Download as pptx, pdf, or txt
Download as pptx, pdf, or txt
You are on page 1of 40

ምግብ ተቀማት ኢንስፔከስን አስራር

የአሰልጣኞች ስለጠና ስለጠና

መጋቢት /2013
 የምግብ ትርጉም
 የምግብ ተቋማት ኢንስፔክሽን ምንድን
ነው?
 የምግብ ተቋማት ኢንስፔክሸን ለምን
ርዕስ የስፈልጋል?
 ቅድመ ፍቃድ ኢንስፔክሽን
 ድህረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን
 የምርምራ አንስፔክሽን
 ከኢንሰፔክተር ምን ይጠበቃል?
 “ምግብ” ማለት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ ተዘጋጅቶ ለሰው ምግብነት
የሚውል ነገር ሲሆን ገበያ ላይ የዋለ ወይም ለህብረተሰብ አገልግሎት የቀረበ
ዕጽዋት፣ የዕጽዋት ውጤት እና የእንስሳ ተዋጽኦ፤ የምግብ ጨው፣ ውኃ፣
አልኮል ወይም ሌላ መጠጥ እና ምግብ ለማምረት ወይም ለማከም የሚውል
ማንኛውንም ንጥረ-ነገር የሚያካትት ሆኖ መድኃኒትን፣ የውበት መጠበቂያን
እና ትምባሆን አያካትትም፤
የምግብ ትርጉም
 “የምግብ ንግድ ተቋም” ማለት ምግብን ለንግድ ዓላማ ለማቅረብ የተሰማራ
ተቋም ነው፤
 “የምግብ ተቋም” ማለት የምግብ ንግድ ተቋምና ሌላ ከንግድ አላማ ውጭ
በቋሚነት ለሕብረተሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ነው፤
የምግብ ተቋማት አንስፔክሽን አስላጊነት ፡-
 ምርትን ለማምረት፤ለማከማቸት የሚከናውኑ ተግባራት የምርቱን ጥራትና
ደህንነት መጠበቅ የሚችሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ነው
የተመረተ ወይም የተከማቸ ምርት ወደ ገበያ ከመውጣቱ በፊት ጥራትና ደህነቱ
የተረጋገጠ መሆኑን ለማረጋገጥ ነው
የተመረተ ምርት ሀገራዊ፤ አህጉራዊ ወይም አለም አቀፋዊ ደረጃዎችን ያሟላ
መሆኑን ለማረጋገጥ ነው
የቀጠለ---
የስልጠናው ዓላማ
 የዚህ ስለጠና ዋና ዓላማ የተቆጣጣሪዎችን አቅም በመገንባት
ወጥ የሆነ የምግብ ተቋማት ፍቃድ አሰጣጥ እንዲኖር
ለማስቻል
 ፍቃድ ከተሰጠ በኋላ ጥራትና ደህንነቱ የተጠበቀ ምርት ማምርት እንዲችሉ
ምግብ ተቋማት ላይ የቁጥጥር ስራ እንዲጠናከር ለማስቻል ነው
1.ቅድመ ፍቃድ ኢንስፔክስን
 ቅድመ ፍቃድ ኢንስፔክሽን ማለት በአንድ የምግብ ተቋም ስራ
ከመጀመሩ በፊት
 የማምረት
 የማከማቸት
 የማስመጣት የብቃት ማረጋገጫ ለመስጠት የሚከናወን ቁጥጥር ነው
ቅደመ ፍቃድ ኢንስፔክሽን
(PRE LICENCE  የቅድመ ፍቃድ አንስፔክሽን ሁለት መርሆችን መስረት በማድረግ
INSPECTION የሚካሄድ ቁጥጥር ሲሆን እንሱም ግንባታ (premisis) እና ቴክኒካል
ባለሞያዎችን (profession) ናቸው፡፡
1.1. የምግብ ተቁሙ የተቋቋመበት አካባቢ
(Location)
 ተቋሙ የተቋቋመበት አካባቢ ከሚከተሉት ንግሮች
የጻዳ መሆን አለበት
 ከመርዛማ ኬሚካል (toxic chemicals) ፤
የቀጠለ---  አዳገኛ ኬሚካል (hazardous Chemicals )
 (dust)
 ጎጅ ከሆነ ጋዝ (harmful gas),
 radioactive substance
 not be located downstream
 contaminated river የጸዳ መሆን አለበት
1.2.ግንባታው ግቢ (Plant Environment)

