፁህ ሆነህ ሳለ
ጀርባችን በትዝብት ቀረ እንደደቀቀ እስኪ አላየንም በሉ እስኪ
በሞቱ አከበረን ስለኛ ታመመ
አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ
የሞት አበጋዝን ሰይጣንን ሊያጠፋ
አዋጁ ሲታወጅ ሲነገር ወንጌሉ እስኪ አላየንም በሉ
የሲኦል ፍርሃት በኛ እንዳይስፋፋ እኔን እኔን...
ህይወት ያቀዳጀን ከሰማይ በታች
በስጋው መከራን ተቀበለ እንጂ እኔን እኔን... እስመ አንተ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እርሱ በባህሪው መቼ ይሞታል አምላክ ይወደሳል እስመ አንተ አምላከ ሰማይ ወምድር እስመ
እንጂ በሊቃነ መልአክት እኔን እኔን... አንተ ምሉአ ፀጋ ወክብር
ነፍሴ እስከሞት ድረስ አዘነች እያለ በቅድስና መንግስትህም ንፁህ
በጌቴ ሴማኒ ጌታ ተናገረ እኔን እኔን... በልዕልና ባህሪህም ምጡቅ
የመከራው ፅዋ ይለፍልኝ ብሎ በሰው ሀገር የማትመረመር ፈጣሪ
አባቱን ተጣራ በስጋው ተጨንቆ ለዘላለም የማትነዋወፅ ነዋሪ
እኔን እኔን... ትባላለህ በነግህ በሰአት በቀትር
ጠላትን አያውል አያሳድር ብሎ እኔን እኔን... ኢየሱስ ደግ ባለፀጋ ንጉስ
ይሁዳ ጉንጮቹን ሳመው በክህደት ወተሰቅለ በእንቲአነ ኢየሱስ ኮነ
ከሁሉ አልቆ የሰጠውን ክህነት ህይወትነ ፅንእነ ቤዛነ
ወዳጄ ሆይ አለው ጌታ በትህትና እኔን
እኔን... 45
አንተ እንጂ ነህ የማትነዋወፅ አታንስ ብርቱ
ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ
ዳኛ ያላንተ የለም ደገኛ
እስመ ልዑል ወግሩም አንተ ኢየሱስ አንተ
ብትወድ ሁሉ ይሆናል ዘመድ
ውለታህ ብዙ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል በግድ
አንተ ብትጠላ የሚሆን የለም ከለላ ለዚህ ውለታህ ብዙ እግዚአብሔር
አለም እየተገዛች ስጋዬ ስንቱን ዘርዝሬ ልናገር
ባከነብኝ የተሰፈረው ጊዜዬ ስለማይነገር ስጦታህ
ምንም ምንም የነፍሴን ነገር ሳልሰራ ክበር ተመስገን ልበልህ ክበር
ተቃረብኩኝ ከላይኛው ቤት ልጠራ ተመስገን ጌታችን/2/ ለዚህ
ዳሩ ግና አዛኝ መሐሪ ነህና ያደረስከን
አደራህን የነፍሴን ነገር አትጠና በአምሳልህ ፈጥረህ አክብረህ
ሞት አለና ሀብታሙን ፈርቶ ሳያፍር በፍፁም ፍቅርህ ጠብቀህ
ለደሃውም ጉስቁልናውን ሳይቆጥር የምትመግበን በችሮታ ክበር
ተመስገን የኛ ጌታ ክቡር
መበስበስ ደግሞ አለ ደግሞ መፍረስ
ገናና ኃያል ነህ
አፈር ሆኖ ከአዋራ ትቢያ መድረስ
መነሳት ደግሞ አለ ፍርድ ማንም በምንም አይመስልህ
መስማት የዓለማት ገዢ ኤልሻዳይ
ባህቲቱ እስመ ለአለም ምህረቱ የጌቶች ጌታ ሁሉን አዶናይ
መላእክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ ክበር ተመስገን ጌታችን/2/
ሌላ ጌታ ያላንተ የለም በከንቱ ለዚህ ያደረስከን
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ መርገም ተጭኖን የሃጥያት እዳ ሲኦል
ለዓለም እስከዘላለም ድረስ/2/ ስንጋዝ ስናይ ፍዳ መጥተህ ፈለከን
በፍቅር
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከእቅፍህ ወጥተን እንዳንቀር
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ ዛሬ
ከድንግል ማርያም ተወልደህ
እንመለስ በፍጥነት ሳናመነታ
አርአያ ቤዛ ሆነህ
ነገ ለራሱ አውቆበት የነገው ሰው ነው የእኛ
ፍፁም ፍቅርህን ገለፅክልን
ቀን ዛሬ መሆኑን ሁሉም ይረዳ
ሰላማችንን አወጅክልን ክበር
ለንስሀ ነው የሰጠን ይህንን ጊዜ ነገ
ተመስገን ጌታችን/2/
ሳይመጣ ታጅቦ በሞት ትካዜ
ለዚህ ያደረስከን
በሞት መዳፍ ነን ሰዎች ሆይ እንዳንዘነጋ
አዝ...
እንሄዳለን ለፍርዱ እፈጣሪ ጋ
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ... የነገን
ነገር ማን አውቆ ይተማመናል
ሰላም ተዋህዶ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
ዛሬ ነው መዳን በእውነት ኑ ተብለናል
የእግዚአብሔር ጥሪ ካወቅነው እጅግ ኃያል ነው ሰላም ተዋህዶ ሰላም ኦርቶዶክስ
በፍቅሩ ስቦ ለማዳን እጁ ሰፊ ነው በደሙ ያጸናሽ መድኅን ኢየሱስ
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
የአዳም መመኪያ የሄዋን ሀገር
ጌታ በረከት በእጁ ሞልቶ ተርፎታል
በእግዚአብሔር ታመን በጽድቁ ልብህ ይረካል አንቺ አይደለሽም ወይ የቅዱሳን ክብር*
እንደ ወንዞቹ ሰላምህ ተርፎ ይፈሳል በከንቱ የሞተው የአቤል መስዋዕት
የሄኖክ ሃይማኖት ያዳንሽው ከሞት
የአምላክ በረከት ሁል ጊዜ ይከተልሀል
አንቺ የኖህ መርከብ የሴም በረከት*
በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ይለናል ጌታ...
በአብረሃም ድንኳን ተወልደሽ ያደግሽ
የይስሐቅ መዓዛ ወደር የሌለሽ
ያዕቆብ በህልሙ በቤቴል ያየሽ
የዮሴፍ አጽናኙ ተዋህዶ ነሽ*
አዝ...
የሙሴ ጽላት ነሽ የአሮን
በትር
የኢያሱ ሐውልት የጌዲዮን
ጸምር
የሳሙኤል ሙዳይ የእሴይ ትውልድ
የዳዊት በገና የሰሎሞን ዘውድ
46
የታተመች ገነት የምስጢር ጉድጓድ*
ቡአዴና ህድረት የኬልቄዶን ዘር ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን አይውደቅ
ቱሳሄና ሚጠት ውላጤም ጭምር የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
ያልተቀላቀለሽ ንጽህቲቱ ምድር ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
ኢሳይያስም አይቶ በሩቅ መነጽር ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/
ስለቅድስናሽ ሆነ ምስክር* በበገና...
ሰላም ተዋህዶ ሰላም ኦርቶዶክስ ሰማዕታት ልጆቿ የዓለምን ጣዕም ንቀው
የአትናትዮስ ሐውልት የዲዮስቆሮስ* ያላውያንን ዛቻ ፈተናውን አልፈው ረሃቡን
አዝ... ስደቱን መከራን ታግሰው
በነኤልያስ ቤት የወርቅ መሶብ ውስጥሽ ለዚህ አድርሰዋታል ተዋሕዶን ጠብቀው
የተሞላ በምሥጢር ምግብ የኤልሳ ማሰሮ ክህደቱ ቅሰጣው ኑፋቄው ቢነዛ
የህይወት መዝገብ ፋራን የምትባል ሰይፍ ስለቱ ቢያፏጭ ፉከራው ቢበዛ
የእንባቆም ተራራ ሁሉን የምታሳይ ከቀኝ በድንግል ቃል ኪዳን መሠረቷ ጠብቋል
ከግራ በቅዱሳን ጸሎት ቅጽሯ በእሳት ታጥሯል
የሕዝቅኤል እልፍኝ ባለአንድ በራፍ አዝ...
የማትከፈቺው በኬልቄዶን ቁልፍ* ጥንተ ጠላታችን ፈተና እያስነሳ ዙሪያችንን
የህግ መፍለቂያ የነፃነት ቦታ ቢከብብ ተርቦ እያገሳ መከራን ቢያበዛ
የሚኪያስ ሀገር አንቺ ነሽ ኤፍራታ ስደት ቢያደርስብን
እፀህይወታችን የኤፌሶን ቅርስ እስከ ሞት የሚያደርስ ስቃይ ቢያበዛብን ዓለም
የተፈወሱብሽ እነ አቡን ቄርሎስ ላቆመችው ለጣኦት አንሰግድም በመከራው
ለተፈወስንብሽ ከኬልቄዶን ቁስል ጽናት ሀይማኖት አንክድም ከሚነደው እሳት
ተዋሕዶ ላንቺ እልል እንበል* አምላክ ያድነናል
አዝ... ባያድነን እንኳን እሳቱን መርጠናል አዝ...
አንቺን በማየቱ በብርሃን ተቋም ደስ እንደ ግያዝ አንሁን ታውሮ አይናችን በእሳት
አለው ከልቡ ዘካርያስም ሰረገሎች ተከቧል ዙሪያችን ሰይፍን የሚያነሱ
በውስጥም በውጪም የሌለሽ እንከን በሰይፍ ይወድቃሉ ከእኛ ጋራ ያሉት ከእነርሱ
የህይወት ምግብ ነሽ ተዋህዷችን* ይበልጣሉ፡፡ የጠሉህን ውደድ በሚል ህያው
ሐዋርያት ይምጡ ያውሩ ያንቺን ዜና ቃሉ ሲያሳድዱህ ጸልይ በሚል ክቡር ቃሉ
የሚያወቅ ሲናገር ደስ ያሰኛልና ሰማዕታት በመንፈሳዊው ፍቅር ይጠንክር ልባችን ይህን
ልጆችሽ የፃፉሽ በደም ነው ያዘዘን ቅዱስ አምላካችን አዝ...
የህይወት መጽሐፍ ነሽ የጽድቅ የሰላም* አንቺን ነቅተን ከታጠቅን የጽድቅን ጥሩር
ለመጠበቅ እስከ ዓለም ፍፃሜ ቃል እንገባለን በትጋት ከቆምን በእምነት በፍቅር
ባለንበት እድሜ* በጾምና ጸሎት ስግደት ምጽዋት በንስሃ
እናምናለንና በፈጣሪያችን ጸድተን ከጸናን በእውነት በሥጋ ወደሙ
እናምናለንና በአምላካችን በጸጋው ከታተምን
ካንቺ እንደማንለይ ምን ጊዜም በህይወትም በሞት ከእርሱ ጋር ህያው ነን
ቢሆን* በወደደን በእርሱ ከሁሉ እንበልጣለን
አዝ... በወደደን በእርሱ አሸናፊዎች ነን
ጽኑ ክርስቲያኖች (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) አዝ...
ቅኝት - ስለቸርነትህ ንፋሱ ማዕበሉ የማይነቀንቀው መሰረቷ
423115-13 42 422-22-2 42 ጽኑ ቅጽሯም ጠንካራ ነው
423115-13 42 423 33-3231 የገሀነም ደጆች አይችሏትምና ጸንታ
545-13 42 45 422-22-2 42 ትጓዛለች ተዋሕዶ ገና
ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን
545-13 42 45 422-22-2 42(በበገና) አይውደቅ
የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እንታጠቅ/2/
423115-13 42 422-22-2 42 ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ
423115-13 42 423-33-3231 ታማኙ ጌታችን አለ ከእኛ ጋራ /2/
545-13 42 45 423-33-3231 አዝ...
545-13 42 45 422-22-2 42

47
የቅዱሳን አምባ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ) በምን በምን እንመስልሽ(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
የቅዱሳን አምባ ሀገረ እግዚአብሔር
በምን በምን እንመስልሽ ድንግል ማርያም ኦ
የስልጣኔ ምንጭ የታሪክ ማህደር ክብርት
ድንግል ምሳሌ የለሽ አንቺን የሚመስል አንቺን
ኢትዮጵያ ቅድስት እናታችን አንቺን
የሚመስል
የመረጠ ይክበር አምላካችን ይክበር
አምላካችን በሔዋን ምክንያት የተዘጋው ገነት
የሰሎሞን ጥበብ ምስጢሩ እና ፍቅሩ በአንቺ ተከፈተ በልጅሽ ምህረት
የተዋሕዶ ምስጢር የተገለጠብሽ
በንግስተ ሳባ መጥቷል ወደ ሀገሩ ንዋየ
የቃልኪዳኑ ውል ማሰሪያው አንቺ ነሽ
ቅድሳት ገዳማት አድባሩ
ማሰሪያው አንቺ ነሽ/2/
የጥበብ አሻራው ዛሬም አለ ክብሩ
አክሱም ላሊበላ ግማደ መስቀሉ የዜማ ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ
የቅኔ የአቋቋም ባህሉ አንቺን የሚመስል ማን አለ በዓለም ላይ ማን አለ
የዕለት የዓመት የዘመን ቀመሩ ምልክቶች እንዳንቺ ጌታን የወለደ ይዞ የተሰደደ በሐዘን ፍላፃ
ናቸው ላስተዋለው ሁሉ ልቡ የተወጋ የተንሰፈሰፈ ወላዲተ አምላክ ማርያም
ላስተዋለው ሁሉ አንቺ እኮ ነሽ
ተወስዶ የነበረው ሐውልት ተመልሷል ኪዳነ ምህረት ድንግል አንቺ እኮ ነሽ
በቀደመ ቦታው በክብር ተተክሏል ታሪኩን በመኑ በአምሳለ መኑ ናስተማስለኪ
ተረድቶ ወቅቱን ላስተዋለው ለኢትዮጵያ ኦ ድንግል ምልዕተ ውዳሴ ምልዕተ ውዳሴ
ትንሳኤ ይሄ ምልክት ነው በፅዮን ቃልኪዳን ምልዕተ ውዳሴ
ሁሉም ይመለሳል እናታችን ብሎ ዙሪያዋን ዳዊት በበገና በመንፈስ በትንቢት እንዳመሰገነሽ አባ
ይከባል ሕርያቆስ በንፁህ ልቦናው እንደቀደሰልሽ
እንደተሰደድን መቼ እንቀራለን ደሃ ሶሪያዊው ኤፍሬም ውዳሴሽን በፍቅር እንዳደረሰልሽ
እንደተባልን መቼ እንኖራለን ማሕሌታይ ያሬድ በአርያም ዜማ እንደዘመረልሽ
ድንግል እመቤቴ እኔም ላመስግንሽ እንደ
ታሪክ ይለወጣል በዓለም እንገናለን
አባ ጊዮርጊስ ፅዋውን አጠጪኝ
በዓለም እንገናለን
ኢትዮጵያውያን ሁሉ በስደት ማርያም ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል/3/
ያላችሁ እልሻለሁ እስከ ዘለዓለም አለም
ግቡ ወደሀገር ቤት ለእድል ቀምሻለሁ የእናትነት ፍቅርሽን
ፈንታችሁ አይቻለሁ ፍፁም ጥበቃ ምልጃሽን
እርም የሆነውን ግብር ሃጥያትን ትታችሁ እናቴ ነሽ ዘውትር በህይወቴ የማልረሳሽ
የአህዛብን ባህል ልማዱን ጥላችሁ በደስታዬ በሐዘኔ ጊዜ የማነሳሽ
ወርቅ እንቁ አልማዙን ጥሩውን ይዛችሁ ቶሎ እመቤቴ ስጦታዬ ነሽ ሽልማቴ
ከግብፅ ውጡ እውቀቷን ዘርፋችሁ እመቤቴ መፅናኛዬ ነሽ ህይወቴ
ኢትዮጵያዊ መልኩን አይለውጥምና እመቤቴ ምልክቴ ነሽ አርማዬ
እንደ አባቶቻችን ለሀገር እንቅና እመቤቴ መጠጊያዬ ነሽ አምባዬ
በበለዓም ምክር ተታለን እንዳንወድቅ እመቤቴ መመከቻ ነሽ ጋሻዬ
ከአህዛብ ጣኦታት ተንኮል እንጠንቀቅ እመቤቴ ክብሬ ስሜ ነሽ መጠሪያዬ
ተታለን እንዳንወድቅ የታደሉት በአንቺ ምስጋና ተመልተው
ክብሯ ይመለሳል አትጠራጠሩ አወደሱሽ በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝተው
ሁሉም በእጃችን ነው ጥበብ ነው ምስጢሩ የአርባ እኔ ደሃው በምን አቅሜ ልቻለው በምን
ቀኑ መንገድ አርባ አመት እንዳይሆን በጥበብ ቋንቋ በምን አንደበት ልግለጸው
እንጓዝ እንደያዝን መንገዱን የዋልሽልኝ ድንግል ውለታሽ ብዙ ነው/2/
እንደ ነህምያ በእምነት ተነስተን
----------------------ንቀን
ሰዓሊለነ ማርያም (ሲሳይ ደምሴ
የህዝባችንን ልብ ለስራ አስጨክነን በገና)
ጠላት እንዳይወረን ትጥቃችንን ታጠቀን እኛ ቅኝት -
ባሪያዎቹ ተነስተን እንስራ ሰዓሊለነ ማርያም /2/
ጥበብን በፍቅር አርገን ከኛ ጋራ ሐበ ወልድኪ ሔር መድኃኔዓለም
በፍቅር እንስራ ለምኚልን ማርያም /2/
ጥበብ እግዚአብሄር ነው ሁሉን ከቸሩ ከልጅሽ ከመድኃኔዓለም
ተፈጠረ ለመኑ እነግር ሀዘነ ልብየ
ሁሉን የመከረ ሁሉን ያስተማረ እንበሌኪ ማርያም እግዝእትየ
የኃያላን ኃያል የጌቶች ጌታ ነው ወፍጡነ ስምእኒ ጸሎትየ ለምኚልን
ሁሉንም ይችላል የለም የሚሳነው 48 ማርያም …..
ሁሉን ቻይ አምላክ ነው
ለማን እነግራለሁ የልቤን ሀዘን ከመንፈስህ (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
የጌታዬ እናት ከአንቺ በቀር ፈጥነሽ
ስሚኝ ጸሎቴን ሰዓሊለነ ማርያም ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ
…… ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ
ድንግል ሆይ አሳስቢ ሀዘን መከራሽን ወደ ሰማይ ብሄድ አንተ በዚያ
በሄሮድስ ዘመን የደረሰብሽን /2/ ነህ
ድንግል ሆይ አሳስቢ ረሃብ ጥምሽን በግብፅ ወደ ሲኦል ብወርድ አንተ በዚያ
በረሃ የደረሰብሽን /2/ ለጻድቃን ያይደለ አለህ
*ከመንፈስህ ወዴት እሄዳለሁ
ለኃጥአን አሳስቢ ለንጹሃን አይደል ለአደፉት ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ
አሳስቢ /2/ ለምኚልንማርያም …….
ክብሬ ተስፋዬነሽ እናቴ እልሻለሁ ስምሽን እንደ ንስር ብበር በየብስ በባህር
ስጠራ ከጭንቀቴ አርፋለሁ/2/ ውዷ ስጦታዬ ከእጅህ አላመልጥም በጥልቁም ብኖር ጨለማ
ድንግል ሆይ ነይልኝ ባዶነቴን አይተሽ ባንተ ዘንድ አይጨልምምና ሌሊትም
ጉድለቴን ሙይልኝ/2/ ሰዓሊለነ ማርያም እንደቀን ታበራለችና
…….. *ከመንፈስህ...
በእንተ ፍቅረ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ኬንያ አንተ መርምረኸኝ አይተኸኛል እኔን ሁሉን
እስእለኪ ማርያም በሀሌሉያ ታውቀዋለህ ሀሳቤን መንገዴን
ኃዘና ስምኢ ወብካያ ለሀገሪትነ ኢትዮጵያ እጅህ እንደምትመራኝ አሁን አውቄአለሁ ከአንተ
ሰዓሊለነ ማርያም……. ከህይወቴ ወዴት እሄዳለሁ
*ከመንፈስህ...
የፍቅር ባለቤት የሰላም ንጉሥ ነህ
ማዕበሉም ንፋሱም ሁሉ የሚገዛልህ
አምላከ ዳዊት(ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
የዘላለም ህይወት ክብር የሚገኝብህ
መንገድም እውነትም ህይወትም አንተ ነህ
አምላከ ዳዊት ሆይ ማረኝ
*ከመንፈስህ...
አምላከ ዳዊት ሆይ ይቅር በለኝ
አምላከ ዳዊት ሆይ ማረኝ ራራልኝ
ባለእውቀቴ ዘመን የበደልኩህን ኦ አምላኬ ሆይ ዋ እኔን (ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ)
በልጅነት እድሜ ያሳዘንኩህን ኦ ጌታዬ ሆይ ዋ እኔን/7/ ዋ እኔን እኔን
የቀድሞ በደሌን አታስብብኝ ኦ አምላኬ ሆይ እኔን/3/ ዋ እኔን
እንደቸርነትህ ምህረት አርግልኝ ኦ ጌታዬ ሆይ አዝ... በዓለም ፍቅር ታውሬ
በጠላቴ ተንኮል በስጋዬ ምኞት ኦ አምላኬ ሆይ በሀጥያት በክፉ ሃሳብ ታልዬ
ሰጥሜአለሁ ደርሻለሁ ልሞት ኦ ጌታዬ ሆይ ድርሻዬን ይዤ
እውቀቴ አስጨነቀኝ ሀብቴም ሰላም ነሳኝ ኦ አምላኬ ሆይ ነፍሴ ተጓዝኩኝ ከአንተ
ተጨነቀች አጣሁ የሚያፅናናኝ ኦ ጌታዬ ሆይ ከአባቴ ኮብልዬ
አዝ... የሰጠኸኝን ሀብት ሁሉ
በዓለም በትኜው
ከባህር አሸዋ ሀጥያቴ የበዛ ነው ኦ አምላኬ ሆይ ያለአግባብ
አምላኬ ፊትህን እንዴት ብዬ አያለሁ ኦ ጌታዬ ሆይ ሰላሜን አጣሁ ተጨነኩ አገኘኝ የጸናው ረሃብ መግቢያው
የቀናውን መንገድ ትቼው ትዕዛዝህን ኦ አምላኬ ሆይ መድረሻው ጠፋብኝ ተገፋሁ ስቃዬ በዛ ከሞላው ቤትህ
አነሳስቻለሁ ቁጣ መዓትህን ኦ ጌታዬ ሆይ ወጠቼ አጣሁኝ መጠጊያ ታዛ አዝ...
አዝ... እንጀራ የሚተርፋቸው ባሪያዎች በቤትህ ሞልተው
ሀጥያቴን አምናለሁ ፍፁም በድያለሁ ኦ አምላኬ ሆይ የምቀምሰውን አጥቼ የእሪያ ምግብ ተመኘሁ
ይቅርታህን ሽቼ ፊትህ ወድቄአለሁ ኦ ጌታዬ ሆይ አባት ሆይ አልኩኝ በእንባ የጸጸት እንባ ሲፈጀኝ
አሳልፈህ አትስጠኝ ለክፉ ኃጥያቴ ኦ አምላኬ ሆይ ከፍቅርህ እቅፍ ወጥቼ የቀን ጨለማ ሲውጠኝ ልጅህ
ከበቀልህ ልትረፍ ማረኝ መድኃኒቴ ኦ ጌታዬ ሆይ አዝ... ልባል ባይገባኝ መመለስ ፈለኩ ከቤትህ ጉዞ ጀመርኩኝ
ከኔ ክፋት ይልቅ የበዛ ፍቅርህን ኦ አምላኬ ሆይ ከቁጣ ወዳንተ በጸጸት ልቆም በፊትህ አዝ...
የራቅህ ቸር ይቅር ባይ ነህ ኦ ጌታዬ ሆይ ወደ ልቤ ተመልሼ በጸጸት ስጓዝ ብታየኝ
ፍጻሜ የሌለው ታላቅ ክብር ያለህ ኦ አምላኬ ሆይ አባት ሆይ አንተ ሩህሩህ ነህ በፍቅርህ አቅፈህም ሳምከኝ
ገናና እግዚአብሔር አንተ ብቻ ነህ ኦ ጌታዬ ሆይ አዝ... በሰማይና በፊትህ ብበድልህም ልጅህ
ፈጽማ አልተዘጋችም ክፍት ናት ለኔ ቤትህ ካንተ
ፊት በመኮብለሌ ጎድቶኝ ብታየኝ ሀዘኔ
አዲሱን ልብስ አልብሱት አልክ እንዲሸፈን እርቃኔ ለጣቱም
ቀለበት አድርጉ አልክ የቀድሞ ክብሬን እንዳገኝ
ለእግሩም ጫማ ስጡት አልክ ጋሬጣው እንዳያውከኝ አዝ...
49
በኔ ጸጸት ሐዘን እንባ የእኔ ከጥፋት መመለስ የሰባው ለሥጋ እያደላሁ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ ብዙ
ሙክት ታረደ ቤትህ ተሞላ በደስ ደስ ክፉ ፀባዬን አጠፋሁኝ " "
ታግሰህ ሀጥያቴን ሳትቆጥርብኝ አውቄ እንዳላወቅሁ " "
ሰው እንደናቀኝ ሳትንቀኝ እንደወጣህ ቅር ሳትለኝ ዳግም ቃልህም ሻርኩኝ " "
ህይወትን አገኘሁ ሞቼ የነበርኩት ልጅህ አባት ሆይ በኔ አምላክ ይቅር በለኝ አሁን ፀፀተኝ ኧረ
መመለስ ፍስሐ ሆነ ቤትህ …..
አዝ... እንድታማልደኝ
ድንግልን ጠይቄ "ኧረ "ስማኝ
ፈጣሪ
በፈቃዳችን አምጸን ከቤቱ ብንኮበልልም አለቅሣለሁ እንጂ " "
አምላካችን ደግ አባት ነው ያለፈን በደል አይቆጥርም በንስሐ ከፊትህ ወድቄ " "
ተመልሰን ቢሰበር በዕውነት ልባችን የትስ እደርሳለሁ ከመንፈስህ ርቄ ኧረ …..
በፍቅር እጆቹን ዘርግቶ ይቀበለናል ጌታችን ከባለፀጋ ይቅር በለኝ ብዬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
አባትህ ቤት እያለ የህይወት እንጀራ ስማኝ ወንድሜ ወዳንተ ሣለቅስ " "
ተመለስ አትብላ ከእሪያ ጋራ በመመለስህ ቢያፌዙ የዕንባ ዘለላ " "
አይግባህ በዚህ ቅሬታ ያንተ መመለስ በሰማይ በጐንጮቼ ሲፈስ " "
ይሆናል ታላቅ ደስታ ምህረትን ነው እንጂ " "
አዝ... በደሌን አታስታውስ " "
አባትህ እግዚአብሄር ቤቱ ቤተክርስቲያን ናት ፊትህን ወደእኔ እባክህን መልስ ኧረ ስማኝ...
ሀብትህ እምነት ሥርዓቷ እሪያው ምግብ ነው ኀጥያት ወዳጆች
ቅዱሳን ናቸው ባንተ መምጣት ደስ ያላቸው አዲሱ ልብስህ
ኧረ አንቺ ዓለም(ዲ.ታደለ በገና)
ንስሐ አዲሱ ጫማ ወንጌል ነው
አዝ... ኧረ አንቺ ዓለም (4x)
አታታይኝ ተይ ግድ የለም
ዘማሪ ዲ.ታደለ ማታለልሽ ከቶ ለምነው
ካንቺ ጋር ላልሆን እስከወዲያኛው
ኧረ ስማኝ ፈጣሪ (ዲ.ታደለ በገና) የእኔስ ሐገሬ በሰማይ ነው (2x)
ቅኝት - ሰላምታ አዝ----
423 224 1542 222 ፍቀድልኝ ግድ የለም
423 115 113 224 542 222 ገብቼ ልኑር በገዳም
ኧረ አስቸገረኝ ይህ
ኧረ ስማኝ አምላኬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ /2/ ዓለም (2x)
አላገኝምና ያለአንተ መሐሪ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ /2/ አዝ----
ማይጠቅመኝን ሳጠራቅም
አድነኝ ጌታዬ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ ከማይረባኝ ስሽቀዳደም በከንቱ
ሁሉንም ትተህ " " ቀረሁ ከዚች ዓለም(2x) የእለት
ይቅር በለኝ አምላክ " " ጉርሴን ካልነፈግከኝ
በደሌን ንቀህ " " የዓመት ልብሴን ከሰጠኸኝ
ዘወትር ነውና የማስቀይምህ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ በደሌን ከዚህ በላይ ለእኔ ምን አስፈለገኝ
አውቄ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ (2x)
ወዳንተ ስጠይቅ " " አዝ----
በሰራሁት ኃጢአት " " ዓለምን ላልጨርሳት ተስገብግቤ አንዱን
መንፈሴ ሲጨነቅ " " ነጥዬ አንዱን ደርቤ ባስበደረስ ከንቱ
ይቅር በለኝ እንጂ ምህረትን አታርቅ ኧረ… ንብረት አሰባስቤ ዳር ላያወጣኝ ከንቱ
አስቤ
እያወቅሁ አጥፍቼ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
ይሻለኛል እኖራለሁ ንፁህ ቃልክን ተመግቤ
እኔም ብበድልህ " "
አዝ----
ከሥጋ ገበያ " "
ከፍርድህ በፊት ሳልሞት ልዳን
ውዬ ባስቸግርህ " "
ትወቅ ነፍሴ ሕያውነቷን በስራዋ
እስኪ አድነኝ አንተ የምህረት አምላክ ነህ ኧረ… እስኪ
ትውረስ መንግስትህን ስስቷን ትታ
ዛሬስ ይብቃኝ ኧረ ስማኝ ፈጣሪ
የዚህች ዓለምን አዝ----
ልዙር ወደ ነፍሴ " "
ነፍሴ አደራ ተጠንቀቂ ሞትን
መፈጠሬ የግባኝ " "
ያህል አለ ነጣቂ ከዚያች ሲዖል
በአርአያ ሥላሴ " "
እንዳትወድቂ የአምላክሽን ህጉን
ተቀበለኝ አምላክ ልጀምር ውዳሴ ኧረ….
ጠብቂ
50
ንስሐ ግቢ ተፀፀቺ አይጠቅምሽም ይህ ዓለም ላንቺ የሞትን እማዬን አባዬን (ዲ.ታደለ በገና)
ሞት ኋላ እንዳትሞቺ ቅኝት -
የፅድቅን ጉዞ መንገድ ክፈቺ
አዝ---- እማዬን አባዬን ማለቱ ቀረና
እድሜ ጥላ ነው ፈጥኖ ያልፋል አያቴ ቅድመ አያቴ ማለቱ ቀረና ልጄ
ሃብት ንብረቱም ከዚህ ይቀራል ልጄ ሆነ የልቅሶአችን ቃና
ጽድቁን አስቢ እርሱ ይበልጣል ባሳደጉ ፋንታ መጦርን ሲችሉ
ከጻድቃን ጎራ ይመድብሻል ባስተማሩ ፈንታ መደገፍ ሲችሉ
አዝ---- አልቅሶ ቀባሪ እንዴት ይሆናሉ
ኮብልዬ ነበረ ትእዛዝህን ጥሼ ደረሰ እያለች እናት ስታይህ
ለለፈው ጥፋት እኔን ወቅሼን ለወግ መረግ በቃ ብላ ስትገልጽህ
በንስሐ ዳኛ እራሴ ከስሼ የመቃብር ጉዞ . . .
ተቀበለኝ በይቅርታ መጣሁ ተመልሼ በልጅ ሊኮራ አባት ሲጠብቅሽ
አዝ---- ወልደሽ ልትስሚለት ለአቅመ ሔዋን በቅተሽ ጨርሶ
ስንብት ምን ይሆን ያሰኘሽ
እግዚአብሔርም (ዲ.ታደለ በገና) በልጅ ሊጦሩ ነበር ምኞታቸው
ቅኝት - ሰላምታ ጧሪ ቀባሪ አጡ ባዶ አደረግናቸው
4245 313 15423 312 45 ፍቅርን ሳንጨርስ ታይተን ጠፍተናቸው
4245 313 15442 222 የወላድ መካኖች ሆኗል ዕድላቸው
የሀገር ባላደራ ተተኪው አንተ ነህ
እግዚአብሔርም አዳም ባጠፋው ጥፋት ባባትህ ተተካህ አላማን ሰንቀህ የዕቃቃ
በተስፋ ቃል አሰናበተው ያን ዕለት ጨዋታ እባክህ ይቅርብህ
ለአዳም በገባለት ቃልኪዳን ታቅፋ አሳድጋህ አዝላ በዠርባዋ
አምስት ሺህ ከአምስት መቶ ዘመን አጉርሳ አስተምራ በድሃ ኑሮዋ
ሲፈፀም ያ የተስፋ ቀን ደረሰ ጥቁር መልበስ ሆነ የእናት ውለታዋ
የአዳምም የስቃይ ዘመን ፈረሰ ያለውን ኹኔታ ጠንቅቀን ስናውቀው ወገን
አዳምንም በሲዖል ሲኖር ተቀብሮ ተነጥሎ ሲኼድ እያየነው
አዳነው ሞቱን በሞቱ ቀይሮ ከቶ እንደምን ይሆን ልቦና ያጣነው
አምላክም ወደዚህ ዓለም ሲመጣ ተምሮ ጨርሶ ሥራ ያዘ ሲባል ወዳጅ
ቆየችው እመቤታችን ተመርጣ ዘመድ ሲለው ወገኑን ያኮራል ሀገር ተረክቦ
የሌለባት መርገመ ፍዳ ከጥንት አደራን ይወጣል
ፀነሰችው በመልኣኩ ቃል ብስራት አንድ ዓመት ሳይሞላው መሞቱ ይሰፋል በራስ
ፍቅር ስቦት ወደዚህ ዓለም መጣና የሚመጣው በሽታ ይቅርና ከፍቶ
ለአዳም ምን ያልሆነለት አለና የመጣውን የጣልያንን ጀግና መመለስ
ተወለደና ድንግልናዋን ሳይሽር ተችሏል በራሱ ጐዳና
ለሰው ልጅ ሲል ተመላለሰ በምድር አንተም ወኔ ታጠቅ ጀግንነት ነውና
በዮርዳኖስ በዮሃንስ እጅ ተጠምቆ አምላክ ሳይፈርድብህ አንተው ባንተ ፈርደህ ያንተን
በዲያቢሎስ የተፃፈውን ተራቆ ሕይወት ባንተ እንዴት ታጠፋለህ
አጠፋለት ያንን ደብዳቤ ደምስሶ ፈጣሪ ያልሸሸህን አንተ ግን ኮበለልህ
ከባርነት ያኔ አላቀቀው ጨርሶ አንተው በእጅህ ጭረህ በእሳት ተበላህ
በመስቀል ላይ በዕለተ አርብ ተወግቶ ትሰማኝ እንደሆን ዘዴውን ልንገርህ
ከሲዖል በደሙ አነፃው አውጥቶ መጥፎውን ተውና ከፈጣሪ ታርቀህ
እንዲህ አርጎ ወደ ጥንት ቦታው መለሰው እስከ ወዲያኛው ኑር መልካም ሕይወት
በምህረቱ ዳግም ገነትን አሳየው ፈጥረህ
በአባታችን በአዳም ጥፋት በደል ሰቀሉህ (ዲ.ታደለ በገና)
ገብተን ነበር እኛም ሁላችን ሲዖል
ቅኝት -
በስራችን በኃጥያታችን እኛማ
ሆነን ነበር ከመርገም ግዞት ጨለማ ግን ሰቀሉህ ወገሩህ ምንም ሃጥያት ሳይኖርህ
አዳነን የፍቅር አምላክ ነውና ይስቀሉኝ ይውገሩኝ ሀሰት በቃልህ ላይገኝ
በትህትና እናቅርብለት ምስጋና ቀራኒዮ እንዴት ዝም አልሽ ጎለጎታ እንዴት ጨከንሽ አምላክ
ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ሲሰቀል አስቻለሽ
ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ ተሰቃየህ አምላክ ሆይ ተወጋህ ቸሩ ሆይ እንደ
ተራ ሰው በአደባባይ

51
አየተመታ በአይሁድ ወገን ጋራውን ወጣ ተራራውን ድንግል (ዲ.ታደለ በገና)
መስቀሉን ይዞ የጫኑትን
ድንግል እለምንሻለሁ በውዳሴሽ ዜማ
የዓለም ፈጣሪ የሁሉ ጌታ ላደረገልን ሳይል ውለታ
ድንግል ሰላም ለኪ ስልሽ ድምፄ እየተሰማ
በፈጠረው ነው የተንገላታ
የፈጣሪ እናት ሆና እያለች
ሰቀሉህ ወገሩህ ምንም ሃጥያት ሳይኖርህ
ሄደች በበረሃው ውሃን ተጠማች
ምድር ታልቅስ ወዮ ትበል በሰራችው በዛ በደል ከፊቱ
ወይ ልጄን እያለች እግሯ ሳይሰለች አምላክን
ወድቃ ከዛ መስቀል
ታቅፈሽ ስትወርጂ በረሃ
ምድር ሆይ ስሚ ጆሮ ሰጥተሽ አትዘናጊ ግፉን ረስተሸ በደም
ምንም እንደሌለው እንደ ምስኪን ደሃ አንቺን ያለ
ያነፃሽ ከበደልሽ ከመስቀሉ ነው መድኃኒትሽ
እናት እንዴት ይጥማሽ ውሃ አዝ......
በሰውነቱ ክፋት ሳይኖረው በቃሉም ሐሰት ጭራሽ ሳይወጣው ጌታን
ፈጣሪ በእውነት ከሁሉም መርጦሻል
ሰቀሉት አይሁድ ወንጅለው
ፍፁም ሰው ለመሆን በማሕፀንሽ አድሯል
ሰቀሉህ ወገሩህ ምንም ሃጥያት ሳይኖርህ
ከድንግልና ጋር እናቱ ሆነሻል
ይስቀሉኝ ይውገሩኝ ሀሰት በቃልህ ላይገኝ
በነብያት ትንቢት የተነገረልሽ
እርይተ ልቦና ድንግል አንቺ እኮ ነሽ
አርባ ሌሊት መዓልት (ዲ.ታደለ በገና) እንኳን በሰው ፍጡር በውሻም ያልጨከንሽ
ቅኝት - አዝ.......
ስምሽን እጠራለሁ እያልኩ ድንግል ማርያም እመቤቴ
አርባ ሌሊት መዓልት ሳይቀመጥ ቆሞ ጾምን ካላልኩ ውስጤ አይታደስም ስምሽን ለጠራ
አስተማረ በፈቃዱ ጾሞ እመቤቴ ብሎ
ስርዓትንም ሰጠ እራሱ ፈፅሞ በልጅሽ ቃል ኪዳን ትደርሺያለሽ ቶሎ አዝ.......
ይመስገን ከሁሉ አስቀድሞ ከነፍስሽ ነፍስ ነስቶ ከስጋሽ ስጋን እናቱ
አምነዋለው የሚል የሚወድ ጌታውን ይፁም አደረገሽ ሰውን ለማዳን በዚህ ገለፀልን
የጾመውን ጾሞ ያሳየውን ታላቅ ክብርሽን ይሄ ነው ያሰጠሽ
ለሕጉ ይገዛ ከፍቶ ልቦናውን ማማለድ አንቺን አዝ.....
በቃሉ ይከተል አምላኩን ከብዙኃን መርጦ አማላክ የሰጠን የፃድቃን
እምነት ያለው ቢኖር ሥራ የሌለው ክብራቸው እመብዙኃን ለእኛ ግን
እንደማይድን ይወቅ ተስፋ እንደሌለው ክብር አንቺ ነሽ አማላጃችን
አይሰጠውም ዘላለማዊው በጸጋ የንፁሃን አክሊል የሃጥአን መመኪያ የፈጣሪሽ
አምላኩን ሊያየው እናት ሆነሻል ማደሪያ አዝ......
ቆሞ የጸለየው ኃጢኣት ሳይኖርበት ሥርዓትን ሊሰጥ
ባዶ አርባዳ ይዤ ስምሽን ስጠራ
ነው ለፈጠረው ፍጥረት ጾሞና ጸልዮ
ይሔ መልካም ስምሽ ሆኖኛል እንጀራ
መንግሥቱን . . .
በአንቺ አልፌዋለሁ ያን ሁሉ መከራ
በበረሀው ገብቶ በቆሮንቶስ ገዳም እመሰክራለሁ አማላጅነትሽን
40ሌሊት መዓልት ደከመኝ አላለም በስምሽ አድጌ እንዴት ልርሳሽ አንቺን
ከቆመበት እግሩ ጭራሽ አልታጠፈም ሲያዝን ጎፈዳዬ ሞልቶ ያበላኝ ስምሽን
ነው በንፅህና እንድንጾም ሁሌ እጠራዋለሁ አይደክመውም አፌን
በንጽህና ሆኖ ጾሞ የጸለየው አዝ......
እርሱ ነው ኣምላከን በነፍስ ዐይኑ ያየው ውሻው ሲያባርረኝ ያን ሁሉ ስደክም ድንግል
በሥራው ለመዳን አምኖ ያልዘገየ ካንቺ ሌላ ስንቅ አልነበረኝም በልቼ አድር
ተስፋውን ከፍቅሩ ያልለየ ነበር እያልኩ ስለ ማርያም አይለየኝ ድንግል
ለሥጋችን እንድትሆን ምድርን ባረካት ምግበ በረከትሽ ዛሬም
ነፍስ ሠጠ ጾምንና ጸሎት ዛሬም ደካሞቹ በስምሽ ነው ያሉ
ፍቅርና ትህትና እንዲሁም ስግደት ሊሆነን ስለ ድንግል ማርያም አትርሱን እያሉ የእለት
ሰማያዊ ሀብት ጉርሳቸውን በአንቺ ይበላሉ አዝ.......
አለብኝ ውለታ ምከፍለው ለስምሽ ንፁህ
አገልግሎት ለእናትነትሽ
ወገቤን ታጥቄ እናቴ ልበልሽ
አዝ.......

52
እንደ ክቡር ዳዊት(ዲ.ታደለ በገና) አርባ ሌሊት መዓልት(ዲ.ታደለ በገና)
ቅኝት - አርባ ሌሊት መዓልት ሳይቀመጥ ቆሞ ፆምን
አስተማረ በፈቃዱ ፆሞ
እንደ ክቡር ዳዊት እኔም በበገና ስርዓትንም ሰጠ ራሱ ፈፅሞ
ስማኝ ስማኝ እያልኩ አለቃሳለሁና ይመስገን ከሁሉ አስቀድሞ
እባክህ ተቀበል የውስጤን ልመና (2x) አምነዋለሁ የሚል የሚወድ ጌታውን
ዛሬን በምድር ላይ ነገን በሰማይ እባክህ ይጾም የጾመውን ጾሞ ያሳየውን ለሕጉ
አምላኬ ስቃይ እንዳላይ የፀባኦት ጌታ ይገዛ ከፍቶ ልቦናውን በቃሉ
እርዳኝ አዶናይ (2x) ይከተል አምላኩን
በገናዬ ድምጹን ወደ አንተ ሲያሰማ እምነት ያለው ቢኖር ስራ የሌለው
ዓይኔም እያነባ ውስጤም እየደማ እንደማይድን ሕይወት ተስፋ እንደሌለው ክብር
ዝማሬዬን ቁጠር ከቅዱሳን ዜማ ከአባቶቼ ዜማ ሰማይና አይሰጠውም ዘለዓለማዊዉ በፀጋ አምላኩን
ምድርን በቃልህ ያቆምክ ሊያየው
ባሕር ውቅያኖሱን በእጅክ የሰፈርክ በእምነቴ አፅናኝ ቆሞ የጸለየው ሃጥያት ሳይኖርበት ስርዓትን
ልቦናን ሰጥተህ ጌታዬ ስልህ ሊሰጥ ነው ለፈጠረው ፍጥረት
ያላንተ የሆነ ምንም ነገር የለም ጾሞ እና ፀልዮ መንግስቱን እንዲወርሳት ዘለዓለም
በጣም ያስገርማል ሲነጋ ሲጨልም ወቅቱ እንዲኖር በሕይወት
ሲፈራረቅ በጋው አልፎ ሲዘንብ ጥበብህን በበረሃው ገብቶ በቆሮንጦስ ገዳም
መርምሮ የደረሰው የለም አርባ ሌሊት መዓልት ደከመኝ አላለም ከቆመበት
በጎልዳማው አፌ እንኳን በእኔ አቅም እግሩ ጭራሽ ያልታጠፈው ሲያዘን ነው
ጠበብት ነን የሚሉ ተናግረው አልቻሉም መርምረው አልቻሉም የበላይ በንፅህና እንድንፆም
የሌለህ የንጉሶች ንጉስ በንፅህና ሆኖ ፆሞ የፀለየ
እኛ ብንበድልህ ብንወድቅም በበለስ እርሱ ነው አምላኩን በነፍስ ዓይኑ ያየ
ቀድመህ ያዘዝከንን ተዕዛዝህንም ብንጥስ አንተ ነህ በስራው ለመዳን አምኖ ያልዘገየ
ያዳንከን ስጋችንን በመልበስ(2x) ተስፋውን ከፍቅሩ ያልለየ
ዘምሬ አወድሼ ከንቱም እንዳልሆን ለስጋችን እንድትሆን ምድርን ባረካት ምግበ
ከመንፈስህ ርቄ እንዳልፈተን ነፍስም ሰጠ ጸምና ፀሎት
እባክህ አድለኝ ንፁህ ህሊናን ንፁን ልቦናን ፍቅርና ትህትና እንዲሁም ስግደት
መቼም ልልህም አትፈትነኝ ሊሆነን ሰማያዊ ሃብት
ብቻ የዛን ግዜ ፀሎቴን ስማኝ ፀባ አጋንንቱን ድምፀ አራዊቱን
የለበስኩት ስጋ እንዳያስጥለኝ(2x) መከራን ታግሶ ረሃብ እና ጽሙን
ጨካኝ ሆነህ ሳይሆን እንዲህ የምልህ በለበሰው ስጋ ፈጣሪ ጾመልን
አንተም አዘኸኛል አንኳኳ ብለህ ከበርህ በጾሙም ድል ነሳው ሰይጣንን ጥንተ
ቆሚያለሁ ፈውሰኝ ልልህ ጠላታችን ዲያቢሎስ ሚያፍረው በስግደት
አንደ ፃድቁ ኢዮብ ይዩኝ አይኖችህ(2x) በፀሎት በጾም ብቻ ነው
ብቸኝነት ከብዶኝ ውስጤ ተርበትብቷል ጠላት ኢየሱስ በገዳም እንዳሸነፈው
በውድቀቴ ይሳለቅብኛል እንጹም እጅ እንዳንሰጠው
የሚያፅናናኝ የለም ሐዘኑ ከብዶኛል በገዳም ውስጥ ገብቶ ቆሞ ሲጸልይ
ከአንተ በቀር ለእኔ ማን ይደርስልኛል(2x) ዲያቢሎስ ፈተነው በፍቅረ ነዋይ
ፀንቷል በሽታዬ ከአልጋ ወድቂያለሁ ዳቦ አድርጎ አሳየው በምትሃት ድንጋይ
ሰው እንደማይረዳኝ አረጋግጫለሁ በተንኮል ማንነቱን እንዲያይ
እንደ ራሔል እምባ ወዳንተ ልኪያለሁ(2x) ከድንግል ተወልዶ አለምን ያዳነው
ልቦናዬ ከአንተ ብዙ ነገር ይሻል በስስት በትዕቢት ስንቱን ተፈተነው
የላንተ የሚሆን ምን ነገር ይገኛል እናስታውስ ይህንን ለኛ እንደሆነ
የእኔ መሻት በአንተ ሁሉም ይፈፀማል አዎ ይፈፀማል እኔማ ምስጋና ለእርሱ እያቀረብን
በራሴ ብዙ አስቤ ነበር ዲያቢሎስ በገነት በእባብ ተመስሎ
ከቁመቴ ስንዝር አንዳችም ላልጨምር አዳምን ቢጥለው በበለስ አታሎ
ይበቃኛል ገናስ በራሴ መፎከር አምላክ ሰው ሆነና ለአዳም ልጆች ብሎ
ስያዝ ተረዳሁኝ ጌታ ያንተን ነገር አምላክ የአንተን ነገር ድል ነሳው ደካማ ሰው መስሎ
ይበቃኛል ገናስ በራሴ መፎከር አርባ ሌሊት መዓልት ሳይቀመጥ ቆሞ
ስያዝ ተረዳሁኝ ጌታ ያንተን ነገር አምላክ ፆምን አስተማረ በፈቃዱ ፆሞ
ያንተን ነገር ስርዓትንም ሰጠ ራሱ ፈፅሞ
ይመስገን ከሁሉ አስቀድሞ
53
በጌቴ ሴማኒ(ዲ.ታደለ በገና) ሰው አፉ አላርፍ ብሎ(ዲ.ታደለ በገና)

በጌቴ ሴማኔ በአትክልቱ ቦታ(2x) ለእኛ ሰው አፉ አላርፍ ብሎ ሐሜት ሲቀኝብኝ


ሲል ጌታችን በዓለም ተንገላታ የሐሜቱን ቅኔ አንተው ፈታህልኝ በሀሴቱ ጉዞ
አዳም እና ሔዋን ባጠፉት ጥፋት(2x) በጽድቅህ መራኸኝ (2x)
እኛም ነበረብን የዘላለም ሞት ቃልህ የማይሻር ዘለዓለማዊ ነህ
መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ(2x) አልፋና ኦሜጋ በፀባኦት ያለህ
ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ አይራቁብኝ ከእኔ ምህረትህ እና
ድንግል አልቻለችም እምባዋን ልትገታ(2x) እያየች ፍቅርህ (2x)
በመስቀል ልጇ ሲንገላታ እንደ ሰዎች ሳይሆን እንደ አንተ ሆነና
በአምላክነቱ ሳይፈርድባቸው(2x) አምላኬ ስልህ ሰምተከኛልና
እንዲህ ሲል ፀለየ አባት ሆይ ማራቸው በከንቱ አልቀረሁም ምኞቴ ተቃና(2x)
በረቂቅ ስልጣኑ ሁሉን የፈጠረ በረቂቅ አልቀረሁም እና ያን ሁሉ ደክሜ
ጥበቡ ሁሉን የፈጠረ በምህረትህ ብዛት ተለውጧል ስሜ
በሰው እጅ ተገርፎ ሞቶ ተቀበረ ስምህን ላወድስ በአደባባይ ቆሜ(2x)
ፍቅሩን የገለፀው ተወልዶ በስጋ(2x) የፍጡራን ጌታ ተመስገን አምላኬ
ኢየሱስ ጌታ ነው አልፋና ኦሜጋ የምፈልገውን ሰጠኸኝ በልኬ
በመስቀል ተሰቅሎ እንዲያ እየቃተተ(2x) በእጅክ ተፃፈልኝ አዲሱ ታሪኬ
ዓለምን ለማዳን የማይሞተው ሞተ እሰግዳለሁ ላንተ ሁሌም ተንበርክኬ(2x)
ከሞት ሊታደገን በመጣልን ፈጥኖ(2x) ሲሳለቁ በእኔ ባዶነት ሲሰማኝ
መስቀል አሸከሙት ውለታው ይህ ሆኖ የሐዘን ሆድ ጭንቀት ማዕበል ሲውጠኝ አይዞክ ልጄ
መከራውን ሳስብ ሳስታውስ ቀኑን(2x) ብለክ አንተ ነህ ያዳንከኝ (2x)
ይቆስላል ይደማል ልቤ በሐዘን ሰዎች ልብሴን ሲያዩ አንተ ልቤን አየህ እንደ
መች ለራሱ ነበር ይህ ሁሉ መከራ (2x) ልብሴ ሳይሆን እንደ ልቤ ፈርደህ ለዚህ
መስቀል ተሸክሞ የወጣው ተራራ አበቃኸኝ በበጎ ፈቃድህ
ሲያጎርሱት ሚናከስ ሰው ክፉ ነውና እውሩን ላንኳኩት ክፍት ነው አይዘጋም በርህ(2x)
ቢያበራ ጎባጣን ቢያቀና አንተን ለጠየቀ መልስህ አይዘገይም ቀናትን
ጌታዬን ሰቀሉን አይሁድ ጨከኑና ሳይጨርስ ደርሶልኛል ለእኔ ተመስገን
ምነው አያሳዝን የአይሁድ ክፋት(2x) እላለሁ አንተን ለዘለዓለም
የዝናቡን ጌታ ውሃ ሲነፍጉት ለእኔ እንደ አንተ የለም ጌታ መድኃኒዓለም(2x)
በተንኮል በኃጢያት ቀሩ ተመስገን ነው እንጂ ምን እመልሳለሁ
እንደሰከሩ (2x) ስተኛም ስነሳም ስምህን እጠራለሁ
ሙታን ከመቃብር ተነስተው ሲያስተምሩ የስቃዩን ዘመን በአንተ አልፌዋለሁ(2x)
እናታችን ሔዋን ወዮ በይ አልቅሺ ብዙ አርገኅልኛል ለነፍስ ለስጋዬ ውለታህን
ያንቺን ሕመም ታሞ ከሞት ሊያድንሽ ልክፈል በፍቅር አገልግዬ እንደ መላእክቱ
የህያዋን ጌታ ተሰቀለልሽ ቅዱስ ቅዱስ ብዬ
አዬ ጉድ አዬ ጉድ አለም የኋላሽ እጆቹን ዘርግቶ አንተን ለጠየቀ
(2x) ንፁህ ልብን ይዞ ፊትህ ለወደቀ
መድኃኒት ክርስቶስ በግፍ ሞተብሽ ከአፀደ መቅደስህ ከቤትህ ላልራቀ
በመስቀል ተሰቅሎ ስጋውን ሲቆርስ በችንካር የፍቅር ስጦታህ መቼ ይሆን ያለቀ
ተወግቶ ደሙንም ሲያፈስ መቼም አላለቀ(2x)
ዋለች በመከራ ድንግል ስታለቅስ
አለ ወይ(ዘማሪ ታደለ)
ሰውነትሽ ራደ ሐዘን ከበበሽ
አለ ወይ ለጌታ ሲሳይ (2x)
ስቃይ መከራውም ዳግም ፀናብሽ ተሰቅሎ
በምድረ-በዳው በበረሃው ላይ(2x)
ስታይው አንድ አምላክ ልጅሽ
ከሰማይ አውርዶ መናን የመገበ
ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መንታ መንታ መች
እህል እና ውሃ ከቶ መች አሰበ ሰውን
ዋጋ ይሆናል ለአንዲቱ ጠብታ ላለቀሽው
ነበር እንጂ እሱ የተራበ(2x)
ለቅሶ ድንግል የዛን ለታ
አዝ----
ባለቀሽው ለቅሶ በልጅሽ ህመም (2x)
በስስታምነት በላው ሲል ለሞተው
ከሃጢያት ነፃሁኝ ዳንኩኝ ከገሃነም
አምላክነት ሽቶ አምላኩን ለካደው
እራሱን ሰውቶ ደሙን ካሳ ሰጠው(2x)
አዝ----

54
እሱን ዋጋ አድርጎ ሕይወቴን ለገዛ ከጠላት በረት ታስረን በከንቱ
ለዓለም መድኃኒት ለሆነላት ቤዛ ረሃቡ የእስራት ፍትሃት ሆኖን ሕይወቱ
ተጠራ እንጀራ እንደዋዛ አዝ---- ከራሱ ተክሎን በመስቀል ሞቱ
የላጪን ልጅ ቅማል እንዳይበላት ሲያውቁ ምነው ተሳነን ፍሬ ማፍራቱ(2x) ሀገር
የአባይን ልጅ ውሃ እንዳይጠማት ሲያውቁ እያለን የዘለዓለም
የእንጀራን ባለቤት ረሃቡን ጠየቁ (2x) ምነው ጭንቀቱ ለቀሪው ዓለም
አዝ---- አሁን ነው ጊዜው ሞትን ለመቅደም ከሞት
መቃብር ቆፍሮ ሞትን ሳይቀብረው በኋላ ንስሃ የለም
እንዲያ ደም አልቅሶ ሙትን ሳይቀብረው እህል ከሞት በኋላ ሩጫ የለም(2x)
መች ይቀምሳል ፈፅሞ ያ ሰው(2x) በስጋ ሕይወት ስንኖር በምድር
አዝ---- ነፍሳችን ትራቅ ከከንቱ ነገር
እዚያ ቀራኒዮ መና እየዘነበ ሰጥቶናል እና የልጅነት ክብር
እዚያ ቀራኒዮ ፍቅር እየዘነበ ምርጫችን ይሁን ከርሱ ጋር
ኧረ ምነው ጉዱ ዛሬም ሰው ተራበ(2x) መኖር(2x)
አዝ---- ችግር በርትቶ(ዘማሪ ታደለ)
ከሰማይ አውርዶ መናን የመገበ እህል
እና ውሃ ከቶ መች አሰበ ችግር በርትቶ ሲያሰቃየን
ሰውን ነበር እንጂ እሱ የተራበ እኔን ለምን ተውከን ፈጣሪያችን እስኪ አስበን የኑሮ
ነበር እንጂ እሱ የተራበ እሷን ነበር ትርጉም አልገባን ብሎ
እንጂ እሱ የተራበ አንተን ነበር አስቸግሮናል ተመሰቃቅሎ እርዳን በቶሎ
እንጂ እሱ የተራበ አዝ---- እንዴት እንጠይቅ ከሰው እርዳታ
አንተ እያለህ የኛ ጌታ አንንገላታ
ያኔ ወላጅ እንደሌላቸው አልተዋችሁም ብለኸን ነበር እንዴት
አየኸን ስንቸገር ስናማርር
አንተ አልቅሰህ(ዘማሪ ታደለ) በርግጥ አድርገኸናል የእምነት ሐብታም
ይሄን እናውቃለን እንደኛ የለም በመላው ዓለም ነገር ግን
አንተ አልቅሰህ እኛ ሳቅን ነፍስ ያለ ስጋ አትቆምም እና
በሞትም ሕይወት አገኘን ባርከህ አድለን የእጅህን መና እንኑር በጤና አባት
ታዲያ ይህን ውለታ መች ከፈልን ሆይ ስንል ልጆቼ በለን
ለፍቅርህ መልሱ ሃጥያት ሆነ (2x) ሌላ ማን አለ እኛን ሚሰማን አቤት የሚለን
እርቃኑን ሆኖ የሚያለብስ ለተወለደው ማደጊያ ጠፍቶ
ደሙን ለዋጋ የሚለግስ እናት አዝናለች ሆዷ ተከፍቶ ችግር በርትቶ
እርሱ ተዋርዶ የሚያነግስ ልጇ እየጮኸ ጎድሎባት ቤቷ
እንደ አንተ ያለ የታል እንዴት ትቻለው በእናት አንጀቷ አሁን ነው ሞቷ ችግር
ንጉስ(2x) በርትቶ ሲያሰቃየን
የጠዋት ጮራ የምሽት ጀምበር ለምን ተውከን ፈጣሪያችን እስኪ አስበን የኑሮው
የሔዋን ሞገስ የአዳም ክብር ትርጉም አልገባን ብሎ
የፍቅር አባት የሠላም መምህር አንተ አስቸግሮናል ተመሰቃቅሎ እርዳን በቶሎ እንዴት
ነህ ጌታ በሠማይ በምድር እንጠይቅ ከሰው እርዳታ
አንተ ነህ አምላክ በሠማይ በምድር አንተ እያለህ የኛ ጌታ አንንገላታ
ገዳያችንን የገደለ የሞት መድኃኒት በእጁ ያለ ሰውን ያኔ ወላጅ እንደሌላቸው አልተዋችሁም ብለኸን ነበር እንዴት
ለማክበር የተሰቀለ አየኸን ስንቸገር ስናማርር
በፍቅሩ ፀዳል ዛሬም አለን በርግጥ አድርገኸናል የእምነት ሐብታም
በፍቅሩ ፀዳል ሁሌም አለን ይሄን እናውቃለን እንደኛ የለም በመላው ዓለም ነገር ግን
ፍቅር ነው መጥሪያው ለልጆቹ ነፍስ ያለ ስጋ አትቆምም እና
በድምፅ ያውቁታል ወዳጆቹ ባርከህ አድለን የእጅህን መና እንኑር በጤና
ሁሉም ተዘርቷል በእጆቹ አባት ሆይ ስንል ልጆቼ በለን
ጽድቅ ነው ምዕራፍ ለእግሮቹ(2x) ሌላ ማን አለ እኛን ሚሰማን አቤት የሚለን
ጥለነው ስንሄድ የፈለገን ለተወለደው ማደጊያ ጠፍቶ
እኛ ሳንመርጠው የመረጠን እናት አዝናለች ሆዷ ተከፍቶ ችግር በርትቶ ልጇ
ቅርንጫፍ ልንሆን የወይን ግንድ ሆነ ፍሬ እየጮኸ ጎድሎባት ቤቷ
ማፍራት ነው ሚጠበቅብን(2x) እንዴት ትቻለው በእናት አንጀቷ አሁን ነው ሞቷ