 ግቢው የእንሰሳት መከላከያ አጥር ያለው መሆኑ


 ግቢው ለነፍሳት መራቢያ ሊሆኑ ከሚችሉ ቁጥጦ፤
ሳር፤ የተኛ ውሃ ነጻ መሆኑን
የቀጠለ ---  ግቢው ተሽከርካሪ በሚንቀሳቀስበት ወቅት እና በንፋስ
ምክንያት ከሚፈጠር አቧራ ነጻ መሆኑን ማረጋገጥ
 ካለአስፈላጊ ቁሳቁስ (ብረታ ብረት፣ ፕለስቲክ ወዘተ..) ንጹህ
መሆን ይኖርበታል
1.3 ግንበታ(Building Structure )
1.3.1 ጣራ (Roof)
የማምረቻ (processing room), ማሸጊያ (packing
room) የማከማቻ (storing room ) ጣራ፡-
 በቀለሉ የሚጸዳ (Easily cleanable)
 እርጥበት (condensation) መከላል የሚችል
የቀጠለ--- 

ለፈንገስ መራቢያ (fungi-growth) አመች ያልሆነ
መርዛማ ካልሆነ ቁስ (non-toxic) የተሰራ መሆን
አለበት
 ሽታ የሌለው (odorless)
 Pipelines of steam, water and electricity
ማምረቻ መሳሪያዎች በላይ መሆን የለበትም
1.3.2 ግድግዳ (Walls )

 መርዛማ (non-toxic) ካልሆነ ቁስ የተሰራ መሆን አለበት,


 ሽታ አላባ (odorless)
 ለስላሳ (smooth)
 ውሃ የማይዝ (water-proof)

የቀጠለ ---  በቀላሉ ለጸዳ የሚችል (easy-to clean)


 ምሰሶ መገናኛዎች (pillar corners) የግድግዳ
መታጠፊያዎች (corners ) በቀለሉ ለማጽዳት አመች
መሆን አለበት
1.3.3 በሮች እና መስኮቶች (Doors and windows )

 ለስላሳ (Smooth)
 በቀለሉ የሚጸዳ (easily washed clean)
1.3.4 ወለል (Floor)

 መርዘማ (non-toxic) ካልሆነ ቁስ


የቀጠለ---  ሽታ አልባ (oderless)
 የማንሸራትት (non-slippery)
 በቀሉሉ የሚጸዳ (easy for cleaning)
 Drainage sloped and drainage system.
1 3.5 የዉሃ አቀርቦት (Water supply Facilities)

 በቂና ጥራቱ የተጠበቀ ውሃ ሞኖር አለበት (water quality, pressure and volume
required for production) .

 ታንከር (tower ), የውሃ መሰመር መርዛማ ካልሆነ ሽታ ካማያመጣ እና ከማይዝግ ቁስ

የቀጠለ---
የተሰራ መሆን አለበት
አሰፈላጊ የሆኑ የውሃ ማጣሪያ መኖር አለበት

 ማጣሪያ (filter)
 የማእድን ማስወገጃ ( mineral removal)
 ማምከኛ (sterilization)
1.3.5 የሰራተና መገልገያዎች Personal hygienic facilities

 የእጅ መጣጠቢያ (hand washing)

 መመገቢያ (conteen)

 የልብስ መከየሪያ (locker room should be allocated)

---
 ሻወር እና ሽንት ቤት
የቀጠለ Ventilation facilities
 የተፈጥሮ አየር (natural ventilation)

 ሰው ስራሽ አየር (artificial ventilation)


1.3.6 መብራት (Lighting facilities )