55
ድሃ ነሽ ሐገሬ(ዘማሪ ታደለ) እንዲህ ተጨንቄ ኑሮን እንዴት ልግፋው
ያልተፈታ ቅኔ ሁሉ እንቆቅልሽ ነው
ድሃ ነሽ ሐገሬ ኢትዮጵያ ይሄንን አውቃለሁ ሐገሬ ስምሽ የጭንቀቴን ምስጢር እስኪ አምላኬ ፍታው
እንዲቀየር እማማ ሁሌም እመኛለሁ ሐገሬ የጭንቀቴን ምስጢር እስኪ አባቴ ፍታው
የዕድገትሽን ብርሃን ሐገሬ ማየት ናፍቄያለሁ እማማ ድህነት የጭንቀቴን ምስጢር እስኪ ጌታ ፍታው
ባይለቅሽ እናቴ ችግር ቢዋጋሽም ኢትዮጵያ በታሪካዊነት ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
እናቴ ሌሎቹ አይቀድሙሽም ሐገሬ ምንም አይሳካ ከንቱ ነው መሮጤ ወጥመዴ
ቅርስሽ ምስክር ነው እማማ ላሊበላ አክሱም ሐገሬ ቅርስሽ ብዙ ነው ሁሉ ሆኗል ዳጤ
ምስክር ነው ሐገሬ የጎንደር የአክሱም እናቴ እኔስ ተሞላብኝ በከንቱ ሃሳብ ውስጤ(2x)
ሕዝቦችሽም ኩሩ እናቴ እንከን የሌላቸው ሐገሬ ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ውስጣቸው በእምነት እናቴ የተሞሉ ናቸው ሐገሬ አንተ እንደሰራኸው ጥንት እንደፈጠርከው(2x)
እማማዬ ልቀሽ ሐገሬ ብርታትን ስጫቸው እማማ እባክህ አምላኬ ውስጤን ሠላም ስጠው(2x)
ከሐገር የበለጠ ሐገሬ ለሰው የለምና እናቴ ያበልፅግሽ ብዬ እባክህ አባቴ ውስጤን ሠላም ስጠው(2x)
ሐገሬ አልተውም ልመና ኢትዮጵያ ያሰማኝ አምላኬ ሐገሬ እባክህ ጌታዬ ውስጤን ሠላም ስጠው(2x) ኧረ
የዕድገትሽን ዜና እማማ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ጨርሶ እንዲጠፋ ሐገሬ የድህነት ስምሽ እማማ
ሃብት ዕውቀት ጉልበቴን ሐገሬ በውል ልለግስሽ ኢትዮጵያ ሞቴን አየሁት(ዘማሪ ታደለ)
ከጥንትም ያንችው ነኝ ሐገሬ ዛሬም ቃል ልግባልሽ ሐገሬ ሰባራው
ሞቴን አየሁት በሞቱት
አካልሽ ኢትዮጵያ ጎንሽ ተጠግኖ ሐገሬ
ያኔ አይቼው ወንድሜን በአልጋ ሲወስዱት
ብልፅግናሽ ጎልቶ እማማ ሠላም ምግብሽ ሆኖ ሐገሬ ውስጥሽ
እህቴን በአልጋ ሲወስዷት
አገግሞ እናቴ የርሃብ ሆድሽ ድኖ ኢትዮጵያ ያሳየኝ አምላኬ
ጽድቄንም ልየው በጌታዬ
ሐገሬ ጊዜ ሳይፈጅ ፈጥኖ እማማ
አንተን ልከተል በጊዜዬ
እንጀራ ሆኖብኝ እናቴ ብሄድም እርቄ ሐገሬ
እስኪ አነሳሳኝ አምላኪዬ
የእትብቴ መኖሪያ ኢትዮጵያ መሆንሽን አውቄ ሐገሬ
እስኪ አነሳሳኝ ፈጣሪዬ
አስታውስሻለሁ እናቴ ባህልሽን ናፍቄ ሐገሬ
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ አይ
አስታውስሻለሁ እማማ እምነትሽን ናፍቄ ሐገሬ
ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ
ባንድ አልገኝ ብለው ኢትዮጵያ እንጀራና ኑሮ ኢትዮጵያ
ሞቴንም ባየው አሻግሬ
ስደተኛው ልጅሽ ኢትዮጲያ ቢሄድም አምሮ ሐገሬ ስምሽ
አለቀቀኝም መጥፎ ግብሬ
አይጠፋውም ሐገሬ ይፈቅድሻል ዞሮ ሐገሬ
አልተመለስኩም ተመክሬ(2x)
ሞቴንም ባየው አሻግሬ
ኧረ ምነው(ዘማሪ ታደለ) አለቀቀኝም መጥፎ ግብሬ
አልተመለስኩም ተመክሬ(2x) ቃሉ
ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው ውስጤ
ይፈሳል በጆሮዬ
ተጨናንቆ ሠላሜን አሳጣኝ(2x) የሠላም ባለቤት
ግን አልያዘውም ልቦናዬ
እስቲ ሠላም ስጠኝ (2x) ሆዴ ሲጨናነቅ ውስጤ
ልቤን መልሰው ፈጣሪዬ(2x)
ሠላም ሲያጣ(2x) ካንተ በቀር ለእኔ ሌላ ማን
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ ምን
ሊመጣ
ከባድ አለ ከሞት የላቀ
ካንተ በቀር ጌታ ሌላ ማን ሊመጣ ካንተ
ሁሉን ደፋሪ ንጉስ የናቀ
በቀር አባት ለእኔ ማን ሊመጣ ኧረ ምነው
ታዲያ ለምን ነው ሰው አላወቀ
(2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ኧረ ለምን ነው ሰው አላወቀ
ሁሌ እረፍት የለኝም እንቅልፍ ከዓይኔ ርቋል
አይ ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ ከአንተ
የማስበው ሁሉ ከእኔነቴ ወጥቷል
የሚደበቅ ምንም የለም ሁሉን
አምላኬ ደግፈኝ መኖር ተስኖኛል
ታውቃለህ መድኃኔዓለም የሰጠኸኝ ልብ
ጌታዬ ደግፈኝ መኖር ተስኖኛል
ላንተ አልሆነም(2x) በቤተ-መቅደስህ
አባቴ ደግፈኝ መኖር ተስኖኛል
ሳልቆርብበት
ኧረ ምነው (2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ሁሌ እንደሮጥኩኝ ከጠንቋይ ቤት ዘመኔ
ሠላም እያጣሁኝ ውስጤ ተጨነቀ ሁከት
አለቀ ሳላውቅበት(2x)
ከዙሪያዬ እንድም ቀን አልራቀ በሃሳብ
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ
ውቅያኖስ ምናቤ ጠለቀ(2x) ኧረ ምነው
ያለፈው ዘመን ፀፀተኝ
(2x) ሆዴን ሆድ የባሰው
ከአንተ ለይቶ ያቆየኝ
ባይሆን ለዛሬ ልብ ስጠኝ(2x)
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ
56
አንደበት አለኝ ማወራበት ብዙ ወደ ሊባኖስ ልቤ አቅንቶ ነይ
እላለሁኝ በሰዎች ፊት ይልሻል እናት ሽቶ
ልብ ነው ያጣሁ ምሰራበት ንጽሕት ፈሳሽ የታተምሽው
(2x) በፍቅርሽ ዝናብ እንድታጥቢው(2x)
ምድር መግባቴ እጅ እግሬን ታስሬ አዝ-----
መሞቴ ላይቀር መቀበሬ ተነሽ ወዳጄ ውበቴ ሆይ
ታድያ ለምን ነው ሰነፍኩ ዛሬ ኧረ ስቃዬ እንዲወድቅ ከእራሴ ላይ
ለምን ነው ሰነፍኩ ዛሬ ትበረቻለሽ ከሠልፈኛ
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ አይ ታጥቀሻል ጥበብ ማያስተኛ(2x) ንዒ
ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ ገሊላ ብዬሽ ነበር
ሁሌስ አያለሁ የሞት ቀኔን ርስትሽ ሠላም እንድታድር
በዓይነ-ስጋ መቃብሬን በዓይነ- አለሽ አስራት ወደ ምስራቅ
ህሊና ገሃነምን ግቢ ኢትዮጲያ እንዲሆን እርቅ እንዲወርድ እርቅ
ታድያ ማን ያውጣው ከዓለም ልቤን(2x) አዝ-----
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ
የማንሞት መስሎን ስንንጠራራ
ሸክም ከብዶ(ዘማሪ ታደለ)
ለነፍስ የሚሆን ምንም ሳንሰራ
ሞት ስራ አይፈታም ፈጀን በተራ(2x) ሸክም ከብዶ መቆም ሲያቅተን አቅም አጥተን
አይ ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ ፈጣሪያችን ይጠራናል ሊያቀልልን
ዛሬስ አስጠላኝ ሰው መሆኔ በንስሃ ወደ ቤቱ ተመልሰን
ምንም ሳልሰራ ሲያልቅ ዘመኔ እኔ እናምልከው እርሱ ብቻ ነው ሕይወታችን
ወደ እሱ ሞት ወደ እኔ በበገና…
እንጓዛለን እንጃልኝ እኔ(2x) በሃጢያት እድፍ የቆሸሸው ስብዕናችን
አይ ሞኝነቴ (2x) ሞቴን መርሳቴ ይታጠባል እንደገና በአባታችን
አይ ሞኝነቷ (2x) ሞቷን መርሳቷ ብቻ እንቅረብ ተፀፅተን ለይቅርታ መሃሪ
አይ ሞኝነቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ አይ ነው ፍፁም ፍቅር የኛ ጌታ
ሰው ከንቱ (2x) ሞቱን መርሳቱ ያቺ ሕይወት ጥንት የገዛት በደም ካሳ
ነይ ድንግል(ዘማሪ ታደለ) ምነው ሄደች ወደ ጠላት ተመልሳ
በበገና…
ነይ ድንግል ነይ (8x) ነይ እናቴ ነይ ነይ በአንዱ ሃጢያት ሁላችንም ሞተን ነበር ሞትን
ድንግሌ ነይ ነይ ነይ ገድሎ አንዱ አነሳን በፍፁም ፍቅር ጨለማውን
ነይ እናቴ ነይ ድንግል ተሸግረናል በይባቤ
አንቺ እኮ ነሽ መሰላል ለዝማሬ ከእንግዲ እንቅረብ ይዘን ከርቤ
የነፍሴ ስንቅ የጽድቅ ቃል ነይ ድንግል እንደ በበገና…
ዶኪማስ ስጠራሽ ላንመለስ እንደገና ወደ ኋላ በክርስቶስ
ለሰርግ ባርኮ ነይ ስልሽ ቤቴ ሕይወታችን ሆኗል ሌላ ከል ብቻ ነው ወደ
በረከት አጥቷልና ጠፋው የሚመለስ እኛስ ለክብር በአምልኮ
ልጅሽ ይባርከው እንደ ቃና እንቀደስ ለፈጠረን ለሚወደን ለጌታችን
(2x) ጠዋት ማታ ምስጋና ይሁን ስጦታችን ስብሃት
የመስቀሉ ስር ስጦታችን ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም እስከ
የፈጣሪ እናት የአምላካችን ወድቀን ዘለዓለም ድረስ
ሳለ እኛን ሊያነሳ ነፍስና ስጋን
ከአንቺ ነሳ(2x)
አዝ የሴቱ አለባበስ(ዘማሪ ታደለ)
አንቺን መርጦ ከአዳም ዘር
የሴቱ አለባበስ በእጅጉ ሲገርመን(2x) ወንዱ
ከአብ ተላከ ወደ ምድር ከአንቺ
ለወንድ ታጨ ለወንዱ ሚስት ሊሆን
ህፀፅ የለምና
ጌታን ፀነስሽው በንፅሕና በድንግልና እኛ ስንጯጯህ ሱሪያችን ወስዳችሁ(2x)
አዝ----- የእጃችሁ ነው ብለው አምባሩን ቀሟችሁ
ገና እንገረማለን አፋችንን ይዘን(2x)
አልምሻለሁ ጠዋት ማታ
ተፈጥሮውን ረስቶ ባላችሁ ሚስት ሲሆን
በእቅፍሽ አለ ፈቺው ጌታ
መክፈቻ ይዞ የዳዊትን ይሰማል ጠብቁ ደግሞ ነገ ሌላ(2x)
አወጣኝ ሰብሮ መቃብሬን የአንቺ አረገዝኩኝ ይላል ወንዱ በወንድ ገላ
ፍሬ 57
የዘመኑ ትውልድ ሞኝነት አብዝቷል(2x) በቅጡ በገናን ቃኝቼ በውል ብደረድር
ወንድ ሳይሆን ሴት መሆን ያምረዋል በሰም እና በወርቅ ብሕር ባመሰጥር
ድሮ ሰው ሲያብድ ልብስ እየቀደደ(2x) በዘመኔ ሁሉ ስላንተ ብናገር
የዛሬማ ወጣት ከነጨርቁ አበደ መጨረስ አልችልም ከመጀመር በቀር
ለብሷል ማለቱ እንኳ ብዙ አያስደፍርም(2x) (2x)
ደረቱ ተጋልጦ ይታያል ለሁሉም በሰርክ ይሁን በቀን በድቅድቅ ጨለማ እንደ
ዕብደትን መሰልጠን ብሎ እያደነቀ(2x) ስንቱ ወፍ በያሬድ ላዚምልህ ስማ
ወርቅ በመዳብ ተለውጦ አለቀ ዛፍ ላይ እንዳለችው እንደዛች ወፍ ዜማ ላንተ
ምነው አልገባቸው የዕብደቱ መላ(2x) የምሰጥህ ምን አለኝ ሌላማ (2x) አዝ……
እያሳሳቀ ነው ውሃም ሰው የሚበላ በጠራራው የምሰክርልህ ሰማያዊው ወይኔ
ፀሐይ በቀን ጠርተናችሁ ፀሐይ ወጥቶ የፍካት ፀዳል የዓይን ብርሀኔ
እያለ በቀን ጠርተናችሁ ምነው በጨለማው የምኮራብህ መመኪያ ወገኔ
ከመሸ መጣችሁ ሌላ አምላክ የለኝም እንዳትለይ ከእኔ ሌላ
ባይሆን ከጨለማው ከውጭ እንዳትቀሩ(2x) ከቤቱ ረዳት የለኝም እንዳትለይ ከእኔ ሌላ ንጉስ
እንድትገቡ አንኳኩ በበሩ የለኝም እንዳትለይ ከእኔ
ያቺን ሴት አሟታል አካሏን በሙሉ(2x) ሌላ አባት የለኝም እንዳትለይ ከእኔ
ነፍሷን ስለማታውቅ ባልጋ ሄደች አሉ ሲገፉገኝ ከእቅፍህ አረፍኩኝ ሲርበኝ በእጅህ አበላኸኝ
ምነው ሰዉ ሁሉ ሳይሰማ ያወራል ሲጠማኝ አንተ ነህ ያጠጣኸኝ
ምነው ሴቱ ሁሉ ሳይሰማ ያወራል ለመልካሙ ሁሉ አባቴ የሆንከኝ
እውነተኛ ሳይሆን ሁሉ ባሉ ሆኗል የዘለዓለም አምላክ አንተው ነው ያለኸኝ
ባሏን ተለይታ ድንገት እራቅ ስትል(2x) የዘለዓለም አባት አንተው ነው ያለኸኝ
ቀለበቷን ጣለች የሌላት ልትመስል የደስታዬ ምንጭ ሰላሜ እውን የሆንከው ለሕልሜ ስምህን
ቀለበት ደብቀሽ ከምትቸገሪ(2x) ላንሳ ደግሜ ደግሜ
እሱ ይበቃሻል በዛው በአንዱ ኑሪ ያላንተ አልኖርኩምና የደቂቃን እድሜ
ተመስገንልኝ አልኩ በፊትህ ላይ ቆሜ
ተመስገን ልበልክ በፊትህ ላይ ቆሜ
ሲገፉኝ(ዘማሪ ታደለ)

ሲገፉገኝ ከእቅፍህ አረፍኩኝ ሲርበኝ በእጅህ አበላኸኝ ዘማሪ አቤል ተስፋዬ


ሲጠማኝ አንተ ነህ ያጠጣኸኝ
በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ (አቤል ተስፋዬ በገና)
ለመልካሙ ሁሉ ጌታዬ የሆንከኝ
ቅኝት -
የዘለዓለም ንጉስ አንተው ነው ያለኸኝ
በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ
የዘለዓለም አባት አንተው ነው ያለኸኝ
ምድርና ሠማይ ተናወጠ
የደስታዬ ምንጭ ሰላሜ እውን የሆንከው ለሕልሜ ስምህን
ለዚህ ቅዱስ አምላክ ምስጋና
ላንሳው ደግሜ ደግሜ
አስር አውታር ባለው በበገና
ያላንተ አልኖርኩምና የደቂቃን እድሜ
ክብርና ግርማን ለብሰህ
ተመስገንልኝ አልኩ በፊትህ ላይ ቆሜ
በላይ በአርያም ያለህ
ተመስገን ልበልክ በፊትህ ላይ ቆሜ
እልፍኙን በውሃ የሠራህ
የኑሮ ሐገሬ የእኔነቴ ፈዋሽ የዘመናት ክብሬ የልቤ
ሰውን በአርአያህ የፈጠርህ ላንተ
ውስጥ ፋኖስ እውነተኛ ምክሬ
ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር
አንተን ሀብቴ አድርጌ አለሁ እስከዛሬ
አውታር ባለው በበገና አዝ...
እነኋት ተቀበል የከንፈሬን ፍሬ (2x)
አቤቱ በጽዮን ከብረሃል
አዝ……
በእሳት መድረክ ላይ ተቀምጠሀል
የደሃ ልጅ ደሃ የአድርቆ ለባሽ የአጥንተ ሰባራ የብረት ጠባሽ ብሎ
ጠፈሩን በጥበብ ዘርግተሃል
የሰደበኝ የሸማ ዘርጊ ልጅ ድሪቶ ለባሽ
ቀንና ሌሊቱን ለይተሀል ላንተ
ለጊዜው ቢመስልም የክብሬ አሳናሽ ጌታዬ
ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር
ባንተ ዘንድ አግኝቷል ምላሽ
አውታር ባለው በበገና አዝ...
ንጉሴ ባንተ ዘንድ አግኝቷል ምላሽ
በኃይል በሰማይ ታጥቀሀል
ለድህነቴ መልስ እጄን ሞላህልኝ
የባህሩን ጥልቀት ለክተሀል
ለሰባራው ስሜም ስምህን ሰጠኸኝ
የሞገዱን ጩኸት አናውፀህ
ሊጦጥፍራን አልፈህ በመስቀል ጠራኸኝ
ጎዶሎ አይደለሁም ባንተ ዘንድ ሙሉ ነኝ
(2x)
አዝ…..
ጠላትን በፍቅር የገዛህ

58
ላንተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር ነፍሰ ገዳይ ሆኜ ብሰቀል ከጐንህ
አውታር ባለው በበገና አዝ... በደምህ ምልክት ገባሁኝ ከቤትህ
ሰማያት ጽድቅህን ተናገሩ ጌታዬ ብዙ ነው ያንተ ቸርነት
ያንተን ክብር ዝና መሠከሩ አለምን አዳንከው ዳግም እንዳይሞት
ፍጥረትን አስውበህ የፈጠርክ ጀርባህን በጅራፍ ስለኔ ተገረፍክ
ሁሉን በችሎታህ ያደረግክ እስከ ቀራንዮ ደምክን
ላንተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር አንጠፈጠፍክ እንዴት ይከፈላል ይህ ታላቅ
አውታር ባለው በበገና አዝ... ውለታ ለእኔ ያደረከው በዚያች ጐልጐታ
ሞትን በሞት ሽረህ እንዳልሞት
ያረከኝ ከመቃብር ውጣ ብለህ የጠራኸኝ
አራት ቀን ሞልቶታል ይሸታል ሰው
ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ (አቤል ተስፋዬ በገና) ቢልህ አልዓዛር ሆይ ብለህ ጠራኸኝ በቃልህ
ቅኝት -
መች ይረሳል (አቤል ተስፋዬ በገና)
ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ ወጣሁት ዳገቱን ቅኝት -
ድንግል ባንቺ ምልጃ አለፍኩት ወጥመዱን
ድንግል ማርያም ባንቺ ምልጃ ሠበርኩት ወጥመዱን አምላክ መች ይረሳል የዋለልን ውለታ
ቀድሶሻል ከሁሉም አብልጦ ቸርነቱ እፁብ ፍቅሩ የጌታ
ካንቺ ይወለድ ዘንድ በሥጋ ተገልጦ ለዓለሙ የታተመው በልባችን ጽላት
መዳን ምክንያት የሆንሽው ቅድስተ ቅዱሳን ሞትን ገድሎ የሠጠንን ህይወት በጥፋቱ
ማርያም አንቺ ነሽ አዝ... ቢወጣ አዳም ከገነት
ወጀቡን ልሻገር ባንቺ ተደግፌ ቃል ገባለት ዳግም ሊሠጠው ህይወት ህያው ጌታ
ድካሜ ይወገድ ከጥላሽ ሥር አርፌ አምላክ ፈጣሪ ሳለ
ያላንቺ መድኃኒት ከቶ የለምና ባንቺ ስለ ቃሉ በእፀ መስቀል ላይ ዋለ አዝ...
ተመገብኩት የሠማዩን መና በአይሁድ እጅ በጽኑ ተንገላታ
አዝ... የፍቅር አባት ክርስቶስ የእኛ ጌታ
ይመስገን ፈጣሪ የነ ዳዊት አባት ሥጋው ደክሞ ቅዱስ ደሙ ፈሰሰ
ቤቴን ሞልቶልኛል ባንቺ አማላጅነት አንቺን እዳችንን በሞቱ ደመሠሠ
የተጠጋ በነፍስም በሥጋ በልጅሽ ይወርሳል አዝ...
የሠማዩን ዋጋ አዝ... ስንጠላው እርሱ አብዝቶ ወደደን ስለ ፍቅሩ
ዳግም እንዳልራብ ነፍሴ እንዳትጠማ ሞትን ገድሎ አዳነን ባርነትን ኃጢአትን
ከማይደርቀው ምንጭሽ አጠጪኝ እማማ ከቤትሽ ከኛ ጥሎ
ገብቼ እረፍት አግኝቻለሁ ነፃ አወጣን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ
እድፌ ተወግዶ አዲስ ለብሻለሁ አዝ...
አዝ... ሰላማችን የድንግል ማርያም ፍሬ
ይገባዋል ምስጋናና ዝማሬ
ስለ ፍቅሩ ስላረገልን ሁሉ
ተቀኙለት ፍጥረታት ዝም አትበሉ
ሞትን በሞት ገድለህ (አቤል ተስፋዬ በገና) አዝ...
ቅኝት -
ሞትን በሞት ገድለህ እንዳልሞት ያረከኝ
ከመቃብር ውጣ ብለህ የጠራኸኝ የዛሬ ዘመን መኮንን (አቤል ተስፋዬ በገና)
አራት ቀን ሞልቶታል ይሸታል ሰው ቢልህ ቅኝት -
አልዓዛር ሆይ ብለህ ጠራኸኝ በቃልህ
ከሞቱት መካከል እኔን አስነስተህ የዛሬ ዘመን መኮንን
በፊትህ አቆምከኝ አይኖቼ እያዩህ ተስፋ ይለማመጣል ሎሌውን ዶሮ
ቆርጠው ሳለ የዋህ ዘመዶቼ ካዘዙ በአንድ ውለታ አባብሎ
አብሬያቸው በላሁ ከሞት ተነስቼ አያውቅም ጌታ
ዕድሜዬን በሙሉ ከአልጋ ተጣብቄ ጻድቁ አናፂ ለአንክሮ
ሞቴን ስጠባበቅ ከወገን ርቄ መጥረቢያ የለው መብሻ መሮ ይህን
የናዝሬቱ ኢየሱስ የኔን መዳን ወደህ አዳራሽ ሠራልን
አዲስ ሰው አረከኝ እድፌን አስወግደህ ዓለምን /5/

59
ቤት ስትሠራ ነፍስ ወይዘሮ ሠላምህ ይብዛላት (አቤል ተስፋዬ በገና)
በጣሪያ ማገር ተዥጐርጉሮ ብዙ ቅኝት -
እንኳን ነበር ሸንበቆው ሥጋ
ጨረሰችው ሠላምህ ይብዛላት ምድሪቱ
ለቀድሞ ሰዎች በህልማቸው የሰው ልጅ እንዳይቀር በከንቱ /2/
መጪውን ሁሉ ገልፆላቸው የሌለንን ሰላም እንሰብካለን በጎ
ያላዩት የለም ከሆነው ነገር ጠፍቶን እንጮሀለን
ሁሉ እንዳለሙት ነው ጸሎት ልመናችን ከንቱ እንዳይቀር
ሞት ገበሬ ነው ለመሬት እሰው ሰላምን ላክልን እግዚአብሔር አዝ...
ቤት ነዋሪ ሲዋትት የካም ልጆች በዝተው በምድር ላይ
ያስደንቀኛል በተግባሩ ገመናን ገለጡ በአደባባይ
አፈራርሶ መኖሩ ፍፁምነት ጠፍቶ ከልባቸው
እንግዳ አለብሽ አንቺ በክፋት ተመላ ጉባኤያቸው
ነፍስ ከሥጋ በቀር የማይቀምስ አዝ...
አብረን እንፈልግ በማለዳ በሰላም ቤት ቆመን ሰላም ጠፍቷል ታንኳችን
እስኪ እዚያ ላይ ፍሪዳ በነፋስ ተጨናንቋል
እንግዳው ድንገት ስትደርስ አድነን ጌታ በሆይ እንዳንጠፋ ገስፀው
ሳትሰናዳ ቆየች ነፍስ ማዕበሉን ሁነን ተስፋ አዝ...
ለእንጀራ ብቻ የለው አለም ስለሰላም ቢዘምርም
መላ ዓለምን /4/ አምን ብላ ምድራችን ከሠላም አርፋ አታውቅም
የወልድ አምላክን ሰላማችን አንተን ስንይዝ ነው
እራቱን ሳላሰናዳ ምናምን እውነተኛ ሰላም የምናገኘው
በሥጋ አደረ አዝ...
ትላንትና ጌታ ሰው
ሆኗልና

በደም ሊታጠብ
ኃጢአቴ (አቤል ስሜ ዳዊት (አቤል ተስፋዬ በገና)
ተስፋዬ በገና) ቅኝት -
ቅኝት - ስሜ ዳዊት የእሴይ ልጅ
እኖራለሁኝ በእግዚአብሔር ደጅ
በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ
ታዳጊ ነኝ የበጉን መንጋ በመታገል
/2/
በጌታ ጸጋ
በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ
እረኝነት ነው ግብሬ /2/
ተበጣጥሶ ሊወድቅ እስራቴ
አምላክ የሰጠኝ ግብሬ በጌታ
ወጣህ ቀራንዮ ጎልጎታ
ፊት ይዤ በገና
በእኔ ተገብተህ አንተ
ስለ ስሙም ላቅርብ ምሥጋና ጣቴ
ጌታ አዝ...
አያርፍም ሰልፍን ይሰራል
በወንበዴዎች መካከል
አንደበቴም ቅኔን ይቀኛል እረኝነት
እንደወንጀለኛ ስትሰቀል
ነው ግብሬ /2/
ከዋክብትም ረገፉ ከመሬት
አምላክ የሰጠኝ ግብሬ
ላይ ተነጠፉ አዝ...
በሳኦል ፊት ቢልቅ ጎልያድ ህዝበ
መቃብርን አፈራርሰህ
እስራኤል ልቡ ቢሸፍት
በስልጣንህ ሞትን ገድለህ
አምላካችን ጌታ ሲከብር
ሲኦልም ባንተ ተበርብራ
ለጎልያድም በቅቶታል ጠጠር
ነፍሳት ወጡ በየተራ አዝ...
እረኝነት ነው ግብሬ /2/
ጠላት ሞቷል ላይነሳ
አምላክ የሰጠኝ ግብሬ
ምርኮ ሆኗል በደም ካሳ
በአባቴ ፊት ፈልቷል ዘይቱ
ምስጋና ብቻ የለም ሌላ
ከብላቴናው ጸንቶ ጉልበቱ ጸጋ
ለታደገን ከሞት ጥላ አዝ...
እግዚአብሔር ፈሷል በላዬ
ዳግም የለም በኛ ሞት
ከእረኝነት ጠርቶኝ
አንዴ ሞቷል ሞት
ጌታዬ እረኝነት ነው
ሊሞትከሞተ
ሞት በክርስቶስ
ህያዋንክርስቲያን
ነን አዝ... አምላክ/2/
ግብሬ የሰጠኝ ግብሬ
ነን
60
በፍርድ ወንበር አለ በገና ለሰማይ አስቀድሞ ያለ ዓለም ሳይፈጠር ሥላሴ
ንጉስ ሞልቶ ምሥጋና ከሳኦል ላይ ነበረ ዘመን ሳይቆጠር ዘመን አሳልፎ
መንፈሱ ይራቅ ከፈጣሪው ጋር ዘመን የሚያመጣ ለክፉ ለደጉ ፀሀይ
ነፍሱ ትታረቅ እረኝነት ነው የሚያወጣ አዝ…
ግብሬ /2/
አምላክ የሰጠኝ ግብሬ
ጥሩልኝ ዳዊትን/አቤል ቁ2/
በደላችንን የተውክልን (አቤል ተስፋዬ በገና) ቅኝት -
ቅኝት - ጥሩልኝ ዳዊትን በገናውን ያምጣ መንፈስ
አስጨንቆት ሳኦል ስለመጣ (2)
በደላችንን የተውክልን በመስቀል ምድር ግብሯን ትታ ሕግ እያፈረሰች
ተሰቅለህ እራቁትህን ጐንህን የሳኦልን መንገድ ስለተከተለች ከህልም
ተወግተህ የእኛ ጌታ ዓለም ቅዠት እንድትረጋጋ ያን ዳዊትን
ሞትን ወጋህልን ወደማታ ጥሩት ይደርድር በገና አዝ …
ሞትን ወጋህልን በጐልጐታ የርኩሰትን ሥራ ዓለም ስላበዛች
ጠላት ክንዱን ጭኖብን ያልተፈቀደውን ምርኮን ስለያዘች
በላያችን በዝማሬው ጸጋ ፈውስን እንድታገኝ
የእዳ ደብዳቤ በአንገታችን ጥሩልኝ ዳዊትን በበገና ይቃኝ
አስሮ ቢጥለንም ከጉድጓዱ አዝ …
በደምህ ፈታኸን ከወጥመዱ የአባቶቹን ትዕዛዝ መንገድ ስለሳተ ጸያፍ
/2/
የሆነውን እርሙን ስለሻተ ለንስሃ ደርሶ
አዝ...
መንግስቱ እንዲቀና ጥሩልኝ ያን ዳዊት
በስብራትህ የጠገንከን
ይደርድር በገና አዝ …
አንተ ደክመህ ያጽናናኸን መስቀል
መለያየት በዝቶ ፍቅር ስለራቃት
ተሸክመህ ክንድህ ዛለ ሞታችን
ስላቀረቀረች መከራው ጸንቶባት በጥልቁ
በሞትህ ተገደለ /2/ አዝ...
ዝማሬ እውነቱን እንድታይ ዳዊት ይነሳና
ሲኦል ተበርብራ በሥልጣንህ
በበገና ይጸልይ
ነፍሳት ተመልሰው ወደቤትህ
ዳዊት ይነሳና በበገና ይቃኝ አዝ
ሞልቷል ከበረቱ በአንተው መንጋ ደም

ተከፍሎ ለሞት ዋጋ/2/
አዝ... ሦስትነት ባለው
ከዋክብት ረገፉ ስለ ክብርህ /አቤል ተስፋዬ በገና
ብርሃናት ጨለሙ ላያሳዩህ ቁ2/
ሙታን ከመቃብር ተነሱና
ሦስትነት ባለው በእግዚአብሄር
ምስጋና አቀረቡ እንደገና /2/
ስሙን አምኜ ልዘምር
አዝ...
የመድኃኔአለም ህማሙን
ሥላሴ (አቤል ተስፋዬ በገና) እንባን በማፍሰስ በሀዘን
ቅኝት - እንደርሱ ታጋሽ ማንም የለም ቸሩ
ሥላሴ አምላኬ ብዬ እዘምራለሁ አምላካችን መድኃኔአለም
ሥላሴ አምባዬ ብዬ እቀኛለሁ ሰማይና በጎልጎታ የዓለም ንጉስ ተንገላታ
ምድር ደመና ሳይቀሩ አልበደለ እውነተኛው በግ ተሰቀለ ሰጊድ ስብሐት
አዕዋፍ አዝርዕት በእርሱ ተፈጠሩ ብርሃን ድህነት የሚሰጥ ለፍጥረቱ
ጨለማ እንዲሆን በተራ በዓለሙ የሚገዙለት መላእክቱ
ሁሉ ፀሀይ እንዲያበራ እንድትሰለጥን ሁሉን በፍቅር የሚያድነው ክፉዎች ያዙት
ጨረቃ በሌሊት ሥላሴ አስውቦ ተረባርበው
ፈጠረ ከዋክብት አዝ… የሚያዳፉ ውሾች በዙሪያው ተሰለፉ
በእግር የሚሄዱ በክንፍ የሚበሩ በምድር ያለ እረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት
ላይ ያሉ በጥልቅ የሚኖሩ በሥላሴ ዘንድ ትእግስቱ የበዛ ቸርነቱ
ሁላቸው ታውቀዋል በከሀሊነቱ ፍጥረት የሚመሰገን በፍጥረቱ
ተፈጥረዋል ከዓለም ሊያጠፋ የክፋት
መርዝ የአዳምን እዳ ለመሰረዝ
አዝ… በፈወሰው በጥፊ መታው ያ ክፉ ሰው ሰጊድ ስብሐት