 በቂ የሆነ የተፈጥሮ ወይም ሰው ሰረሽ አየር ( natural

lighting or artificial lighting inside


የቀጠለ---  The lighting facilities shall not be installed

right above the foodstuff exposure


1.3.7 መሳሪያዎች (Equipment )
 ስራን በቀሉ ለመስራት በሚያመች (orderly
arranged for smooth production and avoid
any cross contamination) መሆን አለበት.
 ከምግብ ጋ ንክኪ ያለቸው መሳሪያዎች (non-toxic,
smell-free or odorless, non-absorptive and
corrosion-resistant materials ) መሆን አለበት
የቀጠለ--- Pressure gauges, thermo meters measuring
instruments shall be calibrated መሆን አለበት
 All nessecry labratoy equipments (for
miciro and physco-labratoy in sperated
room) shall be fullfiled
1.3.8 Pest Control
 የቆርጣሚ እንሳሳት (harmful animals) መከላለያ ስረዓት መኖር አለበት
 የነፍሳት መከላከያ መኖሩን ማረጋገጥ

2. ቴክኒካል ባለሞያ (Professionals)


ተገቢውን ስልጠና ያገኙ ( trained)
የቀጠለ---  የምርት ክፍል ኃላፊ (production manager)
 የጥራት ቁጥጥር ኃላፊ (Quality control head)
 Microbiologist
 Physico- chemical expret
 Hygiene and sanitation office

የድረ ፍቃድ ቁጥጥር ማለት አንድ የምግብ ተቋም የብቃት
ማረጋገጫ ተሰጥቶተ ምርት ማምረት ከጀመረ በኋላ 4P
(premises, profession, practice and product)
መሰረት ያደረገ ቁጥጥር የሚደረግበት የቁጥጥር ዓይነት ነው፡፡

የሰነድ ማስረጃን (document evidence) እና አካላዊ
ማስረጃን (object evidence) መሰረት በማድረግ ይከናወናል
ድህረ ፍቃድ ኢንሰፔክሥን (premises)፡-
1. ግንባታው
(POST MARKET
INSPECTION)  አካቢው ሁኔታ (enviroment}
 ግቢው (compound)
 ወለሉና ግድግዳው (floors and walls
 የጥሬ እቃ ማከማቻ (raw material stors)
 የምርት ክፍል (production room)
ያለቀለት ምርት ማከማቻ (finshed goods room
ለሴትና ለወንድ ተብሎ የተለዬ ልብስ መቀየሪያ፤ ሻወር፤ መፀዳጃ ቤት
በመመሪያው መሰረት መሆናቸውን ማረጋገጥ
2.ቴክኒካል ባለሞያ (profession)
 የምርት ክፍል ኃላፊ
 የምርት ጥራት ኃላፊ

የቀጠለ ----  የፊዚኮ ኬሚካል ባለሞያ


 የባዮሎጅካል ባለሞያ
 የንጽህና የጽዳት አጠባበቅ ባለሞያ መኖራቸውን እና
አስፈላጊውን ስልጠናና ክህሎት ማግኘታቸውን
ማረጋገጥ
3.ተግበራት (practice)
 በዚህ የቁጥጥር ሂደት አጠቃላይ ጥራቱና ደህነቱ የተጠበቀ ምርት ለማምረት
ለማከማቸት እና ለማከፈፈል በተቋሙ የሚከናወኑ ተግባራት ቁጥጥር የሚደረግበት
ሂደት ነው፡፡
በድህረ ፍቃድ ቁጥጥር በምግብ ተቋሙ ወስጥ የሚከናወኑ ማናቸውም ተግበራት
( practice ) በመዝግብ (records) የተደገፈ መሆን አለበት
የምርት ጥሬ እቃ (ግብዓትን) በተመለከተ፡-
የቀጠለ----  የጥሬ እቃ አቀባበል መስፈርት ( criaterIa) እና ስረዓት (sytstem መኖሩን
ማረጋገጥ ይገባል
 የጥሬ እቃ አከመቻቸት (ፓሌት ላይ መሆኑ፡ ከግድግዳ ያለው እርቀት፡ በመሀል
ያለው ክፍተት ወዘተ መታየት ይኖርበታል
የጥሬ እቃ ጥራትና ደህንነት የሚያረጋግጡ (health certificate, certificate of
analysis, certificate of origin etc---) መኖራቸውን ማረጋገጥ
የጥሬ እቃ አጠቃተም መጀመሪያ የገባ ቀድሞ መጠቀም (first in first
out, FIFO) ስረዓት የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ
የጥሬ እቃ ማከማቻ ክፍል የንጽህና አያያዝ የጽዳት ሁኔታ በሰነድ
የተደገፈ መሆኑን እና በፕሮግራም ያለው
መሆኑን ማረጋገጥ