61
ድህነትን ሊሰጥ የፈቀደ የጸሎት እናቷ ስለሆነች ጾም
በፍቅር ተስቦ የወረደ ትህትናን ይዘን ደግሞም አንድ ሆነን
ዘላለማዊ የሚሰጥ ፀጋ ብንተጋ በጸሎት ከንስሐ ጋራ
አዳምን ሊያድን ከአለንጋ ግፍ ጾም ታደርሰናለች ከጽዮን ተራራ
ባልሰራ እየተነሱ በየተራ አዝ…
ያለእረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት የሁሉ አንድበትም ይጹም ዓይንም ይረጋጋ ጆሮም
ንጉስ የአለም ፈራጅ ክፉ ሰምቶ ነፍሱን እንዳይወጋ ድሀን
በራሱ ፈቃድ ያለ ከመበደል ልብም ተመልሶ መጾምስ እንዲህ
ግዳጅ ከነገሰበት ከዙፋኑ ነው የበደለን ክሶ አዝ…
ሰይጣንን ሊጥል በስልጣኑ
በፍቅር ነፍሱን
ስለኔ ለሞተ /አቤል ተስፋዬ በገና
ሰዋልን ሞት ሊሽር ቁ፪/
ይቅር ባይ ተፈፀመ ስለእኔ ለሞተ /4/
አለ ኤልሻዳይ ሰጊድ ስብሐት
የቃል ማደሪያ ነሽ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/ ለቤዛዬ ምን እከፍለዋለው
ለአምላኬ ምን እከፍለዋለው
የቃል ማደሪያ ነሽ ለመለኮት አገር ምክንያተ ትዕዛዙን አፈረስኩ በምግባሬ ቆሸሽኩኝ
ድኅነት ያየንብሽ ምሥጢር ስምሽን ሳነሳሳው በምግባሬ ቆሸሽኩኝ
ብሩህ ሆኗል መንገዴ መዳኔ በአንቺ ነው ህጉን ባለማክበሬ ተገፈፈብኝ ክብሬ
ሰማያዊት ዘመዴ ተገፈፈብኝ ክብሬ
እንደ ማር በምድር እንደ ያም በአርያም ስምሽ ጥፋቴን አይቶ አልተወኝ ከቶ
ጥዑም ነው ለዘለአለም ቃል ገብቶልኛል ይደርስልኛል
በውሆች መካከል ጠፈር ሳይፈጠር ጥፋቴን አይቶ አልተወኝ ከቶ
ብርሃንም ሳይታይ ባዶ ሆና ምድር በአብ ይደርስልኛል ይጠብቀኛል አዝ…
ህሊና ውስጥ ተስለሽ ነበረ ትንቢቱ ምንም እንኳን ብስትም ልጅነቴን ብክድም
ሲፈፀም ቃሉ ባንቺ አደረ እንደ ማር… ልጅነቴን ብክድም
ድንግል ሆይ መአዛሽ በእግዚአብሔር ተወዷል በክቡር ደሙ አጠበኝ ዳግም ልጁ አደረገኝ
የልዑል ማደሪያው እንድትሆኝ መርጦሻል ቤዛ ዳግም ልጁ አደረገኝ
የሚሆነን ለቆሸሸው ዓለም ክብሩን አዋርዶ ከአርያም ወርዶ ዋለ
ካንቺ ተገኘልን ሁለተኛው አዳም እንደ መስቀል ላይ ሲሆን ኤልሻዳይ ክብሩን
ማር… አዋርዶ ከአርያም ወርዶ ዋለ መስቀል
ከፀሀይ ሰባት እጅ ያበራል ገጽሽ ላይ ሲሆን ኤልሻዳይ አዝ…
ትውልድን ያስምራል ብርቱ ጸሎትሽ በምልጃሽ ግርፊያዬን ተገረፈ ሞቴን በሞቱ አለፈ
ያመነ በረከት አግኝቷል ክብርሽን የናቀ እዳዬን ከፈለልኝ ከባርነት አወጣኝ
ከእግርሽ ሥር ይወድቃል እንደ ማር…/2/ እሳት ነው ቤቴ ባትደርስ አባቴ
አሁን የአንተ ነኝ ተመስገንልኝ
እሳት ነው ቤቴ ባትደርስ አባቴ
አሁን የአንተ ነኝ ተመስገንልኝ
በጾም /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ2/ አዝ…

ደጁ ሲመላለስ/አቤል
በጾም ትትፌውስ ቁስለ ነፍስ ወበጸሎት ተስፋዬ በገና ቁ፪/
ትትሐሠይ መንፈስ /2/
ደጁ ሲመላለስ ማን እንደኔ ይላል
መአልትና ሌሊት በጾም ጸሎት ተግቶ
የጸደቀ መስሎት ዘግቶ ይቀመጣል
አሳይቷል ጌታ ስርዓትን ሰርቶ
ትዕዛዙን ሲፈጽም አንዱን ግን ዘንግቷል ያለ
አይቀርም ፈተናው ትጋት ከሌለበት ስጋ
ፍቅር ባዶ መሆኑን እረስቷል
ካልደከመች በጾምና ጸሎት አዝ…
ፍቅርን ስጠን ብለን እንለምናለን /2/
ሙሴ የተባለው ያ የእግዚአብሔር ሰው ፊቱን
ፍቅር አንተ ነህና ፍቅርን አልብሰን
የበራለት አርባ ቀን ጾሞ ነው በሲና ተራራ
ልማዱን ነው እንጂ ያለ ፍቅር ደጁን
ተቀብሎ ህግን
መሳለሙን
እርሙን እንድንተው አሳየን መንገድን አዝ…
ሰው መቼ አይቶታል ያለ ፍቅር የህይወት ጉድለቱን በትንሽ
ከፍታ ብዙ ይኮፈሳል
ወንድሙን ሳይወደው መጽደቅን ይመኛል ፍቅርን
ስጠን…
62
ተሸናፊ መስሎ ያለ ፍቅር በልቡ ያደባል ወጥመዱን ሰባብሮ ትላንት የረዳኝ
የወንድሙን ስኬት ያለ ፍቅር በቅናት ይመኛል ክንድህ ነው አምላኬ የሚያበረታኝ ዛሬም
ሊጥለው ባሰበው በያዘው ወጥመድ አትተወኝ አባቴ ስልህ
አንድ ቀን ይወድቃል እግዚአብሔር ሲፈርድ እንባዬን አብሰው ልታደስ ልጅህ
ፍቅርን ስጠን… አዝ…
ምን እምነት ቢኖርም ያለ ፍቅር ፍጹም በእግዚአብሔር ፈተና ቢበዛ በአንተ እታመናለሁ
ምስጋናን ቢያበዛ ያለ ፍቅር በተስፋ ቢኖር እያነባው ፊትህ እርዳኝ እልሀለሁ እኔ
ከቶ እንዳይታበይ በያዘው ጎዳና አላማርርም እጠብቅሀለሁ
እምነት ያለ ፍቅር ጎዶሎ ነውና ምን እንዳሰብክልኝ ከቶ መች አውቃለሁ አዝ…
ፍቅርን ስጠን… ሞገስ ይሁንልኝ ቅዱሱ ስምህ ሀዘኔን
ያስረሳኝ ጌታ ችሮታህ በኃጢአት
በፈጣን ደመና/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ጐዳና ቀርቶ መዋተቴ
ጽድቅን እንድሰራ እርዳኝ መድኃኒቴ አዝ…
በፈጣን ደመና መጣ እየበረረ ቅዱስ/አቤል ተስፋዬ በገና
ኢሳይያስ በትንቢት እንደተናገረ
ቁ፪/
በእናቱ ጀርባ ላይ ሆኖ ተሰደደ
ከድንግል ማርያም ጋር ወደ ግብጽ ወረደ
ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ ኃያል
ሄሮድስ የተባለው የአገሬው ንጉስ እጅግ
ኃያል ኃያል አማኑኤል
ሰግቷልና ክብሩ እንዳይወረስ
አስቀድሞ የነበረ አሳልፎ የሚኖር በስልጣኑ
የእስራኤል አምላክ ተወልዷል ቢሉት
አጠፋልን ሙስና መቃብር
የሞት አዋጅ አለ ያለ መራራት ማርያም
ከአባቱ ጋር ትክክል ነው በኃይል በጌትነት
አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
በዓለም ሊፈርድ የሚመጣው በክብር በትስብዕት አዝ…
ድንግል ይህን ሰምታ የሞቱን አዋጅ ልታድን
የሰው ፍቅር አገብሮት ወደ ምድር የመጣ ከሰማያት
ወደደች ከሀሊውን ልጅ ይዛው ተሰደደች
የወረደው ወደ ሰማይ የወጣ ከምስጉኖች ይልቅ
ወደ ግብጽ ምድር ትንቢቱ እንዲፈጸም
ምስጉን ከግሩማን ግሩም የጠቢባን ጠቢብ ጌታ
ዓለም እንዲማር ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ
የሚመስልህ የለም አዝ…
ስደቷ /2/
ብንዳስሰው ብንበላው ደግሞም ብንጠጣው እረቂቁ
እንዴት ይነገራል ረሀቡ ጥማቱ ያ
የገዘፈው ሥጋን ተዋህዶ ነው በደመናት መጋረጃ
ሀሩር በረሀ ያሸዋው ግለቱ
የተሰወረ እሳት
በአምላክነቱ በቅድስናሽ
በግርግም ውስጥ አገኘነው በግዕዘ ህፃናት አዝ…
አለፈ ያ ዘመን ስቃይ መከራሽ ማርያም
ሰማያትን የዘረጋ ውሆችን የፈጠረ
አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ /2/
የማይታይ የሚታየው እርሱ ተፈጠረ ሁሉን
ጻድቁን አይደለም ኃጥኡን አሳስቢ ለንጹሐን
በእጁ የጨበጠ አሸናፊው ልዑል
አይደል ላደፉት አሳስቢ በምልጃሽ አትርሺን
በቤተልሄም ተወለደ ከማርያም ድንግል ቅዱስ
በግብጽ ስደትሽ በህይወት እንዲጽፈን
ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር
ከሀሊውም ልጅሽ በህይወት እንዲጽፈን
ኃያል ኃያል ኃያል አማኑኤል
የወደደን ልጅሽ ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ
ስደቷ /2/

እስከ መቼ ነው /አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/

እስከመቼ ነው ጌታዬ
በርባን ነኝ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/
የሚፈሰው ይህ እንባዬ
በርባን ነኝ /3/
ፊትህን መልስልኝ
ባንተ መስቀል የዳንኩኝ
በምህረትህ ጠል አርሰኝ
በባቢሎን መኖር ለእኔ ሰልችቶኛል ከነዓን
በኃጢአት በበደል የኖርኩኝ በክፋት
ለመድረስ እግሬ አጥሮብኛል ጠላቴ
ወንበዴ ነበርኩኝ የሚገባኝ መሞት
አይደሰት አትስጠኝ ለሞት
ሁሉንም እረስተህ በፍቅር ያየኸኝ ንገረኝ
በምናፍቃት ምድር ልኑር በህይወት አዝ…
አምላኬ እንደ ምን ወደድከኝ ጌታዬ
በርባን ነኝ በሞትህ ያዳንከኝ
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ
63
ወንበዴው እኔ ነኝ ሀገር ያስቸገርኩኝ
ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ
እጆቼን በበደል በደም የታጠብኩኝ አንተ
ግን እራርተህ ተሰጠህ ስለእኔ ዋጋ ከእንግዲህ አልደግምም /ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ/
ከፈልክልኝ ክርስቶስ መድኅኔ ጌታዬ በርባን ቅኝት-
ነኝ በሞትህ ያዳንከኝ ከእንግዲህ አልደግምም ዳዊት ይበቃኛል/2/
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ሞቴን ንግግሩ ሁሉ ፀፀት ሆኖብኛል
ስጠባበቅ እኔ እንደ ሥራዬ ፀፀት ሆኖብኛል ፀፀት ሆኖብኛል
ትክክል ነውና የክፋት ዋጋዬ ኖኅ አንድ ቀን ሰክሮ ገላው ቢራቆት
አንተ ግን ንጹሁ እኔን የወደድክ በስተኋላው ቀርበው ልብስ ቢያለብሱት ቡራኬ
ለነፍስህ ሳትሳሳ እስከ ሞት ደረስክ አግኝተዋል ሴምና ያፌት
ጌታዬ በርባን ነኝ በሞትህ ያዳንከኝ ሴምና ያፌት ሴምና ያፌት
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ በዋጋ ብልህ ነው ስትሉኝ እዩት ሞኝነቴን/2/
ገዝተኸኝ ዳግመኛ እንዳልሞት ብርታት በራሴ ላይ ሆኖ አላውቀውን ሞቴን
ሁነኝና ልለይ ከኃጢአት አላውቀውን ሞቴን አላውቀውን ሞቴን
መልካምን እንዳስብ መልካም እንድሰራ በጽድቅ ብላጨው አያምር ብተወው በላኝ/2/
ልመላለስ ልቦናዬን አብራ አንድ እራሴ እኮ ነው የሚያስቸግረኝ
ጌታዬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ የሚያስቸግረኝ የሚያስቸግረኝ
አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ኢትዮጵያ ናትና የወይን ዘለላ/2/
ከልምላሜ ስፍራ ፍሬዋን አብቅላ
ሞት ሆይ/አቤል ተስፋዬ በገና ቁ፪/ ፍሬዋን ለመብላት ሁሉም ይጥራሉ አጥሯ
ፆም ፀሎት ነው በየት ይገባሉ በየት
ሞት ሆይ ዝም በል በሞት ተገለሀል ሥልጣንህ ተሽሯል/2/ ይገባሉ በየት ይገባሉ
ወንድሜ ፈረስህን እንዳወጣ
በመስቀል ተሰቅሎ አማኑኤል ጌታ ሽጠው/2/
ሲኦልን በርብሮ ነፍሳትን ሲፈታ ሞት ባስበው ከበደኝ እንኳን ልቀመጠው
ሆይ ወዴት ነበርክ እንኳን ልቀመጠው እንኳን ልቀመጠው
ነፃ ሲያወጣቸው የተማረኩትን አዳራሹ ሰፊ በሩ አልጠበባችሁ/2/
ሲሰበስባቸው የተበተኑትን ሞት በተራ በተራ ምነው መግባታችሁ
ሆይ ወዴት ነበርክ አዝ… ምነው መግባታችሁ ምነው መግባታችሁ
መቃብርን ድል ነስቶ ሲነሳ በክብር መጫወቱን ትተህ ቆመህ ከመንገድ/2/ ተማር
ለማርያም ሲታይ ሄዳ እንድትመሰክር ሞት ይልቅ አንተ እንድወደድ
ሆይ ወዴት ነበርክ እንድወደድ እንድወደድ
ደቀመዛሙርቱ ሲያዝኑ ለብቻቸው በዝግ ቤት
እናት አባትሽ /ዘማሪ አለማየሁ
እንዳሉ ገብቶ ሲያጽናናቸው ሞት ሆይ ወዴት
ነበርክ
ፈንታ/
አዝ… ቅንት-
ከነቀለዮጳ ጋር በኤማሁስ መንደር እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ
አብሯቸው ሲወያይ ስለሆነው ነገር ሞት ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን/2/
ሆይ ወዴት ነበርክ ምድር ብትል ያለዘር እህል ላብቅል ሴትም ልጅን
እነርሱ ጋር አብሮ ሲቀመጥ ለማዕድ ያለወንድ ልውለድ ብትል ይቻላል ወይ መቼስ
አለማስተዋል ከውስጣቸው ሲነድ ሞት ተደርጎ ያውቃል እኔ ድንግል ወንድ አጠገቤ
ሆይ ወዴት ነበርክ አይደርስ ይህን ነገር የት አገኘኸው አንተስ
አዝ… መለሰላት እንዲህ እያለ ሳይዋሽ ማርያም ሆይ
ወደ ሰማይ ሲያርግ በአርባኛው ቀን አንቺስ አትፍሪ አይዞሽ
ምሥጢር ሲነግራቸው ሐዋርያቱን ሞት ያንቺማ ፅንስ እንደሴቶች ፅንስ መስሎሽ ካንቺ
ሆይ ወዴት ነበርክ ባህርይ ከአንዱ አካል ስጋን ሲለብስ ያድርብሻል
በክብሩ ሲቀመጥ በኃይል በሥልጣኑ ደግሞ አንዱ አካል መንፈስቅዱስ
እንደሚመጣ ሲናገር በቃሉ እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ ተገኘሽ
ሞት ሆይ ወዴት ነበርክ ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን
አዝ… ያፀናሻል አንደኛው አካል አብም በባህሪሽ
እንዳያገኝሽ ድካም
እንዲህ አድርገሽ ሳትፈልጊ ወንድን
ትወልጃለሽ ከሦስቱ ቅዱስ አንዱን
64
እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ ተገኘሽ ተስፋው እውን ሆኖ እንዲፅናና አዳም ካንቺ
ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን ተወለደ አንበሳ ግሩም
እንኳን አንቺ ሙቀት ልምላሜ ያለሽ ቤተልሄም ድንግል ማርያም ኤፍራታ
ያረጀችው ኤልሳቤት እንኳን እህትሽ አለም ሁሉ ዳነ በወለድሽው ጌታ
በስተርጅና እግዚአብሄር ሰጥቷት ልጅን ንኢ…
ካረገዘች ስድስት ወር ሆኗት የለምን መላዕክት በሰማይ ለስምሽ ውዳሴ
እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ ተገኘሽ ተፈሥሒ ይላሉ መትህተ ሥላሴ
ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን የፅዮን ታቦት ነሽ የሰማይ ሰሌዳ
ትፀንሻለሽ በድንግልና አንቺም የምህረት ምልክት የምድር ፅጌረዳ ንኢ…
ለእግዚአብሄር አብ የሚሳን ነገር የለም በዚህ ከኪሩቤል ሞገስ ከሱራፌል ግርማ
ጊዜ ምክኒያት አድርጎ ቃሏን ድንግል ትበልጫለሽ የንጉስ ከተማ
በተከፍሎ ወይም በምትሃት ሳትሆን ትንሽ ወላዲተ አምላክ ምልጃሽ መታመኛ
ሆኖ እንደ ህፃናት መጠን ተዋሐደ ፍፁም በረከት ሽተናል ነይልን ወደኛ
መለኮት ስጋን/2/ ንኢ…
በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ እናት አባትሽ ሳይድሩሽ ወልደሽ
ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን
ከሰገነት ወጥተህ(ዘማሪ ዘውዱ)
ዘማሪ ዘውዱ
ከሰገነት ወጥተህ ለምን ትወርዳለህ
ቅድመ ዓለም ንጉስ(ዘማሪ ዘውዱ) የጣልከው ነውርህን እንዴት ታየዋለህ ግራ
ቀኝ አትበል ውጣ ከተራራ መኖሪያህን ቀይስ
ቅድመ ዓለም ንጉስ ዘለዓለም ሥላሴ ከቅዱሳን ጋራ
በአምሳልህ ሰርተህ ባከበርካት ነፍሴ የመቅረዙን መብራት አውጣው ከተራራ/2/
እሰዋልሃለሁ ምስጋና ውዳሴ እንድታንጸባርቅ የአምላክህን ስራ/2/
ከጥልቁ የሚያወጣ እጁ ተዘርግቶ
ቀንማ ሆነ ማታ ቀናት ተቆጠሩ ማን ጠርቶህ ተመለስክ አልገባህም ከቶ
በሰማይ በምድር ፍጥረታት ሰፈሩ በቃልህ የተጠራህበት ከዓለም ሁሉ ቀድሞ
የመጡ በእጅህ የተሰሩ ሁሉም ፍፁም በደሙ ማህተም ገፅህን አትሞ
ናቸው በአንተ የሚኖሩ የመቅረዙን…
ሁሉም ፍፁም ናቸው ስምህን የሚጠሩ አዝ… ዓለም ሲንበረከክ ለእጆቹ ስራ
ፍጥረት መካተቻ እለተ አርብ ሆኖ የወንጌሉ ነገር በኢትዮጵያ አበራ
አዳምን ፈጠረው የክብር ዘውድ ከድኖ በባኮስ ሰላማ ቅዱሳን ተሰዓቱ
አምሳሉን ቢረሳ ቢበድለው ቀድሞ ልጁን ልኮ በኩር የምትሆንበት አለህ አብነቱ
ገዛው በእለተ ዓርብ ደግሞ የፈጠረው ዋጀው የመቅረዙን…
ቀራንዮ ደግሞ አዝ… ቤትህ ያማረ ነው የለውም አምሳያ
እንከን የሌለብህ ፈጥረህ የምትገዛ ህይወትህን አክብር አትይ መታለያ
የምህረት አምላክ የፍጥረታት ቤዛ ሃይማኖት ጌጥህ ነው ጥሪ ተዋህዶ
የወደቀ ይነሳል በስምህ ሥላሴ በአጸድህ ለፈቃዱ ለየህ አምላክ አንተን ወዶ
ተገኘች ስደተኛ ነፍሴ በቤትህ ተገኘች የመቅረዙን…
ስደተኛ ነፍሴ አዝ… መክሊትህን ጠብቅ ጠላት ያይብሃል
ብኩርናህን ወስዶ ምርኮ ያደርግሃል
ላለፈው ተፀፀት በለቅሶ በእንባ ተመለስ
አንተ ሰው ወደ ቤትህ ግባ የመቅረዙን…

ቤተ ስብሐት(ዘማሪ ዘውዱ)
በዘሩ የነበረች(ዘማሪ ዘውዱ)
ቤተ ስብሐት ድንግል መንበረ ልዑል
ሐረገወይን አንቲ ወልድኪ አስካል በዘሩ የነበረች ድንግል የአዳም ተስፋ እንቁ ፀዓዳ
የንጉስ አዳራሽ መዝገበ ዝማሬ የፅድቃችን ፀሐይ ድንግል የወጣባት ብርክት ሰሌዳ ድንግል
ሐረግ ነሽ ማርያም መድኃኔአለም ፍሬ እናታችን ድንግል ሶልያና
ንኢ ለባርኮ ንኢ ድንግል ምስለ ወልድኪ በፀዳልሽ ታየን ከበርን እንደገና
አማኑኤል/2/ ልጅሽ ልጅ አደረገን ዳግም እንደገና

65
ባዝኖ የነበረ ድንግል የተጎሳቀለ ማርያም በቀረችለት ዘር የወርቋ መሰላል ከአርያም መድረሻ
ድንግል አባቱን መሰለ ማርያም እንደ ሰዶም በሆንን ከጭንቀት ከችግር ከሀዘን መሸሻ
ልክ እንደ ገሞራ የአምላክ ስጦታ ድንግል በረከቴ
ውሃው ባይለወጥ ድንግል ባንቺ ስራ በምልጃሽ ልፅናና ነይልኝ እናቴ/2/
ድንግል እናታችን… አዝ…
የሴቲቱ ልጅ ነው ድንግል በአውሬው ራስ የቆመው ማርያም የጎደፈን በእርሱ ሰላም ሆኗል ባንቺ ድኅነት ብርሃን
ታሪክ ድንግል በደሙ ያረመ ማርያም ከአንቺ ወጥቷል ተገፏል ፅልመት ሰአሊ ለነ
እርሱን ስሙት ያለች አድርጉት በሙሉ እያልኩኝ ከፊትሽ ቆሜአለሁ በሰአታት
ፈቃዷ ፈቃዱ እግዚአብሄር ኃያሉ በማሕሌት ዘምርልሻለሁ/2/ አዝ…
ድንግል እናታችን…
ሰማይ ዙፋኑ ነው ድንግል ምድርም መረገጫው ማርያም የድንግል
ማህጸን ድንግል ሆነው መናገሻ ማርያም ሥርጉተ ንፅህና ጌታ ሰላም ልበልሽ (ዘማሪ ዘውዱ)
አንቺን መረጠ
ጣዕም አልባነታችን በጨውሽ ጣፈጠ
ሰላም ልበልሽ/2/
ድንግል እናታችን…
አደግድጌ ቆሜ አገልጋይ ልጅሽ
ስለዚህ አርጋኖን ድንግል ስለዚህ በገና ማርያም ልቦናዬ
ሰላም ለኪ ምልዕተ ውዳሴ ሰላም ለኪ ትልሻለች ነፍሴ/2/
አወጣው ድንግል ከፍሬ ህሊና ማርያም የአንገታችን
ባንቺ ስለጠፋ የሰው ልጆች መርገም ሰላም ልበልሽ ወደ ገነት
ማህተብ መዝገበ ልባችን በጠበቀው ፍቅርሽ ለምኚ
ገባ ከነ ልጆቹ አዳም ሰላም ልበልሽ
እናታችን
መንገዱን አገኘ በራ ጨለማችን ሰላም ልበልሽ ንዕድ ክብርት
ድንግል እናታችን…
ነሽ ድንግል እናታችን ሰላም ልበልሽ አዝ…
ከሞት ወደ ህይወት የተሻገርንብሽ ሰላም ልበልሽ የጽድቅ
ሀዘን መከራ(ዘማሪ ዘውዱ) መሰላል ዓለም የዳነብሽ ሰላም ልበልሽ በልጅሽ መወለድ
ዘመን ተከፈለ ሰላም ልበልሽ ትውልድ ዘመረልሽ ብጽዕት
ሀዘን መከራ ሰፍኖ በህይወቴ
እያለ ሰላም ልበልሽ አዝ…
መዛል ጀመረ ደክሞ ሰውነቴ
ለክህነታቸው ማዕረግ ስለሆንሽ ሰላም ልበልሽ አባቶች
የቀደመውን በደሌን ረስቶ ጌታ
ካህናት ከልብ ወደዱሽ ሰላም ልበልሽ ለከፋበት ዓለም
አበረታኝ ቸርነቱ በዝቶ
አዛኝ በመሆንሽ ሰላም ልበልሽ ኃጥአን ይመጣሉ
አንድ ቀን አይቀርም እነሳለሁ
ሊማልዱ ፊትሽ ሰላም ልበልሽ አዝ…
ከወደኩበት እቆማለሁ
በገና ደርድሬ እኔ እንደ አባቶቼ ሰላም ልበልሽ ክብርሽን
ተስፋ ሳልቆርጥ በጌታዬ በእርሱ እኖራለሁ ከቤተመቅደሱ/2/
ልመስክር ልናገር ተግቼ ሰላም ልበልሽ ሰማያዊው ንጉስ
እንበረከካለሁ እንዲያነሳኝ ክንዱ
ንፅህናሽን ወዶ ሰላም ልበልሽ
ይፈፀማልና ሁሉ በፈቃዱ
አለሙን አዳነው ከአንቺ ዘንድ ተወልዶ ሰላም ልበልሽ አዝ…
የንጋት ብርሃን የእውቀት መገኛ አንተ ነህ
የነፍሴ የስጋ መዳኛ አስተርዮ ኮነ (ዘማሪ ዘውዱ)
አንድ ቀን አይቀርም…
አስተርዮ ኮነ/4/
የማዳን ጥበብህ ኃያል ነው
ምግብ የሆነኝ ስጋህ ቅዱስ ሲጠበቅ የኖረው በትንቢት በተስፋ
ነው መርገምን የሚሽር ሞትን የሚያጠፋ
የሚለምኑህን ዘውትር የምትሰማ ተገልጦ አየነው በበረት ተኝቶ
የኔ ባርያህን ጩኸቴንም ስማ የእግዚአብሔር ልጅ ሳለ ግርግም ተጠግቶ
አንድ ቀን አይቀርም… ተገልጦ አየነው በበረት ተኝቶ
የአባ ሕርያቆስ(ዘማሪ ዘውዱ) የእግዚአብሔር ልጅ ሳለ ግርግም ተጠግቶ አዝ...
በሔኖን በረሃ በዚያ ምድረበዳ ምስጢረ
የአባ ሕርያቆስ የኤፍሬም ውዳሴ
ሥላሴ ለዓለም ሲረዳ
የያሬድ እመቤት ታመስግንሽ ነፍሴ
አብ በሰማይ ሆኖ ወልድ በዮርዳኖስ መንፈስ
በብርሃኑ ምንጣፍ በመቅደሱ ፋና
ቅዱስ ሲወርድ አየ ዮሐንስ አብ በሰማይ
ቅድስት ሆይ ልበል ዛሬም እንደገና
ሆኖ ወልድ በዮርዳኖስ
ሄዋን የሰጠችኝ ዕጸበለስ ቆርጣ
ሀጥያትና ሞትን በዓለም ላይ ሲያመጣ ንፁሃ
መሶቤ በአንቺ ህይወት ተገኘ
ትውልድ ሁሉ ላንቺ ቅኔ ፍቅር ተቀኘ/2/
አዝ…

መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ አየ ዮሐንስ


66
አዝ... አዝ...
ከነ ጴጥሮስ ጋራ በታቦር ተራራ ካሁኑ ቅረቡ ታውጇል አዋጁ
ኢየሱስ ክርስቶስ በክብር ሲበራ የይለፍ ደብዳቤ ስንቅን አዘጋጁ
ልብሱ ተለወጠ ልክ እንደ በረድ ይህ ዓለም ጠፊ ነው በሀብት አትመኩ
ለነ ሙሴም ታየ ወልደ አብ ዋሕድ ብሏል አምላካችን ተስፋችሁን እንኩ አዝ...
ልብሱ ተለወጠ ልክ እንደ በረድ
ለነ ሙሴም ታየ ወልደ አብ ዋሕድ
አዝ... ድንግል (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
ተሰውሮ ነበር በዘመነ ፍዳ ምስጢረ ቅኝት -
ሥላሴ ለዓለም ሳይረዳ አንድ ልጁ
መጥቶ ሁሉን ተረከልን አስተርዮ ኮነ ድንግል /2/ ወላዲተ ቃል /2/
ክብሩን ገለጠልን አሟሟትሽ በጥር ነሐሴ መቃብር ድንግል ያንቺ
አንድ ልጁ መጥቶ ሁሉን ተረከልን ለብቻ ነው ትንሳኤሽ ሲነገር " ሥጋሽ በምድር
አስተርዮ ኮነ ክብሩን ገለጠልን አዝ... ላይ የታለ እንደፍጡር "
ዐርጓል ወደ ሰማይ ከክርስቶስ መንበር "
አዝ...
የንስሐ መዝሙር ሥጋሽን ሲያሳርጉ መላእክተ ሰማይ ድንግል ቶማስ
በደመና ሲመጣ መንገድ ላይ " መግነዝ ተረከበ
ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ለሐዋርያት ሊያሳይ " አዝ...
ኑ እንቅረብ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ትንሳኤሽን ሽተው ግራ ሲገባቸው ድንግል
ቅኝት - ዋኔን ሐዋርያት ፆመው ተገለጽሽላቸው " ተቀብራ
1-123-4 3-42 355 5 አልቀረችም በምድር ከደጇ "
1-123-4 3-42 222 2 ወደ ላይ ዐረገች እሷም እንደልጇ "
211 513-2 2 211 513 3 3
አዝ...
211 513 3-42 222 2
ለማየት ሲጓጉ የድንግልን ትንሳኤ ድንግል
እርገቷን አወቁ በብዙ ሱባኤ "
211 513 3-42 222 2(በበገና)
እኛም እንፀልይ በራችንን እንዝጋ "
1-1-1-321 1 4-4-4 515 5 ከወላዲተ አምላክ እንድናገኝ ዋጋ "
3-3-3 242-4 234222 2 አዝ...
ኑ እንቅረብ መጠራት ሳይመጣ /2/
የዓለም መድኃኒት (ሊቀ መዘምራን
ሥጋውን እንብላ ደሙንም እንጠጣ
ኪነጥበብ)
በበገና...
ቅኝት -
የቀራንዮ በግ የአምላክ ሥጋው
ተሰውቶልናል እንመገበው የዓለም መድኃኒት የተወለደብሽ አንቺ
እድፉን ኃጢአታችንን በንስሓ አንፅተን ቤተልሔም የተቀደስሽ ነሽ
እንቀበል አምነን በልጅነታችን መቅረብ ወደ የአማልክት አምላክ ንጉሠ ነገሥት
ጌታ በእምነት የሚገባው ኃያላን በሙሉ የሚሰግዱለት
በስተርጅና አይደለም በወጣትነት ነው አዝ... በጨርቅ ተጠቅልሎ ተኛ ከበረት
ጨረቃና ፀሐይ ደም የለበሱለት አዝ...
ከዋክብት ከሰማይ የተነጠፉለት አዋቂዎች ሁሉ በቅን አሳባቸው
ይኸው ተፈተተ እሳተ መለኮት አዝ... ወዳንቺ ተጓዙ ኮከብ ሲመራቸው /2/
ቅድስት እናታችን ቤተክርስቲያን አዝ...
ትጋብዘናለች ሥጋና ደሙን ለተከታይ ትውልድ ምሳሌ በመሆን ሰግደው
የአማኑኤል ሥጋ ይኸው ተዘጋጀ ገበሩለት ወርቅ እጣን ከርቤን/2/
ከግብዣው ተጠራን አዋጁም ታወጀ አዝ...
አዝ... የሚያድለው ጌታ እውቀት ለሕፃናት
መጥቁ ተደወለ እንቅረብ በእልልታ በኋላ የሚመሰገነው በአፈ መላእክት
አይረባንም ዋይታና ጫጫታ ይህችን ከእንስሳት ጋራ አደረ ከበረት
እድል ፈጥነን እንጠቀምባት አዝ...
በስጋ ተገልጾ ረቂቅ ሚስጥሩ
ሰውና መላእክት በአንድ ላይ
ዓለምን አልያዝንም ብዙ ልንቆይባት ዘመሩ/2/
አዝ...