የቀጠለ ---- 3.1 የአመራረት ሂደት (production process)


እንደሚመረተው ምርት ባህሪ መሰረት በማድረግ አጠቃላይ የአመራረት
ሂደቱን የተለያዩ የምርት ሂደቶችን ቁጥጥር የሚደረግበት ሂደት ነው
 አንድን ምርት ለማምረት አስፈላጊ የሆኑ የአመራረት ሂደቶች
(processes) ቁጥጥር የሚደረግበት ክፍል ነው፡፡
ምሳሌ 1፡- የዱቄት አመራረት ሂደት ቁጥጥር

የማበጠር (sieving)

ድንጋይና ጠጠርን የመለየት (destoner)

ብረታ ብረት የመለይት( magnetic separator)

የቀጠለ---- የማረጠብ (conditioning),

የመፈተግ (dehuling)

የማድረቅ ሂደት ( drying process)

የመፍጨት (milling process) ሂደቶች ያሉ ሲሆን


በቁጥጥር ወቅት፡-

የማበጠር፤ድንጋይ እና ብረታ ብረት የመለየት ሂደቶት በትክክል


እየተከናዎና መሆኑን በእይታ እና በሰነድ ማረጋገጥ ያስልጋል

የማርጠብ፤የመፈተግ እና የመድረቅ ሂደቱ በተቀመጠው አሰራር


መሰረት የሚከናወን መሆኑን እና ናሙና እየተወሰደ የሚፈተሽ
መሆኑ ማረጋገጥ ይኖርበታል
የቀጠለ---- የግፊት እና የሙቀት መለኪያዎች በትክክል የሚሰሩ መሆናቸውን
እና ካልብሬት መሆነቸው ይረጋገጣል
ምሳሌ 2 የውሃ አመራረት ሂደት ቁጥጥር
በክሎሪን ማከም (chlorine treatment)
በአሸዋ የማጣራት(sand filter)
በካረቦን የማጣራት (carbon filter)
Osmisis resonanace (RO)
የቀጠለ---- UV Treatment and
አዞን (Ozon)
Different size filter ሂደቶችን ያልፋል
በቁጥጥር ወቅት
 በእያንዳንዱ የማጣራትና የማከም ሂደቶች ላይ ናሙና እየተወሰደ
እየተፈተሸ መሆኑን መዝገቦችን (records) በመያት ማረጋገጥ ይገባል
የምርት አስተሸሽግ ሂደቱ ከእጅ ንክኪ ነጻ በሆነ ሁኔታ የሚከናወን
መሆን እና over filling and under filling ያለመኖሩን ማረጋገጥ
ያስፈልጋል

የቀጠለ---- የማጣሪያ፤የማከሚያ፤ የዉሃ ማጠራቀሚያ ጋኖች፤ የሙሌት መሳሪያዎች


ወዘተ..በመዝገብ (Records) የተደገፈ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
 የመሳሪያዎች፤ የማጣሪያዎች ጥገና ፕሮግራም መኖሩን እና በዚሁ
መሰረት የተከናዎነ መሆን ማረጋጋጥ ይገባል
የግፊት መሳሪያዎች ካልብሬት የተደረጉ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል
3.2. የምርት ጥራት ፍተሻ( Laboratory)

ጥራትና ደህንነት ለማረጋገጥ አስፈላጊውን ምርመራ ማከናወን የሚያስችል የተሟላ
መሳሪያዎች የተገጠመለት የፊዚኮ እና የማይክሮ ላብራቶሪ ሊኖር ይገባል፡፡
የሚመረተው ምርት እንደ ግብአት ከሚጠቀመው ጥሬ እቃ ጀምሮ በተለያዩ
ሂደቶች ላይ ናሙና በመውሰድ ፍትሻ የሚደረግ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል
የቀጠለ---- የተመረተው ምርት ላይ በዬ ባቹ ናሙና በመውሰድ አስፈላጊውምን የፊዚኮ እና
የኬሚካል ፈተሻ በማድረግ ለምርቱ በወጣው ብሄራዊ፤አህጉራዊ እና ዓለም
አቀፋዊ ደረጃ ላይ በተቀመጡ መስፈርቶች መሰረት መሆኑነ ማረጋጥ ይግባል
የላብራቶሪ ፍተሻ መዝገቦችን (Records) አያያዝ በመመርመር ማረጋገጥ
ይገባል
ጥራትና የደህንነት ችግር ሲገኝ የተወሰደ የፍትሄ እርምጃ እየተመገበ
መሆኑን ያረጋግጣል