67
እወርዳለሁ ቆላ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) አልፋና ኦሜጋ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
ቅኝት - ቅኝት -

እወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ/2/ አልፋና ኦሜጋ ፈጣሪ የሆንክ በከሀዲዎች


የጭንቅ አማላጄን ድንግልን ፍለጋ እጅ ተይዘህ ቀረብክ /2/
ድንግልን/3/ ፍለጋ ተገፋህ ተደፋህ በጥፊ ተመታህ
አቀብ ቁልቁለቱን አይችልም እየደበደቡህ ክርስቶስ ሆይ አሉህ
ጉልበቴ /2/ ጽድቅን ስለሰራህ በወንጀል ከሰሱህ
ምርኩዜ ከሌለች ድንግል እመቤቴ ለአዳም ቤዛ ብለህ ብዙ ተንገላታህ አዝ…
እመቤቴ /2/ ድንግል እመቤቴ ቅዱሳን እጆችህ የፊጥኝ ተስረው
አንቺ የኖህ መርከብ የህይወት መገኛ/2/ እንደበግ ተጎተትክ ልትምራቸው
መንግስተ ሰማያት መግቢያችን ነሽ ለኛ የትም ቦታ ያለህ ሁሉን የምታውቅ
መግቢያችን ነሽ /3/ ለኛ ፊትህን ሸፈኑህ ለመመጻደቅ
እወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ አዝ…
የጭንቅ አማላጄን ድንግልን ፍለጋ በአውደ ምኩናን ከጲላጦስ ዘንድ
ድንግልን/3/ ፍለጋ አሳልፈው ሰጡህ አጋልጠው ለፍርድ ከሃና
አልጫውን ዓለም የሚያጣፍው /2/ ቀያፋ ከመሳፍንቱ ደጅ ከነሄሮድስ ዘንድ
ስምሽ ማርያም ነው የዓለም ሁሉ ጨው አቀረቡህ በአዋጅ አዝ…
ማርያም ነው /2/ የዓለም ሁሉ ጨው ግርፋት ህማሙ አልበቃ ብሎህ
እንደበደላችን እንዳይሆን ቅጣቱ /2/ በመስቀል ላይ ልትውል ተፈረደብህ
አማልጂን ከልጅሽ ድንግል አዛኝቱ የሰላም ባለቤት ደረትህ ተወጋ
አዛኝቱ /2/ ድንግል አዛኚቱ ሊያያዝ በችንካር እጅህ ተዘረጋ
እወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ አዝ…
የጭንቅ አማላጄን ድንግልን ፍለጋ
ድንግልን/3/ ፍለጋ
የእናት አማላጅ የልጅ ተማላጅ /2/ ፊት
አያስመልስም ይሁን ይሁን እንጅ ይሁን ድንግል ሆይ ስለአንቺ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ)
ይሁን/3/ አንጅ
ቅኝት -
ይህ ቁርባን(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ድንግል ሆይ ስለአንቺ ነውና መሐሪ
አማልጂኝ ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ
ይህ ቁርባን ክቡር ነው ፍፁም ሰማያዊ /2/ ስሙን እንዳልጠራ አንደበትም የለኝ
እንዳይመስለን ተራ አይደለም ምድራዊ /2/ ፊቱንም እንዳላይ ስራዬ አስቸገረኝ አዝ …
ዋ ምን አፍ ነው የሚቀበለው ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እንደበደልኩኝ
ዋ ምን ጥርስ ነው የሚያላምጠው ዋ ትዕዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እንደጣስኩኝ አዝ...
ምን ሆድ ነው የሚሸከመው በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ
ነበልባል ያለበት የሚያቃጥል ነው እለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ አዝ...
በንጽህና ሆኖ ላልተቀበለው አንተ ክቡር መልአክ ልደቱን አብሣሪ
የሚያፍገመግም የሚጐዳ ነው አማልደኝ ከጌታዬ ከፈጣሪ
አምላካችን ሆይ አንተ ይቅር ባይ እንደ አዝ …
ቸርነትህ በደልን አትይ /2/ ጻድቃን ሰማዕታት እናንተ ሁላችሁ
አሜን አሜን ብለን ተቀብለናል አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላካችሁ አዝ...
በድፍረትም ሣይሆን በፍርሃት
ቀርበናል /2/
አዝ...
ማክበር ይገባናል በንጽህና ሆነን ደፍረን
አናቅለው እንዳያቃጥለን /2/
እንደምታዩትም ይህ ቁርባን ፈራጅ ነው
እንደሌላው ሳይሆን የተቀደሰ ነው /2/
ሱራፌል ኪሩቤል ፀወርተ መንበር ለመያዝ
ያልቻሉት ፈርተውት በክብር /2/ እኛ
ተመገብነው አገኘን ድኅነት
ለነፍስ ለሥጋችን ሆነልን ህይወት /2/
አዝ...

68
እኔስ በምግባሬ (ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ጨለማን የሻረ የጽድቅ ጐህ ፋና
ቅኝት - የአዲስ ታሪክ ቀለም የዕረፍታችን ዜና ሥጋሽ
እኔስ በምግባሬ ደካማ ሆኛለሁ/2/ ሰውነቱ ነፍስሽ ነፍሱ ሆነ
እዘኝልኝ ድንግል እለምንሻለሁ/2/ ድል አድራጊው ልጅሽ ጠላትን በተነ /2/
ያንን የእሳት ባህር እንዳላይ አደራ አዝ…
ድረሺልኝ ድንግል ስምሽን ስጠራ የእምነት ምንጭ ነሽ የደስታ መፍሰሻ
ስምሽን ስጠራ የኃያሉ ንጉሥ መንበር መናገሻ
አዝ… ንጽህና ተውበሽ በቀኙ ስትቆሚ
የዳዊት መሠንቆ የኤልያስ መና ባዶ የሚሞላ ድምፅሽን አሰሚ /2/
የናሆም መድኃኒት ንኢ በደመና ንኢ አዝ…
በደመና ማዘን መጨነቁ በምድር ሲበዛ ከልጅሽ
አዝ… አሳስበሽ አድርጊልን ጤዛ የተስፋ
አንቺ ነሽ ጉልበቴ በደከመኝ ጊዜ ወጋገን ምህረትን አሳይን
የልቤ መጽናኛ ረዳት ምርኩዜ ረዳት በብርሃንሽ ፀዳል ለምሥጋና አብቂን
/2/
ምርኩዜ
አዝ...
አዝ…
አፈሳለሁ እንባ በጣም ተጨንቄ በባዕድ ሀገር (ዘማሪ
እማፀንሻለሁ በደሌን አውቄ በደሌን ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
አውቄ ቅኝት -
አዝ...
በባዕድ ሀገር አመልክሀለሁ ፊቴን
በምሥራቅ እመልሳለሁ በምቾት
እንደቸርነትህ(ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ) ቤቴም አስብሃለሁ ምትክ የለህም
ቅኝት - ይህን አውቃለሁ
ጠላት ቢነሳ በነፍሴ ላይ
እንደ ቸርነትህ አቤቱ ማረኝ አቤቱ ማረኝ
የምታድነኝ ነህ በሰማይ
እንደ ምህረትህም ይቅርታ ስጠኝ ይቅርታ ስጠኝ የአንበሳ ጉድጓድ ቢሆንም ቤቴ
ከኃጢአቴም አንፃኝ ከክፉ በደሌ ከክፉ በደሌ ታዳጊዬ ነህ ቸር መድኃኒቴ
ለዚያች ክፉ ኃጢአት እንዳልሆናት ሎሌ እንዳልሆናት
አዝ...
ሎሌ
በምድር ጣኦታት አትረክስም ነፍሴ አንተ
እኔም አበሳዬን በደሌን ሳውቀው በደሌን ሳውቀው ከቶም
አምላኬ ነህ ይሄ ነው መልሴ የመርገም
የሚያድነኝ ቸርነትህ ነው ቸርነትህ ነው
ሰዎች ቢነሱብኝ
አንተን ብቻ በደልኩ ክፉም አደረግሁ ክፉም አደረግሁ አሁን
አምናለሁ ባንተ በማትተወኝ
ይቅር በለኝ ከፊትህ ወደቅሁ ከፊትህ ወደቅሁ
አዝ...
ከፊትህ ወድቄ ስለምን አንተን ስለምን አንተን መውደቄን
ማዳን የእግዚአብሔር ያንተ ብቻ ነው
ተመልከት አምላከ ብርሃን አምላከ ብርሃን
ከእጅህ ሊነጥቀኝ የሚችል ማነው
አሁን ትባርክ ዘንድ ማኅበራችንን ጸሎታችንን
አንበሳው ትራስ ምቾት ሆኖኛል
ጌታ ሆይ ላክልን ቅዱስ ሚካኤልን ቅዱስ ገብርኤልን አሁን
ሰላም አምሽቼ ያው ነግቶልኛል
ትጠብቅ ዘንድ ሀገራችንን ሀይማኖታችንን
አዝ...
ጌታ ሆይ ላክልን መንፈስ ቅዱስን ድንግል ማርያምን
ለሞት ብባልም አለሁ በሕይወት
ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ በእርሱ በአምላኬ በእርሱ ቸርነት
አንተን ያመነ ማነው ያፈረ ስምህ
ኆኅተ አንቲ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) ቅዱስ ነው የተከበረ
ቅኝት አዝ...

ቢፈልግባትም (ዘማሪ
ኆኅተ አንቲ ለፀሀየ ጽድቅ ለፀሀየ ጽድቅ ምሥራቁ /2/
ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
እንተ ባቲ ሰረቀ ለብርሃነ ዓለም ጽድቁ /2/
ቅኝት -
የተዘጋችው በር የምሥራቋ ደጃፍ
የታተመች ገነት የአዲስ ዘመን ምዕራፍ ሌቱ ቢፈልግባትም መልካሙ ገበሬ
ያለፈብሽ የተስፋ ማለዳ አልተገኘባትም ከበለሷ ፍሬ አዝ...
በልጅሽ ተፋቀ መርገም እና ፍዳ /2/ ለስልሶላት ነበር ሃይማኖት መሬቱ
አዝ… ተቀጥሮላት ነበር አጥር ሥርዓቱ
ተለቅሞላት
አዝ... ነበር ድንጋይ ፈተናዋ ፍሬ
69 ግን ታጣባት በመጨረሻዋ
ፍሬ የሌለባት ቅጠል ስለሆነች ተካይዋን በልቡ አስቦ ድህነት የሚያመጣ ከበጎ
በምግባር ስላላስደሰተች መልካሙ ገበሬ ልቦናው በጎ የሚወጣ
ሊቆርጣት ተነሳ ሌሎች እንዳይጠፉ ይህ ወንጀል ሆኖበት ለአምላክ መድኅን ዓለም በእጸ
በርሷ የተነሳ አዝ... መስቀሉ ላይ ተዘርግቶ ለዓለም
ለንስሐ ሚሆን ዕድሜ እንዲሰጣት ጠባቂ ልቡን በአዴራ ደረቱን በሮዳስ
መልአክዋ ተማፀነላት ምክርና ተግሳፅ ተቸነከረልን ወልደ አምላክ ክርስቶስ
ይጨመርላት ታፈራ ከሆነ ለዓመት አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ
እንያት አዝ...
ልመናውን ሰምቶ ጌታውም ፈቀደ ጥቂት ልቦና የሚመስጥ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
እድሜ ሊሰጥ ሊታገስ ወደደ ዳግመኛ ቅኝት -
ሲመጣ ፍሬ ካላፈራች
ተቆርጣ ወደ እቶን እሳት ትጣላለች ልቦና የሚመስጥ አጥንት አለምላሚ ምድራዊ
አዝ... አይደለም ምንጩ ሰማያዊ ሄደህ የሰማኸው
ከመላእክት ከተማ ምንኛ ጥዑም ነው ያሬድ
ከካራን ስወጣ (ዘማሪ
የአንተ ዜማ ከትንሽ አንስቶ እስከ ግዙፎቹ
ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
አምላክ እንደሰራው በስነ-ፍጥረቱ
ቅኝት -
ያልነገርከው የለም በዜማ ድርሰትህ ከመንፈስ
ከካራን ስወጣ ወደ አዲሱ መንገድ ቅዱስ ቃል ነውና እውቀትህ አዝ...
አላውቅም ነበር ወዴት እንደምሄድ ያንተ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ የሆነውን መገረፍ
ቃል ነውና በማመን ወጣሁኝ በረከት መሰቀል መሞት መነሳቱን
አግኝቼ ዘሬን አበዛሁኝ እናስታውሰው ዘንድ አመልክተህ ጽፈህ
ሲሰማኝ ምሬቱ የቀድሞ ኑሮዬ ረገምኩ አበረከትክልን ከዜማው አስማምተህ
ታሪኬን ጨለመኝ ኋላዬ አዝ...
ታራ ያስተማረኝ ተስፋ ቢስ ሕይወት ነው ለፀሐይ እናቱ ለብርሃን መውጫ ለድንግል
ስትጠራኝ ያየሁት የነገ ክብሬን ነው አዝ... ማርያም ውዳሴ እንዲገባ
ከቶ ማን ሆኜ ነው እንዲህ ያከበርከኝ በምልዐት በስፋት በምሥጢር በአንክሮ
ከአሕዛብ ለይተህ ከፍ ከፍ ያረከኝ ያቀረብከው ዜማ ዛሬም አለ ከብሮ
አብርሃም ሆይ አልከኝ የወደድከኝ አምላክ ልግዛ አዝ...
ላምልክህ ለክብርህ ልንበርከክ ጸጋ በረከትህ ይደር በሁላችን ሊቀ
አዝ... ተዋህዶ ያሬድ አባታችን
ህዝብህን ታደገው በረከት አይጥፋ ጠፍተው እንዳንባክን የአንተን ዜማ አዋቂ አምላክ
መሆንክን ይወቀው የዘለዓለም ተስፋ ያስነሳልን ሊቃውንት ጠባቂ
አለማመን ይራቅ ጥርጥር ይወገድ ልጆችህ አዝ...
ይጓዙ በአንዲቱ መንገድ አዝ...
ያቺን የተስፋ ምድር (ዘማሪ
ሕሙም ስለአዳነ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
ፋንታዬ) ቅኝት -
ሕሙም ስላዳነ በእጆቹ ዳስሶ
ሙትን ስላስነሳ በእጆቹ ዳስሶ
ይህ በደል ሆኖበት ለአምላክ ኖላዊ ሔር በእጸ ያቺን የተስፋ ምድር እናፍቃታለሁ
መስቀሉ ላይ ዘርግቶ በፍቅር ኢየሩሳሌምን ሁሌም እመኛለሁ በመሻቴ
ቀኝ እጁን በሳዶር ግራውን በአላዶር ብቻ እንዳይሆን አውቃለሁ ሕግና
ተቸነከረልን ጌታ በሁለት ችንካር ፍርድህን ከልቤ ጽፌያለሁ
አምንስቲቲ ሙኬርያ አንቲ ፋሲልያሱ ቤተ መንገዷ ልዩ ነው ለሥጋ አይመችም
ቤቅደስ ምኩራብ በተመላለሱ ባህር ላይ ያለብዙ ድካም በከንቱ አይገኝም በሰፊው
በሄዱ ልክ እንደ በየብሱ ያላችሁ ከዚህ ተመለሱ
ለአምላክ ቤዛ ኩሉ ይህ ወንጀል ሆኖበት በዕጸ የአባቶቼን ሀገር ከኔ ጋር ውረሱ ከኔ ጋር ውረሱ አዝ...
መስቀሉ ላይ ተላልፎ ለመሞት ሁለቱን በአንድ የይሁዳ መንገድ የዴማስ ጎዳና ከቤት
ላይ እግሮቹን በዳናት ተቸነከረልን አምላክ አያደርስም አያዘልቅምና ጴጥሮስ
የእኛ ህይወት ዮሐንስን አሳዩኝ በልና
ወንድሜ ተመለስ ከኢየሩሳሌም ና
ከኢየሩሳሌም ና
አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ አዝ...
70
በግብፅ የምትኖሩ ወዲህ ተሰብሰቡ በረከት ረድኤትሽ ይኑር ከእኔ ጋራ ምሥራቅ
በይሁዳ ያላችሁ ወደ ጽዮን ግቡ ቤተልሔም የሲና ተራራ መናን ያቀረብሽው
ከባቢሎን ሽሹ መዝገቧንም ዝጉ ለተራበው ዓለም ድንግል ዘለዓለም
ኢየሩሳሌምን መጠጊያ አድርጉ መጠጊያ አድርጉ አዝ... የሚመስልሽ የለም አዝ...

ወንጌሉን ያመኑ (ዘማሪ ዲ.ዳዊት ፋንታዬ) በደለኞች ሳለን (ዘማሪ ዲ.ዳዊት


ይትበሃሉን እና ቃሉን አነበብነው ሐተታውን ፋንታዬ)
እና ምሥጢሩን ተማርነው በቅዱሳን ሕይወት በደለኞች ሳለን ምህረትን ሰጠኸን
ወንጌሉን አየነው በቅዱሳን ሕይወት ወንጌሉን ስለዚህ ስምህን እናወድሳለን ዘለዓለማዊ
አየነው ነህ አልፋና ኦሜጋ ስምህን እንጠራለን
አዝ በሰጠኸን ጸጋ ለከ ሃይል ክብር
አጋንንትን ገዝተው በእሳት ውስጥ ሲያልፉ ሞትን ወስብሐት
በሞታቸው ደግመው ሲያሸንፉ ንዜምር ለከ አምላከ አማልክት (2x) ሰማያትን
እባቡን እረግጠው አንበሳውን ሲያዙ ከፍተህ ብትወርድልን ምነው አድነን ታደገን
ደመናውን ጠቅሰው በአየር ላይ ሲጓዙ 2x ብለን ያነባነው
አዝ የምህረት አባት ነህ ዛሬ አቅንተኸናል
ወንጌል ትምህርት ብቻ አይደለችም ብለው ሊነገር የማይችል ክብርን ሰጥተኸናል ቅዱስ
የተነገረውን በሕይወት ለውጠው አንተ ገባሬ ዓለማት
አምላክ ዘበጸጋ ሆነው አየናቸው ንሴብሐከ አምላከ አማልክት (2x)
ወንጌሉን በገቢር ተማርን ከገድላቸው 2x የጠፋውን ፈለግህ በመስቀል አዳንከው
አዝ ለምሥጋና በቃ በክብር ከለልከው
የወንጌሉ ቅኔ ገድሉ ይፈታዋል ቤዛና ተስፋችን መድኃኔዓለም
ፊደሉን ንባቡን ይተረጉመዋል በምድር በሰማይ ሚመስልህ የለም ለከ
ይሆናል ተብሎ የተማርነውን ሃይል ክብር ወስብሐት
ቅዱሳን በገድል ሆነው አሳዩን 2x እግዚአብሔር አምላከ አማልክት
አዝ (2x)
ፍልስፍና አይደለም የወንጌል ትምህርቱ በእሳትና ውሃ ረድተህ አሳለፍከን
ዕውቀት ብቻ አይደለም ሕጉና ትንቢቱ ከድካም አድነህ እረፍትን ሰጠኸን
በሕይወት የሚታይ በእውነት የሚኖር መሆኑን በመከራችን ቀን ረድተኸናልና ከፊትህ
አሳዩን ቅዱሳን በግብር 2x ቆመናል ዛሬም ለምሥጋና ለከ ሃይል
ክብር ወስብሐት
የመድኃኒት እናት (ዘማሪ
ንዜምር ለከ አምላከ አማልክት (2x)
ዲ.ዳዊት ፋንታዬ)
ቅኝት - ዘማሪት ማርታ
የመድኃኒት እናት ሕመምተኛ ልጅሽ ድንግል የዚያን ጊዜ(ዘማሪት
ምህረትን ፍለጋ ቆሜአለሁ ከደጅሽ ጸሎት ማርታ)
ልመናሽን ታምኜአለሁና ቅኝት -
ከቤትሽ መልሽኝ ዳግም እንደገና
ድንግል የዚያን ጊዜ የዚያን ጊዜ ሀዘንሽ
የደካሞች ብርታት የምስኪናን ተስፋ ለዓለም በረታ /2/ ደርሶበት የዚያን ጊዜ ተጠማሁ ሲልሽ ለውሻ
የግፍ ግፍ
አልተውሽኝም በከንቱ እንድጠፋ የህይወቴ በመስቀልበወርቅ
ላይ ሆኖ ሲንገላታ /2/
ልጅሽ/2/
ያጠጣሽ ጫማሽ
ጥበብ እረፍቴ ሠላሜ
አዝ…
አማልጂኝ እላለሁ ከመቅደስሽ ቆሜ አዝ...
ሴቶች ሲያባርሩት የዚያን ጊዜ እራርቶ ሆድሽ
በፍቅርሽ ብርሃን ነው ልጅሽን ያየሁት ባዶ
ለፍጡር በማዘን ውሃ ያጠጣሽ /2/
ማድጋዬን ጋኔን የሞላሁት
አዝ…
አልጫ ኑሮዬ ዛሬ ተለውጧል በደልና
ተጠማሁ እያለ የዚያን ጊዜ ሲናገር ልጅሽ ታዲያ
ኃጢአቴ በምልጃሽ ተፍቋል አዝ...
እንደምን ቻለ ወላድ አንጀትሽ /2/ አዝ…
ብርሃን ወጥቶለታል ጨለማ ሕይወቴ ዛሬም
እንደዚያ ስታለቅሽ የዚያን ጊዜ ሀዘን ሲውጥሽ እነማን
ጥላ ሁኚኝ እናቴ እመቤቴ
ነበሩ ያስተዛዘኑሽ /2/
ፍቅር ውለታሽን ዘወትር አውጃለሁ
አዝ...
ከአእላፍ መካከል እቀኝልሻለሁ
ስታለቅሽ በማየት የዚያን ጊዜ እራርቶ ልጅሽ
ዮሐንስን አጽናኝ እንደ ልጅ ሰጠሽ /2/

አዝ...
አዝ…
71
ከፈጣሪ በታች(ዘማሪት ማርታ) ጉባዔ ኒቂያ ጉባዔ ኤፌሶን
ቅኝት - አወጁ በዓለም ላይ ተዋህዶ እምነትን
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ
ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ /2/ መጽሐፉ እንደሚለው ሀይማኖት አንዲት ናት ዋጋን
ማን አለ እንደአንቺ ድንግል ንጹህ በዓለም ላይ /2/ የምታሰጥ የቅዱሳን እናት
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ እምነቲቷ እንከን አልባይቷ
አምላክ ለማደሪያው መርጦ ያዘጋጀሽ /2/ ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ የነቢያት
ጽዮን የተባለች ሀገር ድንግል ሆይ አንቺው ነሽ /2/ የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ እምነታችን እንከን የሌላት
በሀሳብሽ ድንግል ድንግል በሥጋሽ /2/ ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቱ እንከን አልባይቱ አዝ…
ከፍጥረታት ሁሉ ላንቺ ምሳሌም የለሽ
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/
ፍቅሩ ለዘለዓለም የማይጠገበው /2/ ይፍቱኝ አባቴ(ዘማሪት ማርታ)
ከስም ሁሉ በላይ ጣፋጭ ድንግል ያንቺ ስም ነው /2/ ቅኝት -
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/
በእዝራ መሠንቆ በዳዊት በገና /2/ የዓለም ወንጀለኛ በደለኛ ነኝ ይፍቱኝ
ይገባሻል ላንቺ ድንግል ሁልጊዜ ምሥጋና መምህሬ ይፍቱኝ ይባርኩኝ ይፍቱኝ አባቴ
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ ይፍቱኝ ይባርኩኝ
እስኪ ልያዝና ደጋፊ ምርኩዜን እናንተ ደካሞች ሸክም የከበዳችሁ
እስኪ ልያዝና የረሃብ መድኃኒቴን ኑ ብሎናል እና እንዳሳርፋችሁ እንዳሳርፋችሁ
ወደ አምላኬ ቤት ልሂድ ልቀጥል ጉዞዬን /2/ አምላኬ ይቅር ባይ መሆኑን አውቃለሁ
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /2/ አበስኩ ገበርኩ ብዬ ቀርቤአለሁ ብዬ ቀርቤአለሁ
ለፍርድ ስጠራ በደለኛዋ እኔ አዝ…
ለፍርድ ስጠራ በደለኛው እኔ ጴጥሮስ አስተምሯል ስለ ንስሐማ
የእኔ መማጸኛ ድንግል ቁሚልኝ ዮሐንስም ሰብኳል ስለ ንስሐማ
ከጐኔ /2/ ልብ ያለው ልብ ያድርግ ጆሮ ያለው ይስማ ጆሮ ያለው ይስማ ያለፈው
ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም ጥፋቴ በደሌ እንዲፋቅ
መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ /3/ አምላኬን በእንባ ይቅርታ ልጠይቅ ይቅርታ ልጠይቅ አዝ…
ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ
መመኪያዬ (ዘማሪት ማርታ)
ጥንታዊቷ ስለ በደሌና ስለ ኃጢአቴ
ንስሐዬን ይስጡኝ የንስሐ አባቴ የንስሐ አባቴ የማሰር
ቅኝት -
የመፍታት ሥልጣን በሰጠዎ
ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ የነቢያት ከኃጢአት ማሰሪያ ይፍቱኝ በአምላክዎ ይፍቱኝ በአምላክዎ አዝ…
የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት በምድር ያሰሩት ታስሯል በሰማይ
እምነታችን እንከን የሌላት በምድር የፈቱት ተፈቷል በሰማይ ተፈቷል በሰማይ አዝ…
ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቱ እንከን አልባይቱ
የተስፋው ቃል ኪዳን ዘመኑ ሲፈጸም
አምኖ የዳነብሽ ቀዳማዊው አዳም
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ
በሊቃውንቶችሽ ችሎታና ሞያ ድልን ምስጋና ጀመረ(ዘማሪት ማርታ)
ተጎናጸፍሽ በቁስጥንጥንያ እምነታችን ቅኝት -
እንከን የሌላት
እንደ ዲዮስቆሮስ እንደ አትናቴዎስ ምስጋና ጀመረ ብሎ ሃሌ ሉያ
ደጋግመሽ ውለጂ እናት ኦርቶዶክስ ማኅሌታይ ያሬድ ዘኢትዮጵያ
እምነቲቷ እንከን አልባይቷ ምስጋና ጀመረ ብሎ ሃሌ ሉያ ይበል
ኃይልና ጥበቡን አምላክ ያሳየብሽ የማዳን ይበል ኧኸ ይበል ሃሌ ሉያ
ሥልጣኑን በዓለም ያወጀብሽ እምነቲቷ ጥዑመ ልሳን ያሬድ /4/ ዘኢትዮጵያ
እንከን አልባይቷ ብሉይን ከሐዲስ ሐዲሱን ከብሉይ
ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ የነቢያት አስተባብሮ ቃኘው ያሬድ ማኅሌታይ ምሥጢር
የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት ተገልፆለት ከምድር እስከ ሰማይ
እምነታችን እንከን የሌላት ይበል ይበል ኧኸ ይበል ሃሌ ሉያ ጥዑመ
ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቷ እንከን አልባይቷ አዝ… ልሳን ያሬድ /4/ ዘኢትዮጵያ

72
በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ምሥጢር እያስማማ ምስጋና ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
ጀመረ በጽዮን ከተማ የምታማልጂን ከቸሩ አባታችን
ለቅድስት ሥላሴ በሦስት ዓይነት ዜማ ይበል ለእኛም እናታችን እመቤታችን /2/
ይበል... የምታማልጂን ከቸሩ አምላካችን
በወርቅ ጽናጽል በብር ከበሮ ለእኛም እናታችን አስታራቂያችን
ዜማው ሲንቆረቆር በሰው ልጆች ጆሮ …………………………….
የያሬድ ዝማሬ ያድሳል አእምሮ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ ስለ
ይበል ይበል... ውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮጵያ
ተዋህዶ አቅርቢ ለአምላክ ምስጋና ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሀሌ ሉያ
በዕዝራ መሠንቆ በዳዊት በገና ዜማውን ድንግል ሆይ አሳስቢ ብለሽ ሀሌ ሉያ
ከያሬድ ተምረናልና ስለ ውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮጵያ
ተዋህዶ አቅርቢ ለአምላክ ምስጋና ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሃሌ ሉያ
በዕዝራ መሠንቆ በዳዊት በገና ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት
ዜማውን ከያሬድ ተምረናልና ይበል ደስ ይበልሽ /2/
ይበል... የሰው ልጅ በኃይልህ(ዘማሪት ማርታ)
ቅኝት -
እንዲህ አለው ጴጥሮስ(ዘማሪት ማርታ) የሰው ልጅ በኃይልህ ፈጽሞ አትመካ /2/
ቅኝት - አንድ አምላክ አለና በኃይሉ ኃይልን የሚለካ /2/
እንዲህ አለው ጴጥሮስ ኢየሱስን ምሥጢር ኃይል እንደ ሶምሶን ከአምላክ ሲሰጥ እንጂ /2/
ገሃድ ሲሆን በዚያ በተራራ ባንድ ላይ በጉልበት መመካት ለማንም አይበጅ /2/ ሰናክሬም
እንኑር ሦስት ዳስ እንስራ ቢነሳ በሕዝቅያስ ላይ /2/
አንዱን ለአንተ አንዱንም ለሙሴ አንዱን ለኤልያስ ተለወጠ የደረሰበትን አልሰማህም ወይ /2/
ገጹ ከመ ጽጌረዳ ጎልያድ በኃይሉ ዳዊትን ቢንቀው /2/
ወርዶ ከለላቸው ደመና ጸአዳ አዝ… አዋረደው እንጂ ኃይሉ ምን ጠቀመው /2/
ከሰማይ ቃል መጣ እንደዚህ የሚል እንደ ዳታንና እንደ አቤሮን አይሆንም በግድ /2/
የምወደው ልጄ እርሱን ስሙት ሲል አዝ ተመርጦ ነው እንጂ ለክብር በአምላክ ፈቃድ /2/
……………….. አዝ...
ኤልያስም ሄደ በሰረገላው ክህነትን ለአሮን ሕግንም ለሙሴ /4/ ከሰው
ሙሴም ከመቃብር ወደ መኖሪያው አዝ… ሁሉ መርጠው ሰጧቸው ሥላሴ አዝ...
ስላስደነቃቸው ግሩም ተዓምራቱ ይህን
ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ
ስላስደነቃቸው ግሩም ተዓምራቱ ይህን ለእኛ ብሎ(ዘማሪት ማርታ)
ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ አዝ… ቅኝት -
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ(ዘማሪት ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/
ማርታ) አዳም ቅጠል በልቶ ባመጣው በሽታ /2/
አምላክ ዋለ ቀራንዮ ለብሶ ከለሜዳ /2/
ቅኝት -
አዳም ሕግ አፍርሶ በጎተተው እዳ /2/
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ
ለመስቀሉ ተሰለፈ እየተገረፈ /2/
ይበልሽ
በእፅ ሊፈውሰው በእፅ ላይ አረፈ /2/
ገብርኤል በቃሉ ደስታን ያሰማሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ ኦ
በመስቀል ላይ የዋለውን እናመስግነው /2/
ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
በእፅ የሞተውን በእፅ አዳነው /2/
የዘለዓለም አምላክ እናት ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ ኦ
ምንም በደል ሳይኖርበት የዓለም መድኃኒት /2/
ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
ፍዳን ተቀበለ ለሰው ልጆች ድኅነት /2/ በመሬት
ከፍጡራን ሁሉ በላይ ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ ኦ
ላይ ተንገላታ እሩህሩሁ ጌታ /2/ አዳም ህግ
ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ
አፍርሶ ባመጣው በሽታ /2/
የነገስታት ንጉሥ ዙፋን ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ
ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ ለእኛ ብሎ ተንገላታ የሁላችን ጌታ /2/ አዳም
የድኅነቴ አርማ ልዩ ምልክቴ ህግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ /4/ አዳም ሕግ
ለኔም ነሽ እናቴ እመቤቴ /2/ አፍርሶ በጎተተው እዳ /2/
የድኅነቴ አርማ ልዩ ምልክቴ ልዩ
ነሽ እናቴ እመቤቴ

73
አምላካችን (ዘማሪት ማርታ) ዘማሪ ይልማ ኃይሉ
ቅኝት -
አምላካችን ቅዱስ ነህ
ኪዳነ ምህረት እናቴ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ፈጣሪያችን ብሩክ ነህ
ቅኝት -
የዘለዓለም አምላክ
ነህ /2/ ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር
አዝ … እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ/2/
የአዳም ልጅ ከትቢያ/2/ ወደነበረበት የተገለጠው ብርሃን ከምሥራቅ የተወለደው በፍቅር
መልሶን ከአፈር እንዲሆን ከመሬት ሰንሰለት አስሮ ዓለምን ሁሉ አዳነው/2/ ኪዳነ ምህረት
በተናገርከው ቃል ባዘዝከው መሠረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
እንደ ጐርፍ መጥተህ ትወስዳለህ የፍቅር እናት ነሽና አስታርቂኝ እኔን ከልጅሽ
ድንገት /2/ የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
አዝ… በረሃውን ባሰብኩት ጊዜ የግብጹን የአሸዋ ግለት
ከህልም የረዘመ/2/ ህይወት የለንም ማለዳ አንቺ ትንሽ ብላቴና ኧረ እንዴት ቻልሽው በእውነት/2/ ኪዳነ
እንደሚበቅል እንደ ጧት አረም ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
ጠውልጎ እንደሚደርቅ እንደዚህ ዓለም /2/ የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
አዝ… የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
ህይወትህ ናትና/2/ እንደ ጠዋት ጤዛ ዝም ብዬ ይደንቀኛል የአምላክን ሥራ ሳስበው ምክንያት
እረግፎ ለሚቀር ውበትና ለዛ አንቺን አድርጎ ይህንን ዓለም አዳነው/2/
እባክህ የሰው ልጅ ኃጢአትን አታብዛ /2/ ኪዳነ ምህረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ
አዝ… የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የሰላም
ዕድሜያችን ሰባ ዓመት ቢበዛ ሰማንያ እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር እናት
በመከራ ያልቃል እሱም በዓለም ዙሪያ እኛም ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የሰላም እናት ነሽና
እናልፋለን በጭራሽ ሳንሰራ አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ
በራስ ተሸክመን የኃጢአትን አዝመራ /2/
አዝ... ለመዳኑ ህይወት(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የመከራ ዓመታት አሳልፈናል ቅኝት -
ፍርድህን በመፈራት ተሸብረናል ለመዳኑ ህይወት ለጽድቁ ጠርቼህ
እባክህ ጌታ ሆይ በችሮታህ ሥራ ከዓለም ለይቼ በፍቅሬ መርቼህ በረከትና
ለአገልጋዮችህ አምላክ ሆይ እራራ ፍቅር ሰላሜን ወርውረህ ልጄ የምወድህ
/2/ እባክህ ወዴት ነህ
ነፍሴ ሆይ
አዝ... (ዘማሪት ማርታ)
ይልሀል እግዚአብሔር እባክህ ወዴት ነህ አዝ
ቅኝት -
……….
ነፍሴ ሆይ/2/ እግዚአብሔርን በቅን አገልግይ
ከዓለም ጉያ ውስጥ ሽብር ከተሞላው ከስንጥቅ
እግዚአብሔርን በቅን አገልግይ
አለት ውስጥ ጐድጓዳ ከሆነው የአራዊቱ ግርማ
የተቀበለው በቀራንዮ
የአንበሶቹ ግሳት
ያን ሁሉ መከራ በመስቀሉ ላይ
የዘንዶው ትርምስምስ የእባቦቹ ፉጨት
ለአንቺ ሲል ነውና ነፍሴ ሆይ
የጭለማው ክብደት የፍጥረት ማዛጋት
አዝ…
እንዲህ ያለው ስፍራ ተወርውረህ ነው ወይ ቀናት
ተዘጋጅተሽ ኑሪ ሁልጊዜ
ተቆጠሩ አይኖችህን ሳላይ አዝ…………..
በነገ በዛሬ እንዳትታለይ
ከቅዳሴው የወጣ ምስጋና ስቀበል ጐላ
እንዳትታለይ ነፍሴ ሆይ
ያለው ድምፅህ ተሰውሮብኛል
አዝ…
በቅድስቱ በኩል በምትቆምበት በቅዳሴ ጊዜ ዓይኖቼ
በንስሀ ጥምቀት
ስላጡህ ፈልገው ፈልገው ይዞኛል ትካዜ /2/
ታጠቢና
አዝ……………
ክቡር ደሙን ጠጪ ሥጋውንም ብዪ
ልጄ ምን በደልኩህ ምን አጐደልኩብህ ትተኸኝ
ሥጋውንም ብዪ ነፍሴ ሆይ
የሄድከው እንደዚያ ስወድህ ዘወትር ፊትህን
አዝ…
ሳየው ደስ እያለኝ ደስታዬን በሀዘን ምነው
ዘለዓለም በደስታ እንድትኖሪ ከዘለዓለም
ለወጥክብኝ /2/
ቤትሽ መንግስተ ሰማይ መንግስተ ሰማይ
ነፍሴ ሆይ
አዝ…/3/

74
ኦ ጌታ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) እንባዬ ሲቀዳ ናፍቆትሽ መስጦኝ
ከደስታ በላይ አንቺን ስላየሁኝ ምኞቴ
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ (2) ምድር ተሳክቶ ፊትሽን አይቼው የሌሊቱ
አለቀሰች እያለች ዋይ ዋይ ኦ ጌታ ሆይ ህልሜ የቀን ምኞቴ ነው የቀን ምኞቴ
ተሰቀልክ ሆይ ነው
ኮረብቶች ደንግጠው መድረሻ ጠፋቸው አዝ…
ከዋክብትም ፈርተው ጨለማ ዋጣቸው እጅግ እሩህሩህ ነሽና ይህ ህልሜ ተሳክቶ
አይደንቅም ወይ ጌታ መሰቀሉ አመስግኜሽ ድንግል ህሊናዬ ረክቶ
የጌቶቹ ጌታ ችንካር ላይ መዋሉ ኦ ልጅሽ ልሁን ድንግል ከስርሽ አልጥፋ
ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ... አንቺን በማመስገን ህሊናዬ ይትጋ ህሊናዬ
ሰማይና ምድርን በፈጠረበት ይትጋ
ጨለማና ብርሃን ባደረገበት አዝ…
ችንካር ተከሉበት መቱት በህብረት ልጅሽ ልሁን ድንግል ከስርሽ አልጥፋ
/2/ አንቺን በማመስገን ህሊናዬ ይርካ
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ... የምስጋናሽ ብዕር ብራናሽ ብሆንም ስምሽ
ድንግል አለቀሰች እንባዋ ፈሰሰ ይጻፍልኝ በልዩ ህብር
ስደተኛ ልጇ መከራ ቀመሰ ህማሙን በልዩ ህብር
ሳስበው አለቅሳለሁኝ የስቃዩን ነገር አዝ…
አስባለሁኝ
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ... የአብ ቃል አክብሮሽ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እንባዬን ጠራርጐ ረሀቤን ተካፍሎ ቅኝት -
ሞተልኝ ጌታዬ ስለሞቴ ብሎ የአብ ቃል አክብሮሽ እናት ያደረገሽ
እኔ ልሙትልህ ሲለኝ ሰማሁት እግዚአብሔር በቃሉ ፍፁም ያከበረሽ
እንዲህ የወደደኝ ምን አረኩለት የምንመካብሽ መሰላል አንቺ ነሽ/2/
ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ... ቅድስና ላንቺ ጽድቅም ላንቺ ሆኖ ዓለም
ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) የፈጠረ ባንቺ ተወስኖ
ቅኝት - የገነት ፍሬ ነሽ ህይወት ያፈራሽ
ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም ሥራህ ብዙ ቸርነትህ አንቺን ለመረጠ አንቺን ላነጻሽ
ፍቅርህ ብዙ የኔ ጌታ ሥራህ ብዙ አዝ… ምስጋና ይድረሰው ለቸሩ አምላክሽ/2/ አዳም
አዕዋፉ አናብርቱ ተሰብስበው በማለዳ የኖረብሽ የኤዶም ገነት ነሽ
ከእንቅልፋቸው ተቀስቅሰው ይጮኻሉ የኤፌሶን ወንዝ ወርቅ የሚፈልቅብሽ
ወደሰማይ ያዜማሉ ሥራህ ብዙ የእኛ ጌታ የግዮን ማዕበል ኢትዮጵያን የከበብሽ
ተመስገን ሊሉ አዝ… ዮርዳኖስ ሆነሽ አህዛብን ፈወስሽ በልጁ
የፍጥረትህ ምስጋናቸው ወደ ሰማይ እየወጣ ቃልነት አብም አከበረሽ /2/
በረከትን ፍቅርን ስቦ እያመጣ አዝ…
ስንባረክ በቸርነት ስንጐበኝ መዓዛሽን ወዶ ወልድ ዋሕድ ዋጀሽ
ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም እላለሁኝ አዝ… አብም በሰማያት በኅሊናው ጻፈሽ
ምሥጋና አለህ መድኃኔአለም ከደመነፍስ መንፈስ ቅዱስ መጥቶ አንቺን አከበረሽ
ከግዑዛን ፍጥረታትህ ምሥጋና አለህ እመካብሻለሁ እመቤቴ ስልሽ /2/
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አምላክ ልዩ ሲሉህ ወልድ መወውደዱ ከአንቺ መወለዱን
አዝ…/3/ ንጹህ ሆኖ አግኝቶት ቅዱሱን ሥጋሽን ለቃሉ
ማደሪያ ጽላትና ታቦት
በብሩህ ደመና ተመስለሽለት ከሥጋሽ
ተከፈሎ ከደምሽ ደም ወስዶ ከነፍስሽም
ነፍስ ፍጹም ተዋሕዶ ፍጹም ተዋሕዶ/3/

በብርሃን ጸዳል (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)


ቅኝት -
በብርሃን ፀዳል ተከባ እመቤቴ
በደመና ዙፋን ተቀምጣ ከፊቴ
የጽጌውን ዜማ ስንዘምር በደስታ
በምስጋናሽ መጠን ሲሰማኝ እርካታ
ሲሰማኝ እርካታ
75
እስራኤል ሠለቸው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ማነው እርሱ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ቅኝት -
እስራኤል ሰለቸው የሰማዩ መና /2/ ማነው እርሱ ማነው እርሱ /2/
ዓለም አምሮት ሄደ ጸጋውን ተወና/2/ ምድርን የሠራ በኃያል ቃሉ ማነው እርሱ
የእግዚአብሔር ስጦታ ኅብስቱ ሰልችቶት /2/ ሕይወት የሰጠ ለፍጥረት ሁሉ ማነው እርሱ
ዓለም አምሮት ሄደ ከተወው ባርነት /2/ የባህርን ሞገድ የሚገስጸው ማነው እርሱ
አዝ ………………… የኃይላት ጌታ ጌታችን ማነው
የፈርዖን ጅራፍ አልታየው አለ ማነው እርሱ /2/
የዓለም አምሮቱን ውርደቱን ከለለ /2/ ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
ግብፅ ልሂድ ብሎ አመጸ በእግዚአብሔር ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው
መድረሱ አልገባውም ከከነዓን ሀገር /2/ አዝ እርሱ ማነው እርሱ
………………… ከፈሳሶች ውስጥ ወንዙን የሚያፈስ ማነው እርሱ ምድርን
የኪዳኑ ታቦት የሙሴ ገጽታ ዓለም ልምላሜ ፍጹም የሚያለብስ ማነው እርሱ ጥቃቅን ነፍሳት
ስላማረው አደረገው ተርታ የሚመግበው ማነው እርሱ
የአምላክን ካህናት የአሮንን ሥርዓት የሚመሰገን ጌታችን ማነው
በዓለም ለወጠው ትልቁን አምኃ /2/ ማነው እርሱ /2/
አዝ ………………… ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
የኅብረቱን ጉዞ በፍቅር የሄደው ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው
የማኅሌት ደስታ እስራኤል ታከተው እርሱ ማነው እርሱ
የእግዚአብሔርን ድንኳን ደመና ያጀባት የሰማይ መብረቅ የሚያንጐዳጉድ ማነው
እርሱ
የኪዳኑን አርማ በበረሃ ተዋት /2/
አዝ ………………… በፍትሕ በእውነት ለጽድቅ የሚፈርድ ማነው እርሱ አምሳያ
ዛሬም ይሄ ትውልድ እስራኤልን ሆኗል ለርሱ የሌለው ጌታ ማነው እርሱ
ቤተክርስቲያኑን አምላኩን እረስቷል ግብጽና እግዚአብሔር ስሙ የሁሉ አለኝታ
ባቢሎን አጓጉተው ወስደውት ማነው እርሱ /2/
ወርቁን ከእጁ ጣለ መዳብ አስጎምጅቶት ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
/2/ ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው
እርሱ ማነው እርሱ
ተስፋ አለኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ስብራትህን የሚጠግነው ማነው እርሱ
ተስፋ አለኝ በአምላኬ
ትንሽነትህን የማይጸየፍ ማነው እርሱ
ተስፋ አለኝ በእግዚአብሔር ምናምንቴ ሆኜ
አድሎን የማያውቅ ለሰዎች ፊት ማነው እርሱ ለሁሉ
በዚህች ምድር ብኖር ተስፋ አለኝ
የሚሰጥ የጽድቅ ህይወት
በእግዚአብሔር
ማነው እርሱ /2/
አዝ ……………….
ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
ጥበብ የተሞሉ ታላላቅ ኃይለኞች ሥልጣን
ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው
የጨበጡ የምድር ብርቱዎች ስላልተመረጡ
እርሱ ማነው እርሱ
በሀብታቸው ብዛት
እውነትና ምህረት የከበቡት ማነው እርሱ ለሕዝብ
ተስፋ አለኝ ለጽድቁ ለሰማያዊው ቤት /2/
የሚሰጥ ልዩ ሕይወት ማነው እርሱ
አዝ ……………….
የሚፈሩትን የሚያከብራቸው ማነው እርሱ
የአምላክ ዓይን ልዩ ነው አያዳላም ለሰው ፍቅሩ
የአማልክት አምላክ ስሙ ቅዱስ ነው
ለፍጥረቱ ምንጊዜም እኩል ነው ፀሐይን
ማነው እርሱ /2/
ለፍጥረት ያወጣል በእኩል ጻድቅና ኃጥእ ክፉ
ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ
ሰው ነው ሳይል /2/ አዝ ……………….
ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው
በኃጢአት ብወድቅም ሕይወቴ ቢጐድፍ
እርሱ ማነው እርሱ
በንስሓ ዳንኩኝ እኔ ሳልቀሰፍ
የሰማይ መብረቅ የሚያንጐዳጉድ ማነው እርሱ በፍትሕ
አምላክ ቸርነቱ ምህረቱ አድኖኝ
በእውነት ለጽድቅ የሚፈርድ ማነው እርሱ አምሳያ ለርሱ
አዲሲቷን ምድር እናፍቃለሁኝ /2/
የሌለው ጌታ ማነው እርሱ
አዝ ………………. እግዚአብሔር ስሙ የሁሉ አለኝታ /4/
ያለፈው በደሌ ተደምስሷልና ወደፊት
ለፍቅሩ ለጽድቅ ሥራ ልቅና በዓለም
ከሚኖሩ ባለተስፋ ሁነው
ሰላም ያገኛሉ ክርስቶስን መርጠው /2/

76
ኢትዮጵያ ሆይ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) በየገዳማቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ቅኝት -
ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ አመስግኚ በየገዳማቱ በየበረሀው ውስጥ ስለተሰደዱት
ከሕዝብሽ ጋር እልል በይ እልል በይ እልል በይ ፍቅርህን በመምረጥ የዓለም ውዳቂ
አዝ... ምናምንቴ ሆነው ስለፍቅርህ ሲሉ
እጆችሽን በበረከት ስለሞላ ስለሞላ ክብራቸውን ትተው እግዚአብሔር ሆይ
ስላዳነሽ በጭንቅ ቀን ከሞት ጥላ ከሞት ጥላ ማረን /2/
እግዚአብሔር ብርሃንሽ ስለሆነ ስለሆነ የአለም ውዳቂ ጉድፍ በተባሉት
ከአስፈሪው ቀን ልጆችሽን ስላዳነ ስላዳነ በምድር እየኖሩ በጽድቅ ህይወት ባሉት
ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግኚ አመስግኚ በሽብሸባ ዓለምና አምሮቷን ትተው በመነኑት
ጋር እልል በይ እልል በይ እልል በይ ኢየሱስ ሆይ ማረን እግዚአብሔር ሆይ
በሽብሸባ ለአምላክሽ ዘምሪለት ዘምሪለት ማረን /2/
ስብራትሽን ይጠግናል በምህረት በምህረት አዝ…
ለሕዝብሽም እግዚአብሔር ኃይላቸው ነው ኃይላቸው ነው በስቃይ ህያዋን በሆኑት እስከዘለአለም
የጎበኘህ መመኪያቸው መመኪያቸው ከኢየሱስ ጋራ ሞተው በመስቀል ዓለም ዓለም
አዝ... የናቃቸው እነርሱም በናቁት
ሕዝብህን ባርክ ለዘላለም ጠብቃቸው ጠብቃቸው አምላክ እራራልን አትጨክን በእውነት /2/
በጽድቅህም ከፍ አድርጋቸው አድርጋቸው/2/ አዝ…
የምሥጋና ነጎድጓዱ ከአፍሽ ይውጣ ከአፍሽ ይውጣ ድሮም
በርጠሜዎስ (ዘማሪ ይልማ
ቢሆን እግዚአብሔር ነው ያንቺ ዕጣ ያንቺ ዕጣ አዝ...
ኃይሉ)
ቅኝት -
በርጠሜዎስ ነኝ አይነ ስውር ምስኪን ከሩቅ
ከወገኔ ጋራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) የሰማሁት የጌታዬ ድምፁን ከብዙ ሁካታ
ቅኝት - ጉርምርምታ መሀል
ከወገኔ ጋራ አዘምራለሁኝ የክርስቶስ ድምጹ በግልጽ ይሰማኛል /2/
በደስታ በሀሴት ስሙን እጠራለሁኝ የልቦናዬ አይን ፈጽሞ ታውሯል ዓይኔን
ምግብና መጠጤ አምላኬ ነውና ሌሊት ፈውስልኝ በርጠሜዎስ ይላል አብዝቼ
አቀርባለሁ ለጌታ ምስጋና/2/ እጮኻለሁ ጌታ ማረኝ ብዬ በውስጤ
ህዝቡ ተሰብስቦ በቤተ ክርስቲያን እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ /2/
ሲዘምር ደስ ይላል በአንድነት ሆነን አንተን አይሰማህም ይሉኛል ብዙዎች በኃጢአት
በረከት የሞላው ዝማሬ ይገርማል ሰንሰለት ታስረሀል እግር ከወርች ስለዚህ አትልፋ
ከእጣኑ ጋራ ወደ ላይ ይወጣል ሲኦልን ጠብቃት
አዝ … እንደዚህ ቢሉኝም ጮኻለሁ ሳልታክት/2/
ቀሳውስቱ ሌሊት ማኅሌት ሲያቀርቡ አዝ...
ከመላእክቱ ጋር ወረብ ሲወርቡ ብርሃኑን የከበበውን ሰው ገለል በሉ እያለ በደሌን
ለብሰን በደስታ ስንዘምር ትዝታው ልዩ በደሙ ዋጋ እየከፈለ ስለእኔ የሞተው
ነው ህሊና ሲሰውር/2/ አዝ… ኢየሱስ ይመጣል
ራዕይ ነውና ኑና ተመልከቱ ሰዎች የልቦናዬን አይን ገልጦ ያሳየኛል /2/
ሲዘምሩ እንደመላእክቱ አብዝቼ እጮኻለሁ ጌታ ማረኝ ብዬ በግልጽ
የፅጌው ዝማሬ የትንሣኤው ደስታ ልዩ እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ በውስጤ በደልስ
ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ የፅጌው ህይወቴ ዝላለች በአምላኬ ቸርነት ህይወት
ማኅሌት የትንሣኤው ደስታ ልዩ ዝማሬ ነው ካላገኘች /2/ አዝ...
እንዳይመስለን ተርታ አዝ…
ራዕይ ነውና ኑና ተመልከቱ ሰዎች በእጸ መስቀሉ (ዘማሪ
ሲዘምሩ እንደመላእክቱ ይልማ ኃይሉ)
የፅጌው ማኅሌት የትንሣኤው ደስታ ልዩ ቅኝት -
ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ በእጸ መስቀሉ የተከፈለልኝ
የፅጌው ማኅሌት የትንሣኤው ደስታ ልዩ የኢየሱስ ፍቅር ምንኛ ማረከኝ ከፍቅርም
ዝማሬ ነው እንዳይመስለን ተርታ አዝ... በላይ ሆነና መሰጠኝ ከመስቀል ስር ሆኜ
ፊቱን እያየሁኝ
ዓለምን በፍቅሩ ያሸነፈ ጌታ
የጸብን ማዕበል በፍቅሩ እየገታ ህይወቴን ፀጥ
አርጐ ይምራኝ በምልአቱ እኔ ምን አለፋኝ
77 አልደክምም በከንቱ
አዝ……. ነፍሴ ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ደሙ ከወዙ ጋር ተዋህዶ ሲወርድ በእኔ ቅኝት -
በደል ጌታዬ ቀረበልኝ ለፍርድ ኃጢአቴን ነፍሴ ሆይ /3/ እግዚአብሔርን ባርኪ /2/
በጫንቃው ተሸክሞልኛል በደሌን ደምስሶ አጥንቶቼም ሁሉ /3/ የተቀደሰ ስሙን
ንጹህ አድርጐኛል በደስታ ዘምሪ በአዲስ ምሥጋና ጸጥታና
የቀራንዮ ግፍ በአንተ ላይ የሆነው ሠላም አድሎሻልና መሠንቆውን አንሺ
ሰይጣንን ጠርቆ ከመንገድ አወጣው ቅኔ ተቀኚለት ለውጦሻልና በደስታ ዘይት
እሾህ አሜኬላው ተደምስሶልናል አዝ…
የንጹሁ በግ ደም አዳምን ታድጓል ሀሴትን አድርጊ ነፍሴ በእግዚአብሔር
አዝ……. ይሰጥሻልና በክብር ላይ ክብር
ይህንን ሥጋዬን ብሉ ይላችኋል ይህንን ደሴቶች ሲያወሩ በደስታ መንፈስ
ደሜንም ጠጡ ይላችኋል ከመስቀል ስር እየተወያዩ ስለ ስሉስ ቅዱስ
ሆነን ደሙን እንቀበል ሥጋውን እንብላ አዝ…
ሰዎች ቸል አንበል ሰአዝ……. ሰማያት ሲያወሩ ጽድቅን ሲወያዩ ሲጠራው
አድምጪ ቀላዩን ቀላዩ ደመናው ጭጋጉ
በዙሪያው ከበውት ቅኔ ያቀርባሉ
ደም ግባት የለውም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ለፍጥረታት አባት አዝ…
ቅኝት - መብረቅ ይሰማል ሰማዩን ሰንጥቆ ምሥጋናውን
ደም ግባት የለውም ስለ እኛ ተገርፏል ሊያቀርብ ጊዜውን ጠብቆ በፊቱ ይነዳል
ይህንን ህማሙን ማን ሰውኮ አምኗል እሳትም በግርማው
በእውነት ደዌያችንን እርሱ ተቀበለ ምድር ተናወጠች ነጐድጓዱን ሰምታ አዝ…
እርቃኑን ተሰቅሎ ቀራንዮ ዋለ ተቅበዝብዘን
ነበር ነፍሳችንን ቆዝማ እንጠፋ ነበረ
በሲኦል ጨለማ ሁሉም አዘንብሎ
ለጥፋት ሲቃረብ አወጣን እየሱስ
ከዲያብሎስ መረብ ክበር ተመስገን ጌታችን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ተጨነቀ ጌታ ተሰቃየ ጌታ ቅኝት -
በመስቀል ሞት ሞትን ጠላትን ሊረታ ኧ… ክበር ተመስገን ጌታችን
እንደሚታረድ በግ በሸላቾቹ ፊት ዝምታን ክበር ተመስገን ጌታችን /3/
መረጠ እንዲያ ሲያንገላቱት አዝ… ለዚህ ያደረስከን
አፉን አልከፈተም ሲሰድቡት ሲከሱት ሀሞትና ለጋሽ ጌታ ነው የተረፈው ብሉ
ከርቤ ቀላቅለው ሲያጠጡት ዓለም ጠጡ ሲል ስስት የለው ሥጋውን
ጭካኔዋን ብታፈራርቀው ከይቅርታ ሌላ ቆርሱ ሲያበላን
አልመለሰላትም ፍቅሩን አወቅነው ጣዕሙን ኧ…
ደዌ ማይስማማው በሥጋው ታመመ ክበር ተመስገን ጌታችን
የዓለምን ጠቢባን በዚህ አስገረመ ይሰጣል አሉኝ ሳይታክት
ሞቱ ግርፋቱ ሲያስቡት ይደንቃል ዓለም ለሚጠይቀው በእውነት
የፈጠረው በፍጡራን ታስሯል ይለምንሀል መላው ሀገር
አዝ… ሰው ከሰው ተርታ እንዲቆጠር ኧ…
ምን አይነት መውደድ ነው ምን አይነት ትዕግሥት ሰውን ወዳጅ ዘመዴ ምነው
ያፈቀረው የፍጥረት አባት ለደሀ ፍርዱ ተጣመመ ሀብታም
ምን አይነት ርኅራሄ ምን አይነት ይቅርታ በመስቀል በእጥፍ ተጠቀመ ምንም
ተሰዋ የፍጥረታት ጌታ አልቀረው መመከቻ በእጁ
በመስቀል ተሰዋ በፍጥረታት ፋንታ አዝ… የሞላው እንባ ብቻ ኧ… ወዳጅ
ዘመዴ ምነው
ጌታ ተሰቅሎ በአደባባይ
ማን ሊዳኘን ነው አወይ አወይ
ዓለም የዳኘው በእውነት
እንዴት አቻኩለው ሰቀሉት
ኧ… ወዳጅ ዘመዴ ምነው