ምርቱን በሶሰተኛ ወግን እወቅና ባለው ላብራቶሪ የተመረመረ መሆኑን


መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል

የላብራቶሪ መሳሪያዎች ካልብሬት የተደረጉ መሆናቸውን መሆናቸውን


ማረጋጋጥ ይገባል
የቀጠለ---- አስፈላጊ የሆኑ ደረጃዎች (available) መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል
የላብራቶሪ ምርመራ ውጤት ታማኝነት ያለው መሆኑን ማረጋገጥ
ይገባል
የላብራቶሪ ባለሞያዎች አስፍላጊውን ስልጠና የወሰዱ መሆናቸውን
ማረጋጋጥ ይገባል


3.3 የሰራተኞች ጤና እና ንጽህና አጠባበቅ (personal
hygiene)
 የስራተኞች ጤና ምርመራ ቢያንስ በ6 ወር አንድ ጊዜ መድረጉን
ማረጋገጥ ይገባል
 ፍቃድ ቆይቶ ወደ ስራ የሚገባ ስራተኛ የጤና ምርመራ የሚያደርግ
የቀጠለ---- መሆኑ ማረጋገጥ ይገባል
 በህመም ምክንያት ቆይቶ ወደ ስራ ለሚገባ ሰራተኛ ስራ ከመጀመሩ
በፈት የጤና ምርመራ የሚደረግ መሆኑን ማረጋጋጥ ይገባል
 ንፅህናው የተጠበቀ ጋውን፤ የፀጉር፤ የአፍ መሸፈ እና ጫማ የተሟላ
መሆኑና ሰራተኞች ባአግባቡ እየተጠቀሙ መሆኑን ማረጋገጥ ይገበል
 ሰራተኞች የልብስ መቀየሪያ ሎከር፤ሻወር፤መጸዳጃ ቤት ንጽህናው
የተጠበቀ መሆኑን ማረጋገጥ ይገበል
 ወደ ምርት ክፍል ከመግባታቸው በፊት የእጅ መታጠቢያ መኖሩን
ማረጋገጥ ይገባል

 ሰራተኞች ወደ ምርት ክፍል ሲገቡ ስዓት፤የእጅ ጌጥ፤ ሰው ሰራሽ ቅንድብ


ሳያደርጉ የሚገቡ መሆናቸውን ማረጋጥ ይገባል
የቀጠለ----
 የሰራተኞች መመገቢያ ክፍል ንጽናው የተጠበቀ መሆንን ማረጋግጥ

 አጠቃላይ የሰራተኞች የንጽህና አያያዥ በሰነድ የተደገፈ መሆኑን ማረገጥ


ይገባል
 ወደ ምርት ክፍል ከመግባታቸው በፊት የእጅ መታጠቢያ መኖሩን ማረጋገጥ
ይገባል

 ሰራተኞች ወደ ምርት ክፍል ሲገቡ ስዓት፤የእጅ ጌጥ፤ሰው ሰራሽ ቅንድብ


ሳያደርጉ የሚገቡ መሆናቸውን ማረጋጥ ይገባል
የቀጠለ----
 የሰራተኞች መመገቢያ ክፍል ንጽናው የተጠበቀ መሆንን ማረጋግጥ
 ለሰራቶኞች ስለንጽህና አጠበበቅ ስልጠና ያገኙ መሆናቸውን ማረጋገጥ
ይገባል

 አጠቃላይ የሰራተኞች የንጽህና አያያዥ በሰነድ የተደገፈ መሆኑን ማረገጥ


ይገባል
3.4 የክፍሎች ጽዳት ሁኔታ
የጥሮ እቃ፤የምርት ክፍል፤ያለቀለት ምርት ማከማቻ ክፍሎች ግደገዳ፣ ወለል እና
ጣራው ንጽህ የተጠበቀ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል

የክፍሎች የንጽህና አጠባበቅ መመሪያ እና ፕሮግም የተዘጋጅ መሆኑን እና


የቀጠለ---- በተቀመጠው ፕሮግራም መሰረት እየተጸዳ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል

3.4 የማምረቻ መሳሪያዎች ጽዳት እና ጥገና


የማምረቻ መሳሪያዎች በአግባቡ እየተጸዱ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል

የማምረቻ መሳሪያዎች የሚጸዱበት ኬሚካል መሳሪያዎች ላይ ቅሪት አለመኖሩን


የማረጋገጥ ስራ የሚሰራ መሆኑን ማረጋገጥ
4. ምርት (Products)
 ምርቱ በአግባቡ የተሸገ መሆኑን ማረጋገጥ
 ምርት አከመቻቸት ፓሌት ላይ መሆኑን
 ከግድግዳ ያለው እርቀት እንዲሁም በድርድር እና በድርድር
የቀጠለ---- ማሀል ያለው ክፍተት ለአየር ዝውውር በቂ እና ለጽዳት አመች
መሆኑን ማረገጋጥ
 ምርት አከመቻቸት ሳይቀለቀል ባችን መሰረት ባደረገ መልኩ
መከማቸት አለበት
 እያንዳንዱ ባች ወደ ገበያ ከመውጣቱ በፊት የጥራት
ማረጋጋጫ የተሰጠው መሆኑን ማረጋገጥ ይገባል
ምርቱ አስገዳጅ የብሄራዊ የገላጭ ጽሁፍ ደረጃን ላይ የተቀመጡትን
መሰፈርቶች፡-
የተመረተበት ቀን (Production date)
መለያ ቁጥር (Batch No,)
የመጠቀሚያ ጊዜ (expriry date)

የቀጠለ---- የአምራች ሙሉ አድረሻ (manufacture full


address)
የግብዓት አይነት (ingredient list)
የንጥረ ነገር ይዘት (Nutritional list)
አስገዳጅ ደረጃ ካለው የደረጃ ምለክት (standard mark) ያሟላ
መሆኑ መረጋገጥ አለበት
 ምርቱ የምርት ምዝገባ (product registration) ያደረጋና የገበያ ፍቃድ ያገኘ
መሆኑ መረጋገጥ አለበት
 ምርት ወደ ገበያ የማሰራጨት አሰራር (Product release Procedure) መኖሩን
ማረጋገጥ
የቀጠለ----  ምረት ወደ ገበያ ከተሠረጨ በኋላ የጥራት እና የደህንነት ችግር ቢገጥም ከገበያ ላይ
ለመሰብሰብ የሚያስችል የአሰራር ስረዓት (Product recall procedure) መኖሩን
ማረጋገጥ

የምርመራ ኢንስፔክስን ማለት ከተለያዩ አከላት ከምርት ጥራትና ደህንነት ተያይዞ

የሚቀርቡ ጥቆማዎች መሰረት በማድረግ ችግሩን ለማግኘት የሚዳረግ የቁጥጥር

አይነት ነው፡፡
የምርመራ ኢንፔክሽ የምርመራ ቁጥጥር፡-
(INVESTIGATIVE  የሚመጡ መረጃዎችን በተገቢ መንግድ ከመቀበል ይጅመራል
INSPECTION) የምርቱ የመለያ ቁጥር፤ የተመረተበት ቀን፣
የመጠቀሚያ ጊዜ መቀበል
ጥቆማው የመጣበት አከባቢ መታወቅ አለበት
ከተጠረጠረው ምርት ላይ ናሙና በመውሰድ የችግሩ ምን እንደሆነ መለየት
ለምሳሌ፤
 ማይክሮቢያል (እብጠት፤መጥፎ ጠረን፤ የቀለም
ለውጥ፤ ወዘተ…
የምርመራ ኢንፔክሽ  በአይን የሚታይ (suspended particles)
(INVESTIGATIVE  ኬሚካልስ (color change)
INSPECTION)  አምራች ድርጅቱ ጋ በመሆሄድ ችግሩ ሊፈጠርበት ይችልላ የተባሉ
ቦታዎችን ትኩረት በማድርግ ቁጥጠር ማከሄድ
 የላብራቶሪ ሪከርዶችን በጥንቃቄ መመርመር ያስፍልጋል
 ጥቆማ ከመጣበት ምርት ጋር ተመሳሳይ ባች ናሙና በመወሰድ አካላዊ