78
ነውሬን አጥርቼ እንድነግስ ሻጭ ቢቸግራት ቢርባት
መስታወት ገዛሁ የሚያድስ ስጋዋን ሸጠች ያለእፍረት
ትኩር ብዬ ሳየው ገጼን ያሳየኝ ገዢው ይገርማል ቅምጥሉ
ጀመር ሰውነቴን እህቱን ይበላል ለአመሉ
ኧ … ወዳጅ ዘመዴ ምነው ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት
ወዳጅ ዘመዴ ምነው /3/ አስነሱት አሉ ደሀውን
መዋደዱንስ ምን ነካው ዓለምን ጠልቶ ቢመንን
መፋቀሩንስ ምን ነካው አንድ ከስንዝር መሬቱን ይነሱት
ይሉኝታውንስ ምን ነካው ይሆን እርስቱን
ኧ… ወዳጅ ዘመዴ ምነው ኧ … እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ
እፍረት የሚሏት የሰው ንዋይ
ውለታው ብዙ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ተለወጠች ወይ በአባይ ሚዛን
ቅኝት - ሰውን ቢንቀው ቢያፍር ተደፈረ
ኧ… ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር ወይ እግዚአብሔር
ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር አመስጋኝማ ቢኖር /2/ ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት
ኧ… ክበር ተመስገን ተመስገን መግረፊያው ብዙ የእግዚአብሔር ምንም
ክበር ተመስገን ተመስገን ጨለማን ወስዶ ብርሃን /2/ ከፍታ ብንኖር
ጤናው በእጁ ነው አርጩሜው ግፈኛን
ኧ…. ክበር ተመስገን ተመስገን ሰለሞን
አስሮ መግረፊያው
ነግሶ ጠቢቡ ሰው ይህንን ዓለም
እንዴት ናቀው ቢከብር ቢያጌጥ ኧ … እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ
ከሰው በላይ ዙፋኑን ጣለው ብቻዬን ሆኜ ሳስበው
ከጭቃ ላይ አስደነገጠኝ የወጪው
ኧ… ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር እያጣቀሰ ግፍ የጠራው
ያባራ አይመስልም
እቀና ነበር በንጉስ
ከነአካቴው
ሞትን ሳላየው ሲያዳርስ
ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት አፉ
ሞገደኛ ነው ደፋር ዳኛ
እስኪቀደድ የጐረሰው
ሁሉን አረገው መንገደኛ ኧ…
አይጠረቃም ወይ ወየው ወየው
ተመስገንልን የእኛ ጌታ
ትርጉም ለሌለው ለዚህ ዓለም
ቆላ ወርጄ ጥጥ ልዘራ
ለማይኖርበት እንዲህ መድከም
አላበቅል አለኝ አላፈራ
ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት
የኋላ ልብሴን ይዞልኛል
አፈራለው ይለኛል አቤቱ እንማልዳለን
ኧ…. ውለታው ብዙ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የእግዚአብሔር
በአንድነት ጸንተን እንኖር ዘንድ
ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር አቤቱ እንማልዳለን
አስተዋይማ ቢኖር
በሀይማኖት ተግተን እንቆም ዘንድ አቤቱ
ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር
እንጸልያለን
መርማሪ ሰውስ ቢገኝ
በመከራ ትዕግስት ፍፃሜ እንዲሰጠን ከቅዱሳን
ኧ…. ተመስገንልን ተመስገን ጋራ በገነት ያኑረን
እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) እርሱን ደስ ካሰኙ ከቅዱሳን ጋራ በቅን
ቅኝት - አገልግሎት ምግባር እንድንሰራ አቤቱ
ኧ … እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ እንማልዳለን
እጅግ ጥልቅ ነው ቸርነቱ ጌታ አዝ…
ስጦታው ማስደሰቱ ስለ ዲያቆናቱ ስለ ቀሳውስቱ
ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት እንጸልያለን ስለ ጳጳሳቱ
ለሚታመኑት በሀይማኖት ያለነውር ሆነው ፍጹም ንጽህና ምግባር
ኧ … ለጋሽ አምላክ ነው እንዲደረጅ እምነት እንዲጸና አቤቱ
አያልቅበት እንማልዳለን
ወይዛዝርት ሁሉ በጐዳና አዝ…
ይሯሯጣሉ ያለ ጤና ኢትዮጵያን ጠብቃት ከረሀብ ጦርነት ገበሬውም
የልኳንዳ ቤት ተበራክቷል እንዲያርስ በብዙ በረከት እረዳት የሚጦር
ስጋ በይፋ ይሸመታል ድጋፍ ለሌላቸው
ኧ … እጅግ ድንቅ ነው እንማልዳለን ባልቴት ሽማግሌው አቤቱ
ቸርነቱ 79
እንማልዳለን
አዝ… ተወዳጅ ልጅሽን(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የዕለት ምግባችንን አምላክ እንዲሰጠን ቅኝት -
ስለረሀብተኞች እንጠራሀለን ተወዳጅ ልጅሽን ህማሙን ስታይ ማሰብ
በግፍ ለታሰሩ ለሚያዝኑ ምስኪናን ይሳነኛል የአንቺን ስቃይ በእሾህ አክሊል
ዘወትር ሳንታክት እንማልድሀለን አቤቱ ጉንጉን የቆሰለ ራሱን
እንጸልያለን በብዙ ግርፋት የታመመ አካሉን የታመመ አካሉን በእጸ
አዝ… መስቀሉ የወረደ ደሙ
ስለተሰደዱ በባህር በረሀ የቀራንዮ ግፍ እጅግ ማስገረሙ ደጉ ልጅሽ
ከማይገኝበት ምግብና ውሃ በምርኮ ታስሮ የፍጥኝ ሲሰቃይ
በስቃይ ለሚንገላቱቱ ተሰክቶ ቀረ አይንሽ ወደ ሰማይ አይንሽ ወደ ሰማይ ስለ
እንማልድሀለን አምላክ ሆይ በብርቱ አቤቱ መሰቀሉ አይሁድ ሲደሰቱ
እንጸልያለን ሲስቁ ሲያሾፉ ቁማር ሲጫወቱ
አዝ… ሲዘባበቱበት አይንሽ በማየቱ
ስለ ድውያኑ ለታመሙ ሰዎች ህሊናሽ ተገርፏል በሀዘን በብርቱ በሀዘን በብርቱ
ቤተክርስቲያንም ትማልድሃለች ስለ ብላቴናይቱ የዳዊት ልጅ ማርያም
ዝናብና ስለ ውሃ ሙላት ስለደረሰብሽ ቢነገር አያልቅም ተጠማሁ
በልክ እንዲያደርገው ንፋሱን በእውነት አቤቱ ቢላቸው መፃፃ አስጎነጩት
እንማልዳለን መርገም አስወግዶ ቢሰጣቸው ህይወት ቢሰጣቸው ህይወት ለመጠጡ
አዝ… እንዲሆን መፃፃ ከሀሞት
ሰፍነግም ጨምረው በዘንግ አስጎነጩት
የሚጠብቀኝ አይተኛም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ዳዊት በትንቢቱ እንደተነበየው
ቅኝት - በምግቤ መራራን ጨመሩ እንዳለው ጨመሩ እንዳለው ይሄ ሁሉ
የሚጠብቀኝ አይተኛም /2/ አያንቀላፋም /2/ ሲሆን ድንግል ተመልክታ
ቤት ባይኖረኝም እደጅ ባድርም ቀንና መጽናናት ተሳናት በሀዘን ተነክታ
ሌሊት ከእኔ አይርቅም ኤሎሄ ኤሎሄ ጌታ ባለም ጊዜ
ድምጸ አራዊት የሌሊት ግርማ ወደእኔ እጅግ ኃያል ነበር የማርያም ትካዜ የማርያም ትካዜ አዝ…
አይቀርቡም ድምጽ ሲሰማ
አዝ…
መሰናከልን ለእግሮቼ አይሰጥም ያድነናል ብለው (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ይሰውረኛል በቀኙ ሰላም ፀሀይም ቅኝት -
በቀን አይተኩሰኝም ነገር ግን ያመነው ያድነናን ብለው /2/
የአጋንንትም ኃይል አያስፈራኝም አዝ… ጸንተው ተሰለፉ ለሀይማኖታቸው ሦስቱ
ነፍሴን ጠበቃት ከጠላት ወጥመድ ጌታዬ ወጣቶችን ከእሳት ያወጣቸው
መራኝ በጽድቅ መንገድ መውጣት ሀይማኖት ነው እንጂ ሌላ ምን ሊሆን ነው
መግባቴን እየጠበቀ ናቡከደነፆር በዱራ ሜዳ ላይ
ለዚህ አበቃኝ እርሱ ባወቀ ጣኦቱን አቁሟል እንድንሰግድ እንድናይ
አዝ… አዝ…
የሰማዩን ጠል እታገሳለሁ እንቢልታ ሲነፋ መለከት ሲሰማ
ሰው ከጨከነ ምን እሆናለሁ በአንድነት እንዲሰግድ ሰው ሁሉ ተስማማ
ሌሊት በድብቅ ለሚጐበኙኝ ነገር ግን ትዕዛዙን የማይቀበለው ከሚነደው
ለጻድቃኑ ግን አምላክ ይስጥልኝ እሳት ይጨመራል ወዲያው አዝ…
አዝ… ሰው ሁሉ ይንበርከክ ለወርቁ ለብሩ አምላክ
እንቅልፌን ባርከ የሰጠኝ ጌታ ስለሆነ በአንድነት ያክብሩ ለግዙፉ
በዓለም ሀሣብ ሳልንገላታ ሐውልት ያልሰገደ ቢኖር ምህረት ሳያገኝ
የዕለት ምግቤንም ላልነሳኝ ፍፁም ወደ እሳት ይወርወር አዝ…
ምሥጋና ላቅርብ እስከ ዘለአለም አዝ… ሲድራቅ ሚሳቅና አብድናጐም ሆነው
ሳይሰግዱ በድፍረት ቆመው አየናቸው ንጉሱ
ቢቆጣም አልተደናገጡም
አሉ እንጂ በድፍረት ለጣኦት አንሰግድም አዝ…

80
በዚህ አንመስልህም አስፈላጊ አይደለም አዝ…
አምላካችን አለ ከእቶን የሚያድነን በኃጢአት ለመኖር በዚህ ዓለም
ከእጅህ ያድነናል ፍጹም እምነት አለን የአምላክን ትዕዛዝ በማጣመም
ባያድነን እንኳን የእርሱ ፈቃድ ይሁን አዝ… በስርቆት በዝሙት በስካር
ናቡከደነጾር እጅግ ተናደደ በዲያብሎስ ፍቃድ ስንኖር
እቶኑም ሰባት እጅ ከፍ ብሎ ነደደ የኋላ የኋላ ውርደት ነው
ከእሳት ቢከቷቸው ገብርኤል ተላከ አምላክ በክንዶቹ ያልያዘው
አህዛብን በድንቅ እግዚአብሔር ማረከ የጨለማ ጉዞ ምኑ ይጥማል
አዝ… አይን እያሳወረ ያዋርዳል አዝ…
በእሳት መካከል ሲመላለሱ አይቶ ንጉሱ መላዕክት ከሰማይ ያለቅሳሉ
አደነቀ ከሥፍራው ተነስቶ የእግዚአብሔር ቅዱሳን ያነባሉ
የአማልክትንም ልጅ አየዋለሁ አለ በኃጢአት ተማርከን ስንወሰድ
እግዚአብሔር ይመስገን በክብር ያየለ አዝ… ሰይጣን ድል አግኝቶ ስንዋረድ
አዝ…

እግዚአብሔር ጽዮንን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ከዳዊት አብራክ ዘርን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ቅኝት - ቅኝት -
እግዚአብሔር ጽዮንን መርጧታል ለክብሩ ከዳዊት አብራክ ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ
ማደሪያው እንድትሆን መኖሪያ ሀገሩ አዳም በሲኦል በቀረ በውርደት አንገቱን ቀብሮ ዝምታ
እንዲህ ካደረገ ከወደደ እርሱ በወረረን በወደቅን ማቅ ለብሰን ቸርነቱ በዝቶ ግን
ምን ያደርጋል ማመጽ አምላክን መክሰሱ /2/ እመቤታችንን ሰጠን
ይህቺ ለዘላለም ማደሪያ ናትና ፀሀይ ክርስቶስ ወጣ ከቤተልሔም ሀገር
መረጥኳት እያለ አምላክ እንደገና እርሶ የእንጀራ ቤት ነችና የእኛ የፍቅር ባህር ተበልቶ
አዛውንቱ ሲባረኩ እያየን አይጠገብም የማህፀንሽ ፍሬ ህይወት ሆኖን
እንዴት ማማለዷን ክብሯን ትክዳለህ አዝ… በላነው የማህፀንሽን ፍሬ
ድሆችን እንጀራ ያጠግባል በእርሷ አዝ…
ምድርም ታበራለች በጸጋ ታድሳ ግርማዋ የሚያስፈራ የሙሴ ቤተ መቅደስ
የካህናት ሞገስ የደኅንነት ልብስ ተገናኙብሽ በሰላም ሰውና ሥሉስ ቅዱስ የወልድ
በእመቤታችን ነው ሁሉ የሚታደስ መንበር ነሽና ደመና የከበበሽ
አዝ… የሥላሴ ሙሽራ እጹብ እጹብ ድንቅ ነሽ
ቅዱሳን በድንግል ደስተኛ ናቸው አዝ…/2/
ድንቅ ስለሆነ የእግዚአብሔር ምርጫው የዳዊት
ቀንዲል እየሱስ ክርስቶስ እንተ በህሊና (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከድንግል ተወልዶ ወገኑን ሊቀድስ ቅኝት -
አዝ… እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት /2/
ለዚህ ለኃጢአት ህግ(ዘማሪ መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም
በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች /2/
ይልማ ኃይሉ)
እመቤታችን መንፈሳዊት
ቅኝት -
ምክንያተ ድህነት አንቺ በመሆንሽ
ለዚህ ለኃጢአት ህግ ከተሰጠ
የሲኦል ደጆችን ታንቀጠቅጫለሽ
ከህይወት መርገምን ከመረጠ ለሞት
ባንቺ የተደረገው ይሄ ታላቅ ምሥጢር
ከተሰጠ ከንቱ ኑሮ ማነው የሚያድነኝ
አድርጎታልና ሰይጣንን እንዲያፍር
ሞትን ሰብሮ አዝ…
እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት /2/
ሥጋ በሥጋ ህግ ይስበኛል
መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም ስለ
መንፈስ በመንፈስ ሕግ ይጠራኛል
ሰዎች ፍቅር ልቦናሽ ያስባል ዓለምን
ለየትኛው ጌታ ተገዝቼ
ለማዳን እጅሸ ይዘረጋል
የቱን እመርጣለሁ አንዱን ትቼ
በሲኦል አንድ ሰው እንዳይቀር በስቃይ
ኃጢአት እሰራና ይጨንቀኛል
ለምህረት ይዘርጋ እጅሽ ወደ ሰማይ
አምላኬ ሲለየኝ ይሰማኛል ጌታዬ
እንተ በህሊና እግዚአብሔር
ሲለየኝ ይሰማኛል
ተገብረት /2/
አምላኬ ሲለየኝ ይሰማኛል
መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም

81
የሲኦል እሳቱን ስቃዩን እያየሽ በጌቴ ሴማኔ በአትክልቱ ቦታ በአትክልቱ ቦታ ምድሪቱ
ለፍጥረታት ሁሉ ድንግል ሆይ ታዝኛለሽ ተሞልታ በታለቅ ፀጥታ በታለቅ ፀጥታ
በአይነ ምህረቱ እንዲያየን ክርስቶስ የአዳምን ልጅ ስቃይ በደሉን ሊሸከም በደሉን ሊሸከም ጌታችን
ለምኚልን ማርያም ፍጥረት እንዲቀደስ እንተ አዘነ ተጨነቀ በጣም ተጨነቀ በጣም
በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት /2/ መንፈሳዊት ሐዋርያት ደክመው ተኝተው ነበረ ተኝተው ነበረ
ይእቲ ማርያም ይሁዳ ከአይሁድ እንደተማከረ እንደተማከረ
እንደሚነገረው በአበው አንደበት ጭፍሮች እየመራ ጌታውን ሊያስገድል ጌታውን ሊያስገድል
እኛም እንደምናይ ስንኖር በህይወት ወላዲተ የተሰራለትን ቸርነት ሳይቆጥር ቸርነት ሳይቆጥር
አምላክ እሩህሩህ ፍጥረት ናት ምህረት ፋና እያበሩ ጭፍሮቹ ሲመጡ ጭፍሮቹ ሲመጡ ጌታን
የምትለምን ዘወትር ሳትታክት በእግዚአብሔር ሊያንገላቱት እንደዚያ ሲቆጡ እንደዚያ ሲቆጡ
ሀሳብ የተሰራች /2/ የአምላኩን ጠላቶች መንገድ እየመራ መንገድ እየመራ ይሁዳ
እመቤታችን መንፈሳዊት ብቅ አለ ከቀያፋ ጋራ ከቀያፋ ጋራ
አዝ... ሕማሙን ልናገር…
ላቡ ከግንባሩ እንደውሃ ሲወርድ እንደውሃ ሲወርድ በታላቅ
ከንቱ ነኝ (ዘማሪ ይቅርታ ጌታችን ሲራመድ ጌታችን ሲራመድ ምስኪኖችን ሊያድን
ይልማ ኃይሉ) ድሆችን ሊታደግ ድሆችን ሊታደግ ኢየሱስ ቀረበ እንደሚታረድ
ቅኝት - በግ እንደሚታረድ በግ ይሁዳ ጉንጮቹን ሳመው በክህደት
ከንቱ ነኝ የከንቱ ከንቱ ነኝ ሳመው በክህደት
ዋስትና መከታ እግዚአብሔር ካልሆነኝ ተስፋ የተማከረውን የማያውቅ መስሎት የማያውቅ መስሎት
የሚሆነኝ ህይወት የሚሰጠኝ የአይሁድም ጭፍሮችም ያዙት ተናጠቁት ያዙት ተናጠቁት በታላቅ
እግዚብሔር ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ ጭካኔ በሰንሰለት መቱት በሰንሰለት መቱት ሕማሙን ልናገር…
አምላኬ ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ በጲላጦስ ችሎት አቁመው ከሰሱት አቁመው ከሰሱት ንጹሁ
እኔ ንጉስ ነበርኩ በክብር ያጌጥኩኝ ሁሉን ኢየሱስ ይሙት በቃ አሉት ይሙት በቃ አሉት እጆቹን
በምድር ላይ በጥበብ ፈፀምኩኝ የዚህ ዓለም ቸንክረው በጠንካራ ብረት በጠንካራ ብረት በእጸ መስቀሉ
ደስታ ምንም አላዋጣኝ ቀራንዮ ዋለ ቀራንዮ ዋለ
በመጨረሻው ቀን በሞት ተወሰድኩኝ /2/ ወልደ እጓለ ህያው ተጠማሁ አያለ ተጠማሁ አያለ ሀሞትና
አዝ… ከርቤ ቀላቅለው አጠጡት ቀላቅለው አጠጡት
ከፀሀይቱ በታች አዲስ ነገር የለም ኧረ እንዴት ጨከኑ በምሬት ላይ ምሬት በምሬት ላይ ምሬት ሕማሙን
ሰዎች ይደክማሉ እስከ ዘለዓለም ልናገር…
ጥበብን ፍለጋ ደክሜ ነበረ ሕማሙን ልናገር አንደበት ቢያጥረኝም መቼም
ሁሉም ከንቱ ሆኖ በመቃብር ቀረ /2/ ምንም ቋንቋ ለዚህ አይገኝም ከረጅሙ
አዝ… በአጭር ከሰፊው በጠባብ
ከእኔ አስቀድመው የከበሩ ሁሉ አፈር ስለከፈለልኝ ስለ ጌታ ላስብ
ተጭኗቸው ከመቃብር አሉ ፍጥረታት ተጨንቀው በአይሁድ ክፋት
እብደትና እውቀት ሁሉን አወቅኳቸው ምንም ቋሚ በየተፈጥሯቸው እርቃኑን ሸፈኑት ጨረቃ ደም
የለም ሁሉም ከንቱ ናቸው /2/ ሆነች ፀሀይም ጨለመች አልፋና ኦሜጋ
አዝ… ተሰቅሎ ስላየች
ልቤን የሰጠሁት ተስፋ የጣልኩበት ከዋክብት ረግፈው ምድር ተናወጠች
አልጨበጥ ብሎኝ አለሁኝ በጭንቀት መባርቅትም ታዩ ተቆጣ ባህሩ መለሳቸው
የጥበብም ብዛት ለትካዜ ሰጠኝ እንጂ ስለ ግሩም ፍቅሩ /2/
እኔ በዚህ ምድር እጅግ ጎስቋላ ነኝ /2/ ከወንበዴ ጋራ ከመሀል አድርገው
አዝ… ጌታን አንገላቱት በመስቀል ላይ ሰቅለው በቀኝ
ልቤንም ፈተንኩት በደስታ ብዛት የነበረ ወንበዴው ለመነው በመንግስትህ ጌታ
የዚህን ዓለም ለውጥ ጣዕሙን አቀመስኩት ሳቅም አስበኝ እያለው ሕማሙን ልናገር…
በልቤ ውስጥ ይፍለቀለቅ ነበር ከመስቀሉ በታች ዮሐንስን አየው
ሁሉም ከንቱ ሆነ ገብቶ ከመቃብር /2/ እስከመስቀል ድረስ ስለተከተለው
አዝ… ታላቋን ስጦታ እናቱንም ሰጠው
ተፈፀመ አለ ጌታ ነፍሱን ሰጠ
ሕማሙን ልናገር (ዘማሪ ይልማ
ሞትንም ከህዝቡ በፍፁም ቆረጠ
ኃይሉ)
ሕማሙን ልናገር…
ቅኝት -
ሕማሙን ልናገር አንደበት ቢያጥረኝም አንደበት ቢያጥረኝም መቼም
ምንም ቋንቋ ለዚህ አይገኝም ለዚህ አይገኝም ከረጅሙ በአጭር ከሰፊው
በጠባብ ከሰፊው በጠባብ ስላደረገልኝ ስለ ጌታ ላስብ ስለ ጌታ ላስብ
82
እንደተለመደው ዲያቢሎስ ቀረበ ከመቅደስ አዛዦች ከካህናት ጋራ ስለ
ነፍሳትን ለመብላት እርሱ እንደተራበ ጌታ መሞት ባንድ ላይ አወራ ካህናት
ፍጡር መስሎት ነበር በመስቀል ላይ ያለው በደስታ ይሁዳን አቀፉት
በአራቱም ማዕዘን በንፋስ ወጠረው አምላኩን እንዲያሲዝ ሰላሳ ብር ሰጡት አዝ…
በሲኦል ወረደ በኃይሉ ብርሃን ማረከ ህዝብ በሌለበት በአሳቻ ሥፍራ ጌታን
ጌታችን የአዳም ልጆችን በሦስተኛውም እንዲያሲዘው አደረገ ሴራ ኧረ እንዴት
ቀን ጌታችን ተነሳ ሞትን ድል ያረገው ጨከነ ይሁዳ አንጀትህ
የይሁዳ አንበሳ በቃ ተወገደ የሰው ልጅ ጌታን ያስገደልከው እንደዚያ ሲወድህ አዝ…
አበሳ /2/ በሦስተኛውም ቀን ጌታችን በረከቱን ከእጅህ ሥልጣኑን በራስህ
ተነሳ ሞትን ድል ያረገው የይሁዳ አንበሳ ሊሰጥህ አስቦ አየሱስ ሊያከብርህ ሰማያዊ
በቃ ተወገደ የሰው ልጅ አበሳ /2/ ሀብትን ሰማያዊ ጸጋ
በሦስተኛውም ቀን ጌታችን ተነሳ ሞትን አድሎህ ነበረ አልፋና ኦሜጋ
ድል ያረገው የይሁዳ አንበሳ በቃ ተወገደ አዝ…
የሰው ልጅ አበሳ /2/ የቃኤል መስዋዕት የኤሳው ብኩርና
ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና
በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል
አቤቱ ማረን (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) እንዲህ ያለ ጌታ ኧረ እንዴት ይከዳል
ቅኝት - አዝ…
አቤቱ ማረን /4/ የቃኤል መስዋዕት የኤሳው ብኩርና
እንደበደላችን ጌታ አትክፈለን ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና
አቤቱ ማረን /2/ በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል እንዲህ
እግዚአብሔር አዳምን ስቃዩን አስቦ ያለ ጌታ ኧረ እንዴት ይከዳል አዝ…
በታላቅ ቸርነት ወደ እርሱ ቀርቦ ሐዘንህ
ጸባኦት ከጸባኦት ደርሷል
አምላክህ ሊያድንህ እጆቹን ዘርግቷል አቤቱ
ማረን /2/
እንደቸርነትህ አምላክ ታደገን ዘመኑ ሲደርስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ዲያብሎስ በክፋት እንደተሰወረ በከይሲ ቅኝት -
እባብ ውስጥም እንደኖረ በሥጋ ብዕሲ ዘመኑ ሲደርስ አዳምን አሰበው
አድሬ እመጣለሁ ከሲኦል እስራት ወደ ዓለም መጣ ከሲኦል ሊያድነው
እታደግሀለሁ ከድንግል ማርያም በግርግም ተወልዶ
አቤቱ ማረን /2/ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ወስዶ
እንደበደላችን ጌታ አትክፈለን ቃሉን ከሥጋ ጋር ፍፁም አዋህዶ
አዳም በግዞት ውስጥ ተጥሎ በፍዳ በተለየ አካሉ ከሰማያት ወርዶ
ይከፍል ነበረ የውርደትን ዕዳ በእግረ ሰባ ሰገል መጡ በኮከብ
አጋንንት ይጠቀጠቅ ነበር ተመርተው
ከነ ልጅ ልጆቹ በጨለማ ሲኖር እረኞች ዘመሩ በደስታ ሆነው መላዕክት
አቤቱ ማረን /2/ በሰማይ ሽብሸባ ጀመሩ አምላክ ስለጠራን
እንደቸርነትህ ጌታ አስበን ስለ ግሩም ፍቅሩ ቃሉን ከሥጋ ጋር …
አቤቱ ማረን /2/ ጌታችን አደገ በሰው መጠን ሆኖ ከኃጢአት
እንደበደላችን አታስብብን በስተቀር ሁሉን አከናውኖ የጌታችን
አቤቱ ማረን /2/ በደላችንን መንገድ አስተካክሉ እያለ በኤልያስ መንፈስ
ጌታ ተውልን የሚናገር አለ ተብሎ በትንቢት የተነገረለት
አቤቱ ማረን /2/ መጥምቁ ዮሐንስ ተነሳ በድንገት
እንደበደላችን አታስብብን ቃሉን ከሥጋ ጋር …
የውሃ ጥምቀት ያጠምቅም ነበረ ስለ
ጌታ መምጣት እየተናገረ
እንዴት እንዲያጠፉት (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ያን ጊዜ ኢየሱስ በውሃ ሊጠመቅ
ቅኝት -
ከገሊላ መጣ እጅግ የሚያስደንቅ ቃሉን
እንዴት እንዲያጠፉት ካህናት መከሩ
ከሥጋ ጋር …
ያመነቱ ነበር ህዝብን እየፈሩ ሰይጣን
በይሁዳ ገብቶ ነበርና
አሳልፎ እንዲሰጥ ልቦናውም ጸና

83
ዮሐንስም ፈጥኖ በታላቅ ትህትና ጻድቃን ስለጌታ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ጌታችን ወደርሱ ሲመጣ አየና ቅኝት -
እኔ በአንተ ጌታ ልጠመቅ ይገባል ጻድቃን ስለጌታ እንዲህ ተወያዩ
ወደ እኔ ልትመጣ ኧረ እንዴት ይቻላል የአምላክን መምጣት በርቀት እያዩ
ቃሉን ከሥጋ ጋር … በአምደ ደመና አየዋለው ያለው
ተጠምቆ ሲወጣ ሰማያት ተከፍተው የአብ ሙሴ መሬታዊው እንዴት ይመርምረው
ድምጽ መጣ ምስክር የሆነው የምወደው ኢሳይያስ ልኡሉን ማየትማ አየው
ልጄ ይሄ ነው እያለ አየለበት እንጂ እንዳይመረምረው ኃይሉን
አብም ተናገረ በደመና እያለ ክህሎቱን ከሩቅ ተመልክቶ አየዋለው አለ
ቃሉን ከሥጋ ጋር … በመንፈስ ተሞልቶ አዝ …
በርግብ ተመስሎ መንፈስ ቅዱስ መጣ ጌታውን ቢያጠምቅም ዮሐንስ በክብር
ከዚህም በኋላ ጌታም እንደወጣ የአምላኩን ባህሪ አልቻለም መመርመር ሰማዩ
ገዳመ ቆሮንቶስ ከበረሃ ሄደ ሲከፈት ደመናው ሲናገር
አርባ ቀን ከሌሊት መጾምን ወደደ ዮሐንስ በፍርሃት አልቻለም መናገር አዝ
በዲያብሎስ ያኔ ጌታ ተፈተነ …
ሰይጣንም እንደጢስ እንደጉም በነነ ማርያም ግን አምላኳን ስለወለደችው በአይኗ
አየችው ጡትም አጠባችው በማህፀኗ እቅፍ
የአባቶች አለቃ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ጌታን ወሰነችው
ቅኝት - ለፍጥረታት ዓለምም መሰላል ሆነችው አዝ …
የአባቶች አለቃ ያዕቆብም አለ ባይመረመርም ባህሪው በሰዎች በሥጋ
ለቅሶውም ታደሰ እንባውም አየለ /2/ ማርያም ታየ የምስራች በሥጋ
ለምን አታለቅስ ድንግል ስለልጇ ማርያም ተገለጠ ለእኛ በአባቱ ክብር
ስላሳደገችው ታቅፋ በእጇ /2/ መጣልን ወደእኛ አዝ …
በስደት መከራ ስለተቀበለች
እግዚአብሔር ምስክር
ከሀዘንም በላይ ድንግል አልቅሳለች ድንግል አልቅሳለች ከልደቱ
አንስቶ ስቅለቱንም ሳይቀር
ስቃይን ቀምሳለች በምድር ስትኖር በምድር ስትኖር
(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
በተወዳጅ ልጇ እጅግ ለከበረው ቅኝት -
ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ለተሸከመችው ለተሸከመችው እግዚአብሔር ምስክር የሆነለት አቤል በልጣ
ወልዳ ላልሳመችው ራሄል ስታለቅስ ነው እምነቱ ከወንድሙ ቃየል እርሱ ጻድቅ
የድንግል ሀዘኗ እንዴት እጅግ አይብስ እንዴት እጅግ አይብስ አዝ ሰው ነው ተባለለትና ከምድር አበራች
የእምነቱ ፋና

ከሀገር ወደ ሀገር የተንከራተተች ያለ ሀይማኖት ደስ ማሰኘት የታል ያልጸና
ድንግል ስለ ልጇ እጅግ አልቅሳለች እጅግ አልቅሳለች ያልተጋ እንዴት ይለወጣል
ልብሱን ሲያራቁቱት በአይኗ በማየቷ ኖህ እንኳን በሀይማኖት ትንቢት መናገሩ
በሐዘን ተላውሷል የእመቤቴ አንጀቷ የእመቤቴ አንጀቷ በሰላሳ ህዝቡን መምከሩ ነው መርከብ እንዲሰሩ አዝ…
ዲናር ልጇን ሲሸጥባት የታላቁ አባት አብርሃም በሀይማኖት
ይሁዳን በማየት አንብታለች በእውነት አንብታለች በእውነት በሰማይና ምድር አንጸባራቂ ናት
ጌታዋን ሊገድሉ አይሁድ ሲማከሩ ልጁን ይሰዋ ዘንድ ለእግዚአብሔር ታዘዘ
እንባዋ ወረደ ስለ ግሩም ፍቅሩ ስለ ግሩም ፍቅሩ ሀዘንም አልገባው ምንም አልተከዘ አዝ…
አዝ … ሙሴ ምስፍናውን በሀይማኖት ለወጠ የተስፋ
በአይሁድ አደባበይ ጌታ ተከሰሰ ቃሉንም በእውነት አስበለጠ በደረቅ መሬት
ምንም ቢጠይቁት ምንም አልመለሰ ምንም አልመለሰ እኔ ላይ በእምነት ተሻገሩ ግድግዳ ሆነና ማዕበል
ልንገላታ እኔ ልከሰስ ባህሩ
አንተ ምን አጠፋህ አንተ ምን በደልክ አንተ ምን በደልክ እሮብ አዝ…
መከሩበት ዓርብ ተሰቀለ እነዚህ ሁሉ ግን በሀይማኖት ሞቱ
ድውይ ፈወሰ እንጂ ከቶ ምን በደለ ከቶ ምን በደለ የተስፋውን መምጣት ሲያስሱ በብርቱ ከሩቅ
መቼም በዚህ ዓለም ንጹህ አይወደድ ተሳለሟት ምጽአተኞች ሆነው እኛ ግን
ፍርድ ተንጋደደ በጲላጦስም ዘንድ በጲላጦስም ዘንድ አዝ ተስፋውን አየነው ዳሰስነው አዝ…

84
ስምህ ለዘለአለም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ክርስቲያን ሆነን በአሕዛብ መሀል እየተካሰስን አምላክ
ቅኝት - አዘነ የመስቀል ምስል ዓላማ ስተን
ስምህ ለዘለአለም ምስጉን ስለሆነ ምስጉን ስለሆነ (2) አዝ...
ፍጥረት በአኮቴት ስቡህ ብሎ ዳነ ስቡህ ብሎ ዳነ ስቡህ ስምህ መቼ ከሰሰ የከሰሱትን የገረፉትን
ለዘለአለም ምስጉን ነው ስቡህ አይተናል እንጂ ለጠላቶቹ ምህረት ሲለምን ለጽድቅ
መኸርን ለሰው ልጅ ምግብን የሰጠህ ሥራ ለእውነት ብለን መጥተናል እንጂ ማነው የሾመን
የተራበችው ነፍስ ከምድር በረከት በወንድሞች ላይ አድርጎ ፈራጅ
በመገብካት ጊዜ ታመሰግናለች ታመሰግናለች ስቡህ ምስጉን አዝ...
ነህ /2/ ስቡህ በሰማያት ስቡህ በሰማያት መቼ ከሰሰ የከሰሱትን የገረፉትን
የምትመሰገን በፍጥረት አንደበት አይተናል እንጂ ለጠላቶቹ ምህረት ሲለምን ለጽድቅ
በፍጥረት አንደበት ስቡህ ሥራ ለእውነት ብለን መጥተናል እንጂ ማነው የሾመን
እንዳንተ ያለ ማነው ወቅት የሚያፈራርቅ በወንድሞች ላይ አድርጎ ፈራጅ
ምድርን በበረከት ሰማዩንም በጽድቅ ተራሮች አዝ...
በአበባ ወንዞች የሚሞሉት
ስለጠገቡ ነው ከስጦታህ ብዛት ማኔቴቄልፋሬስ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከስጦታህ ብዛት ስቡህ ቅኝት -
ስምህ ለዘለአለም…
የሚበራው ገጹ ፊቱ የሚያወዛው ማኔቴቄልፋሬስ /4/
ከአንተ በሚቀዳው ከቸርነትህ ነው የምድር የሰዎች መሰረት እዩት ሲገረሰስ
ልምላሜ የፍጥረታት ደስታ ሲዘምር ማኔቴቄልፋሬስ /2/
ይውላል ለለጋሹ ጌታ ለለጋሹ ጌታ ስቡህ በእውነት መስፈሪያ ተመዝነህ ነበር
ምስጉን ነህ /2/ ስቡህ በሰማያት የልብህ ትዕቢት ግን አዘቀጥክ እንዳፈር
ስቡህ በሰማያት (2) ቆረጠው ዘመንህን ቅጥፈቱ አጀበህ በለጋነት
የምትመሰገን በፍጥረት አንደበት ዕድሜህ ወደሞት ተጠራህ አዝ...
በፍጥረት አንደበት ስቡህ ዳንኤል የታለ አሁን የሚገስጽ በመንፈሱ
እንዳንተ ያለ ማነው ወቅት የሚያፈራርቅ መብራት ወገንን የሚያንጽ አብነት የታለ
ምድርን በበረከት ሰማዩንም በጽድቅ ተራሮች በጸሎት የተጋ
በአበባ ወንዞች የሚሞሉት ስለጠገቡ ነው የህሊናን ወጀብ በፍቅር የሚያረጋ
ከስጦታህ ብዛት ከስጦታህ ብዛት ስቡህ አዝ...
ስምህ ለዘለአለም… አምላክ ያላነፀው የእንቧይ ካብ ተንዶ
ምስጉን ነህ /2/ ስቡህ በሰማያት ስቡህ የትናንቱ ትልቅ ማምሻውን ተዋርዶ እንደ
በሰማያት (2) አበባ ፈክቶ ሲረግፍ እያየነው
የምትመሰገን በፍጥረት አንደበት ዛሬም ልቦናችን ለትዕቢት ጽኑ ነው
በፍጥረት አንደበት ስቡህ አዝ...
ቀይ ባህር ሲሰጥም ያለፈው ፈርኦን
አልፈርድም እኔ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ዛሬም የአምላክን ህዝብ አንለቅም
ብለን
ቅኝት -
እንደጠጣር አለት ጠንክሮ ልባችን ደግሞ
ተፈጥረናል ፈርኦን ነን ብለን አዝ...
አልፈርድም እኔ በንም በደል በማንም ኃጢአት በፈርድኩበት
እንዳልመዘን ጌታ ሲመጣ በኃይል በስልጣን
በቸርነቱ አምላክ ባይተወው በደሌን ሁሉ ውስጤ
ቢፈተሽ በተሰጠኝ ሕግ በቅዱስ ቃሉ በምን ምግባሬ ኢየሱስም አለ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
በሰው እፈርዳለሁ አይኔን አቅንቼ በደሌ በዝቶ ለራሴ ቅኝት -
ሳላውቅ በኃጢአት ሞቼ
አዝ... ኢየሱስም አለ ሐዋርያትን ጠርቶ ሥርዓት
ይልቅ የአንዱን ሸክም ሌላው ሰው አዝሎ መጓዝ ይሻላል መፍረድ ሊያስተምራቸው ከሁሉ ለይቶ ይህን የሀዲስ
ከመጣ አንድም ሰው አይድን ሁሉም በድሏል ወንድም ወንድሙን ኪዳን የፍቅር ስጦታ ታላቅ ሰንሰለት ነው
እየከሰሰ ለፍርድ አቁሞ እጅግ የበረታ ሥጋዬንም ብሉ ደሜንም
አህዛብ ያያል በንትርኩ እጅግ ተገርሞ ጠጡት ስለሚሰጣችሁ የእውነት ህይወት
አዝ... ሂዱና አዘጋጁ የፋሲካን መአድ
ክርስቲያን ሆኖ ከወንድሙ ጋር እየተጣላ ይገባዋልና ንጹህ በግ ሊታረድ
ዓለም ዳኘችን በፀብ ፍርድ ቤት ታረቁ ብላ

85
ደቀ መዛሙርቱ ጴጥሮስና ዮሐንስ ፍርሃት ከኔ ራቅ ጨለማም ተወገድ
በፍጥነት ተጓዙ እከተማው ድረስ አዩና በጌታዬ ትምክህት እንደልቤ ልሂድ የሞት
ማድጋ የተሸከመ ሰው ከተማ ሲደርሱ አበጋዞች ተስፋችሁ ጨልሟል
ሄደው ተከትለው እጅግ ተደሰተ የቤቱ እግዚአብሔር ሊያድነኝ ከአጠገቤ ቆሟል አዝ...
ባለቤት ጌታው በአዳራሹ ስለተገኘለት ቅዱሳን በሙሉ ለእኔ ዘብ ቆመዋል
አዝ… ወደእነርሱ ኅብረት ሊስቡኝ ጓጉተዋል
ሰዓቱ ሲደርስ የተወሰነለት ከማዕድ ዘወትር በመዓልት ድንግል ትመጣለች
ሊቀመጥ ተገኘ ከዚያ ቤት የቤቱ ባለቤት በብርሃን እጆቿ ትባርከኛለች
እጅግ የታደለው ስምኦን ነበረ ጌታን አዝ...
የጋበዘው
እጅግ እመኝ ነበር ከመከራ በፊት ከመአድ
ልቀመጥ ከእናንተ ጋር በእውነት ተዋህዶ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
የእግዚአብሔር መንግስት እስክትመጣ ድረስ ተዋህዶ ተዋህዶ ሰማያዊት የጸናች
ከወይኑም አልጠጣም ከመአዱም አልቀምስ እምነት /2/ ሃሌ ሉያ ተዋህዶ
አዝ… ተዋህዶ መንፈሳዊት
ህብስቱንም ቆርሶ ባርኮ አደላቸው ስለ የመንፈስ መብራት /2/ ሃሌ ሉያ
እናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ይሄ ነው ወይኑንም ተዋህዶ ተዋህዶ መለኮት
ባረከ አንስቶ ሰጣቸው
ንጽሕት እምነት /2/ ሃሌ ሉያ
ስለ እናንተ የሚፈስ ደሜ ነው አላቸው
ባንቺ ቢያምኑ /2/ ቅዱሳን
ይህን የሐዲስ ኪዳን የፍቅር ስጦታ ታላቅ ድል ነሱት ሰይጣንን /2/ ሃሌ
ሰንሰለት ነው እጅግ የበረታ ሥጋዬንም ሉያ
ብሉ ደሜንም ጠጡት ስለሚሰጣችሁ ባንቺ ቢያምኑ /2/ ሰማዕታት
የእውነት ህይወት መዝሙርም ዘመሩ ተፈተኑ በእሳት /2/ ሃሌ ሉያ
እጅግ የተዋበ ጌታም እግር ሊያጥብ ውሃን እንደወርቅ /2/ ተፈትነው
አቀረበ ጴጥሮስ ግን ፈጽሞ አታጥበኝም አለ አበራ ገድላቸው /2/ ሃሌ ሉያ
ትሁት ነበርና እየተቻኮለ እንኑር /2/ በእምነታችን
አዝ… በተዋህዶ መክበሪያችን /2/ ሃሌ
እግርህን ካላጠብኩ ዛሬ በዚህ ምሽት ዕጣ ሉያ
ክፍል የለህም ከእኔ ጋራ በእውነት እንዲህ
የጴጥሮስን እንባ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ባለው ጊዜ ጴጥሮስ ደነገጠ መላ ሰውነቱን ቅኝት-
ለመታጠብ ሰጠ የጴጥሮስን እንባ ስጠኝ እልሀለሁ
እኔ ጌታ ስሆን አምላክ የምከብር ኃጢአቴን ልናዘዝ ፍቅርህን እያየሁ
እግራችሁን ሳጥብ ስኖር ከእናንተ ጋር በሞት ጥላ ውስጥ እንኳን ብሄድ ጌታ
ይህንን ምሳሌ ተከተሉ በፍቅር ሆይ /2/
የእኔ ስጦታ ነው በትህትና መኖር ልቤን በፍቅር ውሃ እጠበው እባክህ ቸርነትህ
አዝ… በዝቶ ምህረት ቢያሰጠኝ እጆቼን
ዘርግቼ እማፀናለሁኝ ደምህ የፈሰሰው
ለእኔ ስለሆነ /2/
በኃጢአት ልትወተኝ ልብህ አልጨከነ አዝ...
ዓለማዊ ምግባር ልቤ ቢከተልም ከዚህ
ኑ ተመልከቱልኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ሁሉ ማዳን ጌታ አይሳንህም
ቅኝት -
ኃጢአት እየሰራሁኝ ባስቀይምህም /2/
በሂሶጵ እርጨኝ ጌታ እጠበኝ እባክህ
ኑ ተመልከቱልኝ የአምላክን ቸርነት
አዝ...
አንደበት የለኝም ስራውን ለማውራት
ዲያብሎስ ያመጣው ጸጸት የውድቀት ነው የይሁዳ
ሰላምና ፍቅር በልቤ ተሞልቷል
ምሬት የሞት ነው ፍጻሜው ይህንን መማረር እኔ
በምን ቋንቋ ላውራው ቃላቶች ያጥሩኛል
/2/ አልፈልግም /2/
ሰማይ ጉም ቢመስል ቀለያት ቢናጉ የውድቀት ጉዞ እንጂ ትንሣኤ የለውም
የጥፋት አጋንንት እጅጉን ቢተጉ ጴጥሮስ አባ ብሎ የተማፀነበት
እኔን የሚጠብቅ ኃይሉን አይሰውርም ፍቅሩን በንስሐ ስቦ ያመጣበት
እረኛዬ ከእኔ ዘወትር አይርቅም /2/ ፍጻሜው የሚያምር ንስሐ ስጠኝ /2/
አዝ... የለቅሶ አምሀ የእንባ ህይወት ስጠኝ
አዝ...
86
ያ ድሀ ተጣራ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) በኃይልና ጥበብ (ይልማ ኃይሉ በገና)
ያ ድሀ ተጣራ እግዚአብሔርም ሰማው ደርሶ
ስላንኳኳ ከፀባኦት እንባው በኃይልና ጥበብ ትልቆቹን ትቶ ንጉሥ
አምላክ በቸርነት በምህረት ጐበኘው አደረገው ደሀውን ቀብቶ በእረኝነት ሜዳ
ባለቀሰ ጊዜ ግራ የገባው ሰው ልቡን መረመረው እንደልቡ ሆኖ ዳዊትን
መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ ቢያገኘው/2/
እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ ምንም ታናሽ ቢሆን አካሉ ቢኮስስ
ንገረው ችግርክን የውስጥህን ብሶት የተገባ ነበር በእግዚአብሔር ፊት ሊነግስ የሰው
ይሽረዋልና አስፈሪውን ህይወት ግራ ዓይን ያልሞላው ትንሽ ብላቴና
የተጋባው የተከፋው ገጽህ ይበራል በጸሎት አባት ሆኖ ነበር በእግዚአብሔር ህሊና/2/
አምላክህን ጠርተህ አዝ…
መሻትህ ብቻ... የጌታችን እናት ታላላቅ ቅዱሳን ይልቁን
ለወገን ለዘመድ ያስቸገረው መላ ሲቀል ጌታችን የሰው ልጆች መድኅን በዓለም
ታየዋለህ ካነባህ በኋላ ሳግና ንዴትህ ሊወለድ ከዳዊት በሥጋ
ይቀራል ይሻራል ተስፋ ተሰጥቶታል እንዲሁ በጸጋ
በርሱ ፈንታ ሰላም ፍቅር ይከብሃል እንዲሁ በጸጋ እንዲሁ በጸጋ አዝ…
መሻትህ ብቻ... የዋህ ስለነበር ዳዊት በህይወቱ ከበሩ
በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ ነውና ሲገባ ፈላለት ዘይቱ
የአጋንንት መግቢያ ምልክቱ ሐዘን ሳሙኤል አክብሮ በእግዚአብሔር ፊት ቀባው
በህሊናህ በፈሰሰ ጊዜ አምላኩ ቢወደው ታላቅ አደረገው/2/
ንገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ አዝ……….
መሻትህ ብቻ... የምሥጋና ሃብቱን ከንግሥና ጋራ
በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ ነውና አጣምሮ ሰጥቶታል መልካም እንዲሠራ ሌትና
የአጋንንት መግቢያ ምልክቱ ሐዘን ቀን ሳይል ምሥጋና ሲመገብ
በህሊናህ በፈሰሰ ጊዜ እየደረደረ መሠንቆ በገና /2/
ንገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ አዝ...
መሻትህ ብቻ... ሌትና ቀን ሳይል ሲመገብ ምሥጋና
እየደረደረ መሠንቆ በገና
እውነት ስለሆነ (ዘማሪ ይልማ
እራዕይ ተሰጥቶት ከላይ ከደመና
ኃይሉ) ድንግልን አሳየው አንገቱን ሲያቀና /2/
እውነት ስለሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋለ አዝ...
በአደባባይ ሲሰደብ ሲከሰስ
የሐሰት ዳኝነት አምላክን ወቀሰው ህይወት
ሰጠን እንጂ ጥፋቱ ምንድነው
ወንበዴ የነበርኩኝ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
ከቃሉ እብለትን ባያገኙበትም
ቅኝት -
ዝምታውን አይተው አላዘኑለትም
ባላወቁት መጠን ጠሉት ካለበደል
ወንበዴ የነበርኩኝ ሀገር ያሰለቸሁ በመስቀል
ጥፋቱ ምን ይሆን የሚያደርስ ከመስቀል/2/ አዝ…
ላይ ሆኖ ታሪኬን ለወጠው አስበኝ
የልቡን ትህትና ፍቅሩን ሳያስተውሉ ቸሩ
ስላልኩት በኋላ ስትመጣ
ጌታችንን አቻኩለው ሰቀሉ
ገነትን ለማየት የመጀመሪያው ሰው ሆንኩኝ ባለዕጣ አቤት
እሩህሩሁን ጌታ ቸንክረው ሰቀሉት
ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር
ሞትን አስወግዶ ቢሰጣቸው ህይወት /2/
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር አስበኝ
አዝ…
ስላልኩት አሰበኝ ጌታዬ
ስለቸርነቱ ስድብን ከፈሉት ስለርህራሄው
ወንበዴ የነበርኩኝ ስርቆት ነው ሙያዬ በመስቀል
የእሾህ አክሊል ሰጡት ሀሞትና ከርቤ
ላይ ሆኖ ህዝቡን ያስብ ነበር እኔስ አላየሁም
ሆምጣጤ ደባልቀው መራር አስጎነጩት
(2) እንዲህ ያለ ፍቅር
ጨክኖ ልባቸው/2/ አዝ…
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ
ፈውስን ለሰጣቸው ልባቸውን ሞልተው አሉት
የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር
ወንበዴ ነው ስቀለው ስቀለው ከእጁ በረከትን
አልታይም ብዬ ኃጢአትን ስሰራ
የተሻሙ ሁሉ
ተመለስ ይለኛል ስሜን እየጠራ
ይጮሁ ነበረ ይገደል እያሉ /2/
እንዳልሞትበት ነው በኃጢአት ታስሬ
አዝ…
ፍቅሩን አልዘልቀውም (2) እንደዚህ
ዘርዝሬ
87
አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም በፍጡር ህሊና የማይመረመር
ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ እፁብ ነው ድንቅ ነው የመፅነሷ ነገር እሳተ
የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ ነበልባል በሆድሽ ውስጥ ሲያድር
የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር መከራ ሲከበኝ ነደ ነበልባሉ አልፈጀሽም ነበር አዝ
መጥቶ ያጽናናኛል …
በሐዘኔ ጊዜ እግዚአብሔርም ያዝናል
አይኑ ከእኔ አይርቅም ጥበቃው አይጠፋም ስሙን ልዑለ ባህርይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
እጠራለሁ (2) በጌታዬ አላፍርም ቅኝት -
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ልዑለ ባህርይ እግዚአብሔር ወደደሽ
ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር በልዕልና ሆኖ ከአርያም አየሽ
ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር አቤት አራቱን ማዕዘን ምድር ተመልክቶ
ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ እንዳንች ንጽሕና አላገኘም ከቶ
የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ መአዛሽ ደስ አለው ለአብ ቅድስናሽ ስለዚህ
የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር እግዚአብሔር ከሰማይ ወደደሽ
ወዳንቺ ሰደደው አካላዊው ቃልን
የተወደደ ስምሽ ማርያም (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ቅድመ ዓለም ያለ እናት የተወለደውን አዝ…
ቅኝት - እግዚአብሔር አብ አየ ምሥራቅና ምዕራብ ፍለጋ
የተወደደ ስምሽ ማርያም አሻተተ ሰሜንና ደቡብ
እንዳንቺ ንጹህ በዓለም የለም እንዳንች ያለ ከቶ አላገኘምና
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም እንመስልሻለን በብሩህ ደመና
በንጽህናሽ በመመረጥሽ አዝ…
ድንግል በእውነት እፁብ ድንቅ ነሽ ስለተወደደ ልጄ ሆይ መአዛሽ
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም አዝ... የወልድ ማደሪያ የቃል አዳራሽ ነሽ
ፍጥረታት አንቺን ይማፀኑሻል የአባትሽን ቤት እርሺ ልጄ ተብለሻል
ከሲዖል ዓለም አውጪን ይሉሻል በአርያም ስምሽ ንጽሕናሽ ተወዷል
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም አዝ... አዝ…
አስራትሽን ኢትዮጵያን በነቢያት አድሮ በተስፋ ያጽናናው
ጠብቂልን ድንግል ህዝቧን ከድንግል በሥጋ የተወለደው ነው
አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም መአቱን አርቆ ምህረቱን አብዝቶ
አዳምን ያዳነ ከሲኦል አውጥቶ አዝ…
ወዳንቺ የመጣው (ዘማሪ ይልማ
ኃይሉ)
ቅኝት -
ወዳንቺ የመጣው በብሩህ ደመና ከሦስቱ
ስራህ ብዙ(ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
አካል አንዱ ክርስቶስ ነውና የጠፋ በግ
ቅኝት -
አዳም ታደሰ በጌታ ባንቺ ተፈፀመ
ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም ሥራህ ብዙ ቸርነትህ
የሰው ልጆች ደስታ
ፍቅርህ ብዙ የኔ ጌታ ሥራህ ብዙ አዝ…
በደይን የተባለች ሄዋን ተደሰተች የደስታ
አዕዋፉ አናብርቱ ተሰብስበው በማለዳ
መፍለቂያ አንቺን ስላገኘች የበረከት ፍሬ
ከእንቅልፋቸው ተቀስቅሰው ይጮሀሉ
ካንቺ ተገኘልን
ወደሰማይ ያዜማሉ
የወይን ቦታ ነሽ ድንግል እናታችን አዝ…
ሥራህ ብዙ የእኛ ጌታ ተመስገን ሊሉ
ወልድም ባህሪሽን ባህሪ አድርጐት
አዝ…
ለፍጥረታት ጌታ መዓዛሽ ተስማምቶት ካንቺ
የፍጥረትህ ምስጋናቸው ወደ ሰማይ እየወጣ
ይወለድ ዘንድ ፍፁም ሊላላክሽ በጥቂቱ አደገ
በረከትን ፍቅርን ስቦ እያመጣ
ተልኮና ታዞሽ
ስንባረክ በቸርነት ስንጐበኝ
አዝ …
ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም እላለሁኝ አዝ…
ከድንግልና ጋር አንድ የሆነ ሀሊብ በሩካቤ
ምሥጋና አለህ መድኃኔዓለም ከደመነፍስ
ሳይሆን በብስራት እንደ ንብ ከሆድ
ከግዑዛን ፍጥረታትህ ምሥጋና አለህ
መጥበብ ጋራ የመለኮት ስፋት አንቺ ሆነሽ
ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አምላክ ልዩ ሲሉህ
ሳለ ታናሿ ሙሽሪት

አዝ … አዝ…

88
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ) ሃሌ ሃሌ ሉያ መስዋዕት እናቅርብ ጌታ
ቅኝት - ዋኔን ይፈልጋል የተሰበረ ልብ ክርስቶስ
213 24552 42421-11553 23 ከሌለው ፍቅር ላይኖረው
213 24552 42342 22-2 42 ሰላም ሰላም ይላል ፍጥረታዊው ሰው ሰላም
213 24552 42421-11553 23 ሰላም ይላል የዘመኑ ሰው
213 24552 42342 22-2 42 የኢየሱስ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ
213 24552 42342 22-2 42(በበገና) ሞኝነት መስሏቸው ክህደት ተሞሉ
የስንፍና አመል እያናወዛቸው መጾም
15-113 42 42421-11553 23
መጸለዩ ይጎዳናል ብለው
15-113 42 42452-22-2 42
አምላክን ቢክዱ ፍቅርን ነፈጋቸው
15-113 42 42421-11553 23
15-113 42 42452-22-2 42
ለእኔስ ልዩ ነች (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ )
ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ክብርንም ልበሽ ቅኝት - ስለቸርነትህ
በአዲስ ምሥጋና ይመላ ልብሽ 233-42 2-42423-15-13 31-31 (2x)
የተወደደ ነው በእግዚአብሔር ህዝብሽ/2/ 3-42 2-42423-15-13 31-31
በበገና... 233-42 2-42423-15-13 31-31
233-42233-42 2-42 (2x)
ንብረቱ ጠፊ ነው ከንቱ የማይረባ
በግፍና ቅሚያ በአመፅ ሲገነባ
233-42 233-42 2-42(በበገና)
ሲሳይሽ ብዙ ነው ከአምላክ የተሰጠሽ በረከት
ለማግኘት መሥራት ነው ጠንክረሽ አዝ...
233-42 2-42423-15-13 31-31 (3x)
የአህዛብ ብልጽግና አያስቀናሽ ፍፁም ኃላፊ 233-42233-42 2-42
ጠፊ ነው ምኞቱም ዓለሙም ደመና ነውና
ይበናል በቅጽበት ለእኔስ ልዩ ነች ድንግል ማርያም
በግፍ የተገኘ የተከማቸ ሀብት ለእኔስ ልዩ ነች እመብርሃን
አዝ... ፈልጌ /2/ ላንቺ ምሥጋና አላገኘሁም
ይልቅ በቅንነት በሰላም ለሰራ ሲሳዩ /2/
ብዙ ነው ክብሩም አያባራ በበገና...
ጉቦና ፍትህን ማጣመም እንዳንለምድ ልቤ ሲያበቅል የኃጢአት አረም
ከወንጌሉ ጋራ አለብን መዛመድ ውስጤ ሲሸፍት አልተወችኝም
አዝ... ከቤተ መቅደስ እጇን ዘርግታ
እግዚአብሔር ያለው ሰው በእርሱ የታመነ ከግፍ ትጠራኛለች የእኔ መከታ አዝ...
ሥራ ሕመም አካላቱ ዳነ ክርስቲያነኝ ብሎ ጉቦ የሆዴን ሀዘን የልቤን ምሥጢር
የሚበላ እነግርሻለሁ አንድም ሳይቀር
የሚያቃጥል እሳት ያገኘዋል ኋላ የምትሸሽጊ የሕዝብን ኃጢአት
አዝ... ለእኔስ ልዩ ነሽ ድንግል አዛኝት
በመታመን ፀጋ ይጠራ ስማችን አዝ...
እውነተኛ እንሁን ለውድ ጣዕሙ ልዩ ነው ከእርሷ ጋር መኖር
ሀገራችን ድንግልን ይዤ መቼም አላፍር
የራሱን ሳይሻ ለሀገር የሚያስብ ሰው ወደ ጽድቅ ህይወት ትወስደኛለች
በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደ ነው አዝ... ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴኮ ነች
አዝ...
ስለ ቸርነትህ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ)
በሀዘን ስሰበር ማንን እጠራለሁ
ቅኝት - ስለቸርነትህ
ውስጤ ሲደማ ለማን እነግራለሁ
231542-3 45-13-42 /2x/
231542-3 231515 /2x/ ከኃጢአት እድፍ ንፁህ መሆኛዬ አንቺ
ነሽ ድንግል የኔስ መጽናኛዬ አዝ...
ስለ ቸርነትህ ጌታ ተመስገን
የኃጢአት ቁስል ያለአንቺ አይጠግም ልጅሽ
ስለ ፍፁም ፍቅርህ አምላክ ተመስገን ማነው
ሳይፈቅድ በህይወት አልኖርም ከልጅሽ ሌላ
የገመተ ከዛሬ መድረስን
መድኅን የለኝም ከጸሎት በቀር ፍፁም
ልብሱ ሳይነካ በእሳቱ ወላፈን
አልድንም አዝ...
ባህሩን አሻግሮ ማዕበል አቁሞ
እርሱ ያውቅልናል ለመጪው ቀን ደግሞ

89
በህይወቴ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) የሰርግ መዝሙሮች
ቅኝት - ስለቸርነትህ
23-42 2 14-15 5 ሙሽራው ሙሽራ (የሠርግ)
15-11231 1 2223 42 2 ቅኝት- ስለቸርነትህ
ሙሽራው ሙሽራ /2/
2223 42 2 14-15-42 2
እጹብ ነው ደስታው
2223 42 2 2315-11 231 1
ሙሽራው ሙሽራ
ሙሽራዋ ሙሽራ/2/
በህይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለኔ በወንጌል ማመኔ ሕይወቴ
እጹብ ነው ደስታዋ
ሲመራ ጌታ በቃልህ
ሙሽራዋ ሙሽራ
ጣፋጭ ይሆን ነበር ሲያድሰኝ ፍቅርህ ያንተ
እንደ አደይ አበባ ሙሽሮች ፈክታችሁ
ጸጋ ጌታ ስለበዛልኝ
በለምለም መስክ ያለ ፍሬ መሰላችሁ ልክ
ጨለማው ተገፎ ብርሃንህ መራኝ
እንደ ጨረቃ እንደ ሰማይ ፀሀይ መልካሙ
ወዴት እሄዳለሁ የእጅህ ጥበብ ሆኜ
ሥራችሁ በራ በአደባባይ
ፍቅርህ እያደሰኝ ሞተህልኝ ድኜ
አዝ…..
ምን አይነት መውደድ ነው ለኔ አንተ ያለህ ምን
ካባዋን ደርባ በጥበቧ ላይ
ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ
የተዋህዶ ልጅ ደምቃ ስትታይ
ምን አይነት መውደድ ነው አንተ ለኔ ያለህ
በቤተክርስቲያን ሥርዓት በማደጓ
ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርህ ደጅህ
ይኸው መሠከረ የሙሽሪት ወጓ
ላይ ተጥዬ ደጅህ ላይ ልሙት ቃልህን
አዝ…..
ልጠብቅ በፍፁም ፍርሃት
መልካም ሥነ ምግባር ፍቅር የከበበህ
የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርህ
እግዚአብሔር ሆይ (ዘማሪ ይልማ ኃይሉ) ከመቼውም ይበልጥ ዛሬ ተውበሃል
ቅኝት - የአማኑኤል ግርማ ዙሪያህን ከቦሀል
እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ ስለ የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሀል
ስምህ እቃጠላለሁ አዝ…..
ፍቅርህ እኔን ይመስጠኛል መልካም ሥነ ምግባር ፍቅር የከበበሽ
እንደ እግዚአብሔር ከየት ይገኛል የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርሽ
ዓለም ሁሉ በጠላኝ ጊዜ ስንገላታ ከመቼውም በላይ ዛሬ ተውበሻል
ይዞኝ ትካዜ የአማኑኤል ግርማ ዙሪያሽን ከቦሻል
አንተ ከእኔ አልተለየህም የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሻል
እግዚአብሔር ሆይ ወደር የለህም አዝ…
ሳኦል እኔን ሲያሳድደኝ የሀብከ ዮም (የሠርግ ይልማ
ጎልያድም ሲዝትብኝ ኃይሉ )
ግርማ ሆነህ ከፊቴ የቆምክ ቅኝት -
እግዚአብሔር ሆይ ስምህ የሀብከ ዮም የሀብከ መድኃኔዓለም /2/
ይባረክ /2/ እድሜ ማቱሳላ ወአብርሃም /2/
አዝ… ይስጣችሁ ዛሬ ይስጣችሁ መድኃኔዓለም/2/ እንደ
ሞቷል ብለው ቀብረውኝ ሰዎች ምስኪን ማቱሳላ እንደ አብርሃም /2/
ሆኜ ሳይኖረኝ አንዳች ከመቃብር አዝ…….
ቆፍሮ አወጣኝ በቅዱስ ጋብቻ ሙሽሮች ተወሰናችሁ /2/
አይዞህ ብሎ አምላኬ አጽናናኝ አዝ… ክርስቶስ ተገኝቷል በመሀከላችሁ /2/
ሀሳብህን በእግዚአብሔር ላይ ጣል የድንጋዮቹን ጋን ወይኑን ወይኑን ሊመላበት/2/ ከድንግል
ለዘለዓለም ያበራልሃል ማርያም ጋር ተገኝቷል ከዚህ ቤት/2/
ታማኝ ወዳጅ እርሱ ነውና አዝ…….
ሰላም ይሙላ ለእርሱ ተውና ደስታውን አይቶ አምላክ ፍፁም ተደስቷል/2/
አዝ… ሊባርካችሁም እጆቹን ዘርግቷል /2/ በህይወታችሁም
ፍቅር ፍቅር ቅመም ሆኖ/2/ ትህትናን ይስጣችሁ
እግዚአብሔር በቶሎ/2/
አዝ…….
ሠርጋችሁ እንዲሆን ደስታ ፍቅር የሞላበት
በህይወታችሁ ውስጥ ክርስቶስ ይግባበት
በህይወታችሁ ውስጥ አምላክ ይኑርበት
90 አዝ…….
የበረከት ፍሬ በጸጋው እንዲበዛላችሁ /2/
ዛሬ ተደሰቱ አምላክን ይዛችሁ /2/
እራስን በመግዛት እውቀት እውቀት ተሞልታችሁ ዛሬ
ተደሰቱ አምላክን ይዛችሁ /2/
አዝ…….
በሥጋ ወደሙ እግዚአብሔር ስለመረጣችሁ
የመንፈስ ቅዱስም ህፃናቶች ናችሁ /2/

እጹብ ድንቅ ስራ

እጹብ ድንቅ ስራ/2/


በእውነት የታደለ የእግዚአብሄር ሙሽራ
በእውነት የታደለች የእግዚአብሄር ሙሽራ
ነፍሳችሁ በሰማይ ርግብ ትመስላለች
ከመላእክት ጋራ ዛሬ ዘምራለች/2/
እልል እልል በሉ ክርስቲያኖች ሁሉ
ያበራ ጀመረ ሙሽራው ፀዳሉ ታበራ
ጀመረ ሙሽሪት ፀዳሏ አዝ...
ከክርስቶስ ፍቅር እንዴት ይርቃል ሰው
ሥጋና ደሙን ሳይሳሳ ለሰጠው/2/
የመንፈስ ቅዱስ ሕፃናት በመሆን
በስጋወደሙ መቀደስ አለብን/2/
አዝ...
በእግዚአብሔር ተባርኮ የመኖር ምስጢር
የዘላለም ሕይወት ይሰጣል ፍቅር/2/
ሥጋውን ፍሪዳ ደሙን መጠጥ አድርጎ
ሰጥቶናል አማኑኤል ሕይወቱን ሰውቶ

ትዌድሶ

ትዌድሶ መርዓት ወትብሎ/2/


ወልድ እኁየ ቃልከ አዳም/4/

91

You might also like