ምልከታ በማድረግ ችግሩ ከታወቀ ድርጅቱ ችግሩን እስከፍታ ደርሰ ምርት

ማቆምና ወደ ገበያ የተሰራጨ ምርት ከገበያ ላይ ተሰብስቦ እንዲወገድ


የምርመራ ኢንፔክሽ
ማድረግ ይገገባል
(INVESTIGATIVE
INSPECTION)  ችግሩን መለየት ካልተቻለ ተመሳሳይ ባች ከመጠባበቂያ ናሙና ላይ ተወሰዶ

በላብራቶሪ እንዲመረመር መደረግ ይኖርበታ


ዝግጁነት (preparedness)

ስለተቋሙ እና ስለሚመረተው ምርት በቂ የሆነ መረጃ መያዝ ይገባል (ቀደም ሲል የተሰራ

ከኢንስፔክተር ምን ይጠበቃል ሪፖርት ፤ አስታዳደራዊ እርምጃ ወዘተ. ማየመት ያስፍለጋል


(WHAT IS EXPECTED  አስፈላጊ የሆኑ ( ፎርማት፤ ቼክሊስት፤ የማሸጊያ ወረቀት፣ማጠበቂያ ወዘተ---) መያዝ አለበት
FROM THE
INSPECTOR) ስለምርቱ እና ጥሬ እቃ ጥራትና ደህንነት የሚደነግጉ የተለያዩ ደረጃዎች እና አዋጆችን መያዝ

ይገባል

ትሁት (politeness)
ተናዳጅ መሆን የለበትም

ከኢንስፔክተር ምን ይጠበቃል መጮህ የለበትም


አድማጭ መሆን አለበት
(WHAT IS EXPECTED አስተዋይ መሆን አለበት

FROM THE የድርጅቱን (የተቋሙን) ህግ ማክበር


የመከፈቻ ስብሰባ (Opening meeting) ማድረግ

INSPECTOR) የድርጅቱ ባለሞያዎችና ሃላፊዎች


እራስን ማስተዋወቅ
ማግኘት

ድርጅቱ ላይ የተገኝንበትን ዓላማ እና የቁጥጥሩ አካሄድ መሳወቅ



የመዝጊያ ስብሰባ (closing meeting) ማድረግ
 ከድርጅቱ ጠንካራ ጎን መጀመር

ከኢንስፔክተር ምን ይጠበቃል  የተገኙ ክፍተቶችን አንድ በአንድ በመነጋገር መተማመን

(WHAT IS EXPECTED  መተማመን ያልተደረሰበት ነጥቦች ካሉ የፎቶ ወይም የቪዲዮ ማስረጃዎችን ማየት ወይም በድጋሜ ቦታው ጋ መሄድ መተማመን ያስፈልጋል

FROM THE  ናሙና መውሰድ ካስፈለገ ነሙና መወሰድ

INSPECTOR)
 የተገኙ ክፍተቶች የሥምምነት ሰነድ ( consent form) አስፍሮ መፈራረም እና የድርጅቱ ማህተም እንዲያርፍበት ማድረግ ይገባል

 ኮፒ አድርጎ ኮፒውን ለድርጅቱ መሰጠት አለበት


ሪፖርት (Reporting)

አንድ ኢንስፔክተር በአንድ ደርጅት ላይ ላከናወነው ቁጥጥር ሪፖርት አዘጋጅቶ ለድርጅቱ የመስጠት ግዴታ አላበት
የኢንፔክሽን ሪፖርት ማሟላት ያለበት፡-

ከኢንስፔክተር ምን ይጠበቃል የድርጅቱ ስም እና ሙሉ አደራሻ

(WHAT IS EXPECTED ቁጥጥር የተደረገበት ቀን


በቁጥጥር ወቅት የተገኙ የደርጅቱ ኃላፊዎች ስምና የስራ ድርሻ
FROM THE የቁጥጥሩ ዓላማ
INSPECTOR) በኢንስፔክሽን ወቅት የታዩ ክፍቶችን ከነማስተካከያ
እርምጃ
ግንቶችን መሰረት በማድረግ አስተያየት (Recomendation)

You might also